አቶ በረከትና አቶ ታደሰ ፍርድ ቤት ቀረቡ
አቶ #በረከት_ስምዖንና አቶ #ታደሰ_ካሳ በተጠረጠሩበት የጥረት ኮርፖሬት የሀብት ብክነት ጉዳይ ዛሬ በባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ የዋስትና መብታቸው ተጠብቆ በውጭ ሆነው እንዲከራከሩና ጉዳዩ አዲስ አበባ እንዲታይላቸውም ጠይቀዋል፡፡ በምክንያትነት ደግሞ የጤና ችግርና የቤተሰብን ድጋፍ በቅርበት ለማግኘት በሚል አቅርበዋል፡፡
ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ ‹‹ተመዘበረ›› ካለው የሀብት መጠን ከፍተኛነት አንጻር ዋስትና እንዳይሰጣቸውና እንዲሁም የተጠረጠሩበት ወንጀል የተፈጸመው በአማራ ክልል በመሆኑ ጉዳያቸው በባሕር ዳር እንዲታይ ለፍርድ ቤቱ ጠይቋል፡፡ ምሥክሮችን በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ስለሚያቀርብም የጉዳዩን በባሕር ዳር መታዬት ተገቢነት ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡
ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ካደመጠ በኋላ የዋስትና መብታቸውን ከልክሎ በጥብቅ ጥበቃ በማረፊያ ቤት እንዲቆዩ ወስኗል፡፡ የተጠረጠሩበት ወንጀል ከፍተኛ መሆኑን በመጥቀስ ዋስትና የከለከለው ፍርድ ቤቱ የተመዘበረው ሀብት በአማራ ክልል ስለሆነ ጉዳዩ መታዬት ያለበት በባሕር ዳር እንደሆነም ፍርድ ቤቱ ወስኗል፡፡
በጥብቅ ጥበቃ እንዲቆዩ ፍርድ ቤቱ የወሰነው ከነበራቸው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት አንጻር መሆኑንም ችሎቱ አስታውቋል፡፡ የተጠረጠሩበትን ጉዳይ ዐቃቤ ሕግ አጠናክሮ እንዲያቀርብ የ14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ሰጥቶ የዛሬ ውሎውን ችሎቱ አጠናቅቋል፡፡
ምንጭ፦ አምሓራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት
@YeneTube @Fikerassefa
አቶ #በረከት_ስምዖንና አቶ #ታደሰ_ካሳ በተጠረጠሩበት የጥረት ኮርፖሬት የሀብት ብክነት ጉዳይ ዛሬ በባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ የዋስትና መብታቸው ተጠብቆ በውጭ ሆነው እንዲከራከሩና ጉዳዩ አዲስ አበባ እንዲታይላቸውም ጠይቀዋል፡፡ በምክንያትነት ደግሞ የጤና ችግርና የቤተሰብን ድጋፍ በቅርበት ለማግኘት በሚል አቅርበዋል፡፡
ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ ‹‹ተመዘበረ›› ካለው የሀብት መጠን ከፍተኛነት አንጻር ዋስትና እንዳይሰጣቸውና እንዲሁም የተጠረጠሩበት ወንጀል የተፈጸመው በአማራ ክልል በመሆኑ ጉዳያቸው በባሕር ዳር እንዲታይ ለፍርድ ቤቱ ጠይቋል፡፡ ምሥክሮችን በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ስለሚያቀርብም የጉዳዩን በባሕር ዳር መታዬት ተገቢነት ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡
ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ካደመጠ በኋላ የዋስትና መብታቸውን ከልክሎ በጥብቅ ጥበቃ በማረፊያ ቤት እንዲቆዩ ወስኗል፡፡ የተጠረጠሩበት ወንጀል ከፍተኛ መሆኑን በመጥቀስ ዋስትና የከለከለው ፍርድ ቤቱ የተመዘበረው ሀብት በአማራ ክልል ስለሆነ ጉዳዩ መታዬት ያለበት በባሕር ዳር እንደሆነም ፍርድ ቤቱ ወስኗል፡፡
በጥብቅ ጥበቃ እንዲቆዩ ፍርድ ቤቱ የወሰነው ከነበራቸው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት አንጻር መሆኑንም ችሎቱ አስታውቋል፡፡ የተጠረጠሩበትን ጉዳይ ዐቃቤ ሕግ አጠናክሮ እንዲያቀርብ የ14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ሰጥቶ የዛሬ ውሎውን ችሎቱ አጠናቅቋል፡፡
ምንጭ፦ አምሓራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት
@YeneTube @Fikerassefa
የኮሎኔል ታደሰሙሉነህ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጸመ‼️
የኮሎኔል #ታደሰ_ሙሉነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ፡፡ ኮሎኔል ታደሰ ከወይዘሮ አዛለች ጥሩነህ እና ከአቶ ሙሉነህ ሃምሌ 16/1944 ዓ.ም በአማራ ክልል መርዓዊ ከተማ እንደተወለዱ ከትግል አጋሮቻቸው የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትም በ67 ዓመታቸው ነው፡፡ ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ የአራት ሴቶችና የሁለት ወንድ ልጆች አባት ነበሩ፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም በማህደረ ስብሀት መርዓዊ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዛሬ ተፈጽሟል፡፡
በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ላቀ አያሌው፣ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ እና የኢትዮጵያ አርበኞች ግንባር አባላት ተገኝተዋል፡፡ የአበባ ጉንጉንም አስቀምጠዋል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@YeneTube @FikerAssefa
የኮሎኔል #ታደሰ_ሙሉነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ፡፡ ኮሎኔል ታደሰ ከወይዘሮ አዛለች ጥሩነህ እና ከአቶ ሙሉነህ ሃምሌ 16/1944 ዓ.ም በአማራ ክልል መርዓዊ ከተማ እንደተወለዱ ከትግል አጋሮቻቸው የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትም በ67 ዓመታቸው ነው፡፡ ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ የአራት ሴቶችና የሁለት ወንድ ልጆች አባት ነበሩ፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም በማህደረ ስብሀት መርዓዊ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዛሬ ተፈጽሟል፡፡
በቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ላቀ አያሌው፣ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ እና የኢትዮጵያ አርበኞች ግንባር አባላት ተገኝተዋል፡፡ የአበባ ጉንጉንም አስቀምጠዋል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@YeneTube @FikerAssefa
#ታደሰ ስዩም የተፈቀደለት የሂሳብ አዋቂ
ጊዜዎን ቆጥበው ሰራተኛ ወጣብኝ ሳይሉ በስራው ብዙ አመት ልምድ ባላቸው ሙያተኞች ጊዜው ባፈራቸው እውቅ ሳፍትዌሮች እና በተመጣጣኝ ዋጋ አጠቃላይ የድርጅቶን ሒሳብ መያዝ ይፈልጋለሁ?
እንግድያውስ ድርጅታችን እርስዎን ለማገልገል በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቃል::
እኛ ስለ ሒሳብዎ, እርስዎ ስለ ድርጅትዎ ብቻ ይጨነቁ
አድራሻ መገናኛ 22 ከጎላጎል በስተቀኝ የሚገኘው ሕንጻ 4ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 279/4/8 እንዲሁም በስልክ ቁጥር +251904591215/ +251900310388 +251902475483 ያገኙናል::
ጊዜዎን ቆጥበው ሰራተኛ ወጣብኝ ሳይሉ በስራው ብዙ አመት ልምድ ባላቸው ሙያተኞች ጊዜው ባፈራቸው እውቅ ሳፍትዌሮች እና በተመጣጣኝ ዋጋ አጠቃላይ የድርጅቶን ሒሳብ መያዝ ይፈልጋለሁ?
እንግድያውስ ድርጅታችን እርስዎን ለማገልገል በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቃል::
እኛ ስለ ሒሳብዎ, እርስዎ ስለ ድርጅትዎ ብቻ ይጨነቁ
አድራሻ መገናኛ 22 ከጎላጎል በስተቀኝ የሚገኘው ሕንጻ 4ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 279/4/8 እንዲሁም በስልክ ቁጥር +251904591215/ +251900310388 +251902475483 ያገኙናል::
#ታደሰ ስዩም የተፈቀደለት የሂሳብ አዋቂ
ጊዜዎን ቆጥበው ሰራተኛ ወጣብኝ ሳይሉ በስራው ብዙ አመት ልምድ ባላቸው ሙያተኞች ጊዜው ባፈራቸው እውቅ ሳፍትዌሮች እና በተመጣጣኝ ዋጋ አጠቃላይ የድርጅቶን ሒሳብ መያዝ ይፈልጋለሁ?
እንግድያውስ ድርጅታችን እርስዎን ለማገልገል በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቃል::
እኛ ስለ ሒሳብዎ, እርስዎ ስለ ድርጅትዎ ብቻ ይጨነቁ
አድራሻ መገናኛ 22 ከጎላጎል በስተቀኝ የሚገኘው ሕንጻ 4ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 279/4/8 እንዲሁም በስልክ ቁጥር +251904591215/ +251900310388 +251902475483 ያገኙናል::
ጊዜዎን ቆጥበው ሰራተኛ ወጣብኝ ሳይሉ በስራው ብዙ አመት ልምድ ባላቸው ሙያተኞች ጊዜው ባፈራቸው እውቅ ሳፍትዌሮች እና በተመጣጣኝ ዋጋ አጠቃላይ የድርጅቶን ሒሳብ መያዝ ይፈልጋለሁ?
እንግድያውስ ድርጅታችን እርስዎን ለማገልገል በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቃል::
እኛ ስለ ሒሳብዎ, እርስዎ ስለ ድርጅትዎ ብቻ ይጨነቁ
አድራሻ መገናኛ 22 ከጎላጎል በስተቀኝ የሚገኘው ሕንጻ 4ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 279/4/8 እንዲሁም በስልክ ቁጥር +251904591215/ +251900310388 +251902475483 ያገኙናል::
Forwarded from YeneTube
#ታደሰ ስዩም የተፈቀደለት የሂሳብ አዋቂ
ጊዜዎን ቆጥበው ሰራተኛ ወጣብኝ ሳይሉ በስራው ብዙ አመት ልምድ ባላቸው ሙያተኞች ጊዜው ባፈራቸው እውቅ ሳፍትዌሮች እና በተመጣጣኝ ዋጋ አጠቃላይ የድርጅቶን ሒሳብ መያዝ ይፈልጋለሁ?
እንግድያውስ ድርጅታችን እርስዎን ለማገልገል በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቃል::
እኛ ስለ ሒሳብዎ, እርስዎ ስለ ድርጅትዎ ብቻ ይጨነቁ
አድራሻ መገናኛ 22 ከጎላጎል በስተቀኝ የሚገኘው ሕንጻ 4ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 279/4/8 እንዲሁም በስልክ ቁጥር +251904591215/ +251900310388 +251902475483 ያገኙናል::
ጊዜዎን ቆጥበው ሰራተኛ ወጣብኝ ሳይሉ በስራው ብዙ አመት ልምድ ባላቸው ሙያተኞች ጊዜው ባፈራቸው እውቅ ሳፍትዌሮች እና በተመጣጣኝ ዋጋ አጠቃላይ የድርጅቶን ሒሳብ መያዝ ይፈልጋለሁ?
እንግድያውስ ድርጅታችን እርስዎን ለማገልገል በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቃል::
እኛ ስለ ሒሳብዎ, እርስዎ ስለ ድርጅትዎ ብቻ ይጨነቁ
አድራሻ መገናኛ 22 ከጎላጎል በስተቀኝ የሚገኘው ሕንጻ 4ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 279/4/8 እንዲሁም በስልክ ቁጥር +251904591215/ +251900310388 +251902475483 ያገኙናል::
#ታደሰ ስዩም የተፈቀደለት የሂሳብ አዋቂ
ጊዜዎን ቆጥበው ሰራተኛ ወጣብኝ ሳይሉ በስራው ብዙ አመት ልምድ ባላቸው ሙያተኞች ጊዜው ባፈራቸው እውቅ ሳፍትዌሮች እና በተመጣጣኝ ዋጋ አጠቃላይ የድርጅቶን ሒሳብ መያዝ ይፈልጋለሁ?
እንግድያውስ ድርጅታችን እርስዎን ለማገልገል በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቃል::
እኛ ስለ ሒሳብዎ, እርስዎ ስለ ድርጅትዎ ብቻ ይጨነቁ
አድራሻ መገናኛ 22 ከጎላጎል በስተቀኝ የሚገኘው ሕንጻ 4ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 279/4/8 እንዲሁም በስልክ ቁጥር +251904591215/ +251900310388 +251902475483 ያገኙናል::
ጊዜዎን ቆጥበው ሰራተኛ ወጣብኝ ሳይሉ በስራው ብዙ አመት ልምድ ባላቸው ሙያተኞች ጊዜው ባፈራቸው እውቅ ሳፍትዌሮች እና በተመጣጣኝ ዋጋ አጠቃላይ የድርጅቶን ሒሳብ መያዝ ይፈልጋለሁ?
እንግድያውስ ድርጅታችን እርስዎን ለማገልገል በሩን ክፍት አድርጎ ይጠብቃል::
እኛ ስለ ሒሳብዎ, እርስዎ ስለ ድርጅትዎ ብቻ ይጨነቁ
አድራሻ መገናኛ 22 ከጎላጎል በስተቀኝ የሚገኘው ሕንጻ 4ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 279/4/8 እንዲሁም በስልክ ቁጥር +251904591215/ +251900310388 +251902475483 ያገኙናል::