በመላው ዓለም በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር 9.2 ሲደርስ ከእነዚህ መካከል 477 ሺህ መሞታቸው ተገለፀ። የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ በላቲን አሜሪካ ብቻ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ ደርሷል።
#BBC
@YeneTube @FikerAssefa
#BBC
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የ'114 ዓመት' የእድሜ ባለጸጋ ከኮሮናቫይረስ አገገሙ!
በኮሮናቫይረስ ተይዘው በአዲስ አበባ በሚገኘው ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ሕክምና ሲከታተሉ የነበሩ የ114 የእድሜ ባለጸጋ ከበሽታው አገግመው መውጣታቸውን የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ያሬድ አግደው በፌስቡክ ገጻቸው አስታወቁ፡፡አዛውንቱ ለተጨማሪ ህክምና የካቲት 12 ሆስፒታል እንደሚገኙም ሥራ አስኪያጁ አክለዋል፡፡አዛውንቱ በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የገለጹት ሥራ አስኪያጁ፤ ለዚህ ስኬት ሙያዊ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ የጤና ባለሙያዎች ምስጋና አቅርበዋል፡፡
#BBC
@YeneTube @FikerAssefa
በኮሮናቫይረስ ተይዘው በአዲስ አበባ በሚገኘው ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ሕክምና ሲከታተሉ የነበሩ የ114 የእድሜ ባለጸጋ ከበሽታው አገግመው መውጣታቸውን የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ያሬድ አግደው በፌስቡክ ገጻቸው አስታወቁ፡፡አዛውንቱ ለተጨማሪ ህክምና የካቲት 12 ሆስፒታል እንደሚገኙም ሥራ አስኪያጁ አክለዋል፡፡አዛውንቱ በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የገለጹት ሥራ አስኪያጁ፤ ለዚህ ስኬት ሙያዊ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ የጤና ባለሙያዎች ምስጋና አቅርበዋል፡፡
#BBC
@YeneTube @FikerAssefa