Forwarded from YeneTube
🥳መልካም የትንሳኤ በአል እያልን የበአል ልዩ ቅናሽ ይዘን መጥተናል🥳
https://tttttt.me/getitonlinee
የወንድም የሴትም
🎯ኦርጂናል ጥሩ ሽታ ያላቸው ሽቶዎች
🎯የስጦታ ጥቅሎች(package)🎁
🎯ኦርጂናል ሰአቶች
🎯 ቦርሳዎች እና የውበት መጠበቂያዎች
🎯 አልባሳት እና ጫማዎች
🎯ለተጨማሪ መረጃ ይደውሉ በ0929011031
🎯አድራሻ፣ ቦሌ መድሀኒያለም
ያሉበት ቦታ ድረስ በነጻ እናደርሳለን
የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ቤተሰብ ይሁኑ https://tttttt.me/getitonlinee
https://tttttt.me/getitonlinee
የወንድም የሴትም
🎯ኦርጂናል ጥሩ ሽታ ያላቸው ሽቶዎች
🎯የስጦታ ጥቅሎች(package)🎁
🎯ኦርጂናል ሰአቶች
🎯 ቦርሳዎች እና የውበት መጠበቂያዎች
🎯 አልባሳት እና ጫማዎች
🎯ለተጨማሪ መረጃ ይደውሉ በ0929011031
🎯አድራሻ፣ ቦሌ መድሀኒያለም
ያሉበት ቦታ ድረስ በነጻ እናደርሳለን
የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ቤተሰብ ይሁኑ https://tttttt.me/getitonlinee
Forwarded from YeneTube
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
133ኛው የላብ አደሮች ቀን በአዲስ አበባ በመከበር ላይ ነው!
በዓለም ለ133ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ47ኛ ጊዜ የሚከበረውን የላብ አደሮች ቀን በአዲስ አበባ ስታዲየም በተለያዩ ሁነቶች በመከበር ላይ ይገኛል።የኢትዮጵያ ሠራተኛና ማህበራት ኮንፌዴሬሽን በአዲስ አበባ ሠራተኛ ጋር በመሆን እየታሰበ ነው የሚገኘው።
በከተማው የሚገኙ የመንግስትና የግል ሠራተኞች መብት አለመጠበቅ፣ የኑሮ ውድነትና የሚያገኙት ደሞዝ አለመጣጣም፣ ከጊዜ ወደጊዜ ግጭቶች መከሰት፣ ዲሞክራሲ በፈተና ውስጥ መግባትና ሌሎች ችግሮች እንዲቀረፉላቸው መጠየቃቸውን ኢብኮ ዘግቧል።በየዓመቱ እ.ኤ.አ ግንቦት 1 ቀን የሚከበረው የላብ አደሮች ቀን (ሜይ ዴይ) የሰራተኞችን መብት ማስከበር ዋነኛ አላማው ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
በዓለም ለ133ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ47ኛ ጊዜ የሚከበረውን የላብ አደሮች ቀን በአዲስ አበባ ስታዲየም በተለያዩ ሁነቶች በመከበር ላይ ይገኛል።የኢትዮጵያ ሠራተኛና ማህበራት ኮንፌዴሬሽን በአዲስ አበባ ሠራተኛ ጋር በመሆን እየታሰበ ነው የሚገኘው።
በከተማው የሚገኙ የመንግስትና የግል ሠራተኞች መብት አለመጠበቅ፣ የኑሮ ውድነትና የሚያገኙት ደሞዝ አለመጣጣም፣ ከጊዜ ወደጊዜ ግጭቶች መከሰት፣ ዲሞክራሲ በፈተና ውስጥ መግባትና ሌሎች ችግሮች እንዲቀረፉላቸው መጠየቃቸውን ኢብኮ ዘግቧል።በየዓመቱ እ.ኤ.አ ግንቦት 1 ቀን የሚከበረው የላብ አደሮች ቀን (ሜይ ዴይ) የሰራተኞችን መብት ማስከበር ዋነኛ አላማው ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መጪውን የኢድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ በወልድያ የሚገኙትን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ዕዞች ጎበኙ!
መጪውን የኢድ አልፈጥር በአል ምክንያት በማድረግ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ እና ከፍተኛ የመንግሥት እና የሀገር መከላከያ ሠራዊት አመራሮች ጋር በመሆን፣ በሰሜን ወሎ ዞን ወልድያ ከተማ የሚገኙትን የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የደቡብ፣ ምሥራቅ፣ 6ኛ እና 8ኛ ዕዞችን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለመኮንኖች ባደረጉት ንግግር ዝግጁነታቸውን አጠናክረው በመቀጠል 1) የማሸነፍ ዕድላቸውን እንዲያሰፉ፣ 2) ድል አድራጊ ሰብዕናን እንዲገነቡ እና 3) ለስጋት ተጋላጭነትን እንዲቀንሱ አበረታተዋል።
ኃላፊነት የሚሰማው ትውልድ ማፍራት እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለማስረከብ መንገዱን መጥረግ አስፈላጊ መሆኑንም ገልጸዋል።
-PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
መጪውን የኢድ አልፈጥር በአል ምክንያት በማድረግ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ እና ከፍተኛ የመንግሥት እና የሀገር መከላከያ ሠራዊት አመራሮች ጋር በመሆን፣ በሰሜን ወሎ ዞን ወልድያ ከተማ የሚገኙትን የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የደቡብ፣ ምሥራቅ፣ 6ኛ እና 8ኛ ዕዞችን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለመኮንኖች ባደረጉት ንግግር ዝግጁነታቸውን አጠናክረው በመቀጠል 1) የማሸነፍ ዕድላቸውን እንዲያሰፉ፣ 2) ድል አድራጊ ሰብዕናን እንዲገነቡ እና 3) ለስጋት ተጋላጭነትን እንዲቀንሱ አበረታተዋል።
ኃላፊነት የሚሰማው ትውልድ ማፍራት እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለማስረከብ መንገዱን መጥረግ አስፈላጊ መሆኑንም ገልጸዋል።
-PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ፖሊስ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ጋር በጋራ ባደረጉት ክትትል በቦሌ ክፍለ ከተማ ከመኖሪያ ቤት ጀርባ በማገዶ እንጨት ተሸፍኖ በድብቅ የተቀመጠ 10 ክላሽንኮቭ ጠመንጃ ተያዘ።
ከህብረተሰቡ በተገኘው ጥቆማ መነሻነት በተደረገ ክትትል በቁጥጥር ስር የዋለው 7 ባለሰደፍ እና 3 ታጣፊ ክላሽን-ኮቭ ጠመንጃዎች መሆናቸውን ፖሊስ አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው የጦር መሳሪያው የተያዘው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 አቦ መሻገሪያ መቃብር ጀርባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከሚገኙ መኖሪያ ቤቶች በአንዱ ከቤቱ ጀርባ በሚገኝ የማገዶ ማስቀመጫ ስፍራ ላይ በሸራ ተጠቅልሎ በእንጨት ተሸፍኖ በድብቅ በተቀመጠበት ነው።
ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ አንድ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገ ሲሆን፥ ህብረተሰቡ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በህዝብ እና በሃገር ላይ የሚያመጣውን የደህንነት አደጋ ተገንዝቦ ወንጀሉን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ጥቆማ እና መረጃ በመስጠት እያበረከተ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ እንዲቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን አቅርቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ከህብረተሰቡ በተገኘው ጥቆማ መነሻነት በተደረገ ክትትል በቁጥጥር ስር የዋለው 7 ባለሰደፍ እና 3 ታጣፊ ክላሽን-ኮቭ ጠመንጃዎች መሆናቸውን ፖሊስ አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው የጦር መሳሪያው የተያዘው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 አቦ መሻገሪያ መቃብር ጀርባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከሚገኙ መኖሪያ ቤቶች በአንዱ ከቤቱ ጀርባ በሚገኝ የማገዶ ማስቀመጫ ስፍራ ላይ በሸራ ተጠቅልሎ በእንጨት ተሸፍኖ በድብቅ በተቀመጠበት ነው።
ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ አንድ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገ ሲሆን፥ ህብረተሰቡ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በህዝብ እና በሃገር ላይ የሚያመጣውን የደህንነት አደጋ ተገንዝቦ ወንጀሉን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ጥቆማ እና መረጃ በመስጠት እያበረከተ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ እንዲቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን አቅርቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
አሊባባ በኢትዮጵያ የኢኮሜርስ አገልግሎት የመጀመር አላማ እንደሌለው አስታወቀ!
የቻይናው ግዙፍ የኢኮሜርስ ኩባንያ አሊባባ ከኢትዮጵያዊው ስራ ፈጣሪ ኤርሚያስ አመልጋ ጋር በኢትዮጵያ የበይነ መረብ ግብይት አገልግሎት በቅርቡ እንደሚጀምሩ ሲገለጽ ቢቆይም የኩባንያው አለማቀፍ ግኑኝነት ሃላፊ ሉይካ ማክ እና የአውሮጳ፣ መካከለኛው ምስራቅና አፍሪካ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ ማጃ ሃዉክ በኢትዮጵያ ስራ ለመጀመር ስምምነት እንደሌላቸው ለሪፖርተር የእንግሊዘኛው እትም ተናግርዋል።
ሙሉ ዘገባውን ማንበብ ከፈለጉ:
https://www.thereporterethiopia.com/article/alibaba-refutes-ermias-amelgas-ecommerce-partnership-claims
@YeneTube @FikerAssefa
የቻይናው ግዙፍ የኢኮሜርስ ኩባንያ አሊባባ ከኢትዮጵያዊው ስራ ፈጣሪ ኤርሚያስ አመልጋ ጋር በኢትዮጵያ የበይነ መረብ ግብይት አገልግሎት በቅርቡ እንደሚጀምሩ ሲገለጽ ቢቆይም የኩባንያው አለማቀፍ ግኑኝነት ሃላፊ ሉይካ ማክ እና የአውሮጳ፣ መካከለኛው ምስራቅና አፍሪካ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ ማጃ ሃዉክ በኢትዮጵያ ስራ ለመጀመር ስምምነት እንደሌላቸው ለሪፖርተር የእንግሊዘኛው እትም ተናግርዋል።
ሙሉ ዘገባውን ማንበብ ከፈለጉ:
https://www.thereporterethiopia.com/article/alibaba-refutes-ermias-amelgas-ecommerce-partnership-claims
@YeneTube @FikerAssefa
1443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ሰኞ እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አስታወቀ!
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት 1443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የሸዋል ወር ጨረቃ ዛሬ ማምሻውን ባለመታየቷ ሰኞ ሚያዝያ 24 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚከበር አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት 1443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የሸዋል ወር ጨረቃ ዛሬ ማምሻውን ባለመታየቷ ሰኞ ሚያዝያ 24 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚከበር አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በዋጋ ንረት ምክንያት ግንባታቸው ላልተጠናቀቁ መንግሥታዊ የግንባታ ፕሮጀክቶች የውል ማሻሻያ ሊደረግ ነው!
በዓለም አቀፍና አገራዊ ምክንያቶች የተነሳ በኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ የተፈጠረን የዋጋ ንረት ለማስተካከል ሲባል፣ ውላቸው ላይ የዋጋ ማስተካከያን ያላካተቱ የመንግሥት የግንባታ ፕሮጀክቶች፣ ከኮንትራክተሮች ጋር ያላቸው ውል ማሻሻያና ዕድሳት ሊደረግለት መሆኑ ተገለጸ፡፡
መንግሥት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን ለወራት ሲያደርገው በቆየው ጥናት ላይ ተመሥርቶ ሲሆን፣ ውሳኔው በማክሮ ኢኮኖሚክ ኮሚቴ ስምምነት ተደርሶበት ከገንዘብ ሚኒስቴር የመጨረሻ ፊርማ እየተጠበቀ እንደሆነ ታውቋል፡፡
የፌዴራል መንግሥት ግንባታ ፕሮጀክቶች የዋጋ ጭማሪ ማስተካከያን በተመለከተ ለአምስት ወራት ገደማ ጥናትና ውይይት ሲደረግ መቆየቱን ለሪፖርተር የተናገሩት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር መስፍን ነገዎ (ኢንጂነር) ናቸው፡፡ በውሳኔው ማሳለፍ ሒደት ውስጥ የገንዘብ፣ የፍትሕ፣ የፕላንና ልማት፣ የከተማና የመሠረተ ልማት ሚኒስቴሮች፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር መሳተፋቸውን አስረድተዋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
በዓለም አቀፍና አገራዊ ምክንያቶች የተነሳ በኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ የተፈጠረን የዋጋ ንረት ለማስተካከል ሲባል፣ ውላቸው ላይ የዋጋ ማስተካከያን ያላካተቱ የመንግሥት የግንባታ ፕሮጀክቶች፣ ከኮንትራክተሮች ጋር ያላቸው ውል ማሻሻያና ዕድሳት ሊደረግለት መሆኑ ተገለጸ፡፡
መንግሥት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን ለወራት ሲያደርገው በቆየው ጥናት ላይ ተመሥርቶ ሲሆን፣ ውሳኔው በማክሮ ኢኮኖሚክ ኮሚቴ ስምምነት ተደርሶበት ከገንዘብ ሚኒስቴር የመጨረሻ ፊርማ እየተጠበቀ እንደሆነ ታውቋል፡፡
የፌዴራል መንግሥት ግንባታ ፕሮጀክቶች የዋጋ ጭማሪ ማስተካከያን በተመለከተ ለአምስት ወራት ገደማ ጥናትና ውይይት ሲደረግ መቆየቱን ለሪፖርተር የተናገሩት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር መስፍን ነገዎ (ኢንጂነር) ናቸው፡፡ በውሳኔው ማሳለፍ ሒደት ውስጥ የገንዘብ፣ የፍትሕ፣ የፕላንና ልማት፣ የከተማና የመሠረተ ልማት ሚኒስቴሮች፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር መሳተፋቸውን አስረድተዋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
ለረጅም አመታት ደምበኞችን በትጋት ሲያገለግል የቆየው እና አንቱታን ያተረፈው አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ ዘመኑ ባፈራቸው ዘመናዊ በረቀቁ ማሽኖች እና በዘርፉ አንቱታን ባተረፍ ባለሞያዎቻችን በመታገዝ ለመኖሪያ ቤቶው እና ለቢሮ አዳዳስ ምርቶችን ውበትን በተላበሱ ዲዛይኖች እና በበርካታ አማራጮች ይዞላችሁ ቀርቧል።
ለቤትዎ ግርማሞገስ የሚሆኑ ለአይን ዕይታ ማራኪ የሆኑ በሌዘር እና በጨርቅ የተሰሩ ዘመናዊ ሶፍዎች! ቀን በስራ ሲደክም የዋለ ሰውነቶን እፎይ የሚሉባቸው ቅንጡ አልጋዎች በፈለጉት ዲዛይኖች !
የምግብ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ! እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት እና ህንፆዎች የሚያገለግሉ በአይነታቸው ልዩ የሆኑ ፈርኒቸሮችን ጥራታቸውን እና ጥንካሬዎቻቸውን ጠብቀው እርሶ እኛ ዘንድ ያገኛሉ !
እርሶ ብቻ ያሻዎትን ይዘዙን ከድርጅታችን የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ ማጓጓዣ እና የሰራተኛ አቅርቦት ከኛ መሆኑ ወጪዎን ይቀንስሎታል የፈለጉትን ዕቃ ያለቀጠሮ መግዛት በመቻሎ ! እና ያዘዟቸውን እቃዎች በቀጠሮ ቀን ማድረስ በመቻሎ ከሌሎች ልዩ ያደርገናል አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ አድራሻ
#ቁ 1 ሀዋሳ ሞቢል ከድሮ ሸዋበር ሆቴል ፊትለፊት
#ቁ2 ሀዋሳ መናሀርያ ዙፍን ህንጳ ስር እንገኛለን
#ቁ3 ሀዋሳ መናሀርያ ኖክ ማደያ ውስጥ እንገኛለን
#ቀ4 ሀዋሳ ወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ 300ሜ ላይ ባለው አጠና ተራ ፊት ለፈት እንገኛለን ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥራችን
0966464646
0916107676
0916581884 ሀሎ ይበሉን
አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ
ለቤትዎ ግርማሞገስ የሚሆኑ ለአይን ዕይታ ማራኪ የሆኑ በሌዘር እና በጨርቅ የተሰሩ ዘመናዊ ሶፍዎች! ቀን በስራ ሲደክም የዋለ ሰውነቶን እፎይ የሚሉባቸው ቅንጡ አልጋዎች በፈለጉት ዲዛይኖች !
የምግብ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ! እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት እና ህንፆዎች የሚያገለግሉ በአይነታቸው ልዩ የሆኑ ፈርኒቸሮችን ጥራታቸውን እና ጥንካሬዎቻቸውን ጠብቀው እርሶ እኛ ዘንድ ያገኛሉ !
እርሶ ብቻ ያሻዎትን ይዘዙን ከድርጅታችን የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ ማጓጓዣ እና የሰራተኛ አቅርቦት ከኛ መሆኑ ወጪዎን ይቀንስሎታል የፈለጉትን ዕቃ ያለቀጠሮ መግዛት በመቻሎ ! እና ያዘዟቸውን እቃዎች በቀጠሮ ቀን ማድረስ በመቻሎ ከሌሎች ልዩ ያደርገናል አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ አድራሻ
#ቁ 1 ሀዋሳ ሞቢል ከድሮ ሸዋበር ሆቴል ፊትለፊት
#ቁ2 ሀዋሳ መናሀርያ ዙፍን ህንጳ ስር እንገኛለን
#ቁ3 ሀዋሳ መናሀርያ ኖክ ማደያ ውስጥ እንገኛለን
#ቀ4 ሀዋሳ ወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ 300ሜ ላይ ባለው አጠና ተራ ፊት ለፈት እንገኛለን ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥራችን
0966464646
0916107676
0916581884 ሀሎ ይበሉን
አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ
Forwarded from YeneTube
🥳መልካም የትንሳኤ በአል እያልን የበአል ልዩ ቅናሽ ይዘን መጥተናል🥳
https://tttttt.me/getitonlinee
የወንድም የሴትም
🎯ኦርጂናል ጥሩ ሽታ ያላቸው ሽቶዎች
🎯የስጦታ ጥቅሎች(package)🎁
🎯ኦርጂናል ሰአቶች
🎯 ቦርሳዎች እና የውበት መጠበቂያዎች
🎯 አልባሳት እና ጫማዎች
🎯ለተጨማሪ መረጃ ይደውሉ በ0929011031
🎯አድራሻ፣ ቦሌ መድሀኒያለም
ያሉበት ቦታ ድረስ በነጻ እናደርሳለን
የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ቤተሰብ ይሁኑ https://tttttt.me/getitonlinee
https://tttttt.me/getitonlinee
የወንድም የሴትም
🎯ኦርጂናል ጥሩ ሽታ ያላቸው ሽቶዎች
🎯የስጦታ ጥቅሎች(package)🎁
🎯ኦርጂናል ሰአቶች
🎯 ቦርሳዎች እና የውበት መጠበቂያዎች
🎯 አልባሳት እና ጫማዎች
🎯ለተጨማሪ መረጃ ይደውሉ በ0929011031
🎯አድራሻ፣ ቦሌ መድሀኒያለም
ያሉበት ቦታ ድረስ በነጻ እናደርሳለን
የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ቤተሰብ ይሁኑ https://tttttt.me/getitonlinee
Forwarded from YeneTube
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
የወለድ አልባ ባንክ አገልግሎት ከስምንት ዓመት በፊት አንስቶ በመሰጠት ላይ ይገኛል
እስላሚክ ባንክ በዓለማችን ካሉ የባንክ አገልግሎቶች መካከል አንዱ ሲሆን አገልግሎቱ ተመሳሳይ ቢሆንም ስያሜው ግን ከሀገር ሀገር ይለያያል፡፡
ይህ የባንክ አገልግሎት በእንግሊዝ እስላሚክ ባንክ፣ ኢቲካል ባንክ የሚሉ ስያዌሞች ሲኖሩት በአሜሪካ ላሪባ ባንክ ሲባል በኢትዮጵያ ደግሞ ወለድ አልባ ባንክ ተብሎ እንዲጠራ የኢትዮጰያ ብሄራዊ ባንክ ደንግጓል፡፡
https://am.al-ain.com/article/what-is-islamic-banking
እስላሚክ ባንክ በዓለማችን ካሉ የባንክ አገልግሎቶች መካከል አንዱ ሲሆን አገልግሎቱ ተመሳሳይ ቢሆንም ስያሜው ግን ከሀገር ሀገር ይለያያል፡፡
ይህ የባንክ አገልግሎት በእንግሊዝ እስላሚክ ባንክ፣ ኢቲካል ባንክ የሚሉ ስያዌሞች ሲኖሩት በአሜሪካ ላሪባ ባንክ ሲባል በኢትዮጵያ ደግሞ ወለድ አልባ ባንክ ተብሎ እንዲጠራ የኢትዮጰያ ብሄራዊ ባንክ ደንግጓል፡፡
https://am.al-ain.com/article/what-is-islamic-banking
ለመጀመሪያ ጊዜ በሚተገበረው የመንግስት እና የግል አጋርነት 270 ሺህ ቤቶች ሊገነቡ ነው
ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የመኖሪያ ቤት ችግርን ለማቃለል ለመጀመሪያ ጊዜ በሚተገበረው በመንግስት እና በግል አጋርነት በቀጣይ 5 ዓመታት 270 ሺህ ቤቶች ሊገነቡ መሆኑን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ፕሮጀክቱ ወደ ስራ ለማስገባት በገንዘብ ሚኒስቴር በኩል የመንግስት እና የግል አጋርነት አዋጅ ተዘጋጅቶ ወደ ስራ መገባቱን በሚኒስቴሩ የቤቶች ልማት አስተዳደር ኃላፊ አቶ ታደሰ ከበበ በተለይ ለኢቢሲ ሳይበር ሚዲያ ገልጸዋል፡፡
ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ አዋጆች በኢነርጂ፣ በመንገድ እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ተግባራዊ መደረጋቸውን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡
በመንግስት እና በግል አጋርነት የሚገነቡ ቤቶችን ተግባራዊ ለማድረግ የአዋጭነት ጥናት ተሰርቶ አዋጭነቱ በመረጋገጡ በመንግስት ይሁንታ ተሰጥቶት ወደ ስራ መገባቱን ነው አቶ ታደሰ የገለጹት፡፡
በመንግስት እና በግል ባለሃብቱ አጋርነት የሚገነቡ ቤቶች በግለሰቦች፣ በማህበራት፣ በባለሃብት ሪልስቴት አልሚዎች እንዲሁም በጆይንት ቬንቸር ከሚገነቡ ቤቶች በተጨማሪ የሚገነቡ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
መንግስት እስካሁን ድረስ ከ400 ሺህ በላይ ኮንዶሚኒየሞች መገንባቱን የገለጹት አቶ ታደሰ፣ ከፍተኛ የቤት ፍላጎት በመኖሩ በመንግስት ብቻ ችግሩን መቅረፍ እንደማይቻል መንግስት ተረድቷል ብለዋል፡፡
እስከ አሁን ያለው የቤት ፈላጊዎች ቁጥር፣ ወደፊት የሚጨምረው የቤት ፈላጊ ቁጥር፣ እንዲሁም በከተሞች የሚገኙ ለመኖሪያ የማይመጥኑ ቤቶችን ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ 10 አመታት ውስጥ 6 ሚሊዮን ቤቶችን መገንባት እንደሚያስፈልግ በሚኒስቴሩ የተሰራው ጥናት ያመለክታል፡፡
Via:- EBC
@Yenetube @Fikerassefa
ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የመኖሪያ ቤት ችግርን ለማቃለል ለመጀመሪያ ጊዜ በሚተገበረው በመንግስት እና በግል አጋርነት በቀጣይ 5 ዓመታት 270 ሺህ ቤቶች ሊገነቡ መሆኑን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ፕሮጀክቱ ወደ ስራ ለማስገባት በገንዘብ ሚኒስቴር በኩል የመንግስት እና የግል አጋርነት አዋጅ ተዘጋጅቶ ወደ ስራ መገባቱን በሚኒስቴሩ የቤቶች ልማት አስተዳደር ኃላፊ አቶ ታደሰ ከበበ በተለይ ለኢቢሲ ሳይበር ሚዲያ ገልጸዋል፡፡
ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ አዋጆች በኢነርጂ፣ በመንገድ እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ተግባራዊ መደረጋቸውን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡
በመንግስት እና በግል አጋርነት የሚገነቡ ቤቶችን ተግባራዊ ለማድረግ የአዋጭነት ጥናት ተሰርቶ አዋጭነቱ በመረጋገጡ በመንግስት ይሁንታ ተሰጥቶት ወደ ስራ መገባቱን ነው አቶ ታደሰ የገለጹት፡፡
በመንግስት እና በግል ባለሃብቱ አጋርነት የሚገነቡ ቤቶች በግለሰቦች፣ በማህበራት፣ በባለሃብት ሪልስቴት አልሚዎች እንዲሁም በጆይንት ቬንቸር ከሚገነቡ ቤቶች በተጨማሪ የሚገነቡ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
መንግስት እስካሁን ድረስ ከ400 ሺህ በላይ ኮንዶሚኒየሞች መገንባቱን የገለጹት አቶ ታደሰ፣ ከፍተኛ የቤት ፍላጎት በመኖሩ በመንግስት ብቻ ችግሩን መቅረፍ እንደማይቻል መንግስት ተረድቷል ብለዋል፡፡
እስከ አሁን ያለው የቤት ፈላጊዎች ቁጥር፣ ወደፊት የሚጨምረው የቤት ፈላጊ ቁጥር፣ እንዲሁም በከተሞች የሚገኙ ለመኖሪያ የማይመጥኑ ቤቶችን ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ 10 አመታት ውስጥ 6 ሚሊዮን ቤቶችን መገንባት እንደሚያስፈልግ በሚኒስቴሩ የተሰራው ጥናት ያመለክታል፡፡
Via:- EBC
@Yenetube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ትናንት ለክርስትና እምነት አባቶች የምሳ ግብዣ አደረጉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ በትናንትናው ዕለት ለክርስትና እምነት አባቶች የምሳ ግብዣ አድርገዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ ኢትዮጵያ የገጠማትን ፈተና ለመፍታት መንግሥትና የሃይማኖት አባቶች በጋራ እንዴት መሥራት እንዳለባቸው እግረ መንገድ ውይይት መደረጉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
@Yenetube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ በትናንትናው ዕለት ለክርስትና እምነት አባቶች የምሳ ግብዣ አድርገዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ ኢትዮጵያ የገጠማትን ፈተና ለመፍታት መንግሥትና የሃይማኖት አባቶች በጋራ እንዴት መሥራት እንዳለባቸው እግረ መንገድ ውይይት መደረጉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ከኢድ ሰላት ምዕመኑ ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ
በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የኢድ ሰላት ከመሰገዱ በፊት በሰማዕታት ሀውልት አካባቢ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል።
ምዕመኑ አሁን ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ ስለሆነ ህብረተሰቡ በመረጋጋት ራሱንና አካባቢውን እንዲጠብቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል፡፡
በቀጣይ የረብሻውን መነሻና ከዚህ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ሌሎች ጉዳዮችን ለህዝብ እንደሚያሳውቅ መግለጹን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የኢድ ሰላት ከመሰገዱ በፊት በሰማዕታት ሀውልት አካባቢ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል።
ምዕመኑ አሁን ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ ስለሆነ ህብረተሰቡ በመረጋጋት ራሱንና አካባቢውን እንዲጠብቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን አስተላልፏል፡፡
በቀጣይ የረብሻውን መነሻና ከዚህ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ሌሎች ጉዳዮችን ለህዝብ እንደሚያሳውቅ መግለጹን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ታሰረ።
በትናንትናው ዕለት 4 ስዓት አካባቢ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ከመኖሪያ ቤቱ ከ ሃያት አካባቢ በፀጥታ ሃይሎች መወሰዱን ጠበቃው አዲሱ አልጋው ለየኔታ ሚዲያ ገልፀዋል እስካሁን ለምን እንደታሰረ እና በየትኛው ፖሊስ ጣቢያ እንደታሰረ ማወቅ እንዳልቻሉ ጠበቃው አክለው ገልፀዋል
@Yenetube @Fikerassefa
በትናንትናው ዕለት 4 ስዓት አካባቢ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ከመኖሪያ ቤቱ ከ ሃያት አካባቢ በፀጥታ ሃይሎች መወሰዱን ጠበቃው አዲሱ አልጋው ለየኔታ ሚዲያ ገልፀዋል እስካሁን ለምን እንደታሰረ እና በየትኛው ፖሊስ ጣቢያ እንደታሰረ ማወቅ እንዳልቻሉ ጠበቃው አክለው ገልፀዋል
@Yenetube @Fikerassefa
የሰማዕታት ሃውልት፣ መስቀል አደባባይና የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ህንጻን ጨምሮ በ28 ተቋማት ላይ ጉዳት ደረሰ!
በኢድ ሶላት ላይ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በሰማዕታት ሃውልት፣ መስቀል አደባባይና የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ህንጻን ጨምሮ በ28 ተቋማት ላይ ጉዳት መድረሱን የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ገልጿል፡፡ጽ/ቤቱ እንዳስታወቀው የረመዳን ፆም መጠናቀቁን ተከትሎ ህዝበ ሙስሊሙ በሰላማዊና ሀይማኖቱ በሚፈቅደው መንገድ በአዲስ አበባ ስቴዲየም በዓሉን እያከበረና ለፈጣሪው ምስጋናውን እያቀረበ ባለበት ሰዓት ላይ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል ብሏል።
ችግር ፈጣሪዎቹ ስቴዲየም ውስጥ እና በዙሪያዋ ያሉ 28 ተቋማት ላይ ካደረሱት ጉዳት በተጨማሪ መስቀል አደባባይ የመኪና ማቆሚያ መግቢያና መውጫ መስታወቶች ላይ መጠነኛ ጉዳት አደርሰዋል፡፡በሰማዕታት ሀውልትና አጠገቡ ያለው የመፀሀፋት መደብር እና ካፍቴሪ እንዲሁም የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቢሮ ላይ ጉዳት መድረሱን የክፍለ ከተማው ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ሀላፋ አቶ ታዬ ሽፈራው በተለይ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል፡፡
እንደ አቶ ታዬ ማብራሪያም በከተማዋ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራን ባለበት በዚህ ወቅት ጥቂት ሰላማችን የሚያማቸው የውስጥ ጠላቶቻችን ከውጭዎቹ ታሪካዊ ጠላቶቻችን ጋር ያልተቀደሰ ጋብቻ በመፈፀም ሀገሪቱን ለማተራመስ እየሰሩ ነዉ ብለዋል፡፡በተወሰኑ አካባቢዎች የተፈጠሩ አለመግባባቶችን መነሻ በማድረግ አብዛኛው አካባቢ ችግር ለመፍጠር መሞከር እንዲሁም ችግሩን ከወንድማማችነት እሴትና ከሀይማኖት አስተምህሮት ውጭ ለመፍታት መሞከር ውጤቱ የከፋ ይሆናል፤ኢትዮጵያውያን ሁሌም የመቻቻል እሴታችን መሰረት ላይ መቆም ይገባናል ሲሉ አክለዋል፡፡
[Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
በኢድ ሶላት ላይ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በሰማዕታት ሃውልት፣ መስቀል አደባባይና የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ህንጻን ጨምሮ በ28 ተቋማት ላይ ጉዳት መድረሱን የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ገልጿል፡፡ጽ/ቤቱ እንዳስታወቀው የረመዳን ፆም መጠናቀቁን ተከትሎ ህዝበ ሙስሊሙ በሰላማዊና ሀይማኖቱ በሚፈቅደው መንገድ በአዲስ አበባ ስቴዲየም በዓሉን እያከበረና ለፈጣሪው ምስጋናውን እያቀረበ ባለበት ሰዓት ላይ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል ብሏል።
ችግር ፈጣሪዎቹ ስቴዲየም ውስጥ እና በዙሪያዋ ያሉ 28 ተቋማት ላይ ካደረሱት ጉዳት በተጨማሪ መስቀል አደባባይ የመኪና ማቆሚያ መግቢያና መውጫ መስታወቶች ላይ መጠነኛ ጉዳት አደርሰዋል፡፡በሰማዕታት ሀውልትና አጠገቡ ያለው የመፀሀፋት መደብር እና ካፍቴሪ እንዲሁም የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቢሮ ላይ ጉዳት መድረሱን የክፍለ ከተማው ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ሀላፋ አቶ ታዬ ሽፈራው በተለይ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል፡፡
እንደ አቶ ታዬ ማብራሪያም በከተማዋ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራን ባለበት በዚህ ወቅት ጥቂት ሰላማችን የሚያማቸው የውስጥ ጠላቶቻችን ከውጭዎቹ ታሪካዊ ጠላቶቻችን ጋር ያልተቀደሰ ጋብቻ በመፈፀም ሀገሪቱን ለማተራመስ እየሰሩ ነዉ ብለዋል፡፡በተወሰኑ አካባቢዎች የተፈጠሩ አለመግባባቶችን መነሻ በማድረግ አብዛኛው አካባቢ ችግር ለመፍጠር መሞከር እንዲሁም ችግሩን ከወንድማማችነት እሴትና ከሀይማኖት አስተምህሮት ውጭ ለመፍታት መሞከር ውጤቱ የከፋ ይሆናል፤ኢትዮጵያውያን ሁሌም የመቻቻል እሴታችን መሰረት ላይ መቆም ይገባናል ሲሉ አክለዋል፡፡
[Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
**ጤና ይስጥልን የተወደዳችሁ ቤተሰቦች
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መሪጌታ ጥበቡ ባህላዊ መድሀኒት መስጫ
ለጤናወ መፍትሄ👇
https://tttttt.me/meritibe
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መሪጌታ ጥበቡ ባህላዊ መድሀኒት መስጫ
ለጤናወ መፍትሄ👇
https://tttttt.me/meritibe
👍1
በሁከትና ብጥብጥ በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ 76 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ።
1 ሺህ 443ኛ የኢድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ በሰፊ ፕሮግራም ታጅቦ በሰላማዊ ሁኔታ የተከናወነ ሲሆን ነገር ግን ጥቂት ከሀይማኖታዊ ሥርዓቱ ውጭ ሌላ የሁከትና ብጥብጥ ዓላማ ያላቸው ግለሰቦችና ቡድኖች ለብጥብጥ መነሻ በማይሆን ምክንያት ከስታዲየም ውጭ በተለምዶ የቀይ ሽብር ሰማዕታት መታሰቢያ ሙዚየም አጠገብ ሆነው ባስነሱት ረብሻና ብጥብጥ በጸጥታ ኃይሎችና በንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን 76 ግንባር ቀደም ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል።
የጋራ ግብረ ኃይሉ የኢድ አልፈጥርን በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጎ ወደ ስምሪት መግባቱ ይታወቃል፡፡
በዓሉን ለማክበር ከወትሮው በተለየ መልኩ ህዝበ ሙስሊሙ በነቂስ ወደ በዓሉ ስፍራ በመሄድ የስግደት ስነ ስርዓቱ እንደ ተጀመረ ሁከትና ግርግር የተፈጠረ ሲሆን የፀጥታና ደህንነት ግብረ ሀይሉ መንስኤውን እያጣራ እንደሚገኝና ውጤቱንም ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡
የጋራ ግብረ ኃይሉ ባደረገው ክትትልና ግምገማ አብዛኛው የበዓሉ ታዳሚ ስግደቱን ፈፅሞ የበዓሉን በረከት በመቋደስ ወደ ቤቱ ለመመለስ አስቦ የመጣ ቢሆንም፥ አንዳንድ ግለሰቦችና ቡድኖች በቀልና ጥላቻን ቋጥረው እንዲሁም ከውስጥና ከውጭ ጠላቶቻችን ስውር ተልዕኮ ወስደው ሀገራችን የምትታወቅበትን የሀይማኖት መቻቻል በመናድ ህዝቡን በሀይማኖት በመከፋፈልና በመለያየት ሀገራችንን ለማፍረስ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች ግጭት በማባባስ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ ብሏል።
እነዚህ ፀረ-ሰላም ግለሰቦችና ቡድኖች ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ ተደራጅተው በአንዳንድ አካባቢዎች ስለታማ ነገሮችን፣ የውጭ ሀገር አክራሪዎችን አርማና የተለያዩ ግጭት ቀስቃሽ ጽሁፎችን በመያዝ ጥቃትና በቀል ለመፈፀም ወደ በዓሉ ስፍራ መምጣታቸውን ግብረ ኃይሉ በቁጥጥር ስር ካዋላቸው ፀረ-ሰላም ኃይሎች እጅ መያዙን ገልጿል።
የፈጠሩትን ሁከትና ግርግር ተጠቅመው ከውስጥና ከውጭ ጠላቶቻችን የተቀበሉትን ስውር ተልዕኮ ለመፈፀም ጥረት አድርገዋልም ብሏል ግብረ ኃይሉ።
በዚህ የተነሳ የጸጥታ አካላት ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን በህዝብና በመንግስት ተቋማት ላይም ጉዳት መድረሱ ታውቋል።
ይህንን እኩይ ተግባር ሲፈፅሙ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ ሁከቱን በትዕግስት በመከታተልና ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም በህዝበ ሙስሊሙ በተለይም በሴቶች፣ ህፃናትና በሰላማዊ የሀይማኖቱ ተከታዮች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ብርቱ ጥረትና ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጓልም ነው ያለው፡፡
ከዚህ ሁከትና ብጥብጥ ጋር በተያያዘ በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ 76 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ያዋለ ሲሆን በቀጣይም ጉዳዩን በማጣራት ሌሎች የድርጊቱ ተሳታፊዎችን አድኖ በመያዝ ለህግ እንደሚያቀርብ ግብረ ኃይሉ አስታውቋል።
ግብረ ኃይሉ ክቡር የሰው ልጅ ህይወት እንዳይጠፋና የአካል ጉዳት እንዳይደርስ ከሰላም ወዳዱ የሙስሊም ህብረተሰብ ጋር በመሆን ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍሎ መቆጣጠር የቻለ ሲሆን በበዓሉ ታዳሚዎች ላይ የሞትም ሆነ የአካል ጉዳት እንዳልደረሰ አረጋግጧል።
ይህ ደግሞ የሀገራችን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ ጥንካሬና ብቃት እንዲሁም ለህዝቡ ያለውን ወገንተኝነት ያረጋገጠ ነው ሲል ግብረ ኃይሉ ገልጿል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
1 ሺህ 443ኛ የኢድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ በሰፊ ፕሮግራም ታጅቦ በሰላማዊ ሁኔታ የተከናወነ ሲሆን ነገር ግን ጥቂት ከሀይማኖታዊ ሥርዓቱ ውጭ ሌላ የሁከትና ብጥብጥ ዓላማ ያላቸው ግለሰቦችና ቡድኖች ለብጥብጥ መነሻ በማይሆን ምክንያት ከስታዲየም ውጭ በተለምዶ የቀይ ሽብር ሰማዕታት መታሰቢያ ሙዚየም አጠገብ ሆነው ባስነሱት ረብሻና ብጥብጥ በጸጥታ ኃይሎችና በንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን 76 ግንባር ቀደም ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል።
የጋራ ግብረ ኃይሉ የኢድ አልፈጥርን በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጎ ወደ ስምሪት መግባቱ ይታወቃል፡፡
በዓሉን ለማክበር ከወትሮው በተለየ መልኩ ህዝበ ሙስሊሙ በነቂስ ወደ በዓሉ ስፍራ በመሄድ የስግደት ስነ ስርዓቱ እንደ ተጀመረ ሁከትና ግርግር የተፈጠረ ሲሆን የፀጥታና ደህንነት ግብረ ሀይሉ መንስኤውን እያጣራ እንደሚገኝና ውጤቱንም ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡
የጋራ ግብረ ኃይሉ ባደረገው ክትትልና ግምገማ አብዛኛው የበዓሉ ታዳሚ ስግደቱን ፈፅሞ የበዓሉን በረከት በመቋደስ ወደ ቤቱ ለመመለስ አስቦ የመጣ ቢሆንም፥ አንዳንድ ግለሰቦችና ቡድኖች በቀልና ጥላቻን ቋጥረው እንዲሁም ከውስጥና ከውጭ ጠላቶቻችን ስውር ተልዕኮ ወስደው ሀገራችን የምትታወቅበትን የሀይማኖት መቻቻል በመናድ ህዝቡን በሀይማኖት በመከፋፈልና በመለያየት ሀገራችንን ለማፍረስ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች ግጭት በማባባስ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ ብሏል።
እነዚህ ፀረ-ሰላም ግለሰቦችና ቡድኖች ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ ተደራጅተው በአንዳንድ አካባቢዎች ስለታማ ነገሮችን፣ የውጭ ሀገር አክራሪዎችን አርማና የተለያዩ ግጭት ቀስቃሽ ጽሁፎችን በመያዝ ጥቃትና በቀል ለመፈፀም ወደ በዓሉ ስፍራ መምጣታቸውን ግብረ ኃይሉ በቁጥጥር ስር ካዋላቸው ፀረ-ሰላም ኃይሎች እጅ መያዙን ገልጿል።
የፈጠሩትን ሁከትና ግርግር ተጠቅመው ከውስጥና ከውጭ ጠላቶቻችን የተቀበሉትን ስውር ተልዕኮ ለመፈፀም ጥረት አድርገዋልም ብሏል ግብረ ኃይሉ።
በዚህ የተነሳ የጸጥታ አካላት ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን በህዝብና በመንግስት ተቋማት ላይም ጉዳት መድረሱ ታውቋል።
ይህንን እኩይ ተግባር ሲፈፅሙ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ ሁከቱን በትዕግስት በመከታተልና ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም በህዝበ ሙስሊሙ በተለይም በሴቶች፣ ህፃናትና በሰላማዊ የሀይማኖቱ ተከታዮች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ብርቱ ጥረትና ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጓልም ነው ያለው፡፡
ከዚህ ሁከትና ብጥብጥ ጋር በተያያዘ በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ 76 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ያዋለ ሲሆን በቀጣይም ጉዳዩን በማጣራት ሌሎች የድርጊቱ ተሳታፊዎችን አድኖ በመያዝ ለህግ እንደሚያቀርብ ግብረ ኃይሉ አስታውቋል።
ግብረ ኃይሉ ክቡር የሰው ልጅ ህይወት እንዳይጠፋና የአካል ጉዳት እንዳይደርስ ከሰላም ወዳዱ የሙስሊም ህብረተሰብ ጋር በመሆን ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍሎ መቆጣጠር የቻለ ሲሆን በበዓሉ ታዳሚዎች ላይ የሞትም ሆነ የአካል ጉዳት እንዳልደረሰ አረጋግጧል።
ይህ ደግሞ የሀገራችን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ ጥንካሬና ብቃት እንዲሁም ለህዝቡ ያለውን ወገንተኝነት ያረጋገጠ ነው ሲል ግብረ ኃይሉ ገልጿል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa