Forwarded from YeneTube
Join our channel and view the latest offers at https://tttttt.me/AGSmigration
Forwarded from YeneTube
👉 _ አስደሳች ዜና
በተለያዩ መናፍስትና አጋንንት ውለሽ አይነጥላ ገርጋሪ በሽታወች ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ሀገር በቀል በሆኑና ከአባቶቻችን ባገኘናቸው ጥበቦች እያገለገልን ቆይተናል።
አሁን ደግሞ ለየት ያሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚሰሩ
ከሱዳን ከሳውዲ አረቢያና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በምናስመጣቸው ፍቱን በሆኑ መድሀኒቶችና ገቢሮች የወገኖቻችን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ዝግጅታችን ጨርሰናል።
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ
ማእከል
👉 _ለመካንነት ችግር በልጅ እራብ በልጅ ናፍቆት ለምትሰቃዩ ወገኖቸ አስደሳች ዜና ::
👉 _ለህገጠብቅ እየሔደ እየሔደይ የምንለውን ችግር ለመፍታት በታማኝነት ለመኖር አስተማማኝ የሱዳን መፍትሔ ::
👉 _ለስንፈተወሲብ ስንፈተወሲብ አራት አይነት ችግር ነው መቸኮል ፈፅሞ አለመነሳት ተነስቶ ዳር ሲደርስ ባዶ መሖን ሲነሳ ጥንካሬ ማጣት መልፈስፈስ በአስተማማኝ ከችግሩ ነፃ ይሆናሉ_
👉 _መስተፋቅር በተለያየ አይነት ማለትም ለህዝብ ለሚፈልጉት ሰው ብቻ እንዲሁም ሌሎች በልዩ ሁኔታ። ለምሳሌ በማየት በመሳቅ እንዲሁም በንግግር እና በሌሎች ነገሮች።
_ 👉የገቢያ በጥንቃቄ ለሱቅ ለሆቴል ለመጋዘን ለማንኛውም አይነት የገብያ ቦታ ።
👉 _ለሀብት ለለውጥ ለእድገት::
👉_ ራስወን ከማንኛውም ሊጎዳወት ከሚችሉና
ከሚያስብ ነገር መጠበቂያ።
👉 _ አሁን ሚኖሩበት ቦታ ወይም ሀገር አልመቸወት ብሎ ከሆነና በህይወትወ ደስታ ርቆወት ከሆነ የትኛው ቦታ ቢኖሩ መልካም እንደሆነ ማሳየትና ተለውጠው ደስተኛ ሚሆኑባቸውን ሁኔታወች ማመቻቸት።
👉_ የተበታተነ ሀሳብና ጭንቀት ነገሮችን የመወሰን ችግር ካለብወት ያማክሩን
👉_አሁን በሚሰሩት ስራ ውጤታማ ካልሆኑ ሊለወጡበትና ውጤታማ ሚሆኑባቸውን ስራወች ማመቻቸት ለምሳሌ ንግድ -ግብርና ወይም በትምህርት ዙሪያ
👉 _ በትዳርወ በገቢያ በስራ በልጅ ወይም በፍቅረኛወ ዙሪያ የሚገረግሩ ማንኛውንም አይነት ችግሮች አስተማማኝ መፍትሔ ::
👉_ በሚሰሩበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት የስልጣን እድገት ቢፈልጉ ያማክሩን።
👉_ ተናግረው አለመደመጥና አለማሳመን ችግር ካለብወ አንደበትወ ተወዳጅና እርስወ ያሉበት ነገር ሁሉ ተፈላጊ ሚያደርጉ ነገሮችን መስራት።
👉_ ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ወይም መድረክ ላይ ለመናር ሚፈሩ ከሆነና በራስ መተማመን ከሌለወት ያማክሩን።
ለትምሕርት ለሽምደዳ የተማሩትን ለመርሳት ችግር አስተማማኝ መፍትሔ ::
👉 _ እለታውዊ እጣወች ማይወጡለወት ከሆነ ማለትም እቁብና የመሳሰሉት አስተማማኝ በሆነ መልኩ እንሰራለን።
👉 _ ሚፈልጉትን ሁሉ ያማክሩን እኛ ጋ የሌሉ ነገሮች የሉም። በታማኝነትና በግልፅነት እናግዝወታለን። ለስራችንም 100% ዋስትና እንሰጣለን። ለሚያገኟቸው ማንኛውም አይነት አገልግሎቶች ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
አድራሻ ባሕርዳር ቀበሌ 11 ዲያስቦራ በአዲሱ አስፓልት ንግድ ባንኩ ህንፃ
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ
የቲክቶክ
https://vm.tiktok.com/ZM2Y2h3Tx/
እኒህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን
ለማግኔት ይደውሉ
☎️ 0912718883
0917040506
በተለያዩ መናፍስትና አጋንንት ውለሽ አይነጥላ ገርጋሪ በሽታወች ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ሀገር በቀል በሆኑና ከአባቶቻችን ባገኘናቸው ጥበቦች እያገለገልን ቆይተናል።
አሁን ደግሞ ለየት ያሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚሰሩ
ከሱዳን ከሳውዲ አረቢያና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በምናስመጣቸው ፍቱን በሆኑ መድሀኒቶችና ገቢሮች የወገኖቻችን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ዝግጅታችን ጨርሰናል።
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ
ማእከል
👉 _ለመካንነት ችግር በልጅ እራብ በልጅ ናፍቆት ለምትሰቃዩ ወገኖቸ አስደሳች ዜና ::
👉 _ለህገጠብቅ እየሔደ እየሔደይ የምንለውን ችግር ለመፍታት በታማኝነት ለመኖር አስተማማኝ የሱዳን መፍትሔ ::
👉 _ለስንፈተወሲብ ስንፈተወሲብ አራት አይነት ችግር ነው መቸኮል ፈፅሞ አለመነሳት ተነስቶ ዳር ሲደርስ ባዶ መሖን ሲነሳ ጥንካሬ ማጣት መልፈስፈስ በአስተማማኝ ከችግሩ ነፃ ይሆናሉ_
👉 _መስተፋቅር በተለያየ አይነት ማለትም ለህዝብ ለሚፈልጉት ሰው ብቻ እንዲሁም ሌሎች በልዩ ሁኔታ። ለምሳሌ በማየት በመሳቅ እንዲሁም በንግግር እና በሌሎች ነገሮች።
_ 👉የገቢያ በጥንቃቄ ለሱቅ ለሆቴል ለመጋዘን ለማንኛውም አይነት የገብያ ቦታ ።
👉 _ለሀብት ለለውጥ ለእድገት::
👉_ ራስወን ከማንኛውም ሊጎዳወት ከሚችሉና
ከሚያስብ ነገር መጠበቂያ።
👉 _ አሁን ሚኖሩበት ቦታ ወይም ሀገር አልመቸወት ብሎ ከሆነና በህይወትወ ደስታ ርቆወት ከሆነ የትኛው ቦታ ቢኖሩ መልካም እንደሆነ ማሳየትና ተለውጠው ደስተኛ ሚሆኑባቸውን ሁኔታወች ማመቻቸት።
👉_ የተበታተነ ሀሳብና ጭንቀት ነገሮችን የመወሰን ችግር ካለብወት ያማክሩን
👉_አሁን በሚሰሩት ስራ ውጤታማ ካልሆኑ ሊለወጡበትና ውጤታማ ሚሆኑባቸውን ስራወች ማመቻቸት ለምሳሌ ንግድ -ግብርና ወይም በትምህርት ዙሪያ
👉 _ በትዳርወ በገቢያ በስራ በልጅ ወይም በፍቅረኛወ ዙሪያ የሚገረግሩ ማንኛውንም አይነት ችግሮች አስተማማኝ መፍትሔ ::
👉_ በሚሰሩበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት የስልጣን እድገት ቢፈልጉ ያማክሩን።
👉_ ተናግረው አለመደመጥና አለማሳመን ችግር ካለብወ አንደበትወ ተወዳጅና እርስወ ያሉበት ነገር ሁሉ ተፈላጊ ሚያደርጉ ነገሮችን መስራት።
👉_ ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ወይም መድረክ ላይ ለመናር ሚፈሩ ከሆነና በራስ መተማመን ከሌለወት ያማክሩን።
ለትምሕርት ለሽምደዳ የተማሩትን ለመርሳት ችግር አስተማማኝ መፍትሔ ::
👉 _ እለታውዊ እጣወች ማይወጡለወት ከሆነ ማለትም እቁብና የመሳሰሉት አስተማማኝ በሆነ መልኩ እንሰራለን።
👉 _ ሚፈልጉትን ሁሉ ያማክሩን እኛ ጋ የሌሉ ነገሮች የሉም። በታማኝነትና በግልፅነት እናግዝወታለን። ለስራችንም 100% ዋስትና እንሰጣለን። ለሚያገኟቸው ማንኛውም አይነት አገልግሎቶች ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
አድራሻ ባሕርዳር ቀበሌ 11 ዲያስቦራ በአዲሱ አስፓልት ንግድ ባንኩ ህንፃ
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ
የቲክቶክ
https://vm.tiktok.com/ZM2Y2h3Tx/
እኒህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን
ለማግኔት ይደውሉ
☎️ 0912718883
0917040506
TikTok
TikTok - Make Your Day
TikTok - trends start here. On a device or on the web, viewers can watch and discover millions of personalized short videos. Download the app to get started.
Forwarded from YeneTube
🔥🔥አስቸኳይ ክፍት የስራ ቅጥር💥💥
🌕ድርጅታችን ከታች በተዘረዘሩ የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት ይፈልጋል።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥NGO በማንኛውም
🔹የት/ደረጃ:ዲፕሎማ/ድግሪ
🔹የስራ ልምድ: 0 ዓመት
🔹ደሞዝ: 18,500+
💥ሹፌር በሁሉም
🔹የት/ደረጃ:መፃፍ ማንበብ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:13,500+
💥ስልክ ኦፕሬተር
🔹የት/ደረጃ: 10 ጀምሮ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 6500
💥ጉዳይ አስፈፃሚ
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:7000
💥ባንክ ቤት ፅዳት ተላላኪ
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡4500
💥አካውንታንት
🔹የት/ት ደረጃ= ድግሪ/ድፕሎማ
🔹 ልምድ = 0-2 አመት
🔹ደሞዝ=8500
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥 ዌተር የጧት እና የከሰዓት
🔹የት/ደረጃ: 10 ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 3500
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,000
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
🌕ድርጅታችን ከታች በተዘረዘሩ የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት ይፈልጋል።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥NGO በማንኛውም
🔹የት/ደረጃ:ዲፕሎማ/ድግሪ
🔹የስራ ልምድ: 0 ዓመት
🔹ደሞዝ: 18,500+
💥ሹፌር በሁሉም
🔹የት/ደረጃ:መፃፍ ማንበብ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:13,500+
💥ስልክ ኦፕሬተር
🔹የት/ደረጃ: 10 ጀምሮ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 6500
💥ጉዳይ አስፈፃሚ
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:7000
💥ባንክ ቤት ፅዳት ተላላኪ
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡4500
💥አካውንታንት
🔹የት/ት ደረጃ= ድግሪ/ድፕሎማ
🔹 ልምድ = 0-2 አመት
🔹ደሞዝ=8500
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥 ዌተር የጧት እና የከሰዓት
🔹የት/ደረጃ: 10 ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 3500
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,000
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
Telegram
Jobs At Hewan
ይህ ቻናል አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያዎች በቀጥታ የሚተላለፍበት የምንግዜም ምርጥ ቻናል ነው
ይከታተሉ
ስልክ 09 91 33 39 43
09 91 33 40 43
ይከታተሉ
ስልክ 09 91 33 39 43
09 91 33 40 43
Forwarded from YeneTube
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Call +251921256367 or 0987971996
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Call +251921256367 or 0987971996
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
👍1
በአማሮ ልዩ ወረዳ ከ150 በላይ ሰዎች ለወራት ያህል ያለፍርድ ታስረው ይገኛሉ ተባለ!
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ ኬሌ ተብሎ በሚጠራ ፖሊስ ጣቢያ፤ ከ150 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ያለፍርድ ከአራት ወር እስከ አንድ ዓመት ታስረው እንደሚገኙ ተገለጸ፡፡
እስር ላይ ከሚገኙ መካከል የአማሮ ልዩ ወረዳ ጤና ጥበቃ ፅሕፈት ቤት ባለሙያ እንደነበሩ የገለጹትና ቅሬታቸውን በስልክ ለአዲስ ማለዳ ያቀረቡት መንግሥቱ መለሰ ይገኙበታል፡፡ እርሳቸውም የካቲት 14/2015 ከሚሠሩበት ጤና ተቋም ‹‹የጤና ተቋሙን መድኃኒት ለግል ጥቅም እየተጠቀመ ነው›› በሚል እንደተወሰዱ ገልጸዋል፡፡
ባለሙያው አክለውም ከ150 በላይ ሰዎች ያለምንም ፍርድ በፖሊስ ጣቢያው ታስረው እንደሚገኙ በመግለጽ፤ ከታሰሩ አራት ወራትን ያስቆጠሩ ቢሆንም እስካሁን ክስ እንዳልተመሰረተባቸው ተናግረዋል፡፡
የአማሮ ልዩ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ታጋሽ ሰጠኝ እንዲሁ፤ የተከሰሱበትን ጉዳይ ሳያውቁ በኬሌ ፖሊስ ጣቢያ ያለ ክስ እና ፍርድ ከታሰሩ ስድስት ወራት ያስቆጠሩ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በኬሌ ፖሊስ ጣቢያ የሚገኙት እስረኞች አብዛኛዎቹ የመንግሥት ሠራተኞች መሆናቸው የተጠቀሰ ሲሆን፤ ምንም ዓይነት መፍትሄ ሳይሰጣቸው አሁንም በእስር ላይ እንደሚገኙ ተጠቁሟል፡፡
እንዲሁም፤ በፖሊስ ጣቢያው የሚገኙት መፍትሄ ሳያገኙ ሌሎች ሰዎች ወደ ፖሊስ ጣቢያ እየገቡ ናቸው ተብሏል። በልዩ ወረዳው በፍትህ እጦት የሚሰቃዩ ሰዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደሆነም ነው የተነገረው፡፡
የአማሮ ልዩ ወረዳ ዐቃቤ ሕግ ቦታሎ ኪምቦ፤ በኬሌ ፖሊስ ጣቢያ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረዋል የተባሉ ግለሰቦች ቁጥራቸውን እርግጠኛ መሆን እናደናይቻል ገልጸው፤ ነገር ግን 150 ገደማ እንደሚሆኑ ጠቁመዋል፡፡ አክለውም፤ “የክስ ሂደታቸውን የምናጣራ ይሆናል” በማለት ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ በፖሊስ ጣቢያው የምግብ አቅርቦት ባለመኖሩ እየተራቡ መሆኑን እና ያለፍርድ ለወራት መቀመጣቸውን ያነሱትን ቅሬታ በተመለከተ፤ “ፍርድ ተሰጥቷቸው ወደ ማረሚያ ቤት እስካልሄዱ ድረስ ፖሊስ ጣቢያ የሚያቀርብላቸው ምንም ዓይነት ድጋፍ የለም” ብለዋል፡፡
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ ኬሌ ተብሎ በሚጠራ ፖሊስ ጣቢያ፤ ከ150 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ያለፍርድ ከአራት ወር እስከ አንድ ዓመት ታስረው እንደሚገኙ ተገለጸ፡፡
እስር ላይ ከሚገኙ መካከል የአማሮ ልዩ ወረዳ ጤና ጥበቃ ፅሕፈት ቤት ባለሙያ እንደነበሩ የገለጹትና ቅሬታቸውን በስልክ ለአዲስ ማለዳ ያቀረቡት መንግሥቱ መለሰ ይገኙበታል፡፡ እርሳቸውም የካቲት 14/2015 ከሚሠሩበት ጤና ተቋም ‹‹የጤና ተቋሙን መድኃኒት ለግል ጥቅም እየተጠቀመ ነው›› በሚል እንደተወሰዱ ገልጸዋል፡፡
ባለሙያው አክለውም ከ150 በላይ ሰዎች ያለምንም ፍርድ በፖሊስ ጣቢያው ታስረው እንደሚገኙ በመግለጽ፤ ከታሰሩ አራት ወራትን ያስቆጠሩ ቢሆንም እስካሁን ክስ እንዳልተመሰረተባቸው ተናግረዋል፡፡
የአማሮ ልዩ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ታጋሽ ሰጠኝ እንዲሁ፤ የተከሰሱበትን ጉዳይ ሳያውቁ በኬሌ ፖሊስ ጣቢያ ያለ ክስ እና ፍርድ ከታሰሩ ስድስት ወራት ያስቆጠሩ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በኬሌ ፖሊስ ጣቢያ የሚገኙት እስረኞች አብዛኛዎቹ የመንግሥት ሠራተኞች መሆናቸው የተጠቀሰ ሲሆን፤ ምንም ዓይነት መፍትሄ ሳይሰጣቸው አሁንም በእስር ላይ እንደሚገኙ ተጠቁሟል፡፡
እንዲሁም፤ በፖሊስ ጣቢያው የሚገኙት መፍትሄ ሳያገኙ ሌሎች ሰዎች ወደ ፖሊስ ጣቢያ እየገቡ ናቸው ተብሏል። በልዩ ወረዳው በፍትህ እጦት የሚሰቃዩ ሰዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደሆነም ነው የተነገረው፡፡
የአማሮ ልዩ ወረዳ ዐቃቤ ሕግ ቦታሎ ኪምቦ፤ በኬሌ ፖሊስ ጣቢያ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረዋል የተባሉ ግለሰቦች ቁጥራቸውን እርግጠኛ መሆን እናደናይቻል ገልጸው፤ ነገር ግን 150 ገደማ እንደሚሆኑ ጠቁመዋል፡፡ አክለውም፤ “የክስ ሂደታቸውን የምናጣራ ይሆናል” በማለት ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ በፖሊስ ጣቢያው የምግብ አቅርቦት ባለመኖሩ እየተራቡ መሆኑን እና ያለፍርድ ለወራት መቀመጣቸውን ያነሱትን ቅሬታ በተመለከተ፤ “ፍርድ ተሰጥቷቸው ወደ ማረሚያ ቤት እስካልሄዱ ድረስ ፖሊስ ጣቢያ የሚያቀርብላቸው ምንም ዓይነት ድጋፍ የለም” ብለዋል፡፡
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ድረስ ይሰጣል!
በአማራ ክልል የ2015 የትምህርት ዘመን ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ድረስ እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የትምህርት ቢሮው ኃላፊ ማተብ ታፈረ (ዶ/ር) ፈተናው ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ድረስ እንደሚሰጥ የገለጹ ሲሆን፤ ፈተናው እንደ ከዚህ ቀደሙ ኹሉ በክልል ደረጃ የሚዘጋጅ እንደሆነና የፈተና ጥያቄዎች የሚወጡትም በአዲሱ የስርዓተ ትምህርት ለውጥ ምክንያት 8ኛ ክፍል የተማሩትን ብቻ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ተፈታኝ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 50 በመቶና ከዛ በላይ መሆኑን አውቀው ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ ቀሪ ጊዜያቸውን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባቸውም ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡የ6ኛ ክፍል ፈተና እንደከዚህ ቀደሙ ኹሉ በየትምህርት ቤቶች ተዘጋጅቶ የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 በሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና፤ 347 ሺሕ 966 ተማሪዎች በ5 ሺሕ 752 ትምህርት ቤቶች እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል፡፡
በተያያዘ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ፤ የ2015 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 19 እና 20/2015 እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፤ የ6ኛ ክፍል ፈተና ደግሞ ሰኔ 26 እና 27/2015 እንደሚሰጥ ማስታወቁ ይታወሳል።ከተማ አቀፍ ፈተናውን 75 ሺሕ 100 የ8ኛ እንዲሁም፤ 75 ሺሕ 78 የ 6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንደሚወስዱትም ቢሮው ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል የ2015 የትምህርት ዘመን ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ድረስ እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የትምህርት ቢሮው ኃላፊ ማተብ ታፈረ (ዶ/ር) ፈተናው ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ድረስ እንደሚሰጥ የገለጹ ሲሆን፤ ፈተናው እንደ ከዚህ ቀደሙ ኹሉ በክልል ደረጃ የሚዘጋጅ እንደሆነና የፈተና ጥያቄዎች የሚወጡትም በአዲሱ የስርዓተ ትምህርት ለውጥ ምክንያት 8ኛ ክፍል የተማሩትን ብቻ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ተፈታኝ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 50 በመቶና ከዛ በላይ መሆኑን አውቀው ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ ቀሪ ጊዜያቸውን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባቸውም ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡የ6ኛ ክፍል ፈተና እንደከዚህ ቀደሙ ኹሉ በየትምህርት ቤቶች ተዘጋጅቶ የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 በሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና፤ 347 ሺሕ 966 ተማሪዎች በ5 ሺሕ 752 ትምህርት ቤቶች እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል፡፡
በተያያዘ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ፤ የ2015 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 19 እና 20/2015 እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፤ የ6ኛ ክፍል ፈተና ደግሞ ሰኔ 26 እና 27/2015 እንደሚሰጥ ማስታወቁ ይታወሳል።ከተማ አቀፍ ፈተናውን 75 ሺሕ 100 የ8ኛ እንዲሁም፤ 75 ሺሕ 78 የ 6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንደሚወስዱትም ቢሮው ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የአፍሪካ መሪዎች የልዑካ ቡድን የዩክሬይን ጦርነት ለማስቆም የሰላም ሀሳባቸውን ይዘው ወደ ቀጠናው ሊያመሩ ነው፡፡
ጉዞው ከ2 ሳምንታት ባነሰ ጊዜ አንደሚደረግ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዘዳንት ሲሪል ራማፎሣ ፅህፈት ቤት እወቁልን ማለቱን አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡
አፍሪካውያኑ መሪዎች በሰላም ሀሳባቸው ጉዳይ ከሩሲያው ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና ከዩክሬይኑ ቮሎድሚር ዜሌንስኪ ጋር እንደሚነጋገሩ ታውቋል፡፡
በተልዕኳቸው የተፋላሚዎቹን አገሮች መሪዎች ሀሳብም ይሰማሉ ተብሏል፡፡
የደቡብ አፍሪካ ፣ የኮንጎ ብራዛቪል ፣ የግብፅ ፣ የሴኔጋል ፣ የዩጋንዳ እና የዛምቢያ ፕሬዘዳንቶች የሰላም የልዑካን ቡድኑ አባሎች እንደሚሆኑ ተጠቁሟል፡፡ብዙዎቹ የአፍሪካ አገሮች በሩሲያ እና በዩክሬይን ጦርነት ምክንያት ችግር እንደገጠማቸው ሲነገር መቆየቱን ዘገባው አስታውሷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ጉዞው ከ2 ሳምንታት ባነሰ ጊዜ አንደሚደረግ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዘዳንት ሲሪል ራማፎሣ ፅህፈት ቤት እወቁልን ማለቱን አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡
አፍሪካውያኑ መሪዎች በሰላም ሀሳባቸው ጉዳይ ከሩሲያው ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና ከዩክሬይኑ ቮሎድሚር ዜሌንስኪ ጋር እንደሚነጋገሩ ታውቋል፡፡
በተልዕኳቸው የተፋላሚዎቹን አገሮች መሪዎች ሀሳብም ይሰማሉ ተብሏል፡፡
የደቡብ አፍሪካ ፣ የኮንጎ ብራዛቪል ፣ የግብፅ ፣ የሴኔጋል ፣ የዩጋንዳ እና የዛምቢያ ፕሬዘዳንቶች የሰላም የልዑካን ቡድኑ አባሎች እንደሚሆኑ ተጠቁሟል፡፡ብዙዎቹ የአፍሪካ አገሮች በሩሲያ እና በዩክሬይን ጦርነት ምክንያት ችግር እንደገጠማቸው ሲነገር መቆየቱን ዘገባው አስታውሷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግብር ክፍያን እስከ ሰኔ 30/2015 ድረስ መክፈል እንደሚቻል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል።
በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የታክስ ጉዳዮች ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ዘገየ በላይነህ ለኢፕድ እንደተናገሩት፤ ምንም እንኳን በተለምዶ የጣራና ግድግዳ የቤት ግብር በመደበኛነት መከፈል የነበረበት እስከ የካቲት ሰላሳ ድረስ ቢሆንም፤ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግብር አዲስ የተጀመረ በመሆኑ ነዋሪዎች ጉዳያቸውን በማስረዳት እስከ ሰኔ ሰላሳ ድረስ መክፈል የሚችሉ ይሆናል።
ግብር ከፋዮች እንዴት መስተናገድ እንዳለባቸው በየቅርንጫፉ በሚስተናገዱበት ወረዳ መመሪያ ተቀምጧል ያሉት ዘገየ፤ በመሆኑም ግብር ከፋዮቹ እስካሁን ያልከፈሉበትን ምክንያት በማቅረብ እስከ ሰኔ 30/2015 ድረስ ብቻ መክፈል እንደሚችሉ አስታውቀዋል።
የከተማ ቦታና ቤት ግብር አከፋፈሉ የግልና የንግድ በሚል ልዩነት ቢኖረውም የጋራ መኖሪያ ቤቶች ብቻ ሳይሆን በከተማ ውስጥ ያሉ ከመኖሪያ እስከ ህንጻዎች ድረስ ያሉ ቤቶችን በሙሉ የሚመለከት መሆኑንም ኃላፊው ገልጸዋል።
ግብሩ ተግባራዊ ሲደረግ የነበረው ከ1937 ጀምሮ ሲሆን፤ በ1968 ማስተካከያ የተደረገበትና የኪራይ ተመኑ በየግዜው ወቅታዊ እንደሚደረግም አዋጁ ሲወጣ መደንገጉንም አስታውሰዋል።
በመሆኑም አዋጁ ሲወጣ እነዚህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያልነበሩ በመሆኑ፤ በአሁኑ ወቅት ያለው ኪራይ ምን ይመስላል የሚለውንም በማጥናት ከተማ ውስጥ ያሉ ቤቶች ወደ ግብር ስርዓቱ እንዲገቡ በአዋጁ መካተታቸውን ጠቁመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የታክስ ጉዳዮች ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ዘገየ በላይነህ ለኢፕድ እንደተናገሩት፤ ምንም እንኳን በተለምዶ የጣራና ግድግዳ የቤት ግብር በመደበኛነት መከፈል የነበረበት እስከ የካቲት ሰላሳ ድረስ ቢሆንም፤ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግብር አዲስ የተጀመረ በመሆኑ ነዋሪዎች ጉዳያቸውን በማስረዳት እስከ ሰኔ ሰላሳ ድረስ መክፈል የሚችሉ ይሆናል።
ግብር ከፋዮች እንዴት መስተናገድ እንዳለባቸው በየቅርንጫፉ በሚስተናገዱበት ወረዳ መመሪያ ተቀምጧል ያሉት ዘገየ፤ በመሆኑም ግብር ከፋዮቹ እስካሁን ያልከፈሉበትን ምክንያት በማቅረብ እስከ ሰኔ 30/2015 ድረስ ብቻ መክፈል እንደሚችሉ አስታውቀዋል።
የከተማ ቦታና ቤት ግብር አከፋፈሉ የግልና የንግድ በሚል ልዩነት ቢኖረውም የጋራ መኖሪያ ቤቶች ብቻ ሳይሆን በከተማ ውስጥ ያሉ ከመኖሪያ እስከ ህንጻዎች ድረስ ያሉ ቤቶችን በሙሉ የሚመለከት መሆኑንም ኃላፊው ገልጸዋል።
ግብሩ ተግባራዊ ሲደረግ የነበረው ከ1937 ጀምሮ ሲሆን፤ በ1968 ማስተካከያ የተደረገበትና የኪራይ ተመኑ በየግዜው ወቅታዊ እንደሚደረግም አዋጁ ሲወጣ መደንገጉንም አስታውሰዋል።
በመሆኑም አዋጁ ሲወጣ እነዚህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያልነበሩ በመሆኑ፤ በአሁኑ ወቅት ያለው ኪራይ ምን ይመስላል የሚለውንም በማጥናት ከተማ ውስጥ ያሉ ቤቶች ወደ ግብር ስርዓቱ እንዲገቡ በአዋጁ መካተታቸውን ጠቁመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
አልሻባብ በኢትዮ-ሱማሊያ ድንበር አካባቢ ሊፈጽም የነበረው ጥቃት መክሸፉ ተገለጸ!
አልሸባብ በኢትዮጵያና ሶማሊያ ድንበር ላይ ሊያደርስ የነበረው ጥቃት መክሸፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
አሸባሪው የአልሸባብ ቡድን ዛሬ ግንቦት 30/2015 በኢትዮ-ሶማሊያ ድንበር ዶሎ አካባቢ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር መክሸፉን የገለጸው ሚኒስቴሩ፤ ''ቡድኑ አጥፍቶ ጠፊ በማሰማራት በአካባቢው ጉዳት ለማድረስ ያደረገውን ሙከራ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የመከላከያ ሠራዊት በተሳካ ሁኔታ አክሽፎታል።'' ብሏል፡፡የሽብር ቡድኑ አባላትም ይዘውት ከመጡት መሳሪያ ጋር መደምሰሳቸው ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
አልሸባብ በኢትዮጵያና ሶማሊያ ድንበር ላይ ሊያደርስ የነበረው ጥቃት መክሸፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
አሸባሪው የአልሸባብ ቡድን ዛሬ ግንቦት 30/2015 በኢትዮ-ሶማሊያ ድንበር ዶሎ አካባቢ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር መክሸፉን የገለጸው ሚኒስቴሩ፤ ''ቡድኑ አጥፍቶ ጠፊ በማሰማራት በአካባቢው ጉዳት ለማድረስ ያደረገውን ሙከራ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የመከላከያ ሠራዊት በተሳካ ሁኔታ አክሽፎታል።'' ብሏል፡፡የሽብር ቡድኑ አባላትም ይዘውት ከመጡት መሳሪያ ጋር መደምሰሳቸው ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
"በወራሪዎች ስር የሚገኙትን የትግራይ ክልል ሕገ-መንግስታዊ ግዛቶች በአጭር ጊዜ ወደ ትግራይ ለመመለስ እየተረባረብን ነዉ።" - ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ሌተናል ጀነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ ‹ ወራሪዎች › ሲሉ በጠሯቸው አካላት ስር ይገኛሉ ያሏቸውን ‹ የትግራይ ክልል ግዛቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመመለስ እየተረባረብን ነው › ሲሉ ተናግረዋል፡፡ምክትል ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት በትግራይ ቲቪ እና ‹ ሰክሰስ › በተሰኘ ድርጅት በተዘጋጀ ‹ የክህሎትና ፈጠራ › የዉይይት መርሐ ግብር ላይ ነው፡፡
በንግግራችው ‹ የትግራይ ህዝብ ከከባድ አውዳሚ ጦርነት ወደ ሰላማዊ እና የተርጋጋ ህይወቱ ለመመለስ የሽግግር ጊዜ ላይ ነው › ሲሉ ተደምጠዋል።ሰፊዉ የትግራይ ግዛት አሁንም ‹ወራሪ› ብለዉ በጠሯቸዉ በአማራ ሃይል እና በኤርትራ ሰራዊት ስር መሆኑን የገለጽት ምክትል ፕሬዝዳንቱ እነዚህ ሃይሎች ከትግራይ እንዲወጡ እና ህገ-መንግስታዊ የትግራይ ግዛት እንዲመለስ ጠንክረዉ እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ከእዚህ ንግግር አንድ ቀን አስቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ አስፈፃሚ ትሬስ አን-ጃኮብሰን በመቀሌ ተገኝተው ከገዜያዊ አስተዳደሩ ጋር በተወያዩበት ወቅት ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ግዛቶቹ ወደትግራይ እንዲመለሱ ግፊት እንዲያደርጉ መጠየቃቸው ይታወሳል፡፡
በሌላ በኩል በወልቃይት በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ መልዕክት ያስተላለፉት ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ‹ ፍላጎታችን፣ ማንነታችንና ሥነ ልቦናችን ጎንደሬ አማራ ነው › ሲሉ መናገራቸው አይዘነጋም፡፡ በዚህ ንግግራቸው ‹ የማንንም ጣልቃ ገብነት እንደማይፈልጉ › አስረግጠው ተናግረው ነበር፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ሌተናል ጀነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ ‹ ወራሪዎች › ሲሉ በጠሯቸው አካላት ስር ይገኛሉ ያሏቸውን ‹ የትግራይ ክልል ግዛቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመመለስ እየተረባረብን ነው › ሲሉ ተናግረዋል፡፡ምክትል ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት በትግራይ ቲቪ እና ‹ ሰክሰስ › በተሰኘ ድርጅት በተዘጋጀ ‹ የክህሎትና ፈጠራ › የዉይይት መርሐ ግብር ላይ ነው፡፡
በንግግራችው ‹ የትግራይ ህዝብ ከከባድ አውዳሚ ጦርነት ወደ ሰላማዊ እና የተርጋጋ ህይወቱ ለመመለስ የሽግግር ጊዜ ላይ ነው › ሲሉ ተደምጠዋል።ሰፊዉ የትግራይ ግዛት አሁንም ‹ወራሪ› ብለዉ በጠሯቸዉ በአማራ ሃይል እና በኤርትራ ሰራዊት ስር መሆኑን የገለጽት ምክትል ፕሬዝዳንቱ እነዚህ ሃይሎች ከትግራይ እንዲወጡ እና ህገ-መንግስታዊ የትግራይ ግዛት እንዲመለስ ጠንክረዉ እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ከእዚህ ንግግር አንድ ቀን አስቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ አስፈፃሚ ትሬስ አን-ጃኮብሰን በመቀሌ ተገኝተው ከገዜያዊ አስተዳደሩ ጋር በተወያዩበት ወቅት ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ግዛቶቹ ወደትግራይ እንዲመለሱ ግፊት እንዲያደርጉ መጠየቃቸው ይታወሳል፡፡
በሌላ በኩል በወልቃይት በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ መልዕክት ያስተላለፉት ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ‹ ፍላጎታችን፣ ማንነታችንና ሥነ ልቦናችን ጎንደሬ አማራ ነው › ሲሉ መናገራቸው አይዘነጋም፡፡ በዚህ ንግግራቸው ‹ የማንንም ጣልቃ ገብነት እንደማይፈልጉ › አስረግጠው ተናግረው ነበር፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
በኬንያ የጅምላ መቃብሩ ብሔራዊ መታሰቢያ ሊሆን ነው!
ክርስቶስን እንድታገኙ ተራቡ በሚል በቤተ ክርስቲያን መሪያቸው ተነግሯቸው ሕይወታቸውን ያጡበትን እና እስከአሁን 250 የሚሆኑ ስዎች ከጅምላ መቃብር ውስጥ የወጡበትን ሥፍራ ወደ ብሔራዊ መታሰቢያነት እንደሚቀይር የኬንያ መንግሥት አስታውቋል።
በሰላማዊ ውቅያኖስ ባህር ዳርቻ በሚገኝ ደን ውስጥ ከሚገኘውና 325 ሄክታር ስፋት ካለው ሥፍራ በርካታ የጅምላ መቃብሮች ላለፉት በርካታ ሳምንታት መገኘት ኬንያውያንንና የተቀረውን ዓለም አስደንግጧል።ተከታዮቹ ሕይወታቸውን እንዲያጡ አድርጓል የተባለው የቤተክርስቲያኑ መሪ ፖል ማከንዚ በርካታ ክሶች ቀርበውበታል።
መርማሪዎች ትናንት ሦስተኛ ዙር አሰሳቸውን ሲጀምሩ፣ ተጨማሪ ዘጠኝ አስከሬኖችን ማግኘታቸውን የኤኤፍፒ ዘገባ አመልክቷል።መራባቸው ለሞት እንዳበቃቸው ቢታመንም፣ ሕጻናትን ጨምሮ አንዳንዶቹ ሟቾች ግን እንደታነቁ፣ ድብደባ እንደደረሰባቸው እንዲሁም አየር እንዲያጡ መደረጉን በመንግሥት የተካሄደው የአስከሬን ምርመራ ውጤቶች አመልክተዋል።
[VoA]
@YeneTube @FikerAssefa
ክርስቶስን እንድታገኙ ተራቡ በሚል በቤተ ክርስቲያን መሪያቸው ተነግሯቸው ሕይወታቸውን ያጡበትን እና እስከአሁን 250 የሚሆኑ ስዎች ከጅምላ መቃብር ውስጥ የወጡበትን ሥፍራ ወደ ብሔራዊ መታሰቢያነት እንደሚቀይር የኬንያ መንግሥት አስታውቋል።
በሰላማዊ ውቅያኖስ ባህር ዳርቻ በሚገኝ ደን ውስጥ ከሚገኘውና 325 ሄክታር ስፋት ካለው ሥፍራ በርካታ የጅምላ መቃብሮች ላለፉት በርካታ ሳምንታት መገኘት ኬንያውያንንና የተቀረውን ዓለም አስደንግጧል።ተከታዮቹ ሕይወታቸውን እንዲያጡ አድርጓል የተባለው የቤተክርስቲያኑ መሪ ፖል ማከንዚ በርካታ ክሶች ቀርበውበታል።
መርማሪዎች ትናንት ሦስተኛ ዙር አሰሳቸውን ሲጀምሩ፣ ተጨማሪ ዘጠኝ አስከሬኖችን ማግኘታቸውን የኤኤፍፒ ዘገባ አመልክቷል።መራባቸው ለሞት እንዳበቃቸው ቢታመንም፣ ሕጻናትን ጨምሮ አንዳንዶቹ ሟቾች ግን እንደታነቁ፣ ድብደባ እንደደረሰባቸው እንዲሁም አየር እንዲያጡ መደረጉን በመንግሥት የተካሄደው የአስከሬን ምርመራ ውጤቶች አመልክተዋል።
[VoA]
@YeneTube @FikerAssefa
ሊዮኔል ሜሲ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በማቅናት ለኢንተር ማያሚ እንደሚፈርም ተሰማ!
አርጀንቲናዊው የእግር ኳስ ኮከብ ሊዮኔል አንድሬስ ሜሲ ከፈረንሳዩ መዲና ክለብ ፓሪስ ሴንዠርሜን እንደሚወጣ ከተረጋገጠ በኋላ ቀጣይ መዳረሻው የት ይሆናል የሚለው በብዙዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ ነበር። በዚህም ወደ ቀድሞው ቡድኑ ባርሴሎና ይመለሳል አሊያም ወደ ሳዑዲ በማቅናት ረብጣ ሚሊዮን ዶላር የሚያስገኝለትን ኮንትራት ይፈርማል የሚሉ ግምቶች ሲሰጡ ቢቆዩም ለሜሲ ቅርብ የሚባለውና የሜሲን የህይወት ታሪኩን በመጻፍ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ሄሌም ባላጌ እንዳስታወቀው ሜሲ በሰዐታት ውስጥ በእውቁ የቀድሞው እንግሊዛዊ ኮከብ ዴቪድ ቤካሃም ባለቤትነት ወደሚተዳደረው ኢንተር ማያሚ እንደሚያቀና ተረጋግጧል። 36 ዓመት ሊሞላው የቀናት እድሜ የቀረው ሜሲ በዚህ የውድድር አመት ለረጅም ጊዜ ሲቋምጥለት የቆየውን የአለም ዋንጫ ከሀገሩ ጋር ማሸነፉ አይዘነጋም።
@YeneTube @FikerAssefa
አርጀንቲናዊው የእግር ኳስ ኮከብ ሊዮኔል አንድሬስ ሜሲ ከፈረንሳዩ መዲና ክለብ ፓሪስ ሴንዠርሜን እንደሚወጣ ከተረጋገጠ በኋላ ቀጣይ መዳረሻው የት ይሆናል የሚለው በብዙዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ ነበር። በዚህም ወደ ቀድሞው ቡድኑ ባርሴሎና ይመለሳል አሊያም ወደ ሳዑዲ በማቅናት ረብጣ ሚሊዮን ዶላር የሚያስገኝለትን ኮንትራት ይፈርማል የሚሉ ግምቶች ሲሰጡ ቢቆዩም ለሜሲ ቅርብ የሚባለውና የሜሲን የህይወት ታሪኩን በመጻፍ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ሄሌም ባላጌ እንዳስታወቀው ሜሲ በሰዐታት ውስጥ በእውቁ የቀድሞው እንግሊዛዊ ኮከብ ዴቪድ ቤካሃም ባለቤትነት ወደሚተዳደረው ኢንተር ማያሚ እንደሚያቀና ተረጋግጧል። 36 ዓመት ሊሞላው የቀናት እድሜ የቀረው ሜሲ በዚህ የውድድር አመት ለረጅም ጊዜ ሲቋምጥለት የቆየውን የአለም ዋንጫ ከሀገሩ ጋር ማሸነፉ አይዘነጋም።
@YeneTube @FikerAssefa
ላለፉት አምስት አመታት በከተማችን የ ሴትና የወንድ ሠዓቶች ቦርሳዎች ሽቶዎች እና ቀበቶና ዋሌት ቦርሣዎችን በማስመጣት የሚታወቀው brand watch and bag shop .. በ አዲስ መልክ ከ አዳዲስ እቃዎች ጋር እነሆ
አድራሻችን 22 ጎላጎል አጠገብ ሀናን ኬ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ
በትዛዝ አእናመጣለን ክፍለ ሀገርም እንልካለን ።
ስልክ 0993014846/ 0938042570
እዚህ ይጎብኙን 👉 https://tttttt.me/+Q1fJRNqbpYxXr-Ga
አድራሻችን 22 ጎላጎል አጠገብ ሀናን ኬ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ
በትዛዝ አእናመጣለን ክፍለ ሀገርም እንልካለን ።
ስልክ 0993014846/ 0938042570
እዚህ ይጎብኙን 👉 https://tttttt.me/+Q1fJRNqbpYxXr-Ga
👉 _ አስደሳች ዜና
በተለያዩ መናፍስትና አጋንንት ውለሽ አይነጥላ ገርጋሪ በሽታወች ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ሀገር በቀል በሆኑና ከአባቶቻችን ባገኘናቸው ጥበቦች እያገለገልን ቆይተናል።
አሁን ደግሞ ለየት ያሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚሰሩ
ከሱዳን ከሳውዲ አረቢያና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በምናስመጣቸው ፍቱን በሆኑ መድሀኒቶችና ገቢሮች የወገኖቻችን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ዝግጅታችን ጨርሰናል።
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ
ማእከል
👉 _ለመካንነት ችግር በልጅ እራብ በልጅ ናፍቆት ለምትሰቃዩ ወገኖቸ አስደሳች ዜና ::
👉 _ለህገጠብቅ እየሔደ እየሔደይ የምንለውን ችግር ለመፍታት በታማኝነት ለመኖር አስተማማኝ የሱዳን መፍትሔ ::
👉 _ለስንፈተወሲብ ስንፈተወሲብ አራት አይነት ችግር ነው መቸኮል ፈፅሞ አለመነሳት ተነስቶ ዳር ሲደርስ ባዶ መሖን ሲነሳ ጥንካሬ ማጣት መልፈስፈስ በአስተማማኝ ከችግሩ ነፃ ይሆናሉ_
👉 _መስተፋቅር በተለያየ አይነት ማለትም ለህዝብ ለሚፈልጉት ሰው ብቻ እንዲሁም ሌሎች በልዩ ሁኔታ። ለምሳሌ በማየት በመሳቅ እንዲሁም በንግግር እና በሌሎች ነገሮች።
_ 👉የገቢያ በጥንቃቄ ለሱቅ ለሆቴል ለመጋዘን ለማንኛውም አይነት የገብያ ቦታ ።
👉 _ለሀብት ለለውጥ ለእድገት::
👉_ ራስወን ከማንኛውም ሊጎዳወት ከሚችሉና
ከሚያስብ ነገር መጠበቂያ።
👉 _ አሁን ሚኖሩበት ቦታ ወይም ሀገር አልመቸወት ብሎ ከሆነና በህይወትወ ደስታ ርቆወት ከሆነ የትኛው ቦታ ቢኖሩ መልካም እንደሆነ ማሳየትና ተለውጠው ደስተኛ ሚሆኑባቸውን ሁኔታወች ማመቻቸት።
👉_ የተበታተነ ሀሳብና ጭንቀት ነገሮችን የመወሰን ችግር ካለብወት ያማክሩን
👉_አሁን በሚሰሩት ስራ ውጤታማ ካልሆኑ ሊለወጡበትና ውጤታማ ሚሆኑባቸውን ስራወች ማመቻቸት ለምሳሌ ንግድ -ግብርና ወይም በትምህርት ዙሪያ
👉 _ በትዳርወ በገቢያ በስራ በልጅ ወይም በፍቅረኛወ ዙሪያ የሚገረግሩ ማንኛውንም አይነት ችግሮች አስተማማኝ መፍትሔ ::
👉_ በሚሰሩበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት የስልጣን እድገት ቢፈልጉ ያማክሩን።
👉_ ተናግረው አለመደመጥና አለማሳመን ችግር ካለብወ አንደበትወ ተወዳጅና እርስወ ያሉበት ነገር ሁሉ ተፈላጊ ሚያደርጉ ነገሮችን መስራት።
👉_ ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ወይም መድረክ ላይ ለመናር ሚፈሩ ከሆነና በራስ መተማመን ከሌለወት ያማክሩን።
ለትምሕርት ለሽምደዳ የተማሩትን ለመርሳት ችግር አስተማማኝ መፍትሔ ::
👉 _ እለታውዊ እጣወች ማይወጡለወት ከሆነ ማለትም እቁብና የመሳሰሉት አስተማማኝ በሆነ መልኩ እንሰራለን።
👉 _ ሚፈልጉትን ሁሉ ያማክሩን እኛ ጋ የሌሉ ነገሮች የሉም። በታማኝነትና በግልፅነት እናግዝወታለን። ለስራችንም 100% ዋስትና እንሰጣለን። ለሚያገኟቸው ማንኛውም አይነት አገልግሎቶች ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
አድራሻ ባሕርዳር ቀበሌ 11 ዲያስቦራ በአዲሱ አስፓልት ንግድ ባንኩ ህንፃ
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ
የቲክቶክ
https://vm.tiktok.com/ZM2Y2h3Tx/
እኒህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን
ለማግኔት ይደውሉ
☎️ 0912718883
0917040506
በተለያዩ መናፍስትና አጋንንት ውለሽ አይነጥላ ገርጋሪ በሽታወች ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ሀገር በቀል በሆኑና ከአባቶቻችን ባገኘናቸው ጥበቦች እያገለገልን ቆይተናል።
አሁን ደግሞ ለየት ያሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚሰሩ
ከሱዳን ከሳውዲ አረቢያና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በምናስመጣቸው ፍቱን በሆኑ መድሀኒቶችና ገቢሮች የወገኖቻችን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ዝግጅታችን ጨርሰናል።
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ
ማእከል
👉 _ለመካንነት ችግር በልጅ እራብ በልጅ ናፍቆት ለምትሰቃዩ ወገኖቸ አስደሳች ዜና ::
👉 _ለህገጠብቅ እየሔደ እየሔደይ የምንለውን ችግር ለመፍታት በታማኝነት ለመኖር አስተማማኝ የሱዳን መፍትሔ ::
👉 _ለስንፈተወሲብ ስንፈተወሲብ አራት አይነት ችግር ነው መቸኮል ፈፅሞ አለመነሳት ተነስቶ ዳር ሲደርስ ባዶ መሖን ሲነሳ ጥንካሬ ማጣት መልፈስፈስ በአስተማማኝ ከችግሩ ነፃ ይሆናሉ_
👉 _መስተፋቅር በተለያየ አይነት ማለትም ለህዝብ ለሚፈልጉት ሰው ብቻ እንዲሁም ሌሎች በልዩ ሁኔታ። ለምሳሌ በማየት በመሳቅ እንዲሁም በንግግር እና በሌሎች ነገሮች።
_ 👉የገቢያ በጥንቃቄ ለሱቅ ለሆቴል ለመጋዘን ለማንኛውም አይነት የገብያ ቦታ ።
👉 _ለሀብት ለለውጥ ለእድገት::
👉_ ራስወን ከማንኛውም ሊጎዳወት ከሚችሉና
ከሚያስብ ነገር መጠበቂያ።
👉 _ አሁን ሚኖሩበት ቦታ ወይም ሀገር አልመቸወት ብሎ ከሆነና በህይወትወ ደስታ ርቆወት ከሆነ የትኛው ቦታ ቢኖሩ መልካም እንደሆነ ማሳየትና ተለውጠው ደስተኛ ሚሆኑባቸውን ሁኔታወች ማመቻቸት።
👉_ የተበታተነ ሀሳብና ጭንቀት ነገሮችን የመወሰን ችግር ካለብወት ያማክሩን
👉_አሁን በሚሰሩት ስራ ውጤታማ ካልሆኑ ሊለወጡበትና ውጤታማ ሚሆኑባቸውን ስራወች ማመቻቸት ለምሳሌ ንግድ -ግብርና ወይም በትምህርት ዙሪያ
👉 _ በትዳርወ በገቢያ በስራ በልጅ ወይም በፍቅረኛወ ዙሪያ የሚገረግሩ ማንኛውንም አይነት ችግሮች አስተማማኝ መፍትሔ ::
👉_ በሚሰሩበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት የስልጣን እድገት ቢፈልጉ ያማክሩን።
👉_ ተናግረው አለመደመጥና አለማሳመን ችግር ካለብወ አንደበትወ ተወዳጅና እርስወ ያሉበት ነገር ሁሉ ተፈላጊ ሚያደርጉ ነገሮችን መስራት።
👉_ ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ወይም መድረክ ላይ ለመናር ሚፈሩ ከሆነና በራስ መተማመን ከሌለወት ያማክሩን።
ለትምሕርት ለሽምደዳ የተማሩትን ለመርሳት ችግር አስተማማኝ መፍትሔ ::
👉 _ እለታውዊ እጣወች ማይወጡለወት ከሆነ ማለትም እቁብና የመሳሰሉት አስተማማኝ በሆነ መልኩ እንሰራለን።
👉 _ ሚፈልጉትን ሁሉ ያማክሩን እኛ ጋ የሌሉ ነገሮች የሉም። በታማኝነትና በግልፅነት እናግዝወታለን። ለስራችንም 100% ዋስትና እንሰጣለን። ለሚያገኟቸው ማንኛውም አይነት አገልግሎቶች ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
አድራሻ ባሕርዳር ቀበሌ 11 ዲያስቦራ በአዲሱ አስፓልት ንግድ ባንኩ ህንፃ
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ
የቲክቶክ
https://vm.tiktok.com/ZM2Y2h3Tx/
እኒህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን
ለማግኔት ይደውሉ
☎️ 0912718883
0917040506
TikTok
TikTok - Make Your Day
TikTok - trends start here. On a device or on the web, viewers can watch and discover millions of personalized short videos. Download the app to get started.
🔥🔥አስቸኳይ ክፍት የስራ ቅጥር💥💥
🌕ድርጅታችን ከታች በተዘረዘሩ የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት ይፈልጋል።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥NGO በማንኛውም
🔹የት/ደረጃ:ዲፕሎማ/ድግሪ
🔹የስራ ልምድ: 0 ዓመት
🔹ደሞዝ: 18,500+
💥ሹፌር በሁሉም
🔹የት/ደረጃ:መፃፍ ማንበብ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:13,500+
💥ስልክ ኦፕሬተር
🔹የት/ደረጃ: 10 ጀምሮ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 6500
💥ጉዳይ አስፈፃሚ
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:7000
💥ባንክ ቤት ፅዳት ተላላኪ
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡4500
💥አካውንታንት
🔹የት/ት ደረጃ= ድግሪ/ድፕሎማ
🔹 ልምድ = 0-2 አመት
🔹ደሞዝ=8500
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥 ዌተር የጧት እና የከሰዓት
🔹የት/ደረጃ: 10 ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 3500
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,000
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
🌕ድርጅታችን ከታች በተዘረዘሩ የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት ይፈልጋል።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥NGO በማንኛውም
🔹የት/ደረጃ:ዲፕሎማ/ድግሪ
🔹የስራ ልምድ: 0 ዓመት
🔹ደሞዝ: 18,500+
💥ሹፌር በሁሉም
🔹የት/ደረጃ:መፃፍ ማንበብ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:13,500+
💥ስልክ ኦፕሬተር
🔹የት/ደረጃ: 10 ጀምሮ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 6500
💥ጉዳይ አስፈፃሚ
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:7000
💥ባንክ ቤት ፅዳት ተላላኪ
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡4500
💥አካውንታንት
🔹የት/ት ደረጃ= ድግሪ/ድፕሎማ
🔹 ልምድ = 0-2 አመት
🔹ደሞዝ=8500
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥 ዌተር የጧት እና የከሰዓት
🔹የት/ደረጃ: 10 ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 3500
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,000
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
Telegram
Jobs At Hewan
ይህ ቻናል አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያዎች በቀጥታ የሚተላለፍበት የምንግዜም ምርጥ ቻናል ነው
ይከታተሉ
ስልክ 09 91 33 39 43
09 91 33 40 43
ይከታተሉ
ስልክ 09 91 33 39 43
09 91 33 40 43
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Call +251921256367 or 0987971996
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Call +251921256367 or 0987971996
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ባሕር ዳር ዩንቨርስቲ በ 60 ዓመታት ውስጥ ከ 2 መቶ ሺህ በላይ የሰው ሃይል አሰልጥኖ ማስመረቁን አስታወቀ፡፡
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ይገኛል።
ዩንቨርስቲው የተመሰረተበትን 60ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ እንደሚገኝ ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቋል።
የባሕር ዳር ዩንቨርስቲ የቀድሞ ምሩቃንና የ 60ኛ ዓመት በዓል አስተባባሪ አቶ ታምሩ ደለለኝ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደተናገሩት፣ ባለፉት 60 ዓመታት ውስጥ ዩንቨርስቲው ከ 2 መቶ ሺህ በላይ ተማሪዎችን አሰልጥኖ አስመርቋል፡፡
ዩንቨርስቲው በ 60 ዓመታት ጉዞው በተለያዩ የትምህርት መስክ ተማሪዎችን አሰልጥኖ በማስመረቅ በሀገር ውስጥ ብቻም ሳይሆን በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ባለሙያዎችን ማፍራት ችሏል ነው ያሉት።
ዩንቨርስቲው ከግንቦት 28/2015 እስከ ሰኔ 04 2015 ዓ.ም ድረስ የምስረታ በዓል የመዝጊያ ሳምንት እያከበረ እንደሚገኝ ታውቋል።
በዝግጅቱ ላይ የቀድሞ የዩንቨርስቲው ፕሬዚዳንቶች፣ምሩቃንና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ይገኛሉ ተብሏል።
በዓሉ በጥናታዊ ፅሁፎች፣በአውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው፣ በምስጋናና በስፖርታዊ ክንውኖች በድምቀት እንደሚያከበርም የበዓሉ አስተባባሪ አቶ ታምሩ ደለለኝ ተናግረዋል።
@Yenetube @fikerassefa
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ይገኛል።
ዩንቨርስቲው የተመሰረተበትን 60ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ እንደሚገኝ ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቋል።
የባሕር ዳር ዩንቨርስቲ የቀድሞ ምሩቃንና የ 60ኛ ዓመት በዓል አስተባባሪ አቶ ታምሩ ደለለኝ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደተናገሩት፣ ባለፉት 60 ዓመታት ውስጥ ዩንቨርስቲው ከ 2 መቶ ሺህ በላይ ተማሪዎችን አሰልጥኖ አስመርቋል፡፡
ዩንቨርስቲው በ 60 ዓመታት ጉዞው በተለያዩ የትምህርት መስክ ተማሪዎችን አሰልጥኖ በማስመረቅ በሀገር ውስጥ ብቻም ሳይሆን በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ባለሙያዎችን ማፍራት ችሏል ነው ያሉት።
ዩንቨርስቲው ከግንቦት 28/2015 እስከ ሰኔ 04 2015 ዓ.ም ድረስ የምስረታ በዓል የመዝጊያ ሳምንት እያከበረ እንደሚገኝ ታውቋል።
በዝግጅቱ ላይ የቀድሞ የዩንቨርስቲው ፕሬዚዳንቶች፣ምሩቃንና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ይገኛሉ ተብሏል።
በዓሉ በጥናታዊ ፅሁፎች፣በአውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው፣ በምስጋናና በስፖርታዊ ክንውኖች በድምቀት እንደሚያከበርም የበዓሉ አስተባባሪ አቶ ታምሩ ደለለኝ ተናግረዋል።
@Yenetube @fikerassefa
በመቀሌ ኢንደስተሪ ፓርክ ዉስጥ ተሰማርተዉ የነበሩ የዉጭ ባለሃብቶችን ዳግም ወደ ስራ እንዲገቡ ለማደረግ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተገለፀ፡፡
በሰሜኑ ክፍል በነበረዉ ጦርነት ምክንያት ችግር ዉስጥ የነበረዉ የመቀሌ ኢንደስተሪ ፓርክን አሁን ላይ ወደ ስራ ለማስገባት የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ከነዚህም ዉስጥ በጦርነቱ ምክንያት ወደ ሀገራቸዉ የገቡ የዉጭ ባለሀብቶችን ወደ ክልሉ ተመልሰዉ ዳግም ስራ እንዲጀምሩ እና በተለያዩ ዘርፎች ኢንቨስት እንዲያደርጉ ለማድረግ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ፡፡
ከቀዳሚ ስራዎች መካከልም የባለሀብቶቹን የንብረት ጉዳት መጠን እና የደረሰዉን ዉድመት ማጥናት አንዱ ሲሆን በዚህም በተገኘ ዉጤት ፓርኩ ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰበት እና የተጎዳ ንብረትም አለመኖሩን ወደ ስፍራዉ የተላከ ልኡ ክቡድን ማረጋገጡን የገለጹት በኢንደስተሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮርፖሬሽኑ ፅህፈት ቤት ሃላፉ አቶ ፍፁም ከተማ ናቸዉ፡፡ይህንን ዉጤት በመከተልም ባለሃበቶች እንዲመለሱ የሚያደርጉ ዉይይቶች ሲደረጉ መቆየታቸዉንና በዚህም ተመልሰዉ ወደ ስራ ለመግባት ፍላጎት ያሳዩ የዉጭ ባለሀብቶች መኖራቸዉን አቶ ፍጹም አስታዉቀዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
በሰሜኑ ክፍል በነበረዉ ጦርነት ምክንያት ችግር ዉስጥ የነበረዉ የመቀሌ ኢንደስተሪ ፓርክን አሁን ላይ ወደ ስራ ለማስገባት የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ከነዚህም ዉስጥ በጦርነቱ ምክንያት ወደ ሀገራቸዉ የገቡ የዉጭ ባለሀብቶችን ወደ ክልሉ ተመልሰዉ ዳግም ስራ እንዲጀምሩ እና በተለያዩ ዘርፎች ኢንቨስት እንዲያደርጉ ለማድረግ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ፡፡
ከቀዳሚ ስራዎች መካከልም የባለሀብቶቹን የንብረት ጉዳት መጠን እና የደረሰዉን ዉድመት ማጥናት አንዱ ሲሆን በዚህም በተገኘ ዉጤት ፓርኩ ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰበት እና የተጎዳ ንብረትም አለመኖሩን ወደ ስፍራዉ የተላከ ልኡ ክቡድን ማረጋገጡን የገለጹት በኢንደስተሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮርፖሬሽኑ ፅህፈት ቤት ሃላፉ አቶ ፍፁም ከተማ ናቸዉ፡፡ይህንን ዉጤት በመከተልም ባለሃበቶች እንዲመለሱ የሚያደርጉ ዉይይቶች ሲደረጉ መቆየታቸዉንና በዚህም ተመልሰዉ ወደ ስራ ለመግባት ፍላጎት ያሳዩ የዉጭ ባለሀብቶች መኖራቸዉን አቶ ፍጹም አስታዉቀዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa