#ለአዲስ አመት የተጀመረውን የአዲስ ተስፋ ቀመር #የስጦታ ፕሮግራም መሰረት በማድረግ #ለ600 ህሙማን #ነፃ #የኩላሊት #እጥበት አገልግሎት መሰጠት #መጀመሩ ተነገረ፡፡
#ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 5 የሚቆየውን ይህንኑ ነፃ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልን ጨምሮ ሁሉም የመንግስትና የግል የህክምና ተቋማት እንደሚሰጡ ተነግሯል፡፡
የኩላሊት እጥበት የበጎ አድራጎት ድርጅት ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን አሰፋ እንደነገሩን አገልግሎቱ የሚሰጠው ድርጅታቸው ከሆስፒታሎቹ ጋር በፈፀመው የወጪ መጋራት አሰራር አማካይነት ነው፡፡
በዚህም መሰረት ድርጅታችን ስድስት መቶ ሺህ ብር ወጪ ያደረገ ሲሆን ቀሪው ደግሞ በሆስፒታሎቹ የተሸፈነ ነው ተብሏል፡፡
በተለያዩ ሆስፒታሎች በሳምንት እስከ ሁለት ሺህ ብር ድረስ ይከፍሉ የነበሩ ህሙማን በጊዜው ገንዘቡን ለበዓል እንዲጠቀሙበት በማሰብ ነው ብለዋል፡፡
በዚህ የበጎ አድራጎት ስጦታ ፕሮግራም ላይ ህሙማኑን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት ባለስልጣናት ጎብኝተው ያበረታቷቸዋል ተብሎ ቢጠበቅም አንድም ባለስልጣን ባለመገኘቱ ህሙማን ቅሬታ እንደተሰማቸው ነግረውናል፡፡
ምንጭ ፦ ሸገር ራዲዮ
@yenetube @mycase27
#ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 5 የሚቆየውን ይህንኑ ነፃ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልን ጨምሮ ሁሉም የመንግስትና የግል የህክምና ተቋማት እንደሚሰጡ ተነግሯል፡፡
የኩላሊት እጥበት የበጎ አድራጎት ድርጅት ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን አሰፋ እንደነገሩን አገልግሎቱ የሚሰጠው ድርጅታቸው ከሆስፒታሎቹ ጋር በፈፀመው የወጪ መጋራት አሰራር አማካይነት ነው፡፡
በዚህም መሰረት ድርጅታችን ስድስት መቶ ሺህ ብር ወጪ ያደረገ ሲሆን ቀሪው ደግሞ በሆስፒታሎቹ የተሸፈነ ነው ተብሏል፡፡
በተለያዩ ሆስፒታሎች በሳምንት እስከ ሁለት ሺህ ብር ድረስ ይከፍሉ የነበሩ ህሙማን በጊዜው ገንዘቡን ለበዓል እንዲጠቀሙበት በማሰብ ነው ብለዋል፡፡
በዚህ የበጎ አድራጎት ስጦታ ፕሮግራም ላይ ህሙማኑን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት ባለስልጣናት ጎብኝተው ያበረታቷቸዋል ተብሎ ቢጠበቅም አንድም ባለስልጣን ባለመገኘቱ ህሙማን ቅሬታ እንደተሰማቸው ነግረውናል፡፡
ምንጭ ፦ ሸገር ራዲዮ
@yenetube @mycase27
ጋምቤላ ክልል በእርሻ ዘርፍ መሬት ወስደው ያላለሙ የ285 ባለሃብቶችን የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዙ ተገቢ ያልሆነና ጊዜውንም ያላማከለ ነው ሲሉ በክልሉ በእርሻ ዘርፍ ተሰማርተው የነበሩ ባለሀብቶች ቅሬታቸውን ገለፁ።
የባለሀብቶቹ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዙን ተከትሎ በጋምቤላ ኢንቨስተሮች ማኅበር ሊቀ መንበር ጊዜውን የጠበቀ ውሳኔ አይደለም ሲሉ #ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የባለሀብቶቹ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዙን ተከትሎ በጋምቤላ ኢንቨስተሮች ማኅበር ሊቀ መንበር ጊዜውን የጠበቀ ውሳኔ አይደለም ሲሉ #ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጥቃት የፈጸሙ አምስት አጥቂዎች #ሲገደሉ 20 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ መንግሥት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን ጉባ ወረዳ ጃዲያ ቀበሌ በተፈጸመ ጥቃት የ13 ዜጎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ ከጥቃቱ ጋር ተያይዞ 20 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ አምስት ሽፍታዎች መገደላቸውን ቢሮው #ለአዲስ_ማለዳ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን ጉባ ወረዳ ጃዲያ ቀበሌ በተፈጸመ ጥቃት የ13 ዜጎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ ከጥቃቱ ጋር ተያይዞ 20 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ አምስት ሽፍታዎች መገደላቸውን ቢሮው #ለአዲስ_ማለዳ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa