ዘምዘም ባንክ ለዋና መስሪያ ቤት ሕንጻ ግንባታ የሚጠቀምበትን ቦታ መረከቡን አስታወቀ!
በኢትዮጽያ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት በመጀመር ፈር ቀዳጅ የሆነው ዘምዘም ባንክ፤ ለዋና መስሪያ ቤት ሕንጻ ግንባታ የሚውል ቦታ በልደታ ክፍለ ከተማ (ሰንጋ ተራ አካባቢ) መረከቡን አስታውቋል።
ባንኩ ይህን ያስታወቀው በዛሬው ዕለት በሸራተን አዲስ ሆቴል ባዘጋጀው መድረክ ላይ ሲሆን፤ በመድረኩም የልደታ ክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ተወካይ ጽ/ቤት ኃላፊ ነጂባ አብደላ፣ የዘምዘም ባንክ ቦርድ ዳይሬክተር ሰብሳቢ ዶ/ር ናስር ዲኖ፣ የዘምዘም ባንክ የቦርድ ዳይሬክተር አባላት፣ የባንኩ የሸሪዓ መማክርት አባላት እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተውበታል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጽያ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት በመጀመር ፈር ቀዳጅ የሆነው ዘምዘም ባንክ፤ ለዋና መስሪያ ቤት ሕንጻ ግንባታ የሚውል ቦታ በልደታ ክፍለ ከተማ (ሰንጋ ተራ አካባቢ) መረከቡን አስታውቋል።
ባንኩ ይህን ያስታወቀው በዛሬው ዕለት በሸራተን አዲስ ሆቴል ባዘጋጀው መድረክ ላይ ሲሆን፤ በመድረኩም የልደታ ክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ተወካይ ጽ/ቤት ኃላፊ ነጂባ አብደላ፣ የዘምዘም ባንክ ቦርድ ዳይሬክተር ሰብሳቢ ዶ/ር ናስር ዲኖ፣ የዘምዘም ባንክ የቦርድ ዳይሬክተር አባላት፣ የባንኩ የሸሪዓ መማክርት አባላት እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተውበታል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሱዳን ተፋላሚዎች ለኢድ አል አድሃ /አረፋ/ በዓል መዳረሻ የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበላቸው፡፡
ጥሪው ያቀረበው የእስልምና ትብብር ድርጅት /OIC/ እንደሆነ ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡
የሱዳን መንግስት ጦር እና በምህፃሩ RSF የተሰኘው ፈጥኖ ደራሽ ሀይል ከ2 ወራት በላይ በውጊያ ላይ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡
ከዚህ ቀደም ተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ለማድረግ ቢስማሙም በአብዛኛው የተኩስ አቁማቸው ተከባሪ አልነበረም፡፡
ለተኩስ አቁሞቹ መጣስ ተፋላሚዎቹ በአንተ ነህ ፤ አንተ ነህ መካሰሱን ልማዳቸው እንዳደረጉት ይነገራል፡፡
🖋Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
ጥሪው ያቀረበው የእስልምና ትብብር ድርጅት /OIC/ እንደሆነ ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡
የሱዳን መንግስት ጦር እና በምህፃሩ RSF የተሰኘው ፈጥኖ ደራሽ ሀይል ከ2 ወራት በላይ በውጊያ ላይ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡
ከዚህ ቀደም ተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ለማድረግ ቢስማሙም በአብዛኛው የተኩስ አቁማቸው ተከባሪ አልነበረም፡፡
ለተኩስ አቁሞቹ መጣስ ተፋላሚዎቹ በአንተ ነህ ፤ አንተ ነህ መካሰሱን ልማዳቸው እንዳደረጉት ይነገራል፡፡
🖋Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፤ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎችን “ከቤት ግብር ነጻ ለማድረግ ጥናት እያደረግሁ ነው” አለ!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎች ከቤት ግብር ነጻ እንዲሆኑ አሊያም መጠነኛ ክፍያ እንዲከፍሉ ለማድረግ ጥናት እያደረገ መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። የከተማ አስተዳደሩ ከቤት ግብር እስካሁን ድረስ 600 ሚሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰቡን ከንቲባዋ ገልጸዋል።
አዳነች አቤቤ ይህንን ያስታወቁት ለብሔራዊው ቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ ነው። በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ትላንት ሐሙስ ሰኔ 15፤ 2015 ምሽት የተላለፈው የከንቲባዋ ቃለ ምልልስ ዋነኛ ትኩረቱን ያደረገው፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ የተመን ማሻሻያ ባደረገበት የቤት ግብር አፈጻጸም ላይ ነው። የከተማ አስተዳደሩ ይህን ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ፤ የመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ጭማሪ መታየቱ እና አዲሱ ተመን “በነዋሪዎች ላይ ኢኮኖሚያዊ ጫና ያመጣል” መባሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች መነጋገሪያ ሆኖ ከርሟል።
የከተማይቱ ከንቲባ የግብር ተመን ማሻሻያው በራሱ የኑሮ ውድነትን ያባብሳል ብሎ ለማመን እንደሚያስቸግራቸው ገልጸዋል። “እንዴት ነው የአዲስ አበባን ህዝብ እቺን ግብር በማሻሻል የኑሮ ውድነትን ጫና የምናመጣበት? አንደኛ ዝቅተኛ ገቢ ያለው ላይ አይደለም ይሄ ሁኔታ እየታየ ያለው። የተሻለ ገቢ ያለው ነው የግብር አከፋፈሉን እየተቃወመው ያለው። ሚዲያም የመክፈል አቅም ያለው እርሱ ነው” ሲሉ “በርካታ የማህበረሰብ ክፍል” የግብር ተመኑ ላይ ተቃውሞ እንደሌለው ተናግረዋል።
ሙሉ ዘገባው: https://ethiopiainsider.com/2023/11260/
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎች ከቤት ግብር ነጻ እንዲሆኑ አሊያም መጠነኛ ክፍያ እንዲከፍሉ ለማድረግ ጥናት እያደረገ መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። የከተማ አስተዳደሩ ከቤት ግብር እስካሁን ድረስ 600 ሚሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰቡን ከንቲባዋ ገልጸዋል።
አዳነች አቤቤ ይህንን ያስታወቁት ለብሔራዊው ቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ ነው። በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ትላንት ሐሙስ ሰኔ 15፤ 2015 ምሽት የተላለፈው የከንቲባዋ ቃለ ምልልስ ዋነኛ ትኩረቱን ያደረገው፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ የተመን ማሻሻያ ባደረገበት የቤት ግብር አፈጻጸም ላይ ነው። የከተማ አስተዳደሩ ይህን ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ፤ የመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ጭማሪ መታየቱ እና አዲሱ ተመን “በነዋሪዎች ላይ ኢኮኖሚያዊ ጫና ያመጣል” መባሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች መነጋገሪያ ሆኖ ከርሟል።
የከተማይቱ ከንቲባ የግብር ተመን ማሻሻያው በራሱ የኑሮ ውድነትን ያባብሳል ብሎ ለማመን እንደሚያስቸግራቸው ገልጸዋል። “እንዴት ነው የአዲስ አበባን ህዝብ እቺን ግብር በማሻሻል የኑሮ ውድነትን ጫና የምናመጣበት? አንደኛ ዝቅተኛ ገቢ ያለው ላይ አይደለም ይሄ ሁኔታ እየታየ ያለው። የተሻለ ገቢ ያለው ነው የግብር አከፋፈሉን እየተቃወመው ያለው። ሚዲያም የመክፈል አቅም ያለው እርሱ ነው” ሲሉ “በርካታ የማህበረሰብ ክፍል” የግብር ተመኑ ላይ ተቃውሞ እንደሌለው ተናግረዋል።
ሙሉ ዘገባው: https://ethiopiainsider.com/2023/11260/
@YeneTube @FikerAssefa
"በኢንተርኔት ላይ የተጣለው ዕቀባ መንግስትን እንጂ እኔን አይመለከትም" -ኢትዮ-ቴሌኮም
የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ "በኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የተጣለው ዕቀባ መንግስትን እንጂ" እርሳቸው የሚመሩት ተቋምን እንደማይመለከት ተናግረዋል፡፡ፍሬሕይወት ይህን የተናገሩት የተቋማቸውን የዘጠኝ ወራት የሥራ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰኔ 16 ቀን 2015 ዓ.ም ባቀረቡበት ወቅት ነው፡፡
የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀማቸውን ያቀረቡት ስራ አስፈፃሚዋ ተቋሙ አገልግሎቱን ተደራሽ ለማድረግና የተጠቃሚን ቁጥር ለመጨመር በተለያዩ የኔት ወርክ ደረጃዎች ወደ ሕዝቡ ለመድረስ መስራቱን አመልክቷል፡፡
በዚህም ከ84 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ማፍራት መቻሉን ገልፀዋል፡፡ የመንግስትና የንግድ ተቋማት የክፍያ ስርዓታቸውን በቴሌ ብር እንዲፈፅሙ በማድረግ 30.5 ሚሊየን ብር በላይ የቴሌ ብር ተጠቃሚዎችን ማፍራት እንደቻሉ የጠቀሱት ፍሬሕይወት በዚህም 394.7 ቢሊየን ብር በላይ በቴሌ ብር ግብይት መፈፀሙን ስራ ተናግረዋል፡፡
ከስራ አስፈፃሚዋ ሪፖርት በኋላም ከቋሚ አባላቱ በኩል የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋል፡፡ ከነዚህም ውስጥ ‹ ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረውን የቴሌኮም አገልግሎት መልሶ ለማስጀመር ምን እየተሰራ ነው› ፤ " ገደብ የተጣለበት ኢንተርኔት ተቋሙ ለሚያካሄደው ስራዎች እንቅፋት እየሆነ ነው ይህን ለመቅረፍ ምን እየተሰራ ነው" የሚሉት ይገኙበታል፡፡
ኢትዮ-ቴሌኮም በጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች የተቋረጠውን የቴሌኮም አገልግሎት መልሶ ለመገንባት ተቋሙ ጥረት እያደረገ መሆኑ የጠቀሱት ስራ አስፈፃሚዋ የተወሰኑ ቦታዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገልፀዋል፡፡በቴሌኮም መሰረተ ልማት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችንና ስርቆቶችን ለመቅረፍ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ እየሰሩ መሆኑን ሀላፊዋ ጠቅሰዋል፡፡
"በኢንተርኔት ላይ የተጣለው ገደብ ተቋሙን የሚመለከት ሳይሆን በመንግስት አካል የተጣለ ገደብ ስለሆነ ከሚመለከተው አካል በሚሰጥ ፍቃድ የሚነሳ መሆኑን" ስራ አስፈፃሚዋ አብራርተዋል፡፡የትኛው የመንግስት አካል እንደሆነ ግን ከመግለፅ ተቆጥበዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ "በኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የተጣለው ዕቀባ መንግስትን እንጂ" እርሳቸው የሚመሩት ተቋምን እንደማይመለከት ተናግረዋል፡፡ፍሬሕይወት ይህን የተናገሩት የተቋማቸውን የዘጠኝ ወራት የሥራ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰኔ 16 ቀን 2015 ዓ.ም ባቀረቡበት ወቅት ነው፡፡
የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀማቸውን ያቀረቡት ስራ አስፈፃሚዋ ተቋሙ አገልግሎቱን ተደራሽ ለማድረግና የተጠቃሚን ቁጥር ለመጨመር በተለያዩ የኔት ወርክ ደረጃዎች ወደ ሕዝቡ ለመድረስ መስራቱን አመልክቷል፡፡
በዚህም ከ84 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ማፍራት መቻሉን ገልፀዋል፡፡ የመንግስትና የንግድ ተቋማት የክፍያ ስርዓታቸውን በቴሌ ብር እንዲፈፅሙ በማድረግ 30.5 ሚሊየን ብር በላይ የቴሌ ብር ተጠቃሚዎችን ማፍራት እንደቻሉ የጠቀሱት ፍሬሕይወት በዚህም 394.7 ቢሊየን ብር በላይ በቴሌ ብር ግብይት መፈፀሙን ስራ ተናግረዋል፡፡
ከስራ አስፈፃሚዋ ሪፖርት በኋላም ከቋሚ አባላቱ በኩል የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋል፡፡ ከነዚህም ውስጥ ‹ ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረውን የቴሌኮም አገልግሎት መልሶ ለማስጀመር ምን እየተሰራ ነው› ፤ " ገደብ የተጣለበት ኢንተርኔት ተቋሙ ለሚያካሄደው ስራዎች እንቅፋት እየሆነ ነው ይህን ለመቅረፍ ምን እየተሰራ ነው" የሚሉት ይገኙበታል፡፡
ኢትዮ-ቴሌኮም በጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች የተቋረጠውን የቴሌኮም አገልግሎት መልሶ ለመገንባት ተቋሙ ጥረት እያደረገ መሆኑ የጠቀሱት ስራ አስፈፃሚዋ የተወሰኑ ቦታዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገልፀዋል፡፡በቴሌኮም መሰረተ ልማት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችንና ስርቆቶችን ለመቅረፍ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ እየሰሩ መሆኑን ሀላፊዋ ጠቅሰዋል፡፡
"በኢንተርኔት ላይ የተጣለው ገደብ ተቋሙን የሚመለከት ሳይሆን በመንግስት አካል የተጣለ ገደብ ስለሆነ ከሚመለከተው አካል በሚሰጥ ፍቃድ የሚነሳ መሆኑን" ስራ አስፈፃሚዋ አብራርተዋል፡፡የትኛው የመንግስት አካል እንደሆነ ግን ከመግለፅ ተቆጥበዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
ኦነግ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ሊያከብር ነዉ!
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ለኦሮሚያ የሰላም ችግር መፍትሄው ሰላማዊ ውይይት ነው አሉ፡፡ አቶ ዳውድ ዛሬ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መንግስት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ለዉይይት መቀመጥ አለበት ብለዋል።አቶ ዳውድ፤ ከአንድ ሳምንት በኋላ መከበር የሚጀምረውን የኦነግ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት ለመገናኛ ብዙሃንን ጠርተው መግለጫ ሲሰጡ፤ ከአምስት ዓመታት በፊት በፓርቲያቸውና በመንግስት መካከል የተፈረመው ስምምነት “መጣሱ” ላለፉት አምስት ዓመታት በኦሮሚያ ለታየው አለመረጋጋት ዋናው ምክኒያት ነው ብለዋል፡፡
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ለኦሮሚያ የሰላም ችግር መፍትሄው ሰላማዊ ውይይት ነው አሉ፡፡ አቶ ዳውድ ዛሬ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መንግስት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ለዉይይት መቀመጥ አለበት ብለዋል።አቶ ዳውድ፤ ከአንድ ሳምንት በኋላ መከበር የሚጀምረውን የኦነግ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት ለመገናኛ ብዙሃንን ጠርተው መግለጫ ሲሰጡ፤ ከአምስት ዓመታት በፊት በፓርቲያቸውና በመንግስት መካከል የተፈረመው ስምምነት “መጣሱ” ላለፉት አምስት ዓመታት በኦሮሚያ ለታየው አለመረጋጋት ዋናው ምክኒያት ነው ብለዋል፡፡
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ሊፍት የሚሰጡ መስለው ዝርፊያ የፈፀሙ ሁለት ወንጀል ፈፃሚዎች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ!
ወ/ሮ በላይነሽ ሸዋዓለም የተባሉ ግለሰብ ሰኔ 15 ቀን 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7 ሰዓት ከ 50 ላይ ከጦር ኃይሎች ወደ አየር ጤና ትንስፖርት በመጠበቅ ላይ እንዳሉ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2 አ/አ 02402 ቶዮታ መኪና እቆሙበት ስፍራ መድረሱን ተከትሎ ከግል ተበዳይ ጋር ትራንስፖርት የሚጠብቅ መስሎ የቆመው ግለሰብ ተሽከርካሪውን ሊፍት ጠይቆ በማስቆም የግል ተበዳይም እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
ትንሽ እንደተጓዙ አጉስታ ከሚባለው ስፍራ ሲደርሱ ሊፍት የጠየቀው ግለሰብ ወርቅ ጠፋኝ በማለት ከሹፌሩ ጋር በመተባበር ግለሰቧን በማደናገር እና በማስጨነቅ 5 ግራም ባለ 21 ካራንት የጣት ቀለበት እና 9ሺ ብር ይዘርፋሉ፡፡
በስራ ላይ የነበሩ የፖሊስ አባላት እና በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ግለሰቧ ያሰሙትን የድርሱልኝ ጥሪ አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት ተጠርጣሪዎቹን እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቋል፡፡
ወንጀል ፈፃሚዎች ልዩ ልዩ ስልቶች በመጠቀም ወንጀል እንደሚፈፅሙ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ ፖሊስ መልዕክቱን እያስተላለፈ እነዚህን ወንጀል ፈፃሚዎች በመያዝ ትብብር ላደረጉ የአካባቢው ሰዎች ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
ምንጭ ፡- አ.አ ፖሊስ
@YeneTube @FikerAssefa
ወ/ሮ በላይነሽ ሸዋዓለም የተባሉ ግለሰብ ሰኔ 15 ቀን 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7 ሰዓት ከ 50 ላይ ከጦር ኃይሎች ወደ አየር ጤና ትንስፖርት በመጠበቅ ላይ እንዳሉ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2 አ/አ 02402 ቶዮታ መኪና እቆሙበት ስፍራ መድረሱን ተከትሎ ከግል ተበዳይ ጋር ትራንስፖርት የሚጠብቅ መስሎ የቆመው ግለሰብ ተሽከርካሪውን ሊፍት ጠይቆ በማስቆም የግል ተበዳይም እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
ትንሽ እንደተጓዙ አጉስታ ከሚባለው ስፍራ ሲደርሱ ሊፍት የጠየቀው ግለሰብ ወርቅ ጠፋኝ በማለት ከሹፌሩ ጋር በመተባበር ግለሰቧን በማደናገር እና በማስጨነቅ 5 ግራም ባለ 21 ካራንት የጣት ቀለበት እና 9ሺ ብር ይዘርፋሉ፡፡
በስራ ላይ የነበሩ የፖሊስ አባላት እና በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ግለሰቧ ያሰሙትን የድርሱልኝ ጥሪ አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት ተጠርጣሪዎቹን እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቋል፡፡
ወንጀል ፈፃሚዎች ልዩ ልዩ ስልቶች በመጠቀም ወንጀል እንደሚፈፅሙ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ ፖሊስ መልዕክቱን እያስተላለፈ እነዚህን ወንጀል ፈፃሚዎች በመያዝ ትብብር ላደረጉ የአካባቢው ሰዎች ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
ምንጭ ፡- አ.አ ፖሊስ
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የጀርመን ምክር ቤት በተለያዩ ሙያ የሰለጠኑ ከአዉሮጳ ህብረት ሃገራት ዉጭ የሆኑ ሰራተኞች ወደ ጀርመን እንዲገቡ የሚፈቅደዉን አዲስ ደንብ ዛሬ አፀደቀ።
አዲሱ ደንብ ባለሙያዎች፣ የጀርመንኛና የእንግሊዝኛ ቋንቋ እስከቻሉ ድረስ ያለ ብዙ ዉጣ ዉረድ ወደ ጀርመን እንዲገቡና ጀርመን ዉስጥ እንዲሰሩ የሚፈቅድ ነዉ። ይህ ደንብ በጀርመን ለሚገኙ በርካታ ስደተኞች እድል የሚሰጥ ነዉ። በካናዳ ደንብና አሰራር መሠረት የተቀረፀ እንደሆነ የሚነገረዉ ደንብ በተለይ እንደ መስተንግዶ፣ ጤና፣ ግንባታና ቴክኖሎጂን በመሳሰሉ መስኮች ጀርመን ያለባትን የባለሙያ እጥረት ለማቃለል ይረዳል ተብሏል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
አዲሱ ደንብ ባለሙያዎች፣ የጀርመንኛና የእንግሊዝኛ ቋንቋ እስከቻሉ ድረስ ያለ ብዙ ዉጣ ዉረድ ወደ ጀርመን እንዲገቡና ጀርመን ዉስጥ እንዲሰሩ የሚፈቅድ ነዉ። ይህ ደንብ በጀርመን ለሚገኙ በርካታ ስደተኞች እድል የሚሰጥ ነዉ። በካናዳ ደንብና አሰራር መሠረት የተቀረፀ እንደሆነ የሚነገረዉ ደንብ በተለይ እንደ መስተንግዶ፣ ጤና፣ ግንባታና ቴክኖሎጂን በመሳሰሉ መስኮች ጀርመን ያለባትን የባለሙያ እጥረት ለማቃለል ይረዳል ተብሏል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
Forwarded from YeneTube
#ADVERTISEMENT
👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ
📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠
💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል
💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ
ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ
📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠
💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል
💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ
ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
Forwarded from YeneTube
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
Forwarded from YeneTube
ኢትዮጵያዊ መጻሕፍትን በኢቡክ እና በትረካ ለማግኘት ቱባ መተግበሪያን ያውርዱ!
የሚወዷቸውን መጻሕፍት በተመጣጣኝ ዋጋ ቱባ ላይ ያንብቡ!
Download Tuba: https://tuba.et
@tuba_books @tuba_books
የሚወዷቸውን መጻሕፍት በተመጣጣኝ ዋጋ ቱባ ላይ ያንብቡ!
Download Tuba: https://tuba.et
@tuba_books @tuba_books
Forwarded from YeneTube
#የቻናል_ጥቆማ❗️
🏗በ እትዮጵያ ብቸኛ ቡዙ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው የconstruction ዘርፍ መረጃዎችን ትምህርቶችን ምታገኙበት channel 👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
~ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያዎች፣ የሚወጡ የግንባታ ጨረታዎች እጅግ ጠቃሚ የኮንስትራክሽን መረጃዎች በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ ሌክቸር የምታገኙበት👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
~ የኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭና ገዢ የሚገናኙበት ምርጥ ቻናል ለማገኘት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ይቀላቀሉን👇
©️Telegram 👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
🏗በ እትዮጵያ ብቸኛ ቡዙ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው የconstruction ዘርፍ መረጃዎችን ትምህርቶችን ምታገኙበት channel 👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
~ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያዎች፣ የሚወጡ የግንባታ ጨረታዎች እጅግ ጠቃሚ የኮንስትራክሽን መረጃዎች በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ ሌክቸር የምታገኙበት👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
~ የኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭና ገዢ የሚገናኙበት ምርጥ ቻናል ለማገኘት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ይቀላቀሉን👇
©️Telegram 👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
Telegram
Ethio Construction
በኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ከዲዛይን ,ቅየሳ ጀምሮ እስከ ፊኒሺንግ ሁሉንም
👷♂እናማክራለን
🏢ዲዛይን እናደርጋለን
📚ሙያዊ ድጋፍ እና እገዛ እናደርጋለን
🏗በጥራት እና በጊዜ ፍጥነት እንገነባለን
📲 0953138434(eng sintayehu melese) ወይም
tiktok
https://www.tiktok.com/@ethiocons
ለሃሳብ እና ኣስተያየት
@Ethiocon143bot ይጠቀሙ
👷♂እናማክራለን
🏢ዲዛይን እናደርጋለን
📚ሙያዊ ድጋፍ እና እገዛ እናደርጋለን
🏗በጥራት እና በጊዜ ፍጥነት እንገነባለን
📲 0953138434(eng sintayehu melese) ወይም
tiktok
https://www.tiktok.com/@ethiocons
ለሃሳብ እና ኣስተያየት
@Ethiocon143bot ይጠቀሙ
ቦርዱ የወላይታ ዞን የድጋሚ ሕዝበ ውሣኔ በዞን ደረጃ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ አደረገ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የወላይታ ዞን የድጋሚ ሕዝበ ውሣኔ በዞን ደረጃ የጊዜያዊ ውጤት ይፋ አድርጓል፡፡ቦርዱ ሰኔ 12 ቀን 2015 ዓ.ም. በ1 ሺህ 812 ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያስፈጸመውንና 849 ሺህ 896 መራጮች ድምፅ የሰጡበትን የወላይታ ዞን የድጋሚ ሕዝበ ውሣኔ የውጤት ማዳመሩን ሥራ በዞኑ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ሲያከናወን መቆየቱ ይታወቃል።
በዛሬው ዕለትም ቦርዱ የውጤት የማመሳከሩንና የማዳመሩን ሥራ በማጠናቀቅ በዞን ደረጃ የጊዜያዊ ውጤቱን ይፋ ማድረጉን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡በዚህም 760 ሺህ 285 ድምፅ ሰጪዎች የስድስቱ ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች በአንድ የጋራ ክልል መደራጀትን ደግፈው ድምፅ ሰጥተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የወላይታ ዞን የድጋሚ ሕዝበ ውሣኔ በዞን ደረጃ የጊዜያዊ ውጤት ይፋ አድርጓል፡፡ቦርዱ ሰኔ 12 ቀን 2015 ዓ.ም. በ1 ሺህ 812 ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያስፈጸመውንና 849 ሺህ 896 መራጮች ድምፅ የሰጡበትን የወላይታ ዞን የድጋሚ ሕዝበ ውሣኔ የውጤት ማዳመሩን ሥራ በዞኑ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ሲያከናወን መቆየቱ ይታወቃል።
በዛሬው ዕለትም ቦርዱ የውጤት የማመሳከሩንና የማዳመሩን ሥራ በማጠናቀቅ በዞን ደረጃ የጊዜያዊ ውጤቱን ይፋ ማድረጉን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡በዚህም 760 ሺህ 285 ድምፅ ሰጪዎች የስድስቱ ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች በአንድ የጋራ ክልል መደራጀትን ደግፈው ድምፅ ሰጥተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሩሲያው ዋግነር ኩባንያ የበላይ ዲሚትሪ ፕሪጎዚን ከባድ የወንጀል ምርመራ ሊደረግባቸው ነው ተባለ፡፡
የክሬምሊን ሹሞች ፕሪጎዚን እንዲያዙም ማዘዛቸው ተሰምቷል፡፡
ፕሪጎዚን የወንጀል ምርመራ የተከፈተባቸው በሩሲያ በትጥቅ የታገዘ አመፅ ለማካሄድ ሙከራ አድርገዋል ተብለው እንደሆነ የህንዱ አውት ሉክ ፅፏል፡፡
ዋግነሮች በደቡባዊ ሩሲያ የሚገኘውን የሩሲያን ጦር ማዘዣ ለመያዝ ሙከራ ማድረጋቸው ተነግሯል፡፡
የዋግነር ኩባንያ በምስራቃዊ ዩክሬይን ተዋጊዎቹን ካሳለፈ ቆይቷል፡፡
ፕሪጎዚን የሩሲያ ጦር በዩክሬይን በሚገኝ ይዞታችን ላይ የሮኬት ጥቃት ሊያደርስ ነበር በተለይም አገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር ላይ ክስ አሰምተዋል፡፡
በትጥቅ የተደገፈ አመፅ ሊያደርጉ ነበር መባላቸው አስተባብለዋል ፕሪጎዚን፡፡
ከቅርብ ወራት ወዲህ በሩሲያ ጦር እና በዋግነር ኩባንያ መካከል ውዝግቡ እየተባባሰ መምጣቱ ይነገራል፡፡
የዋግነር የበላይ ዲሚትሪ ፕሪጎዚን የሩሲያው ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሁነኛ ወዳጅ ተደርገው ሲቆጠሩ መቆየታቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡
በሞስኮ ጥብቅ የፀጥታ ጥበቃ እየተደረገ ነው ተብሏል፡
🖋Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
የክሬምሊን ሹሞች ፕሪጎዚን እንዲያዙም ማዘዛቸው ተሰምቷል፡፡
ፕሪጎዚን የወንጀል ምርመራ የተከፈተባቸው በሩሲያ በትጥቅ የታገዘ አመፅ ለማካሄድ ሙከራ አድርገዋል ተብለው እንደሆነ የህንዱ አውት ሉክ ፅፏል፡፡
ዋግነሮች በደቡባዊ ሩሲያ የሚገኘውን የሩሲያን ጦር ማዘዣ ለመያዝ ሙከራ ማድረጋቸው ተነግሯል፡፡
የዋግነር ኩባንያ በምስራቃዊ ዩክሬይን ተዋጊዎቹን ካሳለፈ ቆይቷል፡፡
ፕሪጎዚን የሩሲያ ጦር በዩክሬይን በሚገኝ ይዞታችን ላይ የሮኬት ጥቃት ሊያደርስ ነበር በተለይም አገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር ላይ ክስ አሰምተዋል፡፡
በትጥቅ የተደገፈ አመፅ ሊያደርጉ ነበር መባላቸው አስተባብለዋል ፕሪጎዚን፡፡
ከቅርብ ወራት ወዲህ በሩሲያ ጦር እና በዋግነር ኩባንያ መካከል ውዝግቡ እየተባባሰ መምጣቱ ይነገራል፡፡
የዋግነር የበላይ ዲሚትሪ ፕሪጎዚን የሩሲያው ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሁነኛ ወዳጅ ተደርገው ሲቆጠሩ መቆየታቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡
በሞስኮ ጥብቅ የፀጥታ ጥበቃ እየተደረገ ነው ተብሏል፡
🖋Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
በኦነግ ሸኔ ታግተው ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ለተጠየቁ ሹፌሮች ገንዘብ እየተሰበሰበ ነው ተባለ!
ከአምስት ቀን በፊት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኩዩ ወረዳ ገርበ ጉራቻ ከተማ አካባቢ ለታገቱ ከ50 በላይ ሹፌሮች፣ እገታውን የፈጸሙት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች የጠየቁትን ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ህዝቡ እየሰበሰበ መሆኑን አዲስ ማለዳ ከምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የሥራ ኃላፊዎች ሰምታለች።
በዚህም በደብረ ማርቆስ እና ደንበጫ መካከል አማኑኤል ከተማ ላይ የታገቱ ሹፌሮች ይለቀቁልን በሚል ለሦስት ቀናት ያህል መንገድ ተዘግቶ እንደነበር የተጠቀሰ ሲሆን፤ መፍትሔ ባለመገኘቱ የታጋቾቹ ቤተሰቦች በየቦታው ጨርቅ አንጠፈው የተጠየቁትን ገንዘብ በመለመን ላይ ናቸው ተብሏል።
"እኛም ግራ ገብቶናል" ያሉ አንድ የሥራ ኃላፊ፤ "አብዛኛው ሹፌሮች የታገቱት ከዚህ አካባቢ ስለሆነ ሕዝቡ ልጆቻችን ይፈቱልን በማለት መንገድ ተዘግቶ ነበር።" ካሉ በኋላ፣ "ሕግ እና መንግሥት ባለበት አገር ሰው ታግቶ በሚሊየን ክፈሉ እየተባለ ነው፣ አጣርታችሁ ለመንግሥት ይፋ አድርጉ የሚሰማ ካለ።" ሲሉ ተደምጠዋል።
አክለውም፤ "ከታገቱት ውስጥ ዕድል ቀንቶት ለአንድ ሰው አንድ ሚሊየን ከፍሎ የሚለቀቅ አለ። አልፎ አልፎ እየከፈሉ እየተለቀቁ ነው፣ ክፍሎ ያልተለቀቀም አለ" ብለዋል።
የሥራ ኃላፊው "ገርበ ጉራቻ አሊዶሮ አካባቢ ያለው የመንግሥት አካል በዚህ ጉዳይ ለምንድነው ማብራሪያ የማይሰጠው?" ሲሉ ጠይቀው፤ "የፀጥታ ኃይል፣ መንግሥትና ህግ ባለበት አገር በተደጋጋሚ ድርጊቱ መፈፀሙ ያሳዝናል።" ብለዋል።
ከ50 በላይ ሹፌሮች ታግተው ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ነው የተጠየቀው ያሉት የሥራ ኃላፊው፤ "በዚህ ኑሮ ውድነት ምንም የሌለው ድሃ ልጆቹን ለማትረፍ በየቦታው ጨርቅ አንጥፎ እየለመነ ነው። የሚመለከተው አመራር ማብራሪያ ይስጥ።" ሲሉ አሳስበዋል።
ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ብሎ የሚጠራው እና በመንግሥት ኦነግ ሸኔ ተብሎ በአሸባሪነት የተፈረጀው ታጣቂ ቡድን በተለይ በኦሮሚያ ክልል ሰዎችን ከመግደልና ከማፈናቀል ባለፈ ንጹሃን ዜጎችን በማገት ከፍተኛ ገንዘብ እየጠየቀ ይገኛል።
አዲስ ማለዳ ባለፈው ሰኔ 10/2015 በሰሜን ሸዋ ዞን ገርበ ጉራቻ አቅራቢያ ከ50 በላይ የከባድ መኪና እና የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ተሽከርካሪዎች ሹፌሮች፣ እረዳቶችና ተሳፍሪዎች መታገታቸውን መዘገቧ የሚታወስ ሲሆን፤ ድርጊቱ ሲፈጸም በቅርብ እርቀት የነበሩ የመንግሥት የጸጥታ አካላት "ከበላይ አካል ትዕዛዝ አልተሰጠንም" በማለት የታገቱ ዜጎችን ሊታደጉ አለመቻላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች መግለጻቸው አይዘነጋም።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
ከአምስት ቀን በፊት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኩዩ ወረዳ ገርበ ጉራቻ ከተማ አካባቢ ለታገቱ ከ50 በላይ ሹፌሮች፣ እገታውን የፈጸሙት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች የጠየቁትን ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ህዝቡ እየሰበሰበ መሆኑን አዲስ ማለዳ ከምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የሥራ ኃላፊዎች ሰምታለች።
በዚህም በደብረ ማርቆስ እና ደንበጫ መካከል አማኑኤል ከተማ ላይ የታገቱ ሹፌሮች ይለቀቁልን በሚል ለሦስት ቀናት ያህል መንገድ ተዘግቶ እንደነበር የተጠቀሰ ሲሆን፤ መፍትሔ ባለመገኘቱ የታጋቾቹ ቤተሰቦች በየቦታው ጨርቅ አንጠፈው የተጠየቁትን ገንዘብ በመለመን ላይ ናቸው ተብሏል።
"እኛም ግራ ገብቶናል" ያሉ አንድ የሥራ ኃላፊ፤ "አብዛኛው ሹፌሮች የታገቱት ከዚህ አካባቢ ስለሆነ ሕዝቡ ልጆቻችን ይፈቱልን በማለት መንገድ ተዘግቶ ነበር።" ካሉ በኋላ፣ "ሕግ እና መንግሥት ባለበት አገር ሰው ታግቶ በሚሊየን ክፈሉ እየተባለ ነው፣ አጣርታችሁ ለመንግሥት ይፋ አድርጉ የሚሰማ ካለ።" ሲሉ ተደምጠዋል።
አክለውም፤ "ከታገቱት ውስጥ ዕድል ቀንቶት ለአንድ ሰው አንድ ሚሊየን ከፍሎ የሚለቀቅ አለ። አልፎ አልፎ እየከፈሉ እየተለቀቁ ነው፣ ክፍሎ ያልተለቀቀም አለ" ብለዋል።
የሥራ ኃላፊው "ገርበ ጉራቻ አሊዶሮ አካባቢ ያለው የመንግሥት አካል በዚህ ጉዳይ ለምንድነው ማብራሪያ የማይሰጠው?" ሲሉ ጠይቀው፤ "የፀጥታ ኃይል፣ መንግሥትና ህግ ባለበት አገር በተደጋጋሚ ድርጊቱ መፈፀሙ ያሳዝናል።" ብለዋል።
ከ50 በላይ ሹፌሮች ታግተው ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ነው የተጠየቀው ያሉት የሥራ ኃላፊው፤ "በዚህ ኑሮ ውድነት ምንም የሌለው ድሃ ልጆቹን ለማትረፍ በየቦታው ጨርቅ አንጥፎ እየለመነ ነው። የሚመለከተው አመራር ማብራሪያ ይስጥ።" ሲሉ አሳስበዋል።
ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ብሎ የሚጠራው እና በመንግሥት ኦነግ ሸኔ ተብሎ በአሸባሪነት የተፈረጀው ታጣቂ ቡድን በተለይ በኦሮሚያ ክልል ሰዎችን ከመግደልና ከማፈናቀል ባለፈ ንጹሃን ዜጎችን በማገት ከፍተኛ ገንዘብ እየጠየቀ ይገኛል።
አዲስ ማለዳ ባለፈው ሰኔ 10/2015 በሰሜን ሸዋ ዞን ገርበ ጉራቻ አቅራቢያ ከ50 በላይ የከባድ መኪና እና የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ተሽከርካሪዎች ሹፌሮች፣ እረዳቶችና ተሳፍሪዎች መታገታቸውን መዘገቧ የሚታወስ ሲሆን፤ ድርጊቱ ሲፈጸም በቅርብ እርቀት የነበሩ የመንግሥት የጸጥታ አካላት "ከበላይ አካል ትዕዛዝ አልተሰጠንም" በማለት የታገቱ ዜጎችን ሊታደጉ አለመቻላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች መግለጻቸው አይዘነጋም።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
"በኢትዮጵያ እርዳታ ያቋረጡ ድርጅቶች ለማቋረጣቸው ምክንያት ያሏቸውን ጉዳዮች የሚያጣራ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ ገብቷል" – መንግስት
ዩ ኤስ ኤይድ እና የአለም የምግብ ፕሮግራም ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ድጋፍ ለጊዜው ለማቋረጣቸው ምክንያት ነው ያሏቸውን ጉዳዮች የሚያጣራ የቴክኒክ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ፡፡የመንግስት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ የአለም የምግብ ፕሮግራም እና የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ድጋፍ ለጊዜው ማቆማቸውን አስታውሰዋል፡፡
ይህን ተከትሎ መንግስት ከእነዚህ አካላት ጋር በመሆን የአሰራር ክፍተት አለባቸው የተባሉት ላይ ማሻሻዎችን ለማድረግ እና ህገ ወጥ ተግባር ተፈፅመውም ከሆነ ማጣራቶችን በማድረግ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑን ማሳወቁንም እንዲሁ አንስተዋል፡፡በዚህም በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን መሪነት ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸው ባለድርሻ ተቋማት ተወካዮችን ያካተተ እንዲሁም ከእነዚሁ ከሰብአዊ ድጋፍ አጋሮች የተውጣጡ አባላት የተካተቱበት የቴክኒክ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስራ መጀመሩን ገልፀዋል፡፡
ኮሚቴው የተለያዩ የመፍትሄ ሃሳቦችን እያቀረበ የአሰራር ማሻሻያ ያስፈልጋቸዋል ያላቸውን ዘርፎችን በመለየት የመፍትሄ ሃሳቦችን እያቀረበ ውጤታማ ውይይቶችን እያደረገ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡የተቋቋመው የጋራ ቴክኒካል ኮሚቴም በዋናነት በአስቸኳይ ሰብዓዊ ድጋፍ ፣ በሴፍቲኔት መርኃ ግብር እና በስደተኞች የሰብአዊ ድጋፍና አቅርቦት እና ስርጭት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡
[FBC]
@YeneTube @FikerAssefa
ዩ ኤስ ኤይድ እና የአለም የምግብ ፕሮግራም ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ድጋፍ ለጊዜው ለማቋረጣቸው ምክንያት ነው ያሏቸውን ጉዳዮች የሚያጣራ የቴክኒክ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ፡፡የመንግስት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ የአለም የምግብ ፕሮግራም እና የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ድጋፍ ለጊዜው ማቆማቸውን አስታውሰዋል፡፡
ይህን ተከትሎ መንግስት ከእነዚህ አካላት ጋር በመሆን የአሰራር ክፍተት አለባቸው የተባሉት ላይ ማሻሻዎችን ለማድረግ እና ህገ ወጥ ተግባር ተፈፅመውም ከሆነ ማጣራቶችን በማድረግ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑን ማሳወቁንም እንዲሁ አንስተዋል፡፡በዚህም በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን መሪነት ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸው ባለድርሻ ተቋማት ተወካዮችን ያካተተ እንዲሁም ከእነዚሁ ከሰብአዊ ድጋፍ አጋሮች የተውጣጡ አባላት የተካተቱበት የቴክኒክ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስራ መጀመሩን ገልፀዋል፡፡
ኮሚቴው የተለያዩ የመፍትሄ ሃሳቦችን እያቀረበ የአሰራር ማሻሻያ ያስፈልጋቸዋል ያላቸውን ዘርፎችን በመለየት የመፍትሄ ሃሳቦችን እያቀረበ ውጤታማ ውይይቶችን እያደረገ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡የተቋቋመው የጋራ ቴክኒካል ኮሚቴም በዋናነት በአስቸኳይ ሰብዓዊ ድጋፍ ፣ በሴፍቲኔት መርኃ ግብር እና በስደተኞች የሰብአዊ ድጋፍና አቅርቦት እና ስርጭት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡
[FBC]
@YeneTube @FikerAssefa
#ቮልስዋገን ከሰሞኑ ቮልስዋገን ኩባንያ ID4 እና ID6 መኪኖቹን የገዙ ከቻይና ውጪ ያሉ ደንበኞች ለተሸከርካሪዎቹ የዋስትና መብት አያገኙም፣ ለሌሎች ሀገራት ተስማሚነታቸውም አልተረጋገጠም ብሎ ነበር።
እዚህ ጋር ዋናው ጥያቄው መሆን ያለበት ለሀገራችን ተስማሚነቱ ካልተረጋገጠ የሰው ህይወት ላይ ጭምር አደጋ ሊያስከትል የሚችል የተሽከርካሪ "ፍቃድ በሌላቸው ሻጮች" እንዴት ወደ ሀገር ሊገባ ቻለ? ጉዳዩ የሚመለከተው የመንግስት አካል ወደ ሀገር የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ላይ የራሱ ምዘና የለውም?
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እግዱን ያስተላለፈው ቮልስዋገን ኩባንያ አስቁሙልን ብሎ ጠይቆ እንጂ የደህንነት ችግር ሊኖርባቸው ይችላል ብሎ በራሱ ወስኖ አይደለም።
ሚኒስቴሩ ስለጉዳዩ ሲጠየቅ "መኪኖቹን ያገድነው ለኢትዮጵያ መንገዶች ብቁ መሆናቸውን ማረጋገጥ ስለሚኖርብን ነው" የሚል ምክንያት ሰጥቷል፣ ታድያ ይህ ማረጋገጫ የሚሰጠው ዜጎች ሚሊዮኖችን ከፍለው ካበቁ እና መኪናው ሀገር ውስጥ በገፍ ከተሸጠ በኋላ ወይስ በፊት?
ለማንኛውም፣ የጀርመን ኤምባሲን በዚህ ጉዳይ መረጃ ጠይቄ "ዜናውን እስካሁን በሚድያ ያስነገረው የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ነው፣ ኤምባሲያችን በቮልስዋገን ኩባንያ እና በሚመለከታቸው የመንግስት አካላት መሀል ውይይት ለማስጀመር ጥረት እያረገ ይገኛል" የሚል ምላሽ አድርሶኛል።
በነገራችን ላይ እንደ ጆርዳን፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ እና ግብፅ ያሉ ሀገራት ይህን የመኪና ሞዴል እንደ ባትሪ እና ሌሎች የቴክኒክ ችግሮች እንዳሉበት በመጥቀስ ሀገራቸው እንዳይገባ ያገዱት ከበርካታ ወራት በፊት ነበር።
ኤሊያስ መሰረት የዘገበው 👆
እዚህ ጋር ዋናው ጥያቄው መሆን ያለበት ለሀገራችን ተስማሚነቱ ካልተረጋገጠ የሰው ህይወት ላይ ጭምር አደጋ ሊያስከትል የሚችል የተሽከርካሪ "ፍቃድ በሌላቸው ሻጮች" እንዴት ወደ ሀገር ሊገባ ቻለ? ጉዳዩ የሚመለከተው የመንግስት አካል ወደ ሀገር የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ላይ የራሱ ምዘና የለውም?
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እግዱን ያስተላለፈው ቮልስዋገን ኩባንያ አስቁሙልን ብሎ ጠይቆ እንጂ የደህንነት ችግር ሊኖርባቸው ይችላል ብሎ በራሱ ወስኖ አይደለም።
ሚኒስቴሩ ስለጉዳዩ ሲጠየቅ "መኪኖቹን ያገድነው ለኢትዮጵያ መንገዶች ብቁ መሆናቸውን ማረጋገጥ ስለሚኖርብን ነው" የሚል ምክንያት ሰጥቷል፣ ታድያ ይህ ማረጋገጫ የሚሰጠው ዜጎች ሚሊዮኖችን ከፍለው ካበቁ እና መኪናው ሀገር ውስጥ በገፍ ከተሸጠ በኋላ ወይስ በፊት?
ለማንኛውም፣ የጀርመን ኤምባሲን በዚህ ጉዳይ መረጃ ጠይቄ "ዜናውን እስካሁን በሚድያ ያስነገረው የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ነው፣ ኤምባሲያችን በቮልስዋገን ኩባንያ እና በሚመለከታቸው የመንግስት አካላት መሀል ውይይት ለማስጀመር ጥረት እያረገ ይገኛል" የሚል ምላሽ አድርሶኛል።
በነገራችን ላይ እንደ ጆርዳን፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ እና ግብፅ ያሉ ሀገራት ይህን የመኪና ሞዴል እንደ ባትሪ እና ሌሎች የቴክኒክ ችግሮች እንዳሉበት በመጥቀስ ሀገራቸው እንዳይገባ ያገዱት ከበርካታ ወራት በፊት ነበር።
ኤሊያስ መሰረት የዘገበው 👆
አዲስ ኤክስፕረስ የፈጣን መልዕክት አገልግሎት።
ዛሬ ከአዲስ አበባ እቃ ይላኩ
ነገ በጠዋት ይቀበሉ።
✅አዳማ
✅ሀዋሳ
✅ሻሸመኔ
✅አዲስ አበባ
📞0962627762
🤳0980526262
T.me/Addisexpressdelivery
ዛሬ ከአዲስ አበባ እቃ ይላኩ
ነገ በጠዋት ይቀበሉ።
✅አዳማ
✅ሀዋሳ
✅ሻሸመኔ
✅አዲስ አበባ
📞0962627762
🤳0980526262
T.me/Addisexpressdelivery