የሶማሊያ ምርጫ ግንቦት 15 እንዲካሄድ ተወሰነ፡፡
ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረዉ የሶማሊያ ምርጫ ግንቦት 15 በዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ እንዲካሄድ ቀን ተቆርጦለታል፡፡
የፕሬዝዳንታዊ ምርጫዉን እያስተባበረ የሚገኘዉ የፓርላማዉ ኮሚቴ እንደገለጸዉ፣ ከላይኛዉ ምክርቤት ወይም ከሴኔቱ 54 እንዲሁም ከታችኛዉ ምክርቤት ደግሞ 275 በአጠቃላይ 329 ህግ አዉጭዎች 10ኛዉን የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ይመርጣሉ ብሏል፡፡
እጩዎቹ ተመራጮች በግንቦት 11 እና 12 በፓርላማዉ ተገኝተዉ ከምርጫዉ በፊት ስለ ፖሊሲያቸዉ ገለጻ እንደሚያደርጉ ኮሚቴዉ አክሎ ገልጿል፡፡
ከታቀደለት የጊዜ ገደብ በ15 ወራት የዘገየዉ የ2022 የሶማሊያ ምርጫ በባህሪዉም ሆነ በዉጤቱ በአፍሪካ ቀንድ አከባቢ ባሉ ሀገራት መካከል ያለዉ ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ግንኙነት ላይ እንደ ማዕበል ከፍ ያለ ከባድ ተጽዕኖ ያሳድራል ተብሏል፡፡
የምርጫዉ ዕለት እ.ኤ.አ በግንቦት 15፣ 1943 በ13 ወጣት የማህበረሰብ አንቂዎች ነጻ እና የተባበረች ሶማሊያን ለመፍጠር ታስቦ የተመሰረተዉ የሶማሊያ ወጣቶች ሊግ 79ኛ ዓመቱን በሚያከብርበት ታሪካዊ ቀን ላይ እንደሚዉልም ተነግሯል፡፡
ሲጂቲኤን አፍሪካ
@Yenetube @Fikerassefa
ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረዉ የሶማሊያ ምርጫ ግንቦት 15 በዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ እንዲካሄድ ቀን ተቆርጦለታል፡፡
የፕሬዝዳንታዊ ምርጫዉን እያስተባበረ የሚገኘዉ የፓርላማዉ ኮሚቴ እንደገለጸዉ፣ ከላይኛዉ ምክርቤት ወይም ከሴኔቱ 54 እንዲሁም ከታችኛዉ ምክርቤት ደግሞ 275 በአጠቃላይ 329 ህግ አዉጭዎች 10ኛዉን የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ይመርጣሉ ብሏል፡፡
እጩዎቹ ተመራጮች በግንቦት 11 እና 12 በፓርላማዉ ተገኝተዉ ከምርጫዉ በፊት ስለ ፖሊሲያቸዉ ገለጻ እንደሚያደርጉ ኮሚቴዉ አክሎ ገልጿል፡፡
ከታቀደለት የጊዜ ገደብ በ15 ወራት የዘገየዉ የ2022 የሶማሊያ ምርጫ በባህሪዉም ሆነ በዉጤቱ በአፍሪካ ቀንድ አከባቢ ባሉ ሀገራት መካከል ያለዉ ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ግንኙነት ላይ እንደ ማዕበል ከፍ ያለ ከባድ ተጽዕኖ ያሳድራል ተብሏል፡፡
የምርጫዉ ዕለት እ.ኤ.አ በግንቦት 15፣ 1943 በ13 ወጣት የማህበረሰብ አንቂዎች ነጻ እና የተባበረች ሶማሊያን ለመፍጠር ታስቦ የተመሰረተዉ የሶማሊያ ወጣቶች ሊግ 79ኛ ዓመቱን በሚያከብርበት ታሪካዊ ቀን ላይ እንደሚዉልም ተነግሯል፡፡
ሲጂቲኤን አፍሪካ
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ 400 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ለደቡብ ሱዳን ልትሸጥ ነው
በኃይል ሽያጭ ሥምምነቱ በመጀመሪያ ዙር 100 ሜጋ ዋት ኃይል ለደቡብ ሱዳን ይቀርባል
ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን በኤሌክትሪክ ኃይል ትስስር መፍጠር የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የፈረሙት በኢትዮጵያ በኩል በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሱልጣን ወሊ ሲሆኑ፤ በደቡብ ሱዳን በኩል በኢነርጂና ግድብ ሚኒስትርቶም ረሚስ ጆን ናቸው።
@Yenetube @Fikerassefa
በኃይል ሽያጭ ሥምምነቱ በመጀመሪያ ዙር 100 ሜጋ ዋት ኃይል ለደቡብ ሱዳን ይቀርባል
ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን በኤሌክትሪክ ኃይል ትስስር መፍጠር የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የፈረሙት በኢትዮጵያ በኩል በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሱልጣን ወሊ ሲሆኑ፤ በደቡብ ሱዳን በኩል በኢነርጂና ግድብ ሚኒስትርቶም ረሚስ ጆን ናቸው።
@Yenetube @Fikerassefa
ሮማን አብራሆሞቪች የቼልሲ እግር ኳስ ክለብን በ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ለመሸጥ ተስማሙ
ሩሲያዊው ቢሊየነር እና የቼልሲ ባለቤት ሮማን አብርሃሞቪች ክለባቸውን በመሸጥ በሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ለተጎዱ ሰዎች በበጎ አድራጎትነት እንደሚሰጡ ቃል ገብተው ነበር።
ይህን ተከትሎም ላለፉት ሳምንታት ቼልሲን የሚገዙ የተለያዩ ሀገራት ኩባንያዎች በህብረት እና በተናጥል የግዢ ፍላጎታቸውን ሲያቀርቡ ቆይተው ነበር።
እንደ ቢቢሲ ዘገባ በአሜሪካው ዶጀርስ በተሰኘው ኩባንያ መሪነት ቼልሲን ለመግዛት ከክለቡ ጋር ተስማምተዋል። ቶድ ቦኤህሊ የአሜሪካው ካሊፎርኒያ ዶጀርስ ቅርጫት ኳስ ክለብ ባለቤት ሲሆኑ በቼልሲ እግር ኳስ ክለብ ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ይኖራቸዋል ተብሏል።
አሜሪካዊ ማርክ ዋልተር እና ስዊዘርላነዳዊው ቢሊዬነር ሀንስጆርግ ከቶድ ቦኤህሊ ጋር ቼልሲ ክለብን የገዙ ባለሀብቶች ናው።
Via :- Al Ain
@Yenetube @Fikerassefa
ሩሲያዊው ቢሊየነር እና የቼልሲ ባለቤት ሮማን አብርሃሞቪች ክለባቸውን በመሸጥ በሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ለተጎዱ ሰዎች በበጎ አድራጎትነት እንደሚሰጡ ቃል ገብተው ነበር።
ይህን ተከትሎም ላለፉት ሳምንታት ቼልሲን የሚገዙ የተለያዩ ሀገራት ኩባንያዎች በህብረት እና በተናጥል የግዢ ፍላጎታቸውን ሲያቀርቡ ቆይተው ነበር።
እንደ ቢቢሲ ዘገባ በአሜሪካው ዶጀርስ በተሰኘው ኩባንያ መሪነት ቼልሲን ለመግዛት ከክለቡ ጋር ተስማምተዋል። ቶድ ቦኤህሊ የአሜሪካው ካሊፎርኒያ ዶጀርስ ቅርጫት ኳስ ክለብ ባለቤት ሲሆኑ በቼልሲ እግር ኳስ ክለብ ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ይኖራቸዋል ተብሏል።
አሜሪካዊ ማርክ ዋልተር እና ስዊዘርላነዳዊው ቢሊዬነር ሀንስጆርግ ከቶድ ቦኤህሊ ጋር ቼልሲ ክለብን የገዙ ባለሀብቶች ናው።
Via :- Al Ain
@Yenetube @Fikerassefa
ይህ ቻናል በኢትዮጲያ መንፈሳዊ ፤ ማህበራዊ እና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን በማድረግ በአርቲስት ሮቤል ግርማ ተዘጋጅቶ የሚቀርብ የዩቱዩብ ፕሮግራም ነው ። በ ቴሌቭዥን እና በዩትዩብ ቻናላችን ይከታተሉ፡፡ ሊንኩን ተጭነው ሙሉ ቪድዮውን ይመልከቱ
📸ሼር
✅ላይክ
🔔ሰብክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/channel/UCvkF_ngaWgoyWaZCLI04PWA
📸ሼር
✅ላይክ
🔔ሰብክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/channel/UCvkF_ngaWgoyWaZCLI04PWA
YeneTube
Photo
ታይዋን፤ ቻይና ልትወረኝ ትችላለች ስትል ስጋቷን ገልጻለች
ቻይና ለሁለተኛ ጊዜ 18 የጦር አውሮፕላኖችን ወደ ታይዋን ላከች
ታይዋን የግዛቴ አንድ አካል ናት የምትለው ቻይና 18 ተዋጊ አና ቦንብ ጣይ አውሮፕላኖች መላኳ ተገልጿል።
የታይዋን አየር መከላከያ ክልል እንደተናገረው የቻይና ተዋጊ አውሮፕላኖች የታይዋንን የአየር ክልል ጥሰው እንደገቡ አስታውቋል።
ቻይና የታይዋንን የአየር ክልል ጥሳ ስትገባ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተባለ ሲሆን ታይዋን የዩክሬን እጣ ሊደርሳት እንደሚችል ስጋት እንደገባት ገልጻለች።
ከቻይና የወረራ ስጋት ያለባት ታይዋን ጦርነት ለመቋቋም የሚያስችል መመሪያ አዘጋጀች
አሜሪካንን ጨምሮ የዓለም ሀገራት አንድ ቻይና እንዲያከብር በማሳሰብ ላይ ብትሆንም ምዕራባዊያን ሀገራት ግን ታይዋን የቻይና አንድ አካል አይደለችም ሲሉ ይደመጣሉ።
ቻይና በአንጻሩ ባለፉት ሁለት ዓመታት ታይዋን የግዛቷ አንድ አካል መሆኗን ገልጻ የውጊያ አውሮፕላኖችም ወደ ታይዋን ቢገቡ ወደራሳቸው ግዛት ገቡ እንጂ የማንንም የአየር ክልል አለመጣሷን ከዚህ በፊት አሳውቃለች።
ታይዋን ባቀረበችው የዛሬው የአየር ክልሌ ተጣሰ ክስ ዙሪያ እስካሁን ምላሽ ያልሰጠችው ቻይና ሉዓላዊነቷን በሚዳፈር ሀገርም ይሁን ተቋም ላይ ከባድ እርምጃ እንደምትወስድ ከዚህ በፊት ማስጠንቀቋ ይታወሳል።
የዓለም ትኩረት ሁሉ በሩሲያ-ዩክሬን ላይ በመሆኑ ቻይና ታይዋንን ልትወር ትችላለች የሚል ስጋት መኖሩን የታይዋን ባለስልጣናት ተናግረዋል።
ባሳለፍነው ጥር ወር የቻይና ተዋጊ አውሮፕላኖች የታይዋንን የአየር ክልል ጥሰው እንደገቡ ዓለም አቀፉ የአየር መከላከያ ልየታ ቀጠና ይፋ ማድረጉ ይታወሳል።
ቻይና፤ የአሜሪካ ም/ ቤት አፈጉባዔ ታይዋንን ከጎበኙ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል አስጠነቀቀች
ከቀናት በፊት አውሮፓን የጎበኙት የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ በእንግሊዟ መዲና ለንደን ላይ ባሰሙት ንግግራቸው ዓለም ለሩቅ ምስራቅ ትኩረት ካላደረገ የምስራቅ አውሮፓው ክስተት በምስራቅ እስያም ሊደገም ይችላል ብለዋል።
የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባሳለፍነው ዓርብ ባወጣው መግለጫ ጃፓን ከጸብ አጫሪነቷ እንድትታቀብ አስጠንቅቋል።
ሚኒስቴሩ አክሎም ጃፓን በእስያ እና በዓለም ሰላም እንዲመጣ ከፈለገች በዓለማችን ሀያላን ሀገራት መካከል ገብታ ጸብ ከምታጭር ሀገራትን ወደ ጦርነት እንዲገቡ ከመተንኮስ ትታቀብ ሲልም አሳስቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
ቻይና ለሁለተኛ ጊዜ 18 የጦር አውሮፕላኖችን ወደ ታይዋን ላከች
ታይዋን የግዛቴ አንድ አካል ናት የምትለው ቻይና 18 ተዋጊ አና ቦንብ ጣይ አውሮፕላኖች መላኳ ተገልጿል።
የታይዋን አየር መከላከያ ክልል እንደተናገረው የቻይና ተዋጊ አውሮፕላኖች የታይዋንን የአየር ክልል ጥሰው እንደገቡ አስታውቋል።
ቻይና የታይዋንን የአየር ክልል ጥሳ ስትገባ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተባለ ሲሆን ታይዋን የዩክሬን እጣ ሊደርሳት እንደሚችል ስጋት እንደገባት ገልጻለች።
ከቻይና የወረራ ስጋት ያለባት ታይዋን ጦርነት ለመቋቋም የሚያስችል መመሪያ አዘጋጀች
አሜሪካንን ጨምሮ የዓለም ሀገራት አንድ ቻይና እንዲያከብር በማሳሰብ ላይ ብትሆንም ምዕራባዊያን ሀገራት ግን ታይዋን የቻይና አንድ አካል አይደለችም ሲሉ ይደመጣሉ።
ቻይና በአንጻሩ ባለፉት ሁለት ዓመታት ታይዋን የግዛቷ አንድ አካል መሆኗን ገልጻ የውጊያ አውሮፕላኖችም ወደ ታይዋን ቢገቡ ወደራሳቸው ግዛት ገቡ እንጂ የማንንም የአየር ክልል አለመጣሷን ከዚህ በፊት አሳውቃለች።
ታይዋን ባቀረበችው የዛሬው የአየር ክልሌ ተጣሰ ክስ ዙሪያ እስካሁን ምላሽ ያልሰጠችው ቻይና ሉዓላዊነቷን በሚዳፈር ሀገርም ይሁን ተቋም ላይ ከባድ እርምጃ እንደምትወስድ ከዚህ በፊት ማስጠንቀቋ ይታወሳል።
የዓለም ትኩረት ሁሉ በሩሲያ-ዩክሬን ላይ በመሆኑ ቻይና ታይዋንን ልትወር ትችላለች የሚል ስጋት መኖሩን የታይዋን ባለስልጣናት ተናግረዋል።
ባሳለፍነው ጥር ወር የቻይና ተዋጊ አውሮፕላኖች የታይዋንን የአየር ክልል ጥሰው እንደገቡ ዓለም አቀፉ የአየር መከላከያ ልየታ ቀጠና ይፋ ማድረጉ ይታወሳል።
ቻይና፤ የአሜሪካ ም/ ቤት አፈጉባዔ ታይዋንን ከጎበኙ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል አስጠነቀቀች
ከቀናት በፊት አውሮፓን የጎበኙት የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ በእንግሊዟ መዲና ለንደን ላይ ባሰሙት ንግግራቸው ዓለም ለሩቅ ምስራቅ ትኩረት ካላደረገ የምስራቅ አውሮፓው ክስተት በምስራቅ እስያም ሊደገም ይችላል ብለዋል።
የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባሳለፍነው ዓርብ ባወጣው መግለጫ ጃፓን ከጸብ አጫሪነቷ እንድትታቀብ አስጠንቅቋል።
ሚኒስቴሩ አክሎም ጃፓን በእስያ እና በዓለም ሰላም እንዲመጣ ከፈለገች በዓለማችን ሀያላን ሀገራት መካከል ገብታ ጸብ ከምታጭር ሀገራትን ወደ ጦርነት እንዲገቡ ከመተንኮስ ትታቀብ ሲልም አሳስቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሱ ግልጽና ኅቡዕ ጥቃቶች እንዲቆሙ ሲል ማኅበሩ አሳሰበ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሙያዎች ማኅበር በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሱ ግልጽና ኅቡዕ ጥቃቶች እንዲቆሙ ሲል አሳሰበ።
ማኅበሩ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ መንግሥት ጋዜጠኞች ሥራቸውን በማከናወናቸው ብቻ ተጠያቂ የሚያደርግበትን ምስጢራዊ አሠራሩን ሊፈትሽ ይገባል ብሏል። እንዲህ ያለው ድርጊት ለመንግሥትም ሆነ በጠቅላላው ለአገር የሚፈይደው ነገር እንደማይኖር ይልቁንም መንግሥት እዘረጋዋለሁ ብሎ ከሚያምነው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓተ ማኅበር ውጥኑ የሚቃረን መሆኑንም ማስታወስ እንደሚገባ ጠቅሷል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሙያዎች ማኅበር በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሱ ግልጽና ኅቡዕ ጥቃቶች እንዲቆሙ ሲል አሳሰበ።
ማኅበሩ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ መንግሥት ጋዜጠኞች ሥራቸውን በማከናወናቸው ብቻ ተጠያቂ የሚያደርግበትን ምስጢራዊ አሠራሩን ሊፈትሽ ይገባል ብሏል። እንዲህ ያለው ድርጊት ለመንግሥትም ሆነ በጠቅላላው ለአገር የሚፈይደው ነገር እንደማይኖር ይልቁንም መንግሥት እዘረጋዋለሁ ብሎ ከሚያምነው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓተ ማኅበር ውጥኑ የሚቃረን መሆኑንም ማስታወስ እንደሚገባ ጠቅሷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ተመድ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት በአፍሪካ ታይቶ የማይታወቅ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል ሲል አስጠነቀቀ!
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ተከትሎ በተከሰተው የነዳጅ እና የምግብ ዋጋ መወደድ በአፍሪካ 'ከዚህ በፊት ታይቶ የማያውቅ' ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አሳሰበ።
በዩክሬን እየተካሄደ ያለው ጦርነት እና ምእራባውያን በሞስኮ ላይ እየጣሉት ያለው መጠነ ሰፊ ማዕቀብ ስንዴ እና ማዳበሪያን ጨምሮ የሌሎች ምርቶች አቅርቦትን እያስተጓጎለ ነው ያለው ተመድ፤ ይህም በአፍሪካ ላይ ተጨማሪ አደጋ መደቀኑን ነው ያስታወቀው።
የጠመደ የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ኃላፊ ራይመንድ ግሊፒን በትናትናው እለት በስጡት አስተያየት፤ የዩክሬን ሩሲያ ጦርነት በአፍሪካ ከዚህ በፊት ታይቶ የማያውቅ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል ብለዋል።
ኃላፊው ራይመንድ ግሊፒን፤ አሁን እያጋጠሙ ያሉ የኢኮኖሚ ችግሮች በአህጉሪቱ ከፍተኛ የሆነ ማህበራዊ ቀውስችን እያስከተሉ መሆኑን ተናግረዋል።
በተለይም በከተሞች አካባቢ ያለው ውጥረት ከፍተኛ ነው ያሉት ግሊፒን፤ ዝቅተኛ ገቢ የሚያገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች አሁን ያለው ቀውስ ወደ አምጽ እና ግጭት እንዲያመሩ ሊያስገድዳቸው እንደሚችል ስጋታቸውን አስቀምጠዋል።
በተለይም በዘንድሮው ዓመት እና በቀጣይ ዓመት ምርጫን የሚያደርጉ ሀገራት ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዘው ለሚቀሰቀሱ አመጾች ተጋላጭ መሆናቸውንም አስታውቀዋል።በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የስንዴ ላኪ ሀገራት በሆኑት ከዩክሬን እና ከሩሲያ በሚገቡ ምግቦች እና ማዳበሪያ ላይ ጥገኛ መሆናቸው ይታወቃል።
በተለይም በርከት ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ከሚያስፈልጋቸው የስንዴ ፍጆታ ውስጥ 80 በመቶውን ከሩሲያ እና ከዩክሬን እንደሚገዙ መረጃዎች ያመለክታሉ።
ጦርነቱ ከምግብ ፍጆታ በተጨማሪም ያስከተለው የዓለም የነዳጅ ዋጋ ግሽበት በአፍሪካ ሀገራትም የናፍጣ እና የቤንዚን መሸጫ ዋጋ ከፍ እንዲል አድርጎታል።
የምግብ ዋጋ መናር እና ዝቅተኛ የኢኮኖሚ እድገት በአፍሪካ አህጉርን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ደሃ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎችን አደጋ ውስጥ እንደጣለም ይነገራል።
Via Al Ain
@Yenetube @Fikerassefa
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ተከትሎ በተከሰተው የነዳጅ እና የምግብ ዋጋ መወደድ በአፍሪካ 'ከዚህ በፊት ታይቶ የማያውቅ' ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አሳሰበ።
በዩክሬን እየተካሄደ ያለው ጦርነት እና ምእራባውያን በሞስኮ ላይ እየጣሉት ያለው መጠነ ሰፊ ማዕቀብ ስንዴ እና ማዳበሪያን ጨምሮ የሌሎች ምርቶች አቅርቦትን እያስተጓጎለ ነው ያለው ተመድ፤ ይህም በአፍሪካ ላይ ተጨማሪ አደጋ መደቀኑን ነው ያስታወቀው።
የጠመደ የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ኃላፊ ራይመንድ ግሊፒን በትናትናው እለት በስጡት አስተያየት፤ የዩክሬን ሩሲያ ጦርነት በአፍሪካ ከዚህ በፊት ታይቶ የማያውቅ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል ብለዋል።
ኃላፊው ራይመንድ ግሊፒን፤ አሁን እያጋጠሙ ያሉ የኢኮኖሚ ችግሮች በአህጉሪቱ ከፍተኛ የሆነ ማህበራዊ ቀውስችን እያስከተሉ መሆኑን ተናግረዋል።
በተለይም በከተሞች አካባቢ ያለው ውጥረት ከፍተኛ ነው ያሉት ግሊፒን፤ ዝቅተኛ ገቢ የሚያገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች አሁን ያለው ቀውስ ወደ አምጽ እና ግጭት እንዲያመሩ ሊያስገድዳቸው እንደሚችል ስጋታቸውን አስቀምጠዋል።
በተለይም በዘንድሮው ዓመት እና በቀጣይ ዓመት ምርጫን የሚያደርጉ ሀገራት ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዘው ለሚቀሰቀሱ አመጾች ተጋላጭ መሆናቸውንም አስታውቀዋል።በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የስንዴ ላኪ ሀገራት በሆኑት ከዩክሬን እና ከሩሲያ በሚገቡ ምግቦች እና ማዳበሪያ ላይ ጥገኛ መሆናቸው ይታወቃል።
በተለይም በርከት ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ከሚያስፈልጋቸው የስንዴ ፍጆታ ውስጥ 80 በመቶውን ከሩሲያ እና ከዩክሬን እንደሚገዙ መረጃዎች ያመለክታሉ።
ጦርነቱ ከምግብ ፍጆታ በተጨማሪም ያስከተለው የዓለም የነዳጅ ዋጋ ግሽበት በአፍሪካ ሀገራትም የናፍጣ እና የቤንዚን መሸጫ ዋጋ ከፍ እንዲል አድርጎታል።
የምግብ ዋጋ መናር እና ዝቅተኛ የኢኮኖሚ እድገት በአፍሪካ አህጉርን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ደሃ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎችን አደጋ ውስጥ እንደጣለም ይነገራል።
Via Al Ain
@Yenetube @Fikerassefa
የጎንደር የገበያ ማዕከላት ዛሬ ተከፍተው አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል!
በጎንደር ከተማ ሰሞኑን በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ምክንያት የገበያ ማዕከላት ተዘግተው የሰነበቱ ሲሆን በዛሬው እለት ማዕከላቱ ተከፍተው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ታውቋል።በከተማዋ በተፈጠረው ችግር ምክንያት የገበያ ማዕከላት በመዘጋታቸው ታይቶ የማይታወቅ የሸቀጦች ዋጋ ንረት ተከስቶ እንደነበር ነዋሪዎች ተናግረዋል።
በሁኔታው የተለያዩ ሸቀጦች በከፍተኛ ዋጋ ለገበያ ይቀርቡ የነበረ ሲሆን ለማሳያም ያክል አንዳንድ ነጋዴዎች የ አንድ ኪሎ ሽንኩርት ዋጋ ከ 60 ብር በላይ እየሸጡ እንደነበርና ህዝቡም አማራጭ በማጣቱ በቀረበለት የዋጋ ተመን ገዝቶ እየተጠቀመ መቆየቱን መረዳት ተችሏል።
Via Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
በጎንደር ከተማ ሰሞኑን በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ምክንያት የገበያ ማዕከላት ተዘግተው የሰነበቱ ሲሆን በዛሬው እለት ማዕከላቱ ተከፍተው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ታውቋል።በከተማዋ በተፈጠረው ችግር ምክንያት የገበያ ማዕከላት በመዘጋታቸው ታይቶ የማይታወቅ የሸቀጦች ዋጋ ንረት ተከስቶ እንደነበር ነዋሪዎች ተናግረዋል።
በሁኔታው የተለያዩ ሸቀጦች በከፍተኛ ዋጋ ለገበያ ይቀርቡ የነበረ ሲሆን ለማሳያም ያክል አንዳንድ ነጋዴዎች የ አንድ ኪሎ ሽንኩርት ዋጋ ከ 60 ብር በላይ እየሸጡ እንደነበርና ህዝቡም አማራጭ በማጣቱ በቀረበለት የዋጋ ተመን ገዝቶ እየተጠቀመ መቆየቱን መረዳት ተችሏል።
Via Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ሚሸል ባቸሌት በኢትዮጵያ በቅርቡ በሙስሊሞች እና ክርስቲያኖች ግጭት በትንሹ 30 ሰዎች በመሞታቸው ከልብ አዝኛለሁ ሲሉ ዛሬ በድርጅታቸው ድረ ገጽ በኩል ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በክስተቱ ላይ ገለልተኛ፣ ግልጽ እና ጥልቅ ምርመራ እንዲያደርግ የጠየቁት ባቸሌት፣ መንግሥት ጥፋተኞችን ለሕግ እንዲያቀርብ ጠይቀዋል። ኮሚሽነር ባቸሌት ከክስተቱ ጋር በተያያዘ እስር ያሉ ተጠርጣሪዎች ተገቢውን ፍትህ እንዲያገኙም አሳስበዋል። ባቸሌት ጨምረውም፣ ወደፊት በሐይማኖቶች መካከል ተመሳሳይ ግጭቶች እንዳይፈጠሩ፣ መንግሥት ተጎጅዎችን ማኅበረሰቦች እና ከግጭቱ በሕይወት የተረፉ ሰዎችን ባካተተ መንገድ ለችግሩ ስረ መሠረት ተገቢውን መፍትሄ መስጠት አለበት ብለዋል።
ከሳምንት በፊት በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ ባንድ የሙስሊሞች መቃብር ላይ የተፈጠረ ሁከት፣ ሐይማኖታዊ ገጽታ ወዳለው ግጭት እና ጥቃት አምርቶ ከ20 በላይ ሙስሊሞች እንደሞቱ መዘገቡ ይታወሳል። የክልሉ መንግሥት በዕለቱ ሁከት በማስነሳት፣ በቀብር ስነ ሥርዓቱ ላይ በታደሙ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት በመፈጸም እና ግጭቱን ተከትሎ በከተማዋ በርካታ ንብረት በማውደም የጠረጠራቸውን ከ75 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን ከቀናት በፊት መግለጡ ይታወሳል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መንግሥት በክስተቱ ላይ ገለልተኛ፣ ግልጽ እና ጥልቅ ምርመራ እንዲያደርግ የጠየቁት ባቸሌት፣ መንግሥት ጥፋተኞችን ለሕግ እንዲያቀርብ ጠይቀዋል። ኮሚሽነር ባቸሌት ከክስተቱ ጋር በተያያዘ እስር ያሉ ተጠርጣሪዎች ተገቢውን ፍትህ እንዲያገኙም አሳስበዋል። ባቸሌት ጨምረውም፣ ወደፊት በሐይማኖቶች መካከል ተመሳሳይ ግጭቶች እንዳይፈጠሩ፣ መንግሥት ተጎጅዎችን ማኅበረሰቦች እና ከግጭቱ በሕይወት የተረፉ ሰዎችን ባካተተ መንገድ ለችግሩ ስረ መሠረት ተገቢውን መፍትሄ መስጠት አለበት ብለዋል።
ከሳምንት በፊት በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ ባንድ የሙስሊሞች መቃብር ላይ የተፈጠረ ሁከት፣ ሐይማኖታዊ ገጽታ ወዳለው ግጭት እና ጥቃት አምርቶ ከ20 በላይ ሙስሊሞች እንደሞቱ መዘገቡ ይታወሳል። የክልሉ መንግሥት በዕለቱ ሁከት በማስነሳት፣ በቀብር ስነ ሥርዓቱ ላይ በታደሙ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት በመፈጸም እና ግጭቱን ተከትሎ በከተማዋ በርካታ ንብረት በማውደም የጠረጠራቸውን ከ75 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን ከቀናት በፊት መግለጡ ይታወሳል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
በነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተሰማ!
መንግስት በነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ አድርጓል ተባለ። ዋዜማ ሬዲዮ አገኘሁት ባለችው መረጃ መሰረት ቤንዚን በሊትር 5 ብር ጨምሯል።በሊትር ከ31፡71 ሳንቲም ወደ 36፡82 ሳንቲም ገብቷል። ይሁን እንጂ መንግስት አሁንም ለቤንዚን 85 በመቶ ድጎማ እያደረገ እንደሚገኝ ዘገባው ጠቅሷል።
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
መንግስት በነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ አድርጓል ተባለ። ዋዜማ ሬዲዮ አገኘሁት ባለችው መረጃ መሰረት ቤንዚን በሊትር 5 ብር ጨምሯል።በሊትር ከ31፡71 ሳንቲም ወደ 36፡82 ሳንቲም ገብቷል። ይሁን እንጂ መንግስት አሁንም ለቤንዚን 85 በመቶ ድጎማ እያደረገ እንደሚገኝ ዘገባው ጠቅሷል።
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ለረጅም አመታት ደምበኞችን በትጋት ሲያገለግል የቆየው እና አንቱታን ያተረፈው አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ ዘመኑ ባፈራቸው ዘመናዊ በረቀቁ ማሽኖች እና በዘርፉ አንቱታን ባተረፍ ባለሞያዎቻችን በመታገዝ ለመኖሪያ ቤቶው እና ለቢሮ አዳዳስ ምርቶችን ውበትን በተላበሱ ዲዛይኖች እና በበርካታ አማራጮች ይዞላችሁ ቀርቧል።
ለቤትዎ ግርማሞገስ የሚሆኑ ለአይን ዕይታ ማራኪ የሆኑ በሌዘር እና በጨርቅ የተሰሩ ዘመናዊ ሶፍዎች! ቀን በስራ ሲደክም የዋለ ሰውነቶን እፎይ የሚሉባቸው ቅንጡ አልጋዎች በፈለጉት ዲዛይኖች !
የምግብ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ! እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት እና ህንፆዎች የሚያገለግሉ በአይነታቸው ልዩ የሆኑ ፈርኒቸሮችን ጥራታቸውን እና ጥንካሬዎቻቸውን ጠብቀው እርሶ እኛ ዘንድ ያገኛሉ !
እርሶ ብቻ ያሻዎትን ይዘዙን ከድርጅታችን የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ ማጓጓዣ እና የሰራተኛ አቅርቦት ከኛ መሆኑ ወጪዎን ይቀንስሎታል የፈለጉትን ዕቃ ያለቀጠሮ መግዛት በመቻሎ ! እና ያዘዟቸውን እቃዎች በቀጠሮ ቀን ማድረስ በመቻሎ ከሌሎች ልዩ ያደርገናል አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ አድራሻ
#ቁ 1 ሀዋሳ ሞቢል ከድሮ ሸዋበር ሆቴል ፊትለፊት
#ቁ2 ሀዋሳ መናሀርያ ዙፍን ህንጳ ስር እንገኛለን
#ቁ3 ሀዋሳ መናሀርያ ኖክ ማደያ ውስጥ እንገኛለን
#ቀ4 ሀዋሳ ወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ 300ሜ ላይ ባለው አጠና ተራ ፊት ለፈት እንገኛለን ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥራችን
0966464646
0916107676
0916581884 ሀሎ ይበሉን
አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ
ለቤትዎ ግርማሞገስ የሚሆኑ ለአይን ዕይታ ማራኪ የሆኑ በሌዘር እና በጨርቅ የተሰሩ ዘመናዊ ሶፍዎች! ቀን በስራ ሲደክም የዋለ ሰውነቶን እፎይ የሚሉባቸው ቅንጡ አልጋዎች በፈለጉት ዲዛይኖች !
የምግብ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ! እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት እና ህንፆዎች የሚያገለግሉ በአይነታቸው ልዩ የሆኑ ፈርኒቸሮችን ጥራታቸውን እና ጥንካሬዎቻቸውን ጠብቀው እርሶ እኛ ዘንድ ያገኛሉ !
እርሶ ብቻ ያሻዎትን ይዘዙን ከድርጅታችን የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ ማጓጓዣ እና የሰራተኛ አቅርቦት ከኛ መሆኑ ወጪዎን ይቀንስሎታል የፈለጉትን ዕቃ ያለቀጠሮ መግዛት በመቻሎ ! እና ያዘዟቸውን እቃዎች በቀጠሮ ቀን ማድረስ በመቻሎ ከሌሎች ልዩ ያደርገናል አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ አድራሻ
#ቁ 1 ሀዋሳ ሞቢል ከድሮ ሸዋበር ሆቴል ፊትለፊት
#ቁ2 ሀዋሳ መናሀርያ ዙፍን ህንጳ ስር እንገኛለን
#ቁ3 ሀዋሳ መናሀርያ ኖክ ማደያ ውስጥ እንገኛለን
#ቀ4 ሀዋሳ ወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ 300ሜ ላይ ባለው አጠና ተራ ፊት ለፈት እንገኛለን ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥራችን
0966464646
0916107676
0916581884 ሀሎ ይበሉን
አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ
ያልተላለፉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እስከ ሰኔ 30 ተጠናቀው እንደሚተላለፉ ተገለጸ!
የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን ግንባታቸው ያልተጠናቀቁ ከ19 ሺሕ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም. አጠናቆ ለባለ ዕድለኞች እንደሚያስተላልፍ አስታወቀ፡፡
በቅርቡ ከባንኩ በተገኘ 2.5 ቢሊዮን ብር ብድር ለባለ ዕድለኞች ተላልፈው ያልተጠናቀቁ ቤቶችን ለማጠናቀቅ ዕቅድ መያዙን በኮርፖሬሽኑ የግንባታ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቶማስ ደበሌ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ጨምረው እንዳስረዱት፣ የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን ካለበት 54 ቢሊዮን ብር ዕዳ ውስጥ፣ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን የመክፈል አቅም እንዳለው በጥናት አረጋግጧል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ : http://bit.ly/3smWhR1
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን ግንባታቸው ያልተጠናቀቁ ከ19 ሺሕ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም. አጠናቆ ለባለ ዕድለኞች እንደሚያስተላልፍ አስታወቀ፡፡
በቅርቡ ከባንኩ በተገኘ 2.5 ቢሊዮን ብር ብድር ለባለ ዕድለኞች ተላልፈው ያልተጠናቀቁ ቤቶችን ለማጠናቀቅ ዕቅድ መያዙን በኮርፖሬሽኑ የግንባታ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቶማስ ደበሌ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ጨምረው እንዳስረዱት፣ የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን ካለበት 54 ቢሊዮን ብር ዕዳ ውስጥ፣ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን የመክፈል አቅም እንዳለው በጥናት አረጋግጧል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ : http://bit.ly/3smWhR1
@YeneTube @FikerAssefa
64 ሚሊዮን ብር የሚገመት ወርቅ በህገ-ወጥ መንገድ ደብቆ ኬላ ጥሶ ለማለፍ የሞከረው አሽከርካሪ በቁጥጥር ስር ዋለ!
64 ሚሊዮን ብር የሚገመት ወርቅ በህገ-ወጥ መንገድ ደብቆ ኬላ ጥሶ ለማለፍ የሞከረው አሽከርካሪ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፤ የጉምሩክ እና በአካባቢው በነበሩ የኦሮሚያ ክልል የሚሊሻ ኃይል ባደረጉት ብርቱ ክትትል በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል።
ሚያዚያ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ በ11:30 በኦሮሚያ ክልል ነጌሌ ቦረና ከተማ ዶሎ በር ኬላ ሰሌደ ቁጥሩ ኮድ-3-ኢት AA 03775 የሆነ ትዮታ ደብል ፒክአፕ ላንድ ክሩዘር ከነጋሌ ከተማ ወደ ሶማሌ ክልል ለመሄድ ቀጥታ በጉምሩክ ኬላ በኩል መጥቶ ለፍተሻ ሲያስቆሙት ፊቃደኛ ባለመሆን በኬላው ጎን ባለው የእግረኛ መንገድ በመጠቀም ጥሶ ለማለፍ ሲሞክር ለማስቆም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አባላት ጥይት ቢተኩሱም ሳይቆም በማምለጥ ላይ እያለ የጉምሩክና የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አባላት በአካባቢው ለነበረው ኮማንድ ፖስት መረጃውን በፍጥነት ማስተላለፉን ገልጿል፡፡
በዚህም ዶሎ በር አካባቢ በሚገኘው የእርዳታ እህል ማራገፊያ አየር ማረፊያ አካባቢ የኦሮሚያ የሚሊሻ ኃይል ባደረጉት ብርቱ ክትትል ተሽከርካሪው በቁጥጥር ስር ውሎ በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አባላት ሲፈተሽ 16 ኪ.ግ ወርቅ የተገኘ ሲሆን አሁን በገበያ ላይ ባለው ዋጋ በብር ሲተመን 64,000,000.00 ብር (ስልሳ አራት ሚሊዮን ብር) የሚያወጣ መሆኑ ተረጋግጧል።
ከነአሽከርካሪው በቁጥጥር ስር የዋለው ወርቅም በኦሮሚያ ክልል ነጌሌ ከተማ በሚገኘው የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ መጋዘን ገቢ እንደተደረገ ታውቋል::
[ፌደራል ፖሊስ]
@YeneTube @FikerAssefa
64 ሚሊዮን ብር የሚገመት ወርቅ በህገ-ወጥ መንገድ ደብቆ ኬላ ጥሶ ለማለፍ የሞከረው አሽከርካሪ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፤ የጉምሩክ እና በአካባቢው በነበሩ የኦሮሚያ ክልል የሚሊሻ ኃይል ባደረጉት ብርቱ ክትትል በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል።
ሚያዚያ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ በ11:30 በኦሮሚያ ክልል ነጌሌ ቦረና ከተማ ዶሎ በር ኬላ ሰሌደ ቁጥሩ ኮድ-3-ኢት AA 03775 የሆነ ትዮታ ደብል ፒክአፕ ላንድ ክሩዘር ከነጋሌ ከተማ ወደ ሶማሌ ክልል ለመሄድ ቀጥታ በጉምሩክ ኬላ በኩል መጥቶ ለፍተሻ ሲያስቆሙት ፊቃደኛ ባለመሆን በኬላው ጎን ባለው የእግረኛ መንገድ በመጠቀም ጥሶ ለማለፍ ሲሞክር ለማስቆም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አባላት ጥይት ቢተኩሱም ሳይቆም በማምለጥ ላይ እያለ የጉምሩክና የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አባላት በአካባቢው ለነበረው ኮማንድ ፖስት መረጃውን በፍጥነት ማስተላለፉን ገልጿል፡፡
በዚህም ዶሎ በር አካባቢ በሚገኘው የእርዳታ እህል ማራገፊያ አየር ማረፊያ አካባቢ የኦሮሚያ የሚሊሻ ኃይል ባደረጉት ብርቱ ክትትል ተሽከርካሪው በቁጥጥር ስር ውሎ በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አባላት ሲፈተሽ 16 ኪ.ግ ወርቅ የተገኘ ሲሆን አሁን በገበያ ላይ ባለው ዋጋ በብር ሲተመን 64,000,000.00 ብር (ስልሳ አራት ሚሊዮን ብር) የሚያወጣ መሆኑ ተረጋግጧል።
ከነአሽከርካሪው በቁጥጥር ስር የዋለው ወርቅም በኦሮሚያ ክልል ነጌሌ ከተማ በሚገኘው የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ መጋዘን ገቢ እንደተደረገ ታውቋል::
[ፌደራል ፖሊስ]
@YeneTube @FikerAssefa
አብን ለአቶ ክርስቲያን ታደለ የመጨረሻ ያለውን ማስጠንቀቂያ ሰጠ!
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የንቅናቄውን ህግ ጥሰዋል በሚል 10 አባላቱን ከአባልነት አገደ፡፡አብን ባወጣው መግለጫ ከድርጅት ህገ-ደንብ እና አሰራር ውጭ በመሆን አፍራሽ ድርጊቶችንና የዲሲፕሊን ጥሰቶችን በፈፀሙ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ላይ የእርምት እርምጃ መወሰኑን ገልጿል፡፡
የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሚያዝያ 29 ቀን 2014 ዓ.ም አደረኩት ባለው አስቸኳይ ስብሰባ በፓርቲው መዋቅር የተለያዩ የሃላፊነት እርከኖች ውስጥ እየተከሰቱ ያሉ የዲሲፕሊን እና ድርጅታዊ መርህ ጥሰቶችን በፈጸሙ አባላቱ ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡
በዚህም መሰረት የፓርቲው ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ የንቅናቄው ስራ አስፈጻሚ ሆነው ሳለ አፍራሽ ተልዕኮን ሲያረራምዱ ተገኝተዋል በሚል የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል ተብሏል፡፡
አቶ ክርስቲያን የተጣለባቸውን ከፍተኛ ሃላፊነት ወደ ጎን በመተው በተለያዩ አፍራሽ ድርጊቶች ላይ የተሳተፉ ሲሆን ከዚህ ቀደም ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ሁለት ጊዜ የቃል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው እንደነበርም ተገልጿል፡፡
ይሁን እንጂ አቶ ክርስቲያን በንቅናቄው ሥራ አስፈፃሚነታቸውም ሆነ በማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነታቸው በጋራ ለሚወሰኑ ውሳኔዎች ተገዥ ባለመሆን እና ንቅናቄውን ለማፍረስ ከሚንቀሳቀሱ አንጃዎች ጋር ሕብረት ፈጥረው ንቅናቄው የሃሳብና የተግባር አንድነት እንዳይኖረው በሚያደርጉ ተግባራት ላይ ተሰማርተው ስለተገኙ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጣቸው ተወስኗል ብሏል ፓርቲው ባወጣው መግለጫ፡፡
[Al ain]
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የንቅናቄውን ህግ ጥሰዋል በሚል 10 አባላቱን ከአባልነት አገደ፡፡አብን ባወጣው መግለጫ ከድርጅት ህገ-ደንብ እና አሰራር ውጭ በመሆን አፍራሽ ድርጊቶችንና የዲሲፕሊን ጥሰቶችን በፈፀሙ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ላይ የእርምት እርምጃ መወሰኑን ገልጿል፡፡
የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሚያዝያ 29 ቀን 2014 ዓ.ም አደረኩት ባለው አስቸኳይ ስብሰባ በፓርቲው መዋቅር የተለያዩ የሃላፊነት እርከኖች ውስጥ እየተከሰቱ ያሉ የዲሲፕሊን እና ድርጅታዊ መርህ ጥሰቶችን በፈጸሙ አባላቱ ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡
በዚህም መሰረት የፓርቲው ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ የንቅናቄው ስራ አስፈጻሚ ሆነው ሳለ አፍራሽ ተልዕኮን ሲያረራምዱ ተገኝተዋል በሚል የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል ተብሏል፡፡
አቶ ክርስቲያን የተጣለባቸውን ከፍተኛ ሃላፊነት ወደ ጎን በመተው በተለያዩ አፍራሽ ድርጊቶች ላይ የተሳተፉ ሲሆን ከዚህ ቀደም ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ሁለት ጊዜ የቃል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው እንደነበርም ተገልጿል፡፡
ይሁን እንጂ አቶ ክርስቲያን በንቅናቄው ሥራ አስፈፃሚነታቸውም ሆነ በማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነታቸው በጋራ ለሚወሰኑ ውሳኔዎች ተገዥ ባለመሆን እና ንቅናቄውን ለማፍረስ ከሚንቀሳቀሱ አንጃዎች ጋር ሕብረት ፈጥረው ንቅናቄው የሃሳብና የተግባር አንድነት እንዳይኖረው በሚያደርጉ ተግባራት ላይ ተሰማርተው ስለተገኙ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጣቸው ተወስኗል ብሏል ፓርቲው ባወጣው መግለጫ፡፡
[Al ain]
@YeneTube @FikerAssefa
የትግራይ ኃይሎች ከኤርትራ ጋር አዋሳኝ በሆኑት አካባቢዎች ላይ የከባድ መሳሪያ ጥቃት ከፍተው ለአጭር ጊዜ የቆየ ወታደራዊ ግጭት መካሄዱን ታማኝ ምንጭ ለቢቢሲ አረጋገጡ።
ጥቃቱ ተፈጸመ የተባለው እሁድ ሚያዚያ 30/2014 ዓ.ም. ሲሆን በራማ እና ባድመ አካባቢ ባለው የኤርትራ ጦር ላይ ሲሆን፣ ጥቃቱን ተከትሎ በትግራይ ኃይሎችን በኤርትራ ጦር መካከል የተኩስ ልውውጥ መደረጉ ተገልጿል።መቀለ የሚገኙ የቢቢሲ ምንጮች እንዲሁ ክልሉ ከኤርትራ ጋር በሚዋሰንበት ድንበር አካባቢ ግጭት ተቀስቅሶ እንደነበር ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።
ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለሥልጣን ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ የከባድ መሳሪያ ጥቃቱ ከትግራይ ኃይሎች በኩል መከፈቱን ተከትሎ በስፍራው "ውጊያ ተካሂዷል" ብለዋል።ነገር ግን የተኩስ ልውውጡ ለአጭር ጊዜ የቆየ መሆኑን እና ከፍተኛ ቁጥር ያለው እግረኛን ያላካተተ በከባድ መሳሪያ የተደረገ እንደነበር ምንጩ ጨምረው ገልጸዋል።
የከባድ መሳሪያ ጥቃቱን ተከትሎ ለአጭር ጊዜ በተደረገው የተኩስ "የትግራይ ኃይሎች ወደ ኋላ አፈግፍገው ውጊያውም ቆሟል'' ሲሉ ተናግረዋል።ጨምረውም ይህ ጥቃት "የህወሓትን ተንኳሽ ባሕሪይ የሚያሳይ ነው" ሲሉም አክለዋል።ቢቢሲ ተፈጸመ ስለተባለው ጥቃት ከኤርትራ መንግሥት በኩል ይፋዊ ምላሽ ለማግኘት ሙከራ ቢያደርግም እስካሁን አልተሳካለትም።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ጥቃቱ ተፈጸመ የተባለው እሁድ ሚያዚያ 30/2014 ዓ.ም. ሲሆን በራማ እና ባድመ አካባቢ ባለው የኤርትራ ጦር ላይ ሲሆን፣ ጥቃቱን ተከትሎ በትግራይ ኃይሎችን በኤርትራ ጦር መካከል የተኩስ ልውውጥ መደረጉ ተገልጿል።መቀለ የሚገኙ የቢቢሲ ምንጮች እንዲሁ ክልሉ ከኤርትራ ጋር በሚዋሰንበት ድንበር አካባቢ ግጭት ተቀስቅሶ እንደነበር ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።
ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለሥልጣን ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ የከባድ መሳሪያ ጥቃቱ ከትግራይ ኃይሎች በኩል መከፈቱን ተከትሎ በስፍራው "ውጊያ ተካሂዷል" ብለዋል።ነገር ግን የተኩስ ልውውጡ ለአጭር ጊዜ የቆየ መሆኑን እና ከፍተኛ ቁጥር ያለው እግረኛን ያላካተተ በከባድ መሳሪያ የተደረገ እንደነበር ምንጩ ጨምረው ገልጸዋል።
የከባድ መሳሪያ ጥቃቱን ተከትሎ ለአጭር ጊዜ በተደረገው የተኩስ "የትግራይ ኃይሎች ወደ ኋላ አፈግፍገው ውጊያውም ቆሟል'' ሲሉ ተናግረዋል።ጨምረውም ይህ ጥቃት "የህወሓትን ተንኳሽ ባሕሪይ የሚያሳይ ነው" ሲሉም አክለዋል።ቢቢሲ ተፈጸመ ስለተባለው ጥቃት ከኤርትራ መንግሥት በኩል ይፋዊ ምላሽ ለማግኘት ሙከራ ቢያደርግም እስካሁን አልተሳካለትም።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ከሳኡዲ አረቢያ 1 ሺህ 33 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ!
በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 33 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ከእነዚህ ውስጥ ስምንት ሕጻናት እንደሚገኙበት እና አጠቃላይ ከተመለሱት 1 ሺህ 25ቱ ወንዶች መሆናቸውን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡
ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ በማድረግ ወደ ተዘጋጀላቸው የማቆያ ማዕከላት እንዲሄዱ ተደርጓል፡፡እስካሁን በተከናወነው ዜጎችን የመመለስ ስራ ከ19 ሺህ 900 በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል፡፡
[AMN]
@YeneTube @FikerAssefa
በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 33 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ከእነዚህ ውስጥ ስምንት ሕጻናት እንደሚገኙበት እና አጠቃላይ ከተመለሱት 1 ሺህ 25ቱ ወንዶች መሆናቸውን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡
ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ በማድረግ ወደ ተዘጋጀላቸው የማቆያ ማዕከላት እንዲሄዱ ተደርጓል፡፡እስካሁን በተከናወነው ዜጎችን የመመለስ ስራ ከ19 ሺህ 900 በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል፡፡
[AMN]
@YeneTube @FikerAssefa
ቢቢሲ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከአማራ ክልል ጸጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር በምዕራብ ትግራይ የተገደሉ የትግራይ ተወላጆችን አስከሬኖች በዘዴ አስወግዷል በማለት ያወጣው ዘገባ "የተሳሳተ እና ሆነ ብሎ የዩኒቨርሲቲውን ስም የማጠልሸት ድርጊት ነው" ሲል ዩኒቨርሲቲው ለቢቢሲ የምሥራቅ አፍሪካ ቢሮ በጻፈው ደብዳቤ ከሷል።
ዩኒቨርስቲው ቢቢሲ ዘገባውን እንዲያስተባብል፣ ዘጋቢውን ሉሲ ካሳን እንዲመረምር፣ የምንጮቹን ተዓማኒነት እንደገና እንዲያጣራና ለዘገባው የተከተለውን አካሄድ እንዲፈትሽ ጠይቋል። ዩኒቨርስቲው ቢቢሲ በሐሰት ሊያጠለሽ የፈለገው፣ በወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምት ሕወሃት በሺዎች የሚቆጠሩ አማራዎችን ለዓመታት እየገደለ በጅምላ እንደቀበረ በሳይንሳዊ ጥናት የደረስኩበትን መረጃ ነው ብሏል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ዩኒቨርስቲው ቢቢሲ ዘገባውን እንዲያስተባብል፣ ዘጋቢውን ሉሲ ካሳን እንዲመረምር፣ የምንጮቹን ተዓማኒነት እንደገና እንዲያጣራና ለዘገባው የተከተለውን አካሄድ እንዲፈትሽ ጠይቋል። ዩኒቨርስቲው ቢቢሲ በሐሰት ሊያጠለሽ የፈለገው፣ በወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምት ሕወሃት በሺዎች የሚቆጠሩ አማራዎችን ለዓመታት እየገደለ በጅምላ እንደቀበረ በሳይንሳዊ ጥናት የደረስኩበትን መረጃ ነው ብሏል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮ-ቴሌኮም 5G ኔትወርክን በይፋ አስተዋወቀ!
ኢትዮ-ቴሌኮም በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የአምስተኛው ትውልድ የግንኘነት መረብ ወይም 5G ኔትወርክን በአዲስ አበባ አስተዋውቋል።
አዳዲስ ቴክኖሎጂዋችን በማስተዋወቅ ላይ የሚገኘው ኢትዮ-ቴሌኮም ይህን ለኢትዮጵያ አዲስ የሆነውን የ5G ኔትወርክ በማስተዋወቅ አዲስ የቴክኖሎጂ እመርታን ለደንበኞቹ በዛሬው ዕለት ማስተዋወቅ ችሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮ-ቴሌኮም በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የአምስተኛው ትውልድ የግንኘነት መረብ ወይም 5G ኔትወርክን በአዲስ አበባ አስተዋውቋል።
አዳዲስ ቴክኖሎጂዋችን በማስተዋወቅ ላይ የሚገኘው ኢትዮ-ቴሌኮም ይህን ለኢትዮጵያ አዲስ የሆነውን የ5G ኔትወርክ በማስተዋወቅ አዲስ የቴክኖሎጂ እመርታን ለደንበኞቹ በዛሬው ዕለት ማስተዋወቅ ችሏል።
@YeneTube @FikerAssefa