ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ከደቡብ ሱዳን የሚመጡ ታጣቂዎች በጋምቤላ በሚገኙ ወረዳዎች ውስጥ የሚፈፅሙት ዝርፊያ መቀጠሉ ተሰምቷል፡፡
ከሰሞኑን በደቡብ ሱዳን የሚገኙ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች የዘረፏቸውን ከ 1 መቶ በላይ ከብቶች ማስመለሱን የጋምቤላ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል፡ድንበር ተሸግረው የመጡ የደቡብ ሱዳን የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች የዘረፏቸውን ከ 1መቶ በላይ ከብቶች ማስመለስ የተቻለው ከታጣቂዎች ጋር በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ነው፡፡
ከታጣቂዎች ጋር በነበረው የተኩስ ልውውጥ ከስድስት ያላነሱ ከብቶች ሲገደሉ ሌሎቹን በማስጣል ወደ ቀድሞ ቦታቸው እንዲመለሱ መደረጉን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ም/ ሃላፊ አቶ ኦቶው ኦኮት ለ ኢትዮ ኤፍኤም አስታውቀዋል፡፡ከደብቡ ሱዳን የሚነሱት ታጣቂዎች ከዚህ ቀደም ወደ ክልሉ የድንበር ወረዳዎች በመግባት ህፃናትን ጨምሮ፤ ከብቶችን በመዝረፍ እና ጥቃት በማድረስ ህገወጥ ድርጊቶችን በተደጋጋሚ ይፈፅማሉ ብለዋል፡፡
በሌላ ዜና በክልሉ ባለፉት ቀናት ከህገ ወጥ ጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ በጋምቤላ ከተማ ውስጥ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ ከ 30 በላይ ክላሽኮፕ መሳሪያ መያዙንም አቶ ኦኮት ተናግረዋል።
[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
ከሰሞኑን በደቡብ ሱዳን የሚገኙ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች የዘረፏቸውን ከ 1 መቶ በላይ ከብቶች ማስመለሱን የጋምቤላ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል፡ድንበር ተሸግረው የመጡ የደቡብ ሱዳን የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች የዘረፏቸውን ከ 1መቶ በላይ ከብቶች ማስመለስ የተቻለው ከታጣቂዎች ጋር በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ነው፡፡
ከታጣቂዎች ጋር በነበረው የተኩስ ልውውጥ ከስድስት ያላነሱ ከብቶች ሲገደሉ ሌሎቹን በማስጣል ወደ ቀድሞ ቦታቸው እንዲመለሱ መደረጉን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ም/ ሃላፊ አቶ ኦቶው ኦኮት ለ ኢትዮ ኤፍኤም አስታውቀዋል፡፡ከደብቡ ሱዳን የሚነሱት ታጣቂዎች ከዚህ ቀደም ወደ ክልሉ የድንበር ወረዳዎች በመግባት ህፃናትን ጨምሮ፤ ከብቶችን በመዝረፍ እና ጥቃት በማድረስ ህገወጥ ድርጊቶችን በተደጋጋሚ ይፈፅማሉ ብለዋል፡፡
በሌላ ዜና በክልሉ ባለፉት ቀናት ከህገ ወጥ ጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ በጋምቤላ ከተማ ውስጥ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ ከ 30 በላይ ክላሽኮፕ መሳሪያ መያዙንም አቶ ኦኮት ተናግረዋል።
[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
በጦርነት እና ግጭቶች ምክንያት ንብረት የወደመባቸው ተቋማት ከቀረጥ ነጻ እንዲያስገቡ እና የባንክ ብድር ክፍያ እንዲራዘም ቢወሰንም ተግባራዊ ሊሆን እንዳልቻለ ተገለጸ፡፡
ባለፉት ጥቂት አመታት አገራችን ውስጥ በነበረው ተከታታይ ጦርነት እና ግጭቶች ምክንያት ንብረት የወደመባቸው ተቋማት መልሶ ለመቋቋም የሚያስፈልጋቸውን ቁሳቁስ ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ በሚንስቴሮች ምክር ቤት ቢወሰንም እስካሁን ተግባራዊ አለመደረጉን የኢትዮጵያ አሰሪዎች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን ገልጸዋል፡፡
የሚንስቴሮች ምክር ቤት በ89 ኛው ጉባኤው ተቋማቱ ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ ከመወሰኑ በተጨማሪም ከባንክ የወሰዱትን ገንዘብ የሚከፍሉበት ጊዜ እንዲራዘምላቸው እንዲሁም የግብር ቅነሳ እንዲደረግላቸው ውሳኔ እንዳሳለፈ አስታውሰዉ ዉሳኔዉ አለመተግበሩ ግን ተቋማቱ ዘርፈ ብዙ ለሆኑ ችግሮች ተጋላጭ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ብለዋል፡፡
እነዚህ አምራች ተቋማት ከፍተኛ ቁጥር ላላቸው ዜጎች የስራ እድል የፈጠሩ እንደመሆኑ መጠን መሰል በህግ የተፈቀደላቸውን አገልግሎት ማግኘት አለመቻላቸው ከስራው እንዲወጡ ከማድረጉ በተጨማሪም ሌሎች የውጪ ባለሃብቶች ወደ አገር ውስጥ ገብተው የመስራት ፍላጎት እዳይኖራቸው ያደርጋል ሲሉም ተናግረዋል፡፡አያይዘውም የሚንስቴሮች ምክር ቤት ውሳኔ ወደ ገንዘብ ሚንስቴር፣ ቀጥሎም ወደ ባንኮች የወረደ ቢሆንም ተግባራዊ ሊያደርጉ አለመቻላቸውን አስታውቀዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
ባለፉት ጥቂት አመታት አገራችን ውስጥ በነበረው ተከታታይ ጦርነት እና ግጭቶች ምክንያት ንብረት የወደመባቸው ተቋማት መልሶ ለመቋቋም የሚያስፈልጋቸውን ቁሳቁስ ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ በሚንስቴሮች ምክር ቤት ቢወሰንም እስካሁን ተግባራዊ አለመደረጉን የኢትዮጵያ አሰሪዎች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ኢንጂነር ጌታሁን ሁሴን ገልጸዋል፡፡
የሚንስቴሮች ምክር ቤት በ89 ኛው ጉባኤው ተቋማቱ ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ ከመወሰኑ በተጨማሪም ከባንክ የወሰዱትን ገንዘብ የሚከፍሉበት ጊዜ እንዲራዘምላቸው እንዲሁም የግብር ቅነሳ እንዲደረግላቸው ውሳኔ እንዳሳለፈ አስታውሰዉ ዉሳኔዉ አለመተግበሩ ግን ተቋማቱ ዘርፈ ብዙ ለሆኑ ችግሮች ተጋላጭ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ብለዋል፡፡
እነዚህ አምራች ተቋማት ከፍተኛ ቁጥር ላላቸው ዜጎች የስራ እድል የፈጠሩ እንደመሆኑ መጠን መሰል በህግ የተፈቀደላቸውን አገልግሎት ማግኘት አለመቻላቸው ከስራው እንዲወጡ ከማድረጉ በተጨማሪም ሌሎች የውጪ ባለሃብቶች ወደ አገር ውስጥ ገብተው የመስራት ፍላጎት እዳይኖራቸው ያደርጋል ሲሉም ተናግረዋል፡፡አያይዘውም የሚንስቴሮች ምክር ቤት ውሳኔ ወደ ገንዘብ ሚንስቴር፣ ቀጥሎም ወደ ባንኮች የወረደ ቢሆንም ተግባራዊ ሊያደርጉ አለመቻላቸውን አስታውቀዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
ሼዶችን እና አረከበ ሱቆችን የመንጠቅ ስራ እየተሰራ ነው ተባለ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ለረጅም ዓመታት በግለሰቦች ተይዘው የነበሩ ሼዶች እና በተለምዶ አረከበ ሱቆች የሚባሉትን ተለጣፊ ሱቆች ለ3ተኛ ወገን አሳልፈው የሸጡትን እና ውጤታማ ያለሆኑትን በመንጠቅ ለሌሎች የስራ እድል እየፈጠረበት መሆኑን ተሰምቷል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የስራ ማስፋፍያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰብሃዲን ሱልጣን ለጣብያው እንደገለፁት ከ2ሺህ በላይ ሼደች መንጠቁን ገልፀው በፍርድ ቤት ያሉ ኬዞችንም በመርታት የማጥራት ስራ እየሰራን ነው ብለዋል፡፡
አዲስ መመሪያ ወርዶ ወደ ስራ መገባቱን የገለፁት ዳይሬክተሩ የመንጠቅና ወደ መንግስት የማስገባት ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡ለ3ተኛ ወገን የሸጠውን አካል በመንጠቅ ለሚመለከተው አካል የማስተላለፍ ስራ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
በመዲናዋ አዲስ አበባ ለስራ አጥ ወጣቶች ተላልፈው ረጅም ግዜ በስራ ላይ ከሚገኙት የመስሪያ ቦታዎች በተለምዶ የአርከበ ሱቆች የሚባሉት ተጠቃሽ ናቸው፡፡ተለጣፊ ሱቁ ወይም በተለምዶ አርከበ ሱቅ የሚባለው በ1997 እንዲሁም ከዛ በፊት በሊዝ ለወጣቶች ተላልፎ የተሰጠ ቢሆንም አሁንም ድረስ ሳይሸጋገሩ መቆየታቸው ተነግሯል፡፡
[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ለረጅም ዓመታት በግለሰቦች ተይዘው የነበሩ ሼዶች እና በተለምዶ አረከበ ሱቆች የሚባሉትን ተለጣፊ ሱቆች ለ3ተኛ ወገን አሳልፈው የሸጡትን እና ውጤታማ ያለሆኑትን በመንጠቅ ለሌሎች የስራ እድል እየፈጠረበት መሆኑን ተሰምቷል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የስራ ማስፋፍያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰብሃዲን ሱልጣን ለጣብያው እንደገለፁት ከ2ሺህ በላይ ሼደች መንጠቁን ገልፀው በፍርድ ቤት ያሉ ኬዞችንም በመርታት የማጥራት ስራ እየሰራን ነው ብለዋል፡፡
አዲስ መመሪያ ወርዶ ወደ ስራ መገባቱን የገለፁት ዳይሬክተሩ የመንጠቅና ወደ መንግስት የማስገባት ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡ለ3ተኛ ወገን የሸጠውን አካል በመንጠቅ ለሚመለከተው አካል የማስተላለፍ ስራ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
በመዲናዋ አዲስ አበባ ለስራ አጥ ወጣቶች ተላልፈው ረጅም ግዜ በስራ ላይ ከሚገኙት የመስሪያ ቦታዎች በተለምዶ የአርከበ ሱቆች የሚባሉት ተጠቃሽ ናቸው፡፡ተለጣፊ ሱቁ ወይም በተለምዶ አርከበ ሱቅ የሚባለው በ1997 እንዲሁም ከዛ በፊት በሊዝ ለወጣቶች ተላልፎ የተሰጠ ቢሆንም አሁንም ድረስ ሳይሸጋገሩ መቆየታቸው ተነግሯል፡፡
[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
ፍሉሃ አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ነዋሪዎች ከተማ አስተዳደሩ ቃል የገባልንን ምትክ ቤት ሳይሰጠን ከቦታዉ እንድንነሳ በህግ አካላት እየተገደድን ነዉ ሲሉ ቅሬታቸዉን ተናግረዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ የቀበሌ ቤትና ህጋዊ የግል ይዞታ ለነበራቸው በፍልውሃ አካባቢ ለነበሩ የልማት ተነሺዎች በሙሉ ቃል የተገባላቸውን መኖሪያ ቤት አስረክቤያለሁ ሲል አስታውቋል፡፡በፍልውሃ አካባቢ ኑሯቸውን በሸራ መጠለያ ውስጥ ያደረጉ የልማት ተነሺዎች ቃል የተገባልን የመኖሪያ ቤት ድጋፍ አልተፈጸመልንም ብለው ቅሬታ ያቀረቡ ሲሆን ለረጅም አመታት በሸራ መጠለያ ውስጥ ኑሯችንን ስንመራ ነበር ነገር ግን ምንም አይነት ምትክ ቦታ ሳይሰጠን በቀጣዮቹ ቀናት ውስጥ ከቦታዉ ላይ እንድንነሳ ተገደናል ሲሉ ለአሃዱ እንዲህ ቅሬታቸዉን አሰምተዋል፡፡ አሃዱም በጉዳዩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ፕሬስ ሴክሬተሪ አቶ በረከት ታከለን አነጋግሯል፡፡አቶ በረከት በምላሻቸውም በፍልውሃ አካባቢ የሚገኙ የግል ይዞታ መሬት ለነበራቸው የልማት ተነሺዎች 1.1 ቢሊየን ብር ካሳ መከፈሉንና 5.6 ሄክታር ተለዋጭ መሬት መሰጠቱን ገልጸዋል፡፡
በቀበሌ ቤት ይኖሩ ለነበሩ ከ400 በላይ ዜጎች ደግሞ ተለዋጭ የቀበሌ ቤት አስረክበናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ የቀበሌ ቤት ወይም የግል ይዞታ ለነበራቸው ዜጎች ሙሉ በሙሉ ማለት በሚያስችል ሁኔታ ምላሽ መሰጠቱን ገልጸው አሁን እየተነሱ ያሉ ቅሬታዎች ግን የቀበሌ ቤት ሳይኖራቸው ሸራ ወጥረው ኑሯቸውን ይመሩ በነበሩ ዜጎች ነው ብለዋል፡፡በመሆኑም ለእነዚህ ዜጎች በከተማ አስተዳደሩ የተዘጋጀ ምንም አይነት ተለዋጭ ቤት እንደሌለም አክለው ተናግረዋል፡፡ቅሬታ አቅራቢዎቹ ቦታዉ ላይ ተጠልለዉ ሲኖሩ 30 እና 40 አመታት እንዳለፋቸዉ ገልጸዉ ካለባቸዉ የኑሮ ጫና እና የቤተሰብ ቁጥር አኳያ የትኛዉን ቤት ተከራይተዉ ለመኖር አቅም እንደሌላቸው ተናግረዋል፡፡
አካባቢዉ ለፈርስ ሲል የከተማ አስተዳደሩ የደሃ ደሃ ቤት ለእናንተም ይሰጣችኃል ብሏቸው እንደነበር ጠቅሰዉ አሁን ይህ ቃል የተገባዉ ነገር ለአንዳንድ ሰዎች ተመርጦ ሲሰጥ ተመልክተናል ሲሉ ጣቢያችን ድረስ በአካል መጥተዉ ቅሬታ አቅርበዋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ ቀበሌ ቤት ወይም የግል ይዞታ ኖሯቸው ምንም አይነት ተለዋጭ ቦታ አላገኘንም ብለው ቅሬታ ለሚያነሱ የልማት ተነሺዎች ግን ቅሬታቸውን ለማስተናገድ ዝግጁ ነዉ ሲሉ አቶ በረከት ተናግረዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበኩሉ የቀበሌ ቤትና ህጋዊ የግል ይዞታ ለነበራቸው በፍልውሃ አካባቢ ለነበሩ የልማት ተነሺዎች በሙሉ ቃል የተገባላቸውን መኖሪያ ቤት አስረክቤያለሁ ሲል አስታውቋል፡፡በፍልውሃ አካባቢ ኑሯቸውን በሸራ መጠለያ ውስጥ ያደረጉ የልማት ተነሺዎች ቃል የተገባልን የመኖሪያ ቤት ድጋፍ አልተፈጸመልንም ብለው ቅሬታ ያቀረቡ ሲሆን ለረጅም አመታት በሸራ መጠለያ ውስጥ ኑሯችንን ስንመራ ነበር ነገር ግን ምንም አይነት ምትክ ቦታ ሳይሰጠን በቀጣዮቹ ቀናት ውስጥ ከቦታዉ ላይ እንድንነሳ ተገደናል ሲሉ ለአሃዱ እንዲህ ቅሬታቸዉን አሰምተዋል፡፡ አሃዱም በጉዳዩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ፕሬስ ሴክሬተሪ አቶ በረከት ታከለን አነጋግሯል፡፡አቶ በረከት በምላሻቸውም በፍልውሃ አካባቢ የሚገኙ የግል ይዞታ መሬት ለነበራቸው የልማት ተነሺዎች 1.1 ቢሊየን ብር ካሳ መከፈሉንና 5.6 ሄክታር ተለዋጭ መሬት መሰጠቱን ገልጸዋል፡፡
በቀበሌ ቤት ይኖሩ ለነበሩ ከ400 በላይ ዜጎች ደግሞ ተለዋጭ የቀበሌ ቤት አስረክበናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ የቀበሌ ቤት ወይም የግል ይዞታ ለነበራቸው ዜጎች ሙሉ በሙሉ ማለት በሚያስችል ሁኔታ ምላሽ መሰጠቱን ገልጸው አሁን እየተነሱ ያሉ ቅሬታዎች ግን የቀበሌ ቤት ሳይኖራቸው ሸራ ወጥረው ኑሯቸውን ይመሩ በነበሩ ዜጎች ነው ብለዋል፡፡በመሆኑም ለእነዚህ ዜጎች በከተማ አስተዳደሩ የተዘጋጀ ምንም አይነት ተለዋጭ ቤት እንደሌለም አክለው ተናግረዋል፡፡ቅሬታ አቅራቢዎቹ ቦታዉ ላይ ተጠልለዉ ሲኖሩ 30 እና 40 አመታት እንዳለፋቸዉ ገልጸዉ ካለባቸዉ የኑሮ ጫና እና የቤተሰብ ቁጥር አኳያ የትኛዉን ቤት ተከራይተዉ ለመኖር አቅም እንደሌላቸው ተናግረዋል፡፡
አካባቢዉ ለፈርስ ሲል የከተማ አስተዳደሩ የደሃ ደሃ ቤት ለእናንተም ይሰጣችኃል ብሏቸው እንደነበር ጠቅሰዉ አሁን ይህ ቃል የተገባዉ ነገር ለአንዳንድ ሰዎች ተመርጦ ሲሰጥ ተመልክተናል ሲሉ ጣቢያችን ድረስ በአካል መጥተዉ ቅሬታ አቅርበዋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ ቀበሌ ቤት ወይም የግል ይዞታ ኖሯቸው ምንም አይነት ተለዋጭ ቦታ አላገኘንም ብለው ቅሬታ ለሚያነሱ የልማት ተነሺዎች ግን ቅሬታቸውን ለማስተናገድ ዝግጁ ነዉ ሲሉ አቶ በረከት ተናግረዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለንግድ ባንክ የቦርድ አባላትን ሰየመ!
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት የቦርድ አባላትን ዛሬ ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓም መሰየሙ ታወቀ።የንግድ ባንክ ቦርድ አባል ሆነው የተሰየሙት፣ የገቢዎች ሚኒስትሯ ወ|ሮ ዓይናለም ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ወንድም አገኝ ነገራና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር(ኢንሳ) ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግት ሀምድ ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት የቦርድ አባላትን ዛሬ ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓም መሰየሙ ታወቀ።የንግድ ባንክ ቦርድ አባል ሆነው የተሰየሙት፣ የገቢዎች ሚኒስትሯ ወ|ሮ ዓይናለም ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ወንድም አገኝ ነገራና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር(ኢንሳ) ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግት ሀምድ ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት በሕገመንግሥታዊ ማሻሻያ አስፈላጊነት ላይ ባተኮረ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ዛሬ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ውይይት ማካሄዳቸውን ፋና ብሮድካስት ዘግቧል።
ባለድርሻ አካላቱ የተወያዩት፣ ሕገመንግሥቱ ማሻሻያ ያስፈልገዋል ወይስ አያስፈልገውም? በሚለው ርዕሰ ጉዳይ ላይ ተዘጋጅቶ በቀረበ የመነሻ ጥናት ላይ መኾኑን ዘገባው አመልክቷል።ለውይይት የቀረበው የመነሻ ጥናት፣ ሕገመንግሥቱ መሻሻል እንደሌለበት፣ ሕገመንግሥቱ በአዲስ ሕገመንግሥት መተካት እንዳለበት እና አካታች ውይይቶችን መሠረተ ያደረገ ሕገመንግሥታዊ ማሻሻያ እንደሚያስፈልግ የሚገልጡ ሦስት ዋና ዋና ግኝቶች እንደለየ ተገልጧል። መንግሥታዊውን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት የሚመሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ናቸው። ሕገመንግሥቱ በ1987 ዓ፣ም ከጸደቀ ወዲህ፣ ሕገመንግሥታዊ ድንጋጌውን የተከተለ ማሻሻያ ተደርጎበት አያውቅም።
@YeneTube @FikerAssefa
ባለድርሻ አካላቱ የተወያዩት፣ ሕገመንግሥቱ ማሻሻያ ያስፈልገዋል ወይስ አያስፈልገውም? በሚለው ርዕሰ ጉዳይ ላይ ተዘጋጅቶ በቀረበ የመነሻ ጥናት ላይ መኾኑን ዘገባው አመልክቷል።ለውይይት የቀረበው የመነሻ ጥናት፣ ሕገመንግሥቱ መሻሻል እንደሌለበት፣ ሕገመንግሥቱ በአዲስ ሕገመንግሥት መተካት እንዳለበት እና አካታች ውይይቶችን መሠረተ ያደረገ ሕገመንግሥታዊ ማሻሻያ እንደሚያስፈልግ የሚገልጡ ሦስት ዋና ዋና ግኝቶች እንደለየ ተገልጧል። መንግሥታዊውን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት የሚመሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ናቸው። ሕገመንግሥቱ በ1987 ዓ፣ም ከጸደቀ ወዲህ፣ ሕገመንግሥታዊ ድንጋጌውን የተከተለ ማሻሻያ ተደርጎበት አያውቅም።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህ.ወ.ሓ..ት ህጋዊ ሰውነት የመመለስ ጥያቄ አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ ላይ ከህ.ወ.ሓ.ት የተሰጠ መግለጫ
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
Are you the one?
👉 Learning Management System Developers
👉 Tech Startups & Incubators
👉 Digital Solution Providers
👉 Music Streaming Service Providers
👉 Coding Learning Centers
👉 Digital Library Service Providers
👉 Social Media Training Centers
👉 Student Tutorial Service Providers
👉 Professional Toastmaster's Clubs
👉 Student Club Association
👉 Online Education Service Providers
👉 Digital Theology Service Platforms
👉 Distance Education Learning Centers
👉 Short-term Training Service Institutes
When Yes:
Don't miss a chance to exhibit at the
Edition
5th
Event
Back to School Africa
Festival, 2023.
When
May 19 - 21/2023
Dates
Friday, Saturday, & Sunday
Duration
9am - 7pm
Visit event website👇!
www.backtoschoolafrica.com
Follow us on👇
Facebook and LinkedIn
Contact us
☎️ : +251 974 08 2036
+251 974 08 2037
With Support of
FDRE Ministry of Education
Sponsors
Oracle Academy
Study in Japan
BUKU Digital Platform
DSTV Ethiopia
👉 Learning Management System Developers
👉 Tech Startups & Incubators
👉 Digital Solution Providers
👉 Music Streaming Service Providers
👉 Coding Learning Centers
👉 Digital Library Service Providers
👉 Social Media Training Centers
👉 Student Tutorial Service Providers
👉 Professional Toastmaster's Clubs
👉 Student Club Association
👉 Online Education Service Providers
👉 Digital Theology Service Platforms
👉 Distance Education Learning Centers
👉 Short-term Training Service Institutes
When Yes:
Don't miss a chance to exhibit at the
Edition
5th
Event
Back to School Africa
Festival, 2023.
When
May 19 - 21/2023
Dates
Friday, Saturday, & Sunday
Duration
9am - 7pm
Visit event website👇!
www.backtoschoolafrica.com
Follow us on👇
Facebook and LinkedIn
Contact us
☎️ : +251 974 08 2036
+251 974 08 2037
With Support of
FDRE Ministry of Education
Sponsors
Oracle Academy
Study in Japan
BUKU Digital Platform
DSTV Ethiopia
👍1
መርጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል በቲክቶክ መቷል።
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
አዲስ ነገር ከነዳጅ!!ስልፍ ቀረ‼️
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
በመጋቢት ወር ሀገራዊ አጠቃላይ የፍጆታ እቃዎች የዋጋ ግሽበት 33.7 በመቶ ደርሷል!
የመጋቢት ወር ሀገራዊ አጠቃላይ የፍጆታ እቃዎች ዋጋ ግሽበቱ 33.7 በመቶ መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታዉቋል። በወሩ የምግብ ነክ ፍጆታዉም 34.5 በመቶኛ መድረሱን ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ መናገራቸውን ብስራት ራዲዮ ሰምቷል።
በተመሳሳይ ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ዋጋ ግብበቱ 32.5 በመቶ ላይ ይገኛል ተብሏል። ግሽበቱ አሁንም በሁለት አኃዝ ቁጥር መገለጹ የዋጋ ንረቱ ጠንካ መሆኑን ያሳያል ብለዋል ሚኒስትር አህመድ ሽዴ። ይህም በህብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና እያሳደረ ይገኛል ብለዋል።
ሚኒስቴሩ ንረቱን ለመቆጣጠር እያከናወነ ያላቸዉን ተግባራት ሚኒስትሩ ዘርዝረዋል። በተያዘዉ አመት በዋነኛነት የአፈር ማዳበሪያ በመጨመሩ ሚኒስቴሩ 17 ቢሊዮን ብር ድጎማ ማድረጉን ገልጸዋል። በተመሳሳይ ሚኒስቴሩ ለክልሎች የአፈር ማዳበሪያ መግዣ 56.7 ቢሊዮን ብር ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋስትና መስጠቱን ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የምግብ ነክ ሸቀጦች ዋጋ ንረትን ለማረጋጋት በ 97 ሚሊዮን ዶላር 43 ሚሊዮን ሊትር የፓልም የምግብ ዘይት ለመግዛት ዉል የተገባ ሲሆን ከዚህ ዉስጥ በ 33.8 ሚሊዮን ዶላር 15 ሚሊዮን ሊትር ዘይት ወደ ሀገር መግባቱን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በተጨማሪ ዘይት ፣ ሩዝ ፣ ስኳር እና ሌሎች ግብዓቶች በሀገር ዉስጥ ሲመረቱም ሆነ ወደ ሀገር ሲገቡ ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ መደረጉን አክለዋል።
የሀገር ዉስጥ አምራቾችን ለማበረታታትም የማኮሮኒ እና ፓስታ አምራች ተቋማት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ እንዲሆኑ መደረጉን ገልጸዋል። በዚህም መንግስት ማግኘት የነበረበትን 11.3 ቢሊዮን ብር ገቢ አጥቷል ብለዋል።ሆኖም በአሁኑ ሰዓት በገበያዉ ፓስታ ከ 60 እስከ 70 ብር እንዲሁም ማኮሮኒ በኪሎ እስከ 90 ብር በመሸጥ ላይ ይገኛል።
[ዳጉ ጆርናል]
@YeneTube @FikerAssefa
የመጋቢት ወር ሀገራዊ አጠቃላይ የፍጆታ እቃዎች ዋጋ ግሽበቱ 33.7 በመቶ መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታዉቋል። በወሩ የምግብ ነክ ፍጆታዉም 34.5 በመቶኛ መድረሱን ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ መናገራቸውን ብስራት ራዲዮ ሰምቷል።
በተመሳሳይ ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ዋጋ ግብበቱ 32.5 በመቶ ላይ ይገኛል ተብሏል። ግሽበቱ አሁንም በሁለት አኃዝ ቁጥር መገለጹ የዋጋ ንረቱ ጠንካ መሆኑን ያሳያል ብለዋል ሚኒስትር አህመድ ሽዴ። ይህም በህብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና እያሳደረ ይገኛል ብለዋል።
ሚኒስቴሩ ንረቱን ለመቆጣጠር እያከናወነ ያላቸዉን ተግባራት ሚኒስትሩ ዘርዝረዋል። በተያዘዉ አመት በዋነኛነት የአፈር ማዳበሪያ በመጨመሩ ሚኒስቴሩ 17 ቢሊዮን ብር ድጎማ ማድረጉን ገልጸዋል። በተመሳሳይ ሚኒስቴሩ ለክልሎች የአፈር ማዳበሪያ መግዣ 56.7 ቢሊዮን ብር ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋስትና መስጠቱን ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የምግብ ነክ ሸቀጦች ዋጋ ንረትን ለማረጋጋት በ 97 ሚሊዮን ዶላር 43 ሚሊዮን ሊትር የፓልም የምግብ ዘይት ለመግዛት ዉል የተገባ ሲሆን ከዚህ ዉስጥ በ 33.8 ሚሊዮን ዶላር 15 ሚሊዮን ሊትር ዘይት ወደ ሀገር መግባቱን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በተጨማሪ ዘይት ፣ ሩዝ ፣ ስኳር እና ሌሎች ግብዓቶች በሀገር ዉስጥ ሲመረቱም ሆነ ወደ ሀገር ሲገቡ ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ መደረጉን አክለዋል።
የሀገር ዉስጥ አምራቾችን ለማበረታታትም የማኮሮኒ እና ፓስታ አምራች ተቋማት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ እንዲሆኑ መደረጉን ገልጸዋል። በዚህም መንግስት ማግኘት የነበረበትን 11.3 ቢሊዮን ብር ገቢ አጥቷል ብለዋል።ሆኖም በአሁኑ ሰዓት በገበያዉ ፓስታ ከ 60 እስከ 70 ብር እንዲሁም ማኮሮኒ በኪሎ እስከ 90 ብር በመሸጥ ላይ ይገኛል።
[ዳጉ ጆርናል]
@YeneTube @FikerAssefa
👍1