ጤና ይስጥልን የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም
👉የኪንታሮት መድኀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል። 🍎
👉 የሪህ መድኀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
👉 ለመፍትሔ ሥራይ
👉 ፍቅር ለነሳው ለመስተፋቅር። 🍒
👉 ገንዘብ አልገባ ለሚለው ለሚበተንበት።
👉 ለአስም ለሳይነስ ።
👉 ለአይነጥላ ለገርጋሪ።
👉 ለስንፈተወሲብ ለሚቸኩልበት።
👉ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ ።
👉 ለእራስ ሕመም።
👉እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶች እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱ እዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ ።
የሚፈልጉትን መድኀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል። 🥒
ለበለጠ መረጃ
አድራሻ ባህርዳር ፦ቀበሌ 11 🫑
☎️ 0917040506
📞 0912718883
ይደውሉ👍
መፍትሔ ሥራይ ወአይነ ጥላ ለጤናወ
መፍትሔ ከመሪጌታ ጥበቡ
ለጤናወ መፍትሄ የሚፈልጉትን ለማግኔት
🌿 ይሄን ቻናል ይቀላቀሉ 🌱
🩺
👇
https://tttttt.me/meritibe
https://tttttt.me/meritibe
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም
👉የኪንታሮት መድኀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል። 🍎
👉 የሪህ መድኀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
👉 ለመፍትሔ ሥራይ
👉 ፍቅር ለነሳው ለመስተፋቅር። 🍒
👉 ገንዘብ አልገባ ለሚለው ለሚበተንበት።
👉 ለአስም ለሳይነስ ።
👉 ለአይነጥላ ለገርጋሪ።
👉 ለስንፈተወሲብ ለሚቸኩልበት።
👉ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ ።
👉 ለእራስ ሕመም።
👉እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶች እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱ እዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ ።
የሚፈልጉትን መድኀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል። 🥒
ለበለጠ መረጃ
አድራሻ ባህርዳር ፦ቀበሌ 11 🫑
☎️ 0917040506
📞 0912718883
ይደውሉ👍
መፍትሔ ሥራይ ወአይነ ጥላ ለጤናወ
መፍትሔ ከመሪጌታ ጥበቡ
ለጤናወ መፍትሄ የሚፈልጉትን ለማግኔት
🌿 ይሄን ቻናል ይቀላቀሉ 🌱
🩺
👇
https://tttttt.me/meritibe
https://tttttt.me/meritibe
በስልጤ የተጀመረው የሐይማኖት ተቋማት መልሶ ግንባታ ተጀመረ!
በስልጤ ዞን በቅርቡ ቃጠሎ ደርሶባችው የነበሩ የእምነት ተቋማትን መልሶ የመገንባት ሥራ መጀመሩን የዞኑ መስተዳድር አሰታወቀ፡፡በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሐዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ግን ወደ ዞኑ እንዳልገባ በመከለከሌ መልሰው ይገነባሉ ሥለተባሉ ቤተ ክርስቲያናት መረጃው የለኝም እያሉ ነው፡፡
ከሳምንታት በፊት በጎንደር የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ላይ ደርሷል የተባለውን ጥቃት ተከትሎ በስልጤ ዞን በወራቤ ከተማና በሳንኩራ ወረዳ በሚገኙ ቤተ እምነቶች ላይ ጥቃት መፈፀሙ ይታወሳል፡፡ በየአካባቢዎች የተጀመሩ የተቃውሞ ሠልፎች ወደ ሁከት በማምራታቸው በአንድ የኘሮቴስታንትና በአራት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያናት ላይ በሙሉና በከፊል ጉዳት ደርሶ እንደነበር የጠቀሰው የሥልጤ ዞን መስተዳድር አሁን ቤተ እምነቶቹን መልሶ ለመገንባት የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታውቋል፡፡
በዞኑ መስተዳድር ሰብሳቢነት በተቋቋመው የመልሶ ግንባታ ኮሚቴ አማካኝነት የጥሬ ገንዘብና የቁሳቁስ ሀብቶችን የማሰባሰብ ሥራዎችን በማከናወን ወደ ሥራ መገባቱን የዞኑ መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ አቶ ከድር አብደላ ለዶቼ ቬሌ ገልፀዋል፡፡
የስልጤ ዞን የእስልምና ጉዳዮች ም/ቤት ኘሬዝዳንትና የዞኑ የሃይማኖቶች ህብረት ሰብሳቢ ሀጂ መሀመድ ከሊል በበኩላቸው መጥፎ ነገርን በመጥፎ መመለስ ሥህተት እንደነበር በመጥቀስ የጠፋውን ንብረት ወደ ቦታው በመመለስ ላይ እንገኛለን ብለዋል፡፡
በሥልጤ ዞን የወደሙ ቤተክርስቲያናትን መልሶ ለመገንባት በተጀመረው እንቅስቃሴ ዙሪያ ዶቼ ቬሌ DW ያነጋገራቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሀድያና የስልጤ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መላከ ሕይወት ቄሲስ ንጉሴ ባወቀ በበኩላቸው ወደ ዞኑ እንዳልገባ በመከልከሌ መልሰው ይገነባሉ ስለተባሉት ቤተ ክርስቲያናት መረጃው የለኝም ብለዋል፡፡
የአገረ ስብከት ሥራ አስኪያጁ ባቀረቡት ቅሬታ ዙሪያ የተጠየቁት የሥልጤ ዞን መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ አቶ ከድር አብደላ ‹‹ ሥራ አስኪያጁ ወደ ዞኑ እንዳይገቡ የከለከላቸው አካል የለም ፤ ቅሬታዎች ካሉም ዞኑ ተቀራርቦ በመወያየት ሊፈቱ የሚችሉ ናቸው ›› በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በስልጤ ዞን በቅርቡ ቃጠሎ ደርሶባችው የነበሩ የእምነት ተቋማትን መልሶ የመገንባት ሥራ መጀመሩን የዞኑ መስተዳድር አሰታወቀ፡፡በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሐዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ግን ወደ ዞኑ እንዳልገባ በመከለከሌ መልሰው ይገነባሉ ሥለተባሉ ቤተ ክርስቲያናት መረጃው የለኝም እያሉ ነው፡፡
ከሳምንታት በፊት በጎንደር የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ላይ ደርሷል የተባለውን ጥቃት ተከትሎ በስልጤ ዞን በወራቤ ከተማና በሳንኩራ ወረዳ በሚገኙ ቤተ እምነቶች ላይ ጥቃት መፈፀሙ ይታወሳል፡፡ በየአካባቢዎች የተጀመሩ የተቃውሞ ሠልፎች ወደ ሁከት በማምራታቸው በአንድ የኘሮቴስታንትና በአራት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያናት ላይ በሙሉና በከፊል ጉዳት ደርሶ እንደነበር የጠቀሰው የሥልጤ ዞን መስተዳድር አሁን ቤተ እምነቶቹን መልሶ ለመገንባት የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታውቋል፡፡
በዞኑ መስተዳድር ሰብሳቢነት በተቋቋመው የመልሶ ግንባታ ኮሚቴ አማካኝነት የጥሬ ገንዘብና የቁሳቁስ ሀብቶችን የማሰባሰብ ሥራዎችን በማከናወን ወደ ሥራ መገባቱን የዞኑ መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ አቶ ከድር አብደላ ለዶቼ ቬሌ ገልፀዋል፡፡
የስልጤ ዞን የእስልምና ጉዳዮች ም/ቤት ኘሬዝዳንትና የዞኑ የሃይማኖቶች ህብረት ሰብሳቢ ሀጂ መሀመድ ከሊል በበኩላቸው መጥፎ ነገርን በመጥፎ መመለስ ሥህተት እንደነበር በመጥቀስ የጠፋውን ንብረት ወደ ቦታው በመመለስ ላይ እንገኛለን ብለዋል፡፡
በሥልጤ ዞን የወደሙ ቤተክርስቲያናትን መልሶ ለመገንባት በተጀመረው እንቅስቃሴ ዙሪያ ዶቼ ቬሌ DW ያነጋገራቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሀድያና የስልጤ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መላከ ሕይወት ቄሲስ ንጉሴ ባወቀ በበኩላቸው ወደ ዞኑ እንዳልገባ በመከልከሌ መልሰው ይገነባሉ ስለተባሉት ቤተ ክርስቲያናት መረጃው የለኝም ብለዋል፡፡
የአገረ ስብከት ሥራ አስኪያጁ ባቀረቡት ቅሬታ ዙሪያ የተጠየቁት የሥልጤ ዞን መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ አቶ ከድር አብደላ ‹‹ ሥራ አስኪያጁ ወደ ዞኑ እንዳይገቡ የከለከላቸው አካል የለም ፤ ቅሬታዎች ካሉም ዞኑ ተቀራርቦ በመወያየት ሊፈቱ የሚችሉ ናቸው ›› በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ላለፉት 8 ቀናት ማንነታቸው ባልታወቀ የፀጥታ አካላት ከመኖሪያ ቤቱ ታፍኖ የተወሰደው ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ከደቂቃዎች በፊት ተለቆ ወደ ቤቱ መግባቱን ተሰምቷል።
ጎበዜ ስለሁኔታው በሰጠን ማብራሪያ በመጀመሪያ የተያዘበት ሁኔታ ፍፁም ኢ-መደበኛ መሆኑንና አጋቾቹ ሲቪል ብቻ ሳይሆን የማይገመት ተራ አለባበስ ያላቸው ግን ደግሞ የታጠቁ ግለሰቦች በአጥር ዘለው ገብተው ለጥያቄ ትፈለጋለህ በሚል ይዘውት ወጥተዋል።ከተወሰደም በኋላ የት እንደነበረ መለየት እንዳልቻለና ብቻውን በአንድ ቤት ውስጥ መቆየቱን በአቅራቢያው የቤተ ክርስቲያን ድምፅ ይሰማ እንደነበር ብቻ ገልጿል።
ከአጋቾቹ የቀረበለትን ጥያቄ በተመለከተ "የአብን እና የፋኖ አባል ነህ ወይ?" የሚል ጥያቄ ቀርቦለት እንደነበርና በቆይታው ምንም አይነት አካላዊ ድብደባ ወይም ጉዳት እንዳልደረሰበት እና ምግብ በአግባቡ ይቀርብለት እንደነበር አብራርቷል።በመጨረሻም አይኑን በጨርቅ ሸፍነው ወደቤቱ መግቢያ በር እንዳደረሱት እና ጥለውት እንደሄዱ በተለይ ለዋዜማ በሰጠው መረጃ ገልጿል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ጎበዜ ስለሁኔታው በሰጠን ማብራሪያ በመጀመሪያ የተያዘበት ሁኔታ ፍፁም ኢ-መደበኛ መሆኑንና አጋቾቹ ሲቪል ብቻ ሳይሆን የማይገመት ተራ አለባበስ ያላቸው ግን ደግሞ የታጠቁ ግለሰቦች በአጥር ዘለው ገብተው ለጥያቄ ትፈለጋለህ በሚል ይዘውት ወጥተዋል።ከተወሰደም በኋላ የት እንደነበረ መለየት እንዳልቻለና ብቻውን በአንድ ቤት ውስጥ መቆየቱን በአቅራቢያው የቤተ ክርስቲያን ድምፅ ይሰማ እንደነበር ብቻ ገልጿል።
ከአጋቾቹ የቀረበለትን ጥያቄ በተመለከተ "የአብን እና የፋኖ አባል ነህ ወይ?" የሚል ጥያቄ ቀርቦለት እንደነበርና በቆይታው ምንም አይነት አካላዊ ድብደባ ወይም ጉዳት እንዳልደረሰበት እና ምግብ በአግባቡ ይቀርብለት እንደነበር አብራርቷል።በመጨረሻም አይኑን በጨርቅ ሸፍነው ወደቤቱ መግቢያ በር እንዳደረሱት እና ጥለውት እንደሄዱ በተለይ ለዋዜማ በሰጠው መረጃ ገልጿል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
Forwarded from YeneTube
ለረጅም አመታት ደምበኞችን በትጋት ሲያገለግል የቆየው እና አንቱታን ያተረፈው አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ ዘመኑ ባፈራቸው ዘመናዊ በረቀቁ ማሽኖች እና በዘርፉ አንቱታን ባተረፍ ባለሞያዎቻችን በመታገዝ ለመኖሪያ ቤቶው እና ለቢሮ አዳዳስ ምርቶችን ውበትን በተላበሱ ዲዛይኖች እና በበርካታ አማራጮች ይዞላችሁ ቀርቧል።
ለቤትዎ ግርማሞገስ የሚሆኑ ለአይን ዕይታ ማራኪ የሆኑ በሌዘር እና በጨርቅ የተሰሩ ዘመናዊ ሶፍዎች! ቀን በስራ ሲደክም የዋለ ሰውነቶን እፎይ የሚሉባቸው ቅንጡ አልጋዎች በፈለጉት ዲዛይኖች !
የምግብ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ! እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት እና ህንፆዎች የሚያገለግሉ በአይነታቸው ልዩ የሆኑ ፈርኒቸሮችን ጥራታቸውን እና ጥንካሬዎቻቸውን ጠብቀው እርሶ እኛ ዘንድ ያገኛሉ !
እርሶ ብቻ ያሻዎትን ይዘዙን ከድርጅታችን የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ ማጓጓዣ እና የሰራተኛ አቅርቦት ከኛ መሆኑ ወጪዎን ይቀንስሎታል የፈለጉትን ዕቃ ያለቀጠሮ መግዛት በመቻሎ ! እና ያዘዟቸውን እቃዎች በቀጠሮ ቀን ማድረስ በመቻሎ ከሌሎች ልዩ ያደርገናል አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ አድራሻ
#ቁ 1 ሀዋሳ ሞቢል ከድሮ ሸዋበር ሆቴል ፊትለፊት
#ቁ2 ሀዋሳ መናሀርያ ዙፍን ህንጳ ስር እንገኛለን
#ቁ3 ሀዋሳ መናሀርያ ኖክ ማደያ ውስጥ እንገኛለን
#ቀ4 ሀዋሳ ወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ 300ሜ ላይ ባለው አጠና ተራ ፊት ለፈት እንገኛለን ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥራችን
0966464646
0916107676
0916581884 ሀሎ ይበሉን
አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ
ለቤትዎ ግርማሞገስ የሚሆኑ ለአይን ዕይታ ማራኪ የሆኑ በሌዘር እና በጨርቅ የተሰሩ ዘመናዊ ሶፍዎች! ቀን በስራ ሲደክም የዋለ ሰውነቶን እፎይ የሚሉባቸው ቅንጡ አልጋዎች በፈለጉት ዲዛይኖች !
የምግብ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ! እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት እና ህንፆዎች የሚያገለግሉ በአይነታቸው ልዩ የሆኑ ፈርኒቸሮችን ጥራታቸውን እና ጥንካሬዎቻቸውን ጠብቀው እርሶ እኛ ዘንድ ያገኛሉ !
እርሶ ብቻ ያሻዎትን ይዘዙን ከድርጅታችን የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ ማጓጓዣ እና የሰራተኛ አቅርቦት ከኛ መሆኑ ወጪዎን ይቀንስሎታል የፈለጉትን ዕቃ ያለቀጠሮ መግዛት በመቻሎ ! እና ያዘዟቸውን እቃዎች በቀጠሮ ቀን ማድረስ በመቻሎ ከሌሎች ልዩ ያደርገናል አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ አድራሻ
#ቁ 1 ሀዋሳ ሞቢል ከድሮ ሸዋበር ሆቴል ፊትለፊት
#ቁ2 ሀዋሳ መናሀርያ ዙፍን ህንጳ ስር እንገኛለን
#ቁ3 ሀዋሳ መናሀርያ ኖክ ማደያ ውስጥ እንገኛለን
#ቀ4 ሀዋሳ ወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ 300ሜ ላይ ባለው አጠና ተራ ፊት ለፈት እንገኛለን ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥራችን
0966464646
0916107676
0916581884 ሀሎ ይበሉን
አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ
የሲሚንቶ ፋብሪካዎች አከፋፋይ ወኪሎቻቸውን ከግብይት ሥርዓቱ እንዲያስወጡ ታዘዙ!
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ምርቶቻቸውን የሚያከፋፍሉላቸውን ወኪሎች (ኤጀንት) ከገበያ ሥርዓት ውስጥ አስወጥተው ምርታቸው በቀጥታ እንዲሸጡ አዘዘ፡፡ ሚኒስቴሩ ለአሥር የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በጻፈው ደብዳቤ ፋብሪካዎቹ ያስወጧቸውን የሲሚንቶ አከፋፋይ ኤጀንቶች ብዛትና ስም ዝርዝር በደብዳቤ እንዲያሳውቁትም አሳስቧል፡፡
ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ሚያዝያ 21 ቀን 2014 ዓ.ም. የተጻፈውና በሚኒስትር ደኤታው ሐሰን ሙሐመድ የተፈረመው ደብዳቤ፣ ‹‹በሲሚንቶ ፋብሪካዎች በኤጀንትነት ተመልምለናል›› የሚሉና የጅምላ ንግድ ፈቃድ የያዙ ነጋዴዎች ሲሚንቶውን ለሌሎች ጅምላ ነጋዴዎች እየሸጡ ስለመሆናቸው መታወቁን ያስረዳል፡፡ ይኼም ጅምላ ከጅምላ የሚደረግን የጎንዮሽ ንግድ የሚከለክለውን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እንደሚጥስ በደብዳቤው ላይ ተገልጿል፡፡ ስለሆነም ፋብሪካዎቹ ደብዳቤው ከደረሳቸው ቀን ጀምሮ የሲሚንቶ አከፋፋይ ኤጀንቶችን አስወጥተው ለሚኒስቴሩ እንዲያሳውቁ ታዘዋል፡፡
ሪፖርተር ያነጋገራቸው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ደኤታው አቶ ሐሰን፣ ሚኒስቴሩ ሲሚንቶ ላይ ያለውን የግብይት ሰንሰለት ለማሳጠር እየሠራ መሆኑን ገልጸው ኤጀንቶች የግብይት ስንሰለቱን ከሚያራዝሙት አንዱና በሕግም የማይደገፉ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ አክለውም ከአሁን በኋላ ሲሚንቶን ለማከፋፈል ኤጀንቶችን የሚጠቀም የሲሚንቶ ፋብሪካ ከተገኘ ጥብቅ የሆነ ዕርምጃ እንደሚወሰድ ገልጸዋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ምርቶቻቸውን የሚያከፋፍሉላቸውን ወኪሎች (ኤጀንት) ከገበያ ሥርዓት ውስጥ አስወጥተው ምርታቸው በቀጥታ እንዲሸጡ አዘዘ፡፡ ሚኒስቴሩ ለአሥር የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በጻፈው ደብዳቤ ፋብሪካዎቹ ያስወጧቸውን የሲሚንቶ አከፋፋይ ኤጀንቶች ብዛትና ስም ዝርዝር በደብዳቤ እንዲያሳውቁትም አሳስቧል፡፡
ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ሚያዝያ 21 ቀን 2014 ዓ.ም. የተጻፈውና በሚኒስትር ደኤታው ሐሰን ሙሐመድ የተፈረመው ደብዳቤ፣ ‹‹በሲሚንቶ ፋብሪካዎች በኤጀንትነት ተመልምለናል›› የሚሉና የጅምላ ንግድ ፈቃድ የያዙ ነጋዴዎች ሲሚንቶውን ለሌሎች ጅምላ ነጋዴዎች እየሸጡ ስለመሆናቸው መታወቁን ያስረዳል፡፡ ይኼም ጅምላ ከጅምላ የሚደረግን የጎንዮሽ ንግድ የሚከለክለውን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እንደሚጥስ በደብዳቤው ላይ ተገልጿል፡፡ ስለሆነም ፋብሪካዎቹ ደብዳቤው ከደረሳቸው ቀን ጀምሮ የሲሚንቶ አከፋፋይ ኤጀንቶችን አስወጥተው ለሚኒስቴሩ እንዲያሳውቁ ታዘዋል፡፡
ሪፖርተር ያነጋገራቸው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ደኤታው አቶ ሐሰን፣ ሚኒስቴሩ ሲሚንቶ ላይ ያለውን የግብይት ሰንሰለት ለማሳጠር እየሠራ መሆኑን ገልጸው ኤጀንቶች የግብይት ስንሰለቱን ከሚያራዝሙት አንዱና በሕግም የማይደገፉ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ አክለውም ከአሁን በኋላ ሲሚንቶን ለማከፋፈል ኤጀንቶችን የሚጠቀም የሲሚንቶ ፋብሪካ ከተገኘ ጥብቅ የሆነ ዕርምጃ እንደሚወሰድ ገልጸዋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
ሰባት የፌዴራል መሥሪያ ቤቶች የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረጋቸው ተገለፀ!
ሰባት የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረጋቸውን የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ።
የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሰጠኝ ገላን ለአዲስ ማለዳ እንደገለፁት፣ የተለያዩ የግዥ ስርዓትን ለማዘመን በአሁን ወቅት የመንግሥት የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ የተቻለ ሲሆን፣ ለትግበራ ከተመረጡ ተቋማት ዘጠኙ የተቋማቸውን አደረጃጀት እና ዕቅድ ወደ ስርዓቱ ማስገባት ችለዋል ብለዋል። ከነዛም መካከል ሰባት መሥሪያ ቤቶች ተግባራዊ አድርገው መጠቀም እንደቻሉ እና ኹለቱ መሥሪያ ቤቶች ደግሞ በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
ኃላፊው አክለውም ስርዓቱ ከንግድ ሚኒስቴር፣ ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ከባንኮች ጋር የተናበበ እንዲሆን፤ መደበኛ የጨረታ ሠነዶችን በሲስተሙ ላይ የማዋቀር ተግባር እንደተጠናቀቀ ባንኮች ሲስተሙን ተጠቅመው ለተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪዎችን እንዲያስይዙ ማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
ሰባት የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረጋቸውን የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ።
የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሰጠኝ ገላን ለአዲስ ማለዳ እንደገለፁት፣ የተለያዩ የግዥ ስርዓትን ለማዘመን በአሁን ወቅት የመንግሥት የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ የተቻለ ሲሆን፣ ለትግበራ ከተመረጡ ተቋማት ዘጠኙ የተቋማቸውን አደረጃጀት እና ዕቅድ ወደ ስርዓቱ ማስገባት ችለዋል ብለዋል። ከነዛም መካከል ሰባት መሥሪያ ቤቶች ተግባራዊ አድርገው መጠቀም እንደቻሉ እና ኹለቱ መሥሪያ ቤቶች ደግሞ በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
ኃላፊው አክለውም ስርዓቱ ከንግድ ሚኒስቴር፣ ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ከባንኮች ጋር የተናበበ እንዲሆን፤ መደበኛ የጨረታ ሠነዶችን በሲስተሙ ላይ የማዋቀር ተግባር እንደተጠናቀቀ ባንኮች ሲስተሙን ተጠቅመው ለተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪዎችን እንዲያስይዙ ማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የወባ በሽታ መከሰቱ ተገለፀ!
በክልሉ ውስጥ ባሉ ዞኖች ውስጥ በሶስት ዞኖች በዋናነት በሽታው እየታ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ኃይሌ ዘውዴ ገልፀዋል፡፡በተለይ በቤንች ሸኮ ዞን የበሽታው የመያዝ ምጣኔ ጭማሪ ማሳየቱን ሀላፊው ይገልፃሉ፡፡
በሽታው ሊስፋፋ የቻለው በአካባቢው ላለፉት ሰባት አመታት ታይቶ ስለማይታወቅ በአመራሩና በአካባቢው ነዋሪ ዘንድ መዘናጋት ስለተፈጠረ ነው እንዲህ ሊስፋፋ የቻለው በማለት አቶ ኃይሌ ተናግረዋል፡፡
ክልሉ በአሁኑ ነሰዓት በሽታውን ለመከላከል እየሰራ መሆኑን የተናገሩ ሲሆን የአጎበር እና የኬሚካል እጥረት እንደገጠማቸው ተናግረዋል፡፡ህብረተሰቡ ክረምት ከመሆኑጋር ተያይዞ ለወባ መራቢያ አመቺ የሚሆኑ ስፍራዎችን ማፅዳት አለበት ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
በክልሉ ውስጥ ባሉ ዞኖች ውስጥ በሶስት ዞኖች በዋናነት በሽታው እየታ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ኃይሌ ዘውዴ ገልፀዋል፡፡በተለይ በቤንች ሸኮ ዞን የበሽታው የመያዝ ምጣኔ ጭማሪ ማሳየቱን ሀላፊው ይገልፃሉ፡፡
በሽታው ሊስፋፋ የቻለው በአካባቢው ላለፉት ሰባት አመታት ታይቶ ስለማይታወቅ በአመራሩና በአካባቢው ነዋሪ ዘንድ መዘናጋት ስለተፈጠረ ነው እንዲህ ሊስፋፋ የቻለው በማለት አቶ ኃይሌ ተናግረዋል፡፡
ክልሉ በአሁኑ ነሰዓት በሽታውን ለመከላከል እየሰራ መሆኑን የተናገሩ ሲሆን የአጎበር እና የኬሚካል እጥረት እንደገጠማቸው ተናግረዋል፡፡ህብረተሰቡ ክረምት ከመሆኑጋር ተያይዞ ለወባ መራቢያ አመቺ የሚሆኑ ስፍራዎችን ማፅዳት አለበት ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
የአፍሪካ እግርኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ የሚያደርጋቸውን ጨዋታዎች ከሜዳዉ ዉጭ እንዲያደርግ ወሳኔ አሳልፏል፡፡
ከስድስት ወራት በፊት ኢትዮጵያ በሜዳዋ ጨዋታዎችን ለማስተናገድ የሚያስችል እና የካፍን ደረጃ የሚያሟላ ስታዲየም የለትም በሚል በሜዳዋ ማድረግ የሚገባትን ጨዋታዎች በገለልተኛ ሜዳ ስታደርግ መቆየቷ ይታወሳል።
ከስድስት ወራት ቆይታ በኋላም በስታዲየሞቹ የተሻሻለ ነገር ባለመኖሩ ምክንያት ኢትዮጵያ በድጋሚ በሜዳዋ እንዳትጫወት ካፍ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
በዚህ ወር መገባደጃ ላይ ለሚደረገዉ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሜዳዉ እንዲጫወት እና የካፍ አመራሮችን ዝቅተኛ መስፈርት እንኳን ለማሟላት ርብርብ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካ መቅረቱ ታዉቋል።
በዚህም የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን(ካፍ) ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በላከው ደብዳቤ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያን በሜዳዋ እንድትጫወት ያቀረበችውን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን አሳውቋል፡፡
በውሳኔው መሰረትም እስከ ግንቦት 4 ድረስ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከሜዳው ውጭ የሚጫወትበትን ሜዳ ይፋ እንዲያደርግ ካፍ በላከው ደብዳቤ ማስታወቁን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ከስድስት ወራት በፊት ኢትዮጵያ በሜዳዋ ጨዋታዎችን ለማስተናገድ የሚያስችል እና የካፍን ደረጃ የሚያሟላ ስታዲየም የለትም በሚል በሜዳዋ ማድረግ የሚገባትን ጨዋታዎች በገለልተኛ ሜዳ ስታደርግ መቆየቷ ይታወሳል።
ከስድስት ወራት ቆይታ በኋላም በስታዲየሞቹ የተሻሻለ ነገር ባለመኖሩ ምክንያት ኢትዮጵያ በድጋሚ በሜዳዋ እንዳትጫወት ካፍ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
በዚህ ወር መገባደጃ ላይ ለሚደረገዉ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሜዳዉ እንዲጫወት እና የካፍ አመራሮችን ዝቅተኛ መስፈርት እንኳን ለማሟላት ርብርብ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካ መቅረቱ ታዉቋል።
በዚህም የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን(ካፍ) ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በላከው ደብዳቤ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያን በሜዳዋ እንድትጫወት ያቀረበችውን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን አሳውቋል፡፡
በውሳኔው መሰረትም እስከ ግንቦት 4 ድረስ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከሜዳው ውጭ የሚጫወትበትን ሜዳ ይፋ እንዲያደርግ ካፍ በላከው ደብዳቤ ማስታወቁን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ ክልል በእስር ላይ የነበሩ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሰራተኞች ተለቀቁ!
በኦሮሚያ ክልል በእስር ላይ የነበሩ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሰራተኞች መለቀቃቸው ተገለፀ።የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በኦሮሚያ ክልል ያሉት ሰባት ቅርንጫፎቹ ከሚያዝያ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮመዘጋታቸውን እና ሰራተኞቹ መታሰራቸውን መግለጹ ይታወሳል።
የምርት ገበያው ገበያው የኮርፖሬት ኮሙንኬሽን ስራ አስኪያጅ አቶ ነጻነት ተስፋዬ ለአል ዐይን አማርኛ ከአንድ ሳምንት በፊት “በጊንቢ፣ አዳማ፣ ጅማ፣ በደሌ፣ ቡሌሆራ፣ ነቀምት እና መቱ ያሉ የምርት ገበያ ማዕከሎች ከሚያዝያ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ ፖሊስ መታሸጋቸውን ገልጸው ነበር።እንዲሁም የክልሉ ፖሊስ የምርት ገበያው መጋዝኖች ይሰሩ የነበሩ “58 አመራሮች እና ሰራተኞች በእስር ላይ ናቸው” ማለታቸውም ይታወሳል።
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ:
https://am.al-ain.com/article/ethiopian-commodity-exchange-announces-release-of-detained-employees-of-branches-in-oromia
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ ክልል በእስር ላይ የነበሩ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሰራተኞች መለቀቃቸው ተገለፀ።የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በኦሮሚያ ክልል ያሉት ሰባት ቅርንጫፎቹ ከሚያዝያ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮመዘጋታቸውን እና ሰራተኞቹ መታሰራቸውን መግለጹ ይታወሳል።
የምርት ገበያው ገበያው የኮርፖሬት ኮሙንኬሽን ስራ አስኪያጅ አቶ ነጻነት ተስፋዬ ለአል ዐይን አማርኛ ከአንድ ሳምንት በፊት “በጊንቢ፣ አዳማ፣ ጅማ፣ በደሌ፣ ቡሌሆራ፣ ነቀምት እና መቱ ያሉ የምርት ገበያ ማዕከሎች ከሚያዝያ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ ፖሊስ መታሸጋቸውን ገልጸው ነበር።እንዲሁም የክልሉ ፖሊስ የምርት ገበያው መጋዝኖች ይሰሩ የነበሩ “58 አመራሮች እና ሰራተኞች በእስር ላይ ናቸው” ማለታቸውም ይታወሳል።
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ:
https://am.al-ain.com/article/ethiopian-commodity-exchange-announces-release-of-detained-employees-of-branches-in-oromia
@YeneTube @FikerAssefa
የጉህዴን ታጣቂዎች እጃቸውን ለመንግስት እየሰጡ በመሆናቸው በመተከል አንፃራዊ ሰላም መኖሩ ተገለፀ!
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የጉህዴን ታጣቂዎች እጃቸውን ለመንግስት እየሰጡ መሆናቸውን ተከትሎ በአካባቢው ሰላም እየሰፈነ መሆኑን በመተከል ዞን የድባጤ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ዘርፍ ገልጿል።
በታጣቂዎች የተነሳ በዞኑ በተደጋጋሚ የፀጥታ ችግሮች ያጋጥሙ የነበረ ሲሆን በቅርቡ መንግስት ያደረገውን የሰላም ጥሪ ተከትሎ ታጣቂዎች እጃቸውን እየሰጡ እንደሚገኝ የድባጤ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት አ/ ቶ አዳሙ ያረጋል ለብስራት ራዲዮ ተናግረዋል ። ያለውን የሰላም ሁኔታ በተመለከተ የድባጤ ከተማ ነዋሪዎችን ይህንኑ ለብስራት ራዲዮ አረጋግጠዋል።
እንደ ነዋሪዎች ገለፃ በአሁኑ ወቅት ድባጤ ከተማ ሰላም ናት ። ከከተማ አቅራቢያ ባሉ ገጠራማ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ቢኖሩም መከላከያ ሰራዊት እና የፀጥታ ሀይሎች በመኖራቸው ስጋት የለብንም ብለዋል ። ነዋሪዎች አክለውም ከአከባቢው ተፈናቅለው በድባጤ ከተማ ተጠልለው የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች መኖራቸውን ተናግረዋል።
በአካባቢው ከመከላከያ ሰራዊት በተጨማሪ የፀጥታ ሀይሎች ሰላም የማስከበር ስራ በመስራት ላይ ይገኛሉ ።ከትናንት በስቲያ የተሀድሶ ስልጠና የጨረሱ 887 የጉህዴን ታጣቂዎች ወደ ልማት ሊገቡ እንደሆነ ተገልጿል።
Via Bisrat FM
@YeneTube @FikerAssefa
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የጉህዴን ታጣቂዎች እጃቸውን ለመንግስት እየሰጡ መሆናቸውን ተከትሎ በአካባቢው ሰላም እየሰፈነ መሆኑን በመተከል ዞን የድባጤ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ዘርፍ ገልጿል።
በታጣቂዎች የተነሳ በዞኑ በተደጋጋሚ የፀጥታ ችግሮች ያጋጥሙ የነበረ ሲሆን በቅርቡ መንግስት ያደረገውን የሰላም ጥሪ ተከትሎ ታጣቂዎች እጃቸውን እየሰጡ እንደሚገኝ የድባጤ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት አ/ ቶ አዳሙ ያረጋል ለብስራት ራዲዮ ተናግረዋል ። ያለውን የሰላም ሁኔታ በተመለከተ የድባጤ ከተማ ነዋሪዎችን ይህንኑ ለብስራት ራዲዮ አረጋግጠዋል።
እንደ ነዋሪዎች ገለፃ በአሁኑ ወቅት ድባጤ ከተማ ሰላም ናት ። ከከተማ አቅራቢያ ባሉ ገጠራማ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ቢኖሩም መከላከያ ሰራዊት እና የፀጥታ ሀይሎች በመኖራቸው ስጋት የለብንም ብለዋል ። ነዋሪዎች አክለውም ከአከባቢው ተፈናቅለው በድባጤ ከተማ ተጠልለው የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች መኖራቸውን ተናግረዋል።
በአካባቢው ከመከላከያ ሰራዊት በተጨማሪ የፀጥታ ሀይሎች ሰላም የማስከበር ስራ በመስራት ላይ ይገኛሉ ።ከትናንት በስቲያ የተሀድሶ ስልጠና የጨረሱ 887 የጉህዴን ታጣቂዎች ወደ ልማት ሊገቡ እንደሆነ ተገልጿል።
Via Bisrat FM
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ( ኢዜማ ) በመጪው ሰኔ 11 እና 12 ቀን፣ 2014 ዓ. ም አንደኛ መደበኛ ጉባኤውን እንደሚያደርግ ዐስታወቀ።
ጉባኤው በሚሰጠው አቅጣጫ መሠረት የፖርቲውን መሪ እና ምክትል መሪ እንደሚሰይምም ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ተናግሯል።የፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ለፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች የሰጠው የሦስት ዓመታት የሥልጣን ጊዜ በመጠናቀቁ ሰኔ ላይ በሚደረገው አንደኛ መደበኛ ጉባኤ ማንኛውም የፓርቲው አባል የመወዳደር እድል ክፍት ሆኖለት መሪዎቹን በምርጫ እንደሚሰይም ፓርቲው ይፋ አድርጓል።
የፓርቲው የመሪዎች አስመራጭ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሥዩም መንገሻ የኢዜማ ከፍተኛ አመራሮች የምርጫ ሂደት በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሠራር ውስጥ አዲስ በጎ ባህል የሚያለማምድ መሆኑን ተናግረዋል።"በኢትዮጵያ የፓርቲዎች ታሪክ ፓርቲዎች በውስጣቸው የሚያደርጉትን ምርጫ በተመለከተ በውድድር፣ ሀሳባቸውን ገልፀው ፣ የምርጫ ቅስቀሳ አድርገው እንዲመረጡ ያስፈልጋል። ይህን ልምምድ ፓርቲዎች በራሳቸው ውስጥ ሊያደርጉት ይገባል።
ማሸነፍ መሸነፍ፣ ኃላፊነት የመስጠትና የማስረከብ ልምምድ በፓርቲዎች ውስጥ ሊለመድ ይገባል።ኢዜማ ይህ በኢትዮጵያ ፓርቲዎች ውስጥ ባህል እንዲሆን ይፈልጋል" ብለዋል።የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ሥርዓትን አሟልቶ መሪዎቹን እንደሚመርጥ የተናገረው ኢዜማ የፓርቲውን መሪ እና ምክትል መሪ ለመምረጥ ሁለት ችግሮች እንደገጠሙት ገልጿል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ጉባኤው በሚሰጠው አቅጣጫ መሠረት የፖርቲውን መሪ እና ምክትል መሪ እንደሚሰይምም ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ተናግሯል።የፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ለፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች የሰጠው የሦስት ዓመታት የሥልጣን ጊዜ በመጠናቀቁ ሰኔ ላይ በሚደረገው አንደኛ መደበኛ ጉባኤ ማንኛውም የፓርቲው አባል የመወዳደር እድል ክፍት ሆኖለት መሪዎቹን በምርጫ እንደሚሰይም ፓርቲው ይፋ አድርጓል።
የፓርቲው የመሪዎች አስመራጭ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሥዩም መንገሻ የኢዜማ ከፍተኛ አመራሮች የምርጫ ሂደት በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሠራር ውስጥ አዲስ በጎ ባህል የሚያለማምድ መሆኑን ተናግረዋል።"በኢትዮጵያ የፓርቲዎች ታሪክ ፓርቲዎች በውስጣቸው የሚያደርጉትን ምርጫ በተመለከተ በውድድር፣ ሀሳባቸውን ገልፀው ፣ የምርጫ ቅስቀሳ አድርገው እንዲመረጡ ያስፈልጋል። ይህን ልምምድ ፓርቲዎች በራሳቸው ውስጥ ሊያደርጉት ይገባል።
ማሸነፍ መሸነፍ፣ ኃላፊነት የመስጠትና የማስረከብ ልምምድ በፓርቲዎች ውስጥ ሊለመድ ይገባል።ኢዜማ ይህ በኢትዮጵያ ፓርቲዎች ውስጥ ባህል እንዲሆን ይፈልጋል" ብለዋል።የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ሥርዓትን አሟልቶ መሪዎቹን እንደሚመርጥ የተናገረው ኢዜማ የፓርቲውን መሪ እና ምክትል መሪ ለመምረጥ ሁለት ችግሮች እንደገጠሙት ገልጿል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
መንግሥት የአገሪቱን ወጪ ከገቢዋ ጋር ለማመጣጠን የንብረትና ኤክሳይስ ታክስን ተግባራዊ እንደሚያደርግ እና የተጨማሪ እሴት ታክስን እንደሚያሻሽል ዛሬ ባወጣው የ9 ወራት የሥራ አፈጻጸም መግለጫ አስታውቋል። ሃብት ለመቆጠብ ለሌላ ጊዜ የሚተላለፉ የመንግሥት ፕሮጀክቶች እንደሚኖሩም ተገልጧል። የዋጋ ግሽበትን ወደ ነጠላ አሃዝ ለማውረድ የተደረገው ጥረት በአገራዊና ዓለማቀፋዊ ክስተቶች ሳቢያ እንዳልተሳካ የገለጠው መንግሥት፣ ወደፊትም ግሽበቱን ለመቆጣጠር ተጨማሪ ርምጃዎችን እወስዳለሁ ብሏል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
የቻይናና ኢትዮጵያ መንግሥትታት የኢንቨስትመንት ስምምነት ሊፈጽሙ ነው!
የኢትዮጵያና የቻይና መንግሥታት፣ የቻይና ባለሀብቶች በተለየ ሁኔታ በኢትዮጵያ መዋለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የሚያደርግ የመግባቢያ ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ነገ ሐሙስ ግንቦት 4 ቀን 2014 ዓ.ም. በሁለቱ መንግሥታት መካከል ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው ስምምነት፣ የቻይና መንግሥት ባለሀብቶቹ በኢትዮጵያ የተለያዩ ዘርፎች ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚገፋና ኢትዮጵያም ለእነዚህ ባለሀብቶች አማራጮችን እንድታቀርብ የሚያስገድድ ነው፡፡
የቻይና ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን፣ ጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ እንደ ኬብልና ብረት ብረት ምርት እንዲሁም ግብርና ላይ እየተሳተፉ መሆናቸውን ለሪፖርተር የገለጹት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሔኖክ ሰሎሞን፣ ኢትዮጵያ ከአገሮች ጋር ‹‹ልዩ የሆነ›› የመግባቢያ ሰነድ ሲፈረም የመጀመሪያው ባይሆንም፣ ኢትዮጵያ የገባቻቸው እንዲህ ዓይነት ስምምነቶች ጥቂት ናቸው፡፡ አሁን ባለው ሁኔታ ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ከሚገኝባቸው ቀዳሚ አገሮች መካከል ቻይና በመሆኗ በስምምነት የታገዘ የኢንቨስትመንት ሥራ መኖሩ በቻይና በኩል ከፍተኛ ትኩረት እንዲሰጠው እንደሚያደርገው ገልጸዋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ: https://www.ethiopianreporter.com/article/25468
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያና የቻይና መንግሥታት፣ የቻይና ባለሀብቶች በተለየ ሁኔታ በኢትዮጵያ መዋለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የሚያደርግ የመግባቢያ ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ነገ ሐሙስ ግንቦት 4 ቀን 2014 ዓ.ም. በሁለቱ መንግሥታት መካከል ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው ስምምነት፣ የቻይና መንግሥት ባለሀብቶቹ በኢትዮጵያ የተለያዩ ዘርፎች ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚገፋና ኢትዮጵያም ለእነዚህ ባለሀብቶች አማራጮችን እንድታቀርብ የሚያስገድድ ነው፡፡
የቻይና ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን፣ ጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ እንደ ኬብልና ብረት ብረት ምርት እንዲሁም ግብርና ላይ እየተሳተፉ መሆናቸውን ለሪፖርተር የገለጹት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሔኖክ ሰሎሞን፣ ኢትዮጵያ ከአገሮች ጋር ‹‹ልዩ የሆነ›› የመግባቢያ ሰነድ ሲፈረም የመጀመሪያው ባይሆንም፣ ኢትዮጵያ የገባቻቸው እንዲህ ዓይነት ስምምነቶች ጥቂት ናቸው፡፡ አሁን ባለው ሁኔታ ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ከሚገኝባቸው ቀዳሚ አገሮች መካከል ቻይና በመሆኗ በስምምነት የታገዘ የኢንቨስትመንት ሥራ መኖሩ በቻይና በኩል ከፍተኛ ትኩረት እንዲሰጠው እንደሚያደርገው ገልጸዋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ: https://www.ethiopianreporter.com/article/25468
@YeneTube @FikerAssefa
አንጋፋዋ የአልጀዚራ የፍልስጤም ወኪል ጋዜጠኛ ሺረን አቡ አክሌህ በእስራዔል የፀጥታ ሀይሎች መገደሏን የዜና አውታሩ አስታወቀ፡፡
የ51 አመቷ አክሌህ ዌስትባንክ በሚገኝ ጄኒን በተሰኘ የስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ በቀረፃ ላይ በነበረችበት ወቅት በእስራዔል የፀጥታ ሀይሎች ተተኩሶ መገደሏን የፍልስጠየም ጤና ሚኒስቴር አረጋግጦልኛል ሲል አልጀዚራ አስታውቋል፡፡
የጋዜጠኛዋን ግድያ ባወጣው መግለጫ ያወገዘው አልጀዚራ ዓለም አቀፉ ማህረሰብም ይህን ድርጊት እንዲወግዝ ጠይቋል፡፡የግድያው ፈፃሚዎችም በህግ ይጠየቁልኝ ብሏል፡፡የአልጀዚራ መግለጫ አክሌህ ብቻ ሳትሆን ሌላም የጣቢው ባልደረባ(ፕሮዲዩሰር) አሊ አለ-ሳሙዲ ከጀርባው በጥይት መመታቱን ገልፆል፡፡
ይሁንና ሳሙዲ አሁን ህክምናውን በመከታተል ይገኛል፤ በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኝም አስታውቋል፡፡የጋዜጠኛዋን ግድያ የፍልስጤም፣ የኳታር መንግስትም በፅኑ አውግዘውታል፡፡ምንም እንኳን አልጀዚራ ጋዜጠኛ አክሌህ በእስራዔል ወታደሮች መገደሏን ይዘግብ እንጂ ይህ ዘገባ እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ የእስራአየል መንግስት የሰጠው ምላሽ የለም፡፡
✍Asham
@YeneTube @FikerAssefa
የ51 አመቷ አክሌህ ዌስትባንክ በሚገኝ ጄኒን በተሰኘ የስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ በቀረፃ ላይ በነበረችበት ወቅት በእስራዔል የፀጥታ ሀይሎች ተተኩሶ መገደሏን የፍልስጠየም ጤና ሚኒስቴር አረጋግጦልኛል ሲል አልጀዚራ አስታውቋል፡፡
የጋዜጠኛዋን ግድያ ባወጣው መግለጫ ያወገዘው አልጀዚራ ዓለም አቀፉ ማህረሰብም ይህን ድርጊት እንዲወግዝ ጠይቋል፡፡የግድያው ፈፃሚዎችም በህግ ይጠየቁልኝ ብሏል፡፡የአልጀዚራ መግለጫ አክሌህ ብቻ ሳትሆን ሌላም የጣቢው ባልደረባ(ፕሮዲዩሰር) አሊ አለ-ሳሙዲ ከጀርባው በጥይት መመታቱን ገልፆል፡፡
ይሁንና ሳሙዲ አሁን ህክምናውን በመከታተል ይገኛል፤ በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኝም አስታውቋል፡፡የጋዜጠኛዋን ግድያ የፍልስጤም፣ የኳታር መንግስትም በፅኑ አውግዘውታል፡፡ምንም እንኳን አልጀዚራ ጋዜጠኛ አክሌህ በእስራዔል ወታደሮች መገደሏን ይዘግብ እንጂ ይህ ዘገባ እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ የእስራአየል መንግስት የሰጠው ምላሽ የለም፡፡
✍Asham
@YeneTube @FikerAssefa
ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ክስ ላይ በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ የመከላከያ ምስክርነታቸው እንዲሰማ ታዘው የነበሩት የቀድሞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ሌሎችም ትክክለኛ የመኖሪያ አድራሻቸው ባለመታወቁ አድራሻቸው ተጣርቶ እንዲቀርብ ታዘዘ።
ትዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትጰልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።
በመጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ/ም በነበረ የችሎት ቀጠሮ የቀድሞ የኢፌድሪ የብረታብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን(ሜቴክ) ዋና ዳሪክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በተከሰሱበት የዕርሻ መሳሪያ ግዢና የመርከብ ግዢ የሙስና ክስ ላይ በመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩት የቀድሞ ጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ: የቀድሞ የጀርመን አንባሳደር በአሁን ወቅት በአሜሪካ የሚገኙች ፍስሀ አስገዶም : የኢኮኖሚ ጉዳዮች ካውንስለር ካሳና የቀድሞ የፖላንድ አንባሳደርንም ጨምሮ ከዛሬ ግንቦት 3 ቀን እስከ ግንቦት 5 ቀን ድረስ ባሉበት ሀገር ሆነው በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ የመከላከያ ምስክርነታቸው እንዲሰማ ትዛዝ ተሰቶ ነበር።
ሆኖም በዛሬው የችሎት ቀጠሮ በውጭ ሀገር የሚገኙት አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ሌሎችም የመከላከያ ምስክሮች ትክክለኛ የመኖሪያ አድራሻቸው አለመመታወቁን ፍርድ ቤቱ ተገልጿል።
በጠበቃ ዘረሰናይ በኩል ግን የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አድራሻ ጀርመን ወይም አሜሪካ ሊሆን እንደሚችል በቃል ገልጿል።
በተጨማሪም ጠበቃ ዘረሰናይ የአቶ ኃይለማርያም ተወካይ በሀዋሳ እንደሚኖር በማብራራት አቶ ኃይለማርያም ለምስክርነት ዝግጁ እንዲሆኑ ለተወካያቸው እንደሚያሳውቀው አስተያየት ሰቷል።
በፍርድ ቤቱ በኩል ግን የምስክሮቹ ትክክለኛ መገኛ (የመኖሪያ) አድራሻ አለመገለጹ ተከትሎ ምስክርነታቸውን ለመስማት እንደሚያስቸግር በመጠቆም ባሉበት ቦታ የምስክሮቹን የቨርቹዋል ቴክኖሎጂያቸውን ክትትል ማን ያደርጋል የሚል ጥያቄ ተነስቷል።
ጠበቃ ዘረሰናይ በበኩሉ በፍርድ ቤቱ በኩል የኢንተርኔት ቴክኖሎጂው ከተመቻቸ ምስክሮቹ በማንኛውም ጊዜ በበየነ መረብ ስብሰባ እንደሚጠቀሙት ሁሉ የመከላከያ ምስክርነታቸው ሊሰማ እንደሚችል እና መገኛ አድራሻቸውንም ማጣራት እንደሚቻል ሀሳብ ተሰቷል።
ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በበኩላቸው ኢትዮጲያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የኢንተር ፖል ስምምነት እንዳላት በመጥቀስ በዚህ ስምምነት መሰረት ለፀረ ሽብር በማስረጃ የሚፈለጉ ሰዎች ተፈልገው እንዲሰጡ ይደረጋል ያሉ ሲሆን በዚህ መልኩ መገኛቸው ተፈልጎ እንዲሰጡ ቢደረግ የሚል ሀሳብ ሰንዝረዋል።
በዚህ ደረጃ ከፖሊስ ጋር የሚደረግ ስምምነት እንጂ ከፍርድ ቤት ጋር የተደረገ የኢንተርፖል ስምምነት አለመኖሩን የችሎቱ ዳኞች አብራርተዋል።
የመከላከያ ምስክሮቹ ምስክርነታቸው ሲጀመር ወደ አፈጻጻም ሲገባ ኢንተርኔት ቢቋረጥ: የሚጠየቁትን ጥያቄ ሳይመልሱ ትተው ቢሄዱ እንኳ የምስክር አሰማም ሂደቱን መቆጣጠር የሚያስችል እንዳይሆን ያደርጋል ሲሉ ስጋታቸውን በሀሳብ ደረጃ የችሎቱ ዳኞች ገልጸዋል።
ጠበቃ ዘረሰናይ የምስክሮቹን መገኛ አድራሻ እና ሰዓት አጣርተን እንቀርባለን ሲል ምላሽ ሰቷል።
ሆኖም የምስክር አሰማም በፍርድ ቤቱ በኩል ስርዓትና አካሔድ እንዳለው የተገለጸ ሲሆን በዚህ አግባብ ሊኬድና ጥንቃቄ መደረግ ስላለበት እያንዳንዱ ምስክር መገኛ አድራሻቸው በምን አግባብ እና በየትኛው ሰዓት ይገኛሉ የሚለውን ግልጽ ሆኖ ተጣርቶ ትዛዝ መሰጠት እንዳለበት በችሎቱ ዳኞች ተብራርቷል።
በዚህም መሰረት በውጭ ሀገር የሚገኙት የሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው መከላከያ ምስክሮች ትክክለኛ አድራሻ ተጣርቶ እንዲቀርብ ትዛዝ ሰተዋል።
በዚሁ መዝገብ በአካል ቀርበው ለመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩ በመከላከያ ሚኒስቴር ስር የሚገኙ አራት ምስክሮችን በተመለከተ ትዛዝ ወቶ በመከላከያ ሚኒስቴር በኩል ምንም አይነት ምላሽ ባለመቅረቡ ትዛዙ በድጋሚ ወጪ ተደርጎ በፌደራል ፖሊስ መጥሪያ እንዲደርሳቸው ታዟል።
በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ ቀርበው በመከላከያ ምስክርነታቸው እንዲሰማ ትክክለኛ መገኛ አድራሻቸው ተጣርቶ እንዲቀርብ የታዘዙ ምስክሮችን የአድራሻ ውጤት ለመጠባበቅ እንዲሁም በድጋሚ መጥሪያ ደርሷቸው በአካል እንዲቀርቡ የታዘዙ አራት ምስክሮችን የመከላከያ ምስክርነትታቸውን ቃል ለመስማት ከሰኔ 20 ቀን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ/ም ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰቷል።
በሌላ በኩል በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል መጥሪያ እንዲደርሳቸው በጥር 23 ቀን ትዛዝ የወጣባቸው የኢጋድ ዋና ጸሀፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁን በተመለከተ በምን አግባብ ይቀርባሉ የሚለውም በዚሁ ተመሳሳይ ቀጠሮ ተጣርቶ እንዲቀርብ ትዛዝ ተሰቷል።
ትዛዙን ተከትሎ ጠበቃ ዘረሰናይ ከዶ/ር ወርቅነል ጋር አብረዋቸው በሚሰሩት በቀድሞ መከላከያ ሚኒስትር በአቶ ሲራጅ ፈጌሳ በኩል አጣርቶ ምላሽ እንደሚያቀርብ ገልጿል።
በዚህ በዛሬው ቀጠሮ ከዓቃቢህግ በኩል የቀረበ ተወካይ አልነበረም።
Via Tarik Adugna
@YeneTube @FikerAssefa
ትዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትጰልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።
በመጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ/ም በነበረ የችሎት ቀጠሮ የቀድሞ የኢፌድሪ የብረታብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን(ሜቴክ) ዋና ዳሪክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በተከሰሱበት የዕርሻ መሳሪያ ግዢና የመርከብ ግዢ የሙስና ክስ ላይ በመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩት የቀድሞ ጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ: የቀድሞ የጀርመን አንባሳደር በአሁን ወቅት በአሜሪካ የሚገኙች ፍስሀ አስገዶም : የኢኮኖሚ ጉዳዮች ካውንስለር ካሳና የቀድሞ የፖላንድ አንባሳደርንም ጨምሮ ከዛሬ ግንቦት 3 ቀን እስከ ግንቦት 5 ቀን ድረስ ባሉበት ሀገር ሆነው በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ የመከላከያ ምስክርነታቸው እንዲሰማ ትዛዝ ተሰቶ ነበር።
ሆኖም በዛሬው የችሎት ቀጠሮ በውጭ ሀገር የሚገኙት አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ሌሎችም የመከላከያ ምስክሮች ትክክለኛ የመኖሪያ አድራሻቸው አለመመታወቁን ፍርድ ቤቱ ተገልጿል።
በጠበቃ ዘረሰናይ በኩል ግን የአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አድራሻ ጀርመን ወይም አሜሪካ ሊሆን እንደሚችል በቃል ገልጿል።
በተጨማሪም ጠበቃ ዘረሰናይ የአቶ ኃይለማርያም ተወካይ በሀዋሳ እንደሚኖር በማብራራት አቶ ኃይለማርያም ለምስክርነት ዝግጁ እንዲሆኑ ለተወካያቸው እንደሚያሳውቀው አስተያየት ሰቷል።
በፍርድ ቤቱ በኩል ግን የምስክሮቹ ትክክለኛ መገኛ (የመኖሪያ) አድራሻ አለመገለጹ ተከትሎ ምስክርነታቸውን ለመስማት እንደሚያስቸግር በመጠቆም ባሉበት ቦታ የምስክሮቹን የቨርቹዋል ቴክኖሎጂያቸውን ክትትል ማን ያደርጋል የሚል ጥያቄ ተነስቷል።
ጠበቃ ዘረሰናይ በበኩሉ በፍርድ ቤቱ በኩል የኢንተርኔት ቴክኖሎጂው ከተመቻቸ ምስክሮቹ በማንኛውም ጊዜ በበየነ መረብ ስብሰባ እንደሚጠቀሙት ሁሉ የመከላከያ ምስክርነታቸው ሊሰማ እንደሚችል እና መገኛ አድራሻቸውንም ማጣራት እንደሚቻል ሀሳብ ተሰቷል።
ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በበኩላቸው ኢትዮጲያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የኢንተር ፖል ስምምነት እንዳላት በመጥቀስ በዚህ ስምምነት መሰረት ለፀረ ሽብር በማስረጃ የሚፈለጉ ሰዎች ተፈልገው እንዲሰጡ ይደረጋል ያሉ ሲሆን በዚህ መልኩ መገኛቸው ተፈልጎ እንዲሰጡ ቢደረግ የሚል ሀሳብ ሰንዝረዋል።
በዚህ ደረጃ ከፖሊስ ጋር የሚደረግ ስምምነት እንጂ ከፍርድ ቤት ጋር የተደረገ የኢንተርፖል ስምምነት አለመኖሩን የችሎቱ ዳኞች አብራርተዋል።
የመከላከያ ምስክሮቹ ምስክርነታቸው ሲጀመር ወደ አፈጻጻም ሲገባ ኢንተርኔት ቢቋረጥ: የሚጠየቁትን ጥያቄ ሳይመልሱ ትተው ቢሄዱ እንኳ የምስክር አሰማም ሂደቱን መቆጣጠር የሚያስችል እንዳይሆን ያደርጋል ሲሉ ስጋታቸውን በሀሳብ ደረጃ የችሎቱ ዳኞች ገልጸዋል።
ጠበቃ ዘረሰናይ የምስክሮቹን መገኛ አድራሻ እና ሰዓት አጣርተን እንቀርባለን ሲል ምላሽ ሰቷል።
ሆኖም የምስክር አሰማም በፍርድ ቤቱ በኩል ስርዓትና አካሔድ እንዳለው የተገለጸ ሲሆን በዚህ አግባብ ሊኬድና ጥንቃቄ መደረግ ስላለበት እያንዳንዱ ምስክር መገኛ አድራሻቸው በምን አግባብ እና በየትኛው ሰዓት ይገኛሉ የሚለውን ግልጽ ሆኖ ተጣርቶ ትዛዝ መሰጠት እንዳለበት በችሎቱ ዳኞች ተብራርቷል።
በዚህም መሰረት በውጭ ሀገር የሚገኙት የሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው መከላከያ ምስክሮች ትክክለኛ አድራሻ ተጣርቶ እንዲቀርብ ትዛዝ ሰተዋል።
በዚሁ መዝገብ በአካል ቀርበው ለመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩ በመከላከያ ሚኒስቴር ስር የሚገኙ አራት ምስክሮችን በተመለከተ ትዛዝ ወቶ በመከላከያ ሚኒስቴር በኩል ምንም አይነት ምላሽ ባለመቅረቡ ትዛዙ በድጋሚ ወጪ ተደርጎ በፌደራል ፖሊስ መጥሪያ እንዲደርሳቸው ታዟል።
በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ ቀርበው በመከላከያ ምስክርነታቸው እንዲሰማ ትክክለኛ መገኛ አድራሻቸው ተጣርቶ እንዲቀርብ የታዘዙ ምስክሮችን የአድራሻ ውጤት ለመጠባበቅ እንዲሁም በድጋሚ መጥሪያ ደርሷቸው በአካል እንዲቀርቡ የታዘዙ አራት ምስክሮችን የመከላከያ ምስክርነትታቸውን ቃል ለመስማት ከሰኔ 20 ቀን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ/ም ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰቷል።
በሌላ በኩል በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል መጥሪያ እንዲደርሳቸው በጥር 23 ቀን ትዛዝ የወጣባቸው የኢጋድ ዋና ጸሀፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁን በተመለከተ በምን አግባብ ይቀርባሉ የሚለውም በዚሁ ተመሳሳይ ቀጠሮ ተጣርቶ እንዲቀርብ ትዛዝ ተሰቷል።
ትዛዙን ተከትሎ ጠበቃ ዘረሰናይ ከዶ/ር ወርቅነል ጋር አብረዋቸው በሚሰሩት በቀድሞ መከላከያ ሚኒስትር በአቶ ሲራጅ ፈጌሳ በኩል አጣርቶ ምላሽ እንደሚያቀርብ ገልጿል።
በዚህ በዛሬው ቀጠሮ ከዓቃቢህግ በኩል የቀረበ ተወካይ አልነበረም።
Via Tarik Adugna
@YeneTube @FikerAssefa
1005 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ!
ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 1005 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ የተቻለ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 51 ህጻናት 319 ሴቶችና 635 ወንዶች መሆናቸው ታውቋል፡፡
ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ በማድረግ ወደ ተዘጋጀላቸው የማቆያ ማእከላት እንዲሄዱ ተደርጓል፡፡ እስካሁን ድርስ በተከናወነው ዜጎችን የመመለስ ስራ ቁጥራቸው ከ 20,900 በላይ ኢትዮጵያውያንን መመለስ መቻሉን ከኢፌዴሪ ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነዉ መረጃ አመልክቷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 1005 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ የተቻለ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 51 ህጻናት 319 ሴቶችና 635 ወንዶች መሆናቸው ታውቋል፡፡
ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ በማድረግ ወደ ተዘጋጀላቸው የማቆያ ማእከላት እንዲሄዱ ተደርጓል፡፡ እስካሁን ድርስ በተከናወነው ዜጎችን የመመለስ ስራ ቁጥራቸው ከ 20,900 በላይ ኢትዮጵያውያንን መመለስ መቻሉን ከኢፌዴሪ ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነዉ መረጃ አመልክቷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
ጤና ይስጥልን የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም
👉የኪንታሮት መድኀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል። 🍎
👉 የሪህ መድኀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
👉 ለመፍትሔ ሥራይ
👉 ፍቅር ለነሳው ለመስተፋቅር። 🍒
👉 ገንዘብ አልገባ ለሚለው ለሚበተንበት።
👉 ለአስም ለሳይነስ ።
👉 ለአይነጥላ ለገርጋሪ።
👉 ለስንፈተወሲብ ለሚቸኩልበት።
👉ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ ።
👉 ለእራስ ሕመም።
👉እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶች እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱ እዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ ።
የሚፈልጉትን መድኀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል። 🥒
ለበለጠ መረጃ
አድራሻ ባህርዳር ፦ቀበሌ 11 🫑
☎️ 0917040506
📞 0912718883
ይደውሉ👍
መፍትሔ ሥራይ ወአይነ ጥላ ለጤናወ
መፍትሔ ከመሪጌታ ጥበቡ
ለጤናወ መፍትሄ የሚፈልጉትን ለማግኔት
🌿 ይሄን ቻናል ይቀላቀሉ 🌱
🩺
👇
https://tttttt.me/meritibe
https://tttttt.me/meritibe
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም
👉የኪንታሮት መድኀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል። 🍎
👉 የሪህ መድኀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
👉 ለመፍትሔ ሥራይ
👉 ፍቅር ለነሳው ለመስተፋቅር። 🍒
👉 ገንዘብ አልገባ ለሚለው ለሚበተንበት።
👉 ለአስም ለሳይነስ ።
👉 ለአይነጥላ ለገርጋሪ።
👉 ለስንፈተወሲብ ለሚቸኩልበት።
👉ገብያ ለሚገረግረው ለገብያ ።
👉 ለእራስ ሕመም።
👉እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶች እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱ እዳዩ ክፍያ ይፈጽማሉ ።
የሚፈልጉትን መድኀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል። 🥒
ለበለጠ መረጃ
አድራሻ ባህርዳር ፦ቀበሌ 11 🫑
☎️ 0917040506
📞 0912718883
ይደውሉ👍
መፍትሔ ሥራይ ወአይነ ጥላ ለጤናወ
መፍትሔ ከመሪጌታ ጥበቡ
ለጤናወ መፍትሄ የሚፈልጉትን ለማግኔት
🌿 ይሄን ቻናል ይቀላቀሉ 🌱
🩺
👇
https://tttttt.me/meritibe
https://tttttt.me/meritibe
ኢሰመኮ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ በእጅጉ መባባሱን ለፓርላማው ባቀረበው የ9 ወራት ሪፖርት መግለጡን የዋዜማ ሪፖርተር ዘግቧል።
ጸጥታ ኃይሎች የሚፈጽሙት ከፍርድ ውጭ ግድያ፣ ከመጠን ያለፈ ኃይል መጠቀም፣ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጭ የዘፈቀደ እስር፣ የተራዘመ የቅድመ-ክስ እስር፣ ባንዳንድ የእስር ቦታዎች ያለ ኢሰብዓዊ አያያዝ፣ የሕጻናት ሕገወጥ እስር እና ጋዜጠኞችን፣ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችንና የማኅበረሰብ አንቂዎችን አስገድዶ መሰወር ተደጋግሞ መከሰቱን ኮሚሽኑ ገልጧል። ከሰሜኑ ጦርነት፣ ከብሄር ማንነት፣ ራስን በራስ ከማስተዳደር፣ ከአስተዳደር ወሰንና ከሐይማኖት ጋር የተያያዙ ግጭቶች ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ማስከተላቸውን ኮሚሽኑ ጨምሮ ጠቅሷል።
@YeneTube @FikerAssefa
ጸጥታ ኃይሎች የሚፈጽሙት ከፍርድ ውጭ ግድያ፣ ከመጠን ያለፈ ኃይል መጠቀም፣ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጭ የዘፈቀደ እስር፣ የተራዘመ የቅድመ-ክስ እስር፣ ባንዳንድ የእስር ቦታዎች ያለ ኢሰብዓዊ አያያዝ፣ የሕጻናት ሕገወጥ እስር እና ጋዜጠኞችን፣ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችንና የማኅበረሰብ አንቂዎችን አስገድዶ መሰወር ተደጋግሞ መከሰቱን ኮሚሽኑ ገልጧል። ከሰሜኑ ጦርነት፣ ከብሄር ማንነት፣ ራስን በራስ ከማስተዳደር፣ ከአስተዳደር ወሰንና ከሐይማኖት ጋር የተያያዙ ግጭቶች ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ማስከተላቸውን ኮሚሽኑ ጨምሮ ጠቅሷል።
@YeneTube @FikerAssefa