ኢትዮጵያ ቴሌኮም የኢንተርኔት ዋጋ ማስተካከያ እየመከርኩ ነው ብሏል።
ኢትዮጵያ ቴሌኮም #የኮሮና_ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ተከትሎ የኢንተርኔት ፍላጎትን ታሳቢ በማድረግ እየቀረቡ ያሉ የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄዎችን እየመረመርኩ አለ።
ሸገር FM የኢትዮ ቴሌኮም ስራ አስኪያጅ ፍሬህይወት ታምሩ ጋር የስልክ ቶይታ ነበረው በቆይታውም ኢትዮ ቴሌኮም የኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የዋጋ ቅናሽ ቢደረግ ሊያስከትል የሚችለው የኔቶርክ መጨናነቅ እያጠናን ነው ብለዋል። በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ኢንተርኔት ተጠቃሚ ቁጥር መጨመሩን እንዲሁም የተንቀሳቃሽ WiFi እና የብሮድባምድ አገልግሎት በከፍተኛ ቁጥር መጨመሩን ስራ አስኪያጇ ተናግረዋል።
Via:- ሸገር FM
@Yenetube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ቴሌኮም #የኮሮና_ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ተከትሎ የኢንተርኔት ፍላጎትን ታሳቢ በማድረግ እየቀረቡ ያሉ የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄዎችን እየመረመርኩ አለ።
ሸገር FM የኢትዮ ቴሌኮም ስራ አስኪያጅ ፍሬህይወት ታምሩ ጋር የስልክ ቶይታ ነበረው በቆይታውም ኢትዮ ቴሌኮም የኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የዋጋ ቅናሽ ቢደረግ ሊያስከትል የሚችለው የኔቶርክ መጨናነቅ እያጠናን ነው ብለዋል። በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ኢንተርኔት ተጠቃሚ ቁጥር መጨመሩን እንዲሁም የተንቀሳቃሽ WiFi እና የብሮድባምድ አገልግሎት በከፍተኛ ቁጥር መጨመሩን ስራ አስኪያጇ ተናግረዋል።
Via:- ሸገር FM
@Yenetube @FikerAssefa
በዓለም ደረጃ #የኮሮና ተጠቂዎች ቁጥር 21 ሚሊዮን ደረሰ
በዓለምአቀፍ ደረጃ #የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ከ21 ሚሊዮን ያለፈ ሲሆን 764ሺ ሰዎች ደግሞ ህይወታቸውን ማጣታቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በዓለምአቀፍ ደረጃ #የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ከ21 ሚሊዮን ያለፈ ሲሆን 764ሺ ሰዎች ደግሞ ህይወታቸውን ማጣታቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa