የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ለሀገር አቋራጭ፤ ለአነስተኛና መለስተኛ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ትራንስፖርተሮች በሙሉ የተሰጠ ማሳሰቢያ
"በሀገራችን የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመግታት ሲባል የሀገር አቋራጭ የትራንስፖርት አገልግሎት መቋረጡ ይታወቃል፡፡ይሁን እንጅ የሀገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በሚሰጡ ስድስቱም መናሀሪያዎች ዛሬ ሚያዚያ 8 ቀን 2012ዓ/.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ጀምረናል፡፡ስለሆነም የሀገር አቋራጭ ፤ የአነስተኛና መለስተኛ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ትራንስፖርተሮች ተሸከርካሪዎቻችሁ አገልግሎት ለሚሰጡት ህብረተሰብ አስፈላጊና ንጽህናውን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት ይጠበቅባችኃል፡፡
በዚሁ መሰረት
1ኛ) ለማህበራት ሰራተኞች፣ለአሽከርካሪዎች ፣ ለገንዘብ ተቀባዬችና ለረዳቶች፤ ጓንት፤ የአፍና አፍንጫ ማስክ፤ ሳኒታይዘር/አልኮል/ ማቅረብ
2ኛ) የጫኝና አዉራጅ ማህበራት እና የስነስርዓት አስከባሪ አደረጃጀቶች ለጫኝና አውራጅ እና ለስነ-ሥርዓት አስከባሪዎች ጓንት፤ የአፍና አፍንጫ ማስክ ማቅረብ
3ኛ) ተሸከርካሪዎቻቸውን ሥምሪት ከመውሰዳቸው በፊት ከመናሀሪያዉ አስተዳደር ጋር በመሆን የኬሚካል ርጭት ማካሄድ
በአጠቃላይ የኮረና ወረርሽን ለመከላከል ንጽህናውን የጠበቀ አገልግሎት ለህብረተሰቡ መስጠት ትውልድን እና ሀገርን የማዳን ጥሪ መሆኑን እየገለጽን ይህንን ያላሟላ ትራንስፖርተር ስምሪት ለመውሰድ የሚቸገር መሆኑን የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ጥሪውን ያቀርባል፡፡"
የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን
@YeneTube @FikerAssefa
"በሀገራችን የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመግታት ሲባል የሀገር አቋራጭ የትራንስፖርት አገልግሎት መቋረጡ ይታወቃል፡፡ይሁን እንጅ የሀገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በሚሰጡ ስድስቱም መናሀሪያዎች ዛሬ ሚያዚያ 8 ቀን 2012ዓ/.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ጀምረናል፡፡ስለሆነም የሀገር አቋራጭ ፤ የአነስተኛና መለስተኛ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ትራንስፖርተሮች ተሸከርካሪዎቻችሁ አገልግሎት ለሚሰጡት ህብረተሰብ አስፈላጊና ንጽህናውን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት ይጠበቅባችኃል፡፡
በዚሁ መሰረት
1ኛ) ለማህበራት ሰራተኞች፣ለአሽከርካሪዎች ፣ ለገንዘብ ተቀባዬችና ለረዳቶች፤ ጓንት፤ የአፍና አፍንጫ ማስክ፤ ሳኒታይዘር/አልኮል/ ማቅረብ
2ኛ) የጫኝና አዉራጅ ማህበራት እና የስነስርዓት አስከባሪ አደረጃጀቶች ለጫኝና አውራጅ እና ለስነ-ሥርዓት አስከባሪዎች ጓንት፤ የአፍና አፍንጫ ማስክ ማቅረብ
3ኛ) ተሸከርካሪዎቻቸውን ሥምሪት ከመውሰዳቸው በፊት ከመናሀሪያዉ አስተዳደር ጋር በመሆን የኬሚካል ርጭት ማካሄድ
በአጠቃላይ የኮረና ወረርሽን ለመከላከል ንጽህናውን የጠበቀ አገልግሎት ለህብረተሰቡ መስጠት ትውልድን እና ሀገርን የማዳን ጥሪ መሆኑን እየገለጽን ይህንን ያላሟላ ትራንስፖርተር ስምሪት ለመውሰድ የሚቸገር መሆኑን የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ጥሪውን ያቀርባል፡፡"
የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን
@YeneTube @FikerAssefa
ኤድናሞል🙏
ኤድናሞል በCovid -19 ወረርሽኝ ምክንያት የሚያዝያ ወር 2012 ዓ.ም ወርሃዊ ክራይ ከክፍያ ነፃ ማድረጉን ሰምተናል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኤድናሞል በCovid -19 ወረርሽኝ ምክንያት የሚያዝያ ወር 2012 ዓ.ም ወርሃዊ ክራይ ከክፍያ ነፃ ማድረጉን ሰምተናል።
@YeneTube @FikerAssefa
ዓለም አቀፍ ተቋማት ከ23 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምግብ ነክ ምርቶችን ከቀረጥ ነጻ እንዲያቀርቡ ጥሪ ቀረበ!
የኢትዮጵያ መንግሥት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ሊፈጠር የሚችለዉን ማኅበራዊ ችግር ለመቋቋም እና መሠረታዊ የሆኑ የምግብ ፍጆታዎች ላይ እጥረት እንዳያጋጥም፣ ዓለማቀፍ ኩባንያዎች 23 ሚሊዮን ኩንታል የምግብ ምርቶችን ከቀረጥ ነጻ እንዲያስገቡ ጥሪ አቀረበ።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መንግሥት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ሊፈጠር የሚችለዉን ማኅበራዊ ችግር ለመቋቋም እና መሠረታዊ የሆኑ የምግብ ፍጆታዎች ላይ እጥረት እንዳያጋጥም፣ ዓለማቀፍ ኩባንያዎች 23 ሚሊዮን ኩንታል የምግብ ምርቶችን ከቀረጥ ነጻ እንዲያስገቡ ጥሪ አቀረበ።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ኮሪያ የተካሄደውን ምርጫ ገዢው ፓርቲ አሸነፈ።
የኮሮና ወረርሽኝ ደቡብ ኮሪያውያን ድምጻቸውን ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያ ከመሄድ አላገዳቸውም ነበር ሆኖም ግን ወደ ምርጫ ጣቢያ ሲያመሩ ጓንት እና ማስክ ማድረግ ግዴታቸው ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ወረርሽኝ ደቡብ ኮሪያውያን ድምጻቸውን ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያ ከመሄድ አላገዳቸውም ነበር ሆኖም ግን ወደ ምርጫ ጣቢያ ሲያመሩ ጓንት እና ማስክ ማድረግ ግዴታቸው ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የሀገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ዛሬ እንደገና መጀመሩን የፌድራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
ኬንያ የአፍ ጭምብል የማያደርጉ ዜጎቿን መቅጣት ጀመረች።
በመዲናዋ ናይሮቢና ሌሎች ከተሞች የአፍ ጭምብል በማያደርጉ ሰዎች ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የናይሮቢ ኮሚኒኬሽን ይፋ ማድረጉን KTN ዘግቧል።ትላንት ተግባራዊ መሆን የጀመረው ይህ ህግ የአፍ መሸፈኛ ያላደረጉ ሰዎች እስከ 20ሺ የኬንያ ሽልንግና በህዝብ መሰብሰቢያ ስፍራ ላይ ሳያደርጉ የተገኙ ሰዎችን ደግሞ እስከ 40ሺ ሽልንግ ይቀጣል።
የማስክ እጥረት መኖሮን የሚገልፁት የሀገሪቱ ነዋሪዎች የአንድ ማስክ ዋጋ መነሻ ዋጋ መቶ ሽልንግ መሆኑና መወደዱን በቅሬታ መልክ አንስተዋል። ከቀናት በፊት የናይሮቢ ገዢ ለነዋሪዎች የቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚያደርግ መግለፁ ይታወሳል።በኬንያ እስካሁን 225 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን 53 ሰዎች አገግመዋል 10 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ህይወታቸውን አጥተዋል።
Via ASHAM TV
@YeneTube @FikerAssefa
በመዲናዋ ናይሮቢና ሌሎች ከተሞች የአፍ ጭምብል በማያደርጉ ሰዎች ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የናይሮቢ ኮሚኒኬሽን ይፋ ማድረጉን KTN ዘግቧል።ትላንት ተግባራዊ መሆን የጀመረው ይህ ህግ የአፍ መሸፈኛ ያላደረጉ ሰዎች እስከ 20ሺ የኬንያ ሽልንግና በህዝብ መሰብሰቢያ ስፍራ ላይ ሳያደርጉ የተገኙ ሰዎችን ደግሞ እስከ 40ሺ ሽልንግ ይቀጣል።
የማስክ እጥረት መኖሮን የሚገልፁት የሀገሪቱ ነዋሪዎች የአንድ ማስክ ዋጋ መነሻ ዋጋ መቶ ሽልንግ መሆኑና መወደዱን በቅሬታ መልክ አንስተዋል። ከቀናት በፊት የናይሮቢ ገዢ ለነዋሪዎች የቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚያደርግ መግለፁ ይታወሳል።በኬንያ እስካሁን 225 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን 53 ሰዎች አገግመዋል 10 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ሳቢያ ህይወታቸውን አጥተዋል።
Via ASHAM TV
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ የኢኦተ ቤተክርስቲያኖች በፖሊስ ሲጠበቁ የሚታይ ሲሆን፣ አልፎ አልፎ ወደ ቤተክርስቲያኖች የሚወስዱ እግረኛ መንገዶች ተዘግተዋል። የኢኦተቤ ፓትርያርክ መንግስት ቆራቢያን ብቻ መግባት እንዲችሉ እንዲፈቅድ ለጠ/ሚ አብይ ደብደቤ ልከዋል።
Via ELU
@YeneTube @FikerAssefa
Via ELU
@YeneTube @FikerAssefa
ጠ/ሚር ዶ/ር አብይ አህመድ እንዲሁም ከቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን የፋሲካ በዓልን አስመልክቶ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎችን ቦታው ድረስ በመገኘት አበረታተዋል።
በኤካ ኮተቤ ሆስፒተሰል የተገኙት መሪዎቹ በተቋሙ እያገለገሉ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎችም የተለያዩ ስጦታዎችን አበርክተዋል።የአረጋውያንን ቤት ማደስ መርሀግብር ሲጀመር ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና ኢ/ር ታከለ ኡማ በመገኘት መርሀግብሩን ያስጀመሩበት እማሆይ አዱኛ መኖሪያ ቤትና የአካባቢው ነዋሪዎች መኖሪያ ቤት በመገኘትም ለፋሲካ በዓል የሚሆኑ የተለያዩ ስጦታዎችን አበርክተዋል። በተጨማሪም አፍንጮ በር አካባቢ ሚገኝ የህፃናት ማሳደጊያ ተገኝተው የፋሲካ በዓል ስጦታ አበርክተዋል።
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
በኤካ ኮተቤ ሆስፒተሰል የተገኙት መሪዎቹ በተቋሙ እያገለገሉ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎችም የተለያዩ ስጦታዎችን አበርክተዋል።የአረጋውያንን ቤት ማደስ መርሀግብር ሲጀመር ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና ኢ/ር ታከለ ኡማ በመገኘት መርሀግብሩን ያስጀመሩበት እማሆይ አዱኛ መኖሪያ ቤትና የአካባቢው ነዋሪዎች መኖሪያ ቤት በመገኘትም ለፋሲካ በዓል የሚሆኑ የተለያዩ ስጦታዎችን አበርክተዋል። በተጨማሪም አፍንጮ በር አካባቢ ሚገኝ የህፃናት ማሳደጊያ ተገኝተው የፋሲካ በዓል ስጦታ አበርክተዋል።
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
#92
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 92 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ!
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ 401 የላብራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ 7 ሰዎች መገኘታቸውን ተከትሎ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 92 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
Via:- ETV
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 92 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ!
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ 401 የላብራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ 7 ሰዎች መገኘታቸውን ተከትሎ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 92 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
Via:- ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የታማሚዎቹ ሁኔታ:
➡️ከአሜሪካ የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ፣ ዕድሜ 21
➡️የጀርመንና የቤልጅዬም የጉዞ ታሪክ ያለውና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ ፣ ዕድሜ 32
➡️ከስዊድን የመጡና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያሉ፣ ዕድሜ 76
➡️ከስዊድን የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ ፣ዕድሜ 34
➡️ከጃፓን የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ፣ ዕድሜ 39
➡️ከአሜሪካ የመጣችና በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረች፣ ዕድሜ 61
➡️የአዲስ አበባ ነዋሪ፣ የጉዞ ታሪክ የሌላት፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ካላት እየተጣራ ይገኛል።
ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
➡️ከአሜሪካ የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ፣ ዕድሜ 21
➡️የጀርመንና የቤልጅዬም የጉዞ ታሪክ ያለውና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ ፣ ዕድሜ 32
➡️ከስዊድን የመጡና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያሉ፣ ዕድሜ 76
➡️ከስዊድን የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ ፣ዕድሜ 34
➡️ከጃፓን የመጣና በለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ፣ ዕድሜ 39
➡️ከአሜሪካ የመጣችና በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረች፣ ዕድሜ 61
➡️የአዲስ አበባ ነዋሪ፣ የጉዞ ታሪክ የሌላት፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ ካላት እየተጣራ ይገኛል።
ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
በናይጄሪያ አንድ የህክምና ባለሙያ በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ምክንያት ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል።
በናይጄሪያ በበኮሮናቫይረስ ምክንያት በህክምና ባለሙያ ላይ የደረሰው ህልፈት በአፍሪካ የመጀመሪያው ሲሆን፥ ለህልፈት የተዳረገው ዶክተር በግሉ ክሊኒክ ውስጥ በቫይረሱ የተያዘውን ታማሚ በሚያክምበት ወቅት በመያዙ ነው ተብሏል፡፡
ዶክተሩ ባሳለፍነው ሰኞ ዕለት ሌጎስ ዩኒቨርስቲ የማስተማሪያ ሆስፒታል ለህክምና ገብቶ የነበረ ሲሆን፥ በወቅቱ ከባድ የህመም ምልክቶች ይታዩበት ነበር ተብሏል።
የናይጄሪያ የህክምና ማህበር ዶክተር ቹጎቦ ኢመካ አርብ እለት በኮሮና ቫረስ ለህልፈት የተዳረገን ታማሚ በሚያክምበት ወቅት ለቫይረሱ መጋለጡን አስታውቋል።
በከጆሮና ቫይረስ ህይወቱ ያለፈው የ51 ዓመቱ ዶክተር የአስም በሽታ እንደነበረበት የህክምና ማህበሩን ጠቅሶ የቫንጋርድ ጋዜጣ ማስነበቡ ተነግሯል።
ምንጭ፦ ቢ.ቢ.ሲ
@Yenetube @Fikerassefa
በናይጄሪያ በበኮሮናቫይረስ ምክንያት በህክምና ባለሙያ ላይ የደረሰው ህልፈት በአፍሪካ የመጀመሪያው ሲሆን፥ ለህልፈት የተዳረገው ዶክተር በግሉ ክሊኒክ ውስጥ በቫይረሱ የተያዘውን ታማሚ በሚያክምበት ወቅት በመያዙ ነው ተብሏል፡፡
ዶክተሩ ባሳለፍነው ሰኞ ዕለት ሌጎስ ዩኒቨርስቲ የማስተማሪያ ሆስፒታል ለህክምና ገብቶ የነበረ ሲሆን፥ በወቅቱ ከባድ የህመም ምልክቶች ይታዩበት ነበር ተብሏል።
የናይጄሪያ የህክምና ማህበር ዶክተር ቹጎቦ ኢመካ አርብ እለት በኮሮና ቫረስ ለህልፈት የተዳረገን ታማሚ በሚያክምበት ወቅት ለቫይረሱ መጋለጡን አስታውቋል።
በከጆሮና ቫይረስ ህይወቱ ያለፈው የ51 ዓመቱ ዶክተር የአስም በሽታ እንደነበረበት የህክምና ማህበሩን ጠቅሶ የቫንጋርድ ጋዜጣ ማስነበቡ ተነግሯል።
ምንጭ፦ ቢ.ቢ.ሲ
@Yenetube @Fikerassefa
ቦሪስ ትራምፕን ተከትለዋል!
ከኮሮና ህመም ያገገሙት የብሪታንያዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን እንደ አሜሪካዉ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁሉ ሃገራቸዉ ለዓለም የጤና ድርጅት የሚያደርገዉ በመቶ ሚሊዮን ዶላር የሚቆጠር ድጋፍ እንዲሳብ ጠየቁ። የዓለም የጤና ድርጅት «WHO» የኮሮና ተስቦን በተመለከተ በሚገባዉ ጊዜ ተገቢ ርምጃን አላደረገም በሚል ነዉ ብሪታንያ ለ«WHO» የሚሰጠዉ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠረዉ ድጋፍ እንዲቆም የተጠየቀዉ ሲል «ኤክስፕሬስ» የተሰኘ የድረገፅን ጨምሮ የተለያዩ የብሪታንያ ድረገፆች የዘገቡት።
ትናንት ማክሰኞ የአሜሪካዉ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የዓለም የዜና ድርጅት የኮሮና ወረርሽኝ በተመለከተ ከቻይና የተላለፈዉን « የተዛባ መረጃ» በማሰራጨቱ ተኅዋሲዉም በዓለም ይህን ያህል ሊስፋፋ ችሏል ፤ ይህ ባይሆን ኖሮ ይህ ሁሉ ነገር ባልተከሰተ ነበር ሲሉ ለድርጅቱ የሚሰጡትን ድጋፍ ያቋረጡበትን ዉሳኔ ተናግረዋል። ከዩናይትድ ስቴትስ በመቀጠል ዓለም አቀፉን የጤና ድርጅት የምትደግፈዉ እንጊሊዝ ድጋፍዋ እንዲቋረጥ ተጠይቋል።
አንድ የእንጊሊዝ ባለስልጣን እንደተናገሩት ፤ « በዓለማችን ተዛምቶ የሚገኘዉ የኮሮና ተኅዋሲ ያደረሰዉ ከፍተኛ እልቂት ፤ የዓለም የጤና ድርጅት «WHO» ጥልቅ ታኅድሶ እንዲያደርግ የሚጠቁም ነዉ ብለዋል። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት የምትሰጠውን ገንዘብ በጊዜያዊነት እንድታቆም ለአስተዳደራቸው ትዕዛዝ መስጠታቸውን እንዳስታወቁ ፤ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት የምትሰጠውን ገንዘብ ለጊዜው ለማቆም መወሰኗ እንዳሳዘናቸው መግለፃቸዉ ይታወቃል። ዶክተር ቴድሮስ አሜሪካ የዓለም ጤና ድርጅት የረዥም ጊዜ ለጋስ ወዳጅ ሆና ቆይታለች። ወዳጅነታችን እንደዚያው ይቀጥላል ብለን ተስፋ እናደርጋለን፤ ብለዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ከኮሮና ህመም ያገገሙት የብሪታንያዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን እንደ አሜሪካዉ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁሉ ሃገራቸዉ ለዓለም የጤና ድርጅት የሚያደርገዉ በመቶ ሚሊዮን ዶላር የሚቆጠር ድጋፍ እንዲሳብ ጠየቁ። የዓለም የጤና ድርጅት «WHO» የኮሮና ተስቦን በተመለከተ በሚገባዉ ጊዜ ተገቢ ርምጃን አላደረገም በሚል ነዉ ብሪታንያ ለ«WHO» የሚሰጠዉ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠረዉ ድጋፍ እንዲቆም የተጠየቀዉ ሲል «ኤክስፕሬስ» የተሰኘ የድረገፅን ጨምሮ የተለያዩ የብሪታንያ ድረገፆች የዘገቡት።
ትናንት ማክሰኞ የአሜሪካዉ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የዓለም የዜና ድርጅት የኮሮና ወረርሽኝ በተመለከተ ከቻይና የተላለፈዉን « የተዛባ መረጃ» በማሰራጨቱ ተኅዋሲዉም በዓለም ይህን ያህል ሊስፋፋ ችሏል ፤ ይህ ባይሆን ኖሮ ይህ ሁሉ ነገር ባልተከሰተ ነበር ሲሉ ለድርጅቱ የሚሰጡትን ድጋፍ ያቋረጡበትን ዉሳኔ ተናግረዋል። ከዩናይትድ ስቴትስ በመቀጠል ዓለም አቀፉን የጤና ድርጅት የምትደግፈዉ እንጊሊዝ ድጋፍዋ እንዲቋረጥ ተጠይቋል።
አንድ የእንጊሊዝ ባለስልጣን እንደተናገሩት ፤ « በዓለማችን ተዛምቶ የሚገኘዉ የኮሮና ተኅዋሲ ያደረሰዉ ከፍተኛ እልቂት ፤ የዓለም የጤና ድርጅት «WHO» ጥልቅ ታኅድሶ እንዲያደርግ የሚጠቁም ነዉ ብለዋል። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት የምትሰጠውን ገንዘብ በጊዜያዊነት እንድታቆም ለአስተዳደራቸው ትዕዛዝ መስጠታቸውን እንዳስታወቁ ፤ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሜሪካ ለዓለም ጤና ድርጅት የምትሰጠውን ገንዘብ ለጊዜው ለማቆም መወሰኗ እንዳሳዘናቸው መግለፃቸዉ ይታወቃል። ዶክተር ቴድሮስ አሜሪካ የዓለም ጤና ድርጅት የረዥም ጊዜ ለጋስ ወዳጅ ሆና ቆይታለች። ወዳጅነታችን እንደዚያው ይቀጥላል ብለን ተስፋ እናደርጋለን፤ ብለዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (OBN)ሁለተኛዉ ቻናል ዛሬ የሙከራ ሥርጭት ጀምሯል፡፡ ይህ ቻናል OBN Horn Of Africa በሚል ስያሜ እንዲጠራ የክልሉ መንግስት ወስኗል፡፡ የቻናሉ ዋነኛ ዓላማ የአፍሪካ ቀንድ ህዝቦችን ማቀራረብ እና ወንድማማችነት ማጠናከር ነዉ፡፡ በተለይም የምስራቅ አፍሪካን ቀጠናዊ ትስስር እዉን ለማድረግ እየተደረገ ያለዉን እንቅስቃሴ እዉን ከማድረግ አኳያ የኦሮሞ ህዝብ እና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የሚጠበቅበትን ሃላፊነት እንዲወጣ ማስቻል ነዉ፡፡ በመሆኑም ቻናሉ በአፋን ኦሮሞ፣ ኢንግሊዘኛ፣ አረቢኛ፣ በሶማሊኛ፣ በትግርኛ፣ በሱዋሂሊ፣ በአፋርኛ አማርኛ፣ በሲዳሚኛ እና በሌሎች ቋንቋዎች ዜና፣ ፕሮግራሞች እና የመዝናኛ ዝግጅትቶችን የሚያሰራጭ ይሆናል!
ቻናሉን ለማግኘት:
Satellite:Eutelsat 8WB ku-band
Down link frequency:11137MHZ
POLARIZATION:HORIZONTAL
SYMBOL RATE:27500
FEC:5/6
Via Addisu Arega
@YeneTube @FikerAssefa
ቻናሉን ለማግኘት:
Satellite:Eutelsat 8WB ku-band
Down link frequency:11137MHZ
POLARIZATION:HORIZONTAL
SYMBOL RATE:27500
FEC:5/6
Via Addisu Arega
@YeneTube @FikerAssefa
ዋፋ ሲናማ ( ሰይጣን ቤት) ለአረንጓዴ ፕሮጀክት ተብሎ ሊፈርስ ነው
የአራዳ መሬት ልማት ማኔጅምነት ቤሮ ከዛሬ 112 አመት በፊት በአፄ ሚኒሊክ ጊዜ የተሰራውን በተለምዶ ስሙ ሜጋ አምፊ ቲያትር ወይንም ሰይጣን ቤት የተባለውን ሲኒማ ቤት ለአረንጓዴ ፕሮጀከት እንደሚያፈርሰው ለሲኒማ ቤቱ በድብዳቤ አሳውቋል።
በቅርስነት የተመዘገበው ቤት መፍረስ እንደማይችል የከተማው ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ማስታወቁ ይታወቃል።
በቸርቸር ጉዳና አካባቢ የሚገኘወ ይሄ ሲኒማ ቤት የአማረኛ ፊልሞችን በማሳየት የሚታወቅ ሲሆን ቀድም ከአስርት አመታት በፊት ደግሞ የሙዚቃ ኮንሰርት ይካሄድበት ነበር።
Via:- www.fidelpost.com
@Yenetube @Fikerassefa
የአራዳ መሬት ልማት ማኔጅምነት ቤሮ ከዛሬ 112 አመት በፊት በአፄ ሚኒሊክ ጊዜ የተሰራውን በተለምዶ ስሙ ሜጋ አምፊ ቲያትር ወይንም ሰይጣን ቤት የተባለውን ሲኒማ ቤት ለአረንጓዴ ፕሮጀከት እንደሚያፈርሰው ለሲኒማ ቤቱ በድብዳቤ አሳውቋል።
በቅርስነት የተመዘገበው ቤት መፍረስ እንደማይችል የከተማው ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ማስታወቁ ይታወቃል።
በቸርቸር ጉዳና አካባቢ የሚገኘወ ይሄ ሲኒማ ቤት የአማረኛ ፊልሞችን በማሳየት የሚታወቅ ሲሆን ቀድም ከአስርት አመታት በፊት ደግሞ የሙዚቃ ኮንሰርት ይካሄድበት ነበር።
Via:- www.fidelpost.com
@Yenetube @Fikerassefa
የቻይና የህክምና ባሉሙያዎች ኢትዮጵያ ገቡ!
ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ለመከላከል የምታደርገው ጥረት ለመደገፍ የተላኩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን አዲስ አበባ ገብተዋል።በውስጡ 12 ልኡካንን የያዘው የቻይና የህክምና ባለሙያዎች ቡድን በዛሬው እለት ነው አዲስ አበባ የገቡት።የህክምና ባለሙያዎቹ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አቀባበል አድርገውላቸዋል።እነዚህ የህክምና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ቆይታቸው ልምዳቸውን የሚያጋሩ ሲሆን፥ በተጨማሪም የኮሮና ቫይረስን ለመቆጣጠርና ለመከላከል የሚያስችሉ መመሪያዎችን እና ቴክኒካል ምክሮችን ለጤና ባለሙያዎች እና ለህክምና ተቋማት ያካፍላሉ ተብሏል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ለመከላከል የምታደርገው ጥረት ለመደገፍ የተላኩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን አዲስ አበባ ገብተዋል።በውስጡ 12 ልኡካንን የያዘው የቻይና የህክምና ባለሙያዎች ቡድን በዛሬው እለት ነው አዲስ አበባ የገቡት።የህክምና ባለሙያዎቹ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አቀባበል አድርገውላቸዋል።እነዚህ የህክምና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ቆይታቸው ልምዳቸውን የሚያጋሩ ሲሆን፥ በተጨማሪም የኮሮና ቫይረስን ለመቆጣጠርና ለመከላከል የሚያስችሉ መመሪያዎችን እና ቴክኒካል ምክሮችን ለጤና ባለሙያዎች እና ለህክምና ተቋማት ያካፍላሉ ተብሏል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
በግንባታው ዘረፍ በአማካሪ ድርጅትነት የተሰማሩ ተቋማት /አማካሪ መሃንዲሶች/ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዝ 2 ሚሊየን 358ሺብር ድጋፍ አበረከቱ፡፡
በዛሬው እለት በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋናው መ/ቤት በተዘጋጀው በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የአማካሪ ድርጅቶቹ የድጋፍ አስተባባሪ ኢንጂነር ተስፍዬ ወርቅነህ ድርጅቶቹን በመወከል የብር ስጦታውን ለተቋቋመው የብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አባል እና ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳሬክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኘ አስረክበዋል።
Via ERA
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬው እለት በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋናው መ/ቤት በተዘጋጀው በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የአማካሪ ድርጅቶቹ የድጋፍ አስተባባሪ ኢንጂነር ተስፍዬ ወርቅነህ ድርጅቶቹን በመወከል የብር ስጦታውን ለተቋቋመው የብሔራዊ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አባል እና ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳሬክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኘ አስረክበዋል።
Via ERA
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ኤርትራውያን የሚኖሩበትን ሕፃጽ መጠለያ ዘግታ ስደተኞቹን ሌላ ቦታ ልታሰፍር ነው። የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር ምክትል ዳይሬክተር እዮብ አወቀ "መዝጋት ልንጀምር ነው" ሲሉ ለፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ለተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ባለፈው የካቲት መጠለያውን ለመዝጋት መዘጋጀታቸውን አስታውቀው የነበረ ቢሆንም እርምጃው በአገሪቱ ኮሮና በመገኘቱ መዘግየቱን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘገባ አስታውሷል።
በሕንፃጽ የሚኖሩ ወደ ሌላ ጣቢያ የመዘዋወር ወይም በኢትዮጵያ በቋሚነት የመኖርና የመስራት ምርጫ አላቸው።13,022 ስደተኞች የሚኖሩበት መጠለያ የሚዘጋው አንድም የተ.መ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን የሚሰጠው ገንዘብ በመቀነሱ መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ለተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ባለፈው የካቲት መጠለያውን ለመዝጋት መዘጋጀታቸውን አስታውቀው የነበረ ቢሆንም እርምጃው በአገሪቱ ኮሮና በመገኘቱ መዘግየቱን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘገባ አስታውሷል።
በሕንፃጽ የሚኖሩ ወደ ሌላ ጣቢያ የመዘዋወር ወይም በኢትዮጵያ በቋሚነት የመኖርና የመስራት ምርጫ አላቸው።13,022 ስደተኞች የሚኖሩበት መጠለያ የሚዘጋው አንድም የተ.መ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን የሚሰጠው ገንዘብ በመቀነሱ መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለደንበኞቹ የሶስት ወራት የብድር መክፈያ እፎይታ ሰጠ!
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ምክንያት በማድረግ ለጋራ መኖሪያ ቤት ደንበኞቹ የሶስት ወራት የብድር መክፈያ እፎይታ ጊዜ መስጠቱን አስታወቀ።በዚህም ባንኩ ከደንበኞቹ መሰብሰብ የሚችለውን ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ወደቀጣይ ጊዜ ማስተላለፉን ነው የገለጸው።
የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ባንኩ መንግስት ነዋሪዎችን የቤት ችግር ለመፍታት ያወጣውን ፖሊሲ መሰረት በማድረግ ላለፉት ዓመታት ከ74 ቢሊዮን ብር በላይ በአዲስ አበባ ከተማና በክልል ከተሞች ለፕሮግራም ማስፈጸሚያ ብድር መስጠቱን ገልጸዋል። በተጨማሪም ነዋሪዎች ከባንኮች ጋር በመቆጠብ የቤት እድለኛ በሚሆኑበት ጊዜ የሚሰጠውን በረጅም ጊዜ የሚከፈል ውል ከ107 ሺህ በላይ ለሆኑ ደንበኞች ከ15 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ማቅረቡንም ተናግረዋል።
ምንጭ: ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ምክንያት በማድረግ ለጋራ መኖሪያ ቤት ደንበኞቹ የሶስት ወራት የብድር መክፈያ እፎይታ ጊዜ መስጠቱን አስታወቀ።በዚህም ባንኩ ከደንበኞቹ መሰብሰብ የሚችለውን ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ወደቀጣይ ጊዜ ማስተላለፉን ነው የገለጸው።
የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ባንኩ መንግስት ነዋሪዎችን የቤት ችግር ለመፍታት ያወጣውን ፖሊሲ መሰረት በማድረግ ላለፉት ዓመታት ከ74 ቢሊዮን ብር በላይ በአዲስ አበባ ከተማና በክልል ከተሞች ለፕሮግራም ማስፈጸሚያ ብድር መስጠቱን ገልጸዋል። በተጨማሪም ነዋሪዎች ከባንኮች ጋር በመቆጠብ የቤት እድለኛ በሚሆኑበት ጊዜ የሚሰጠውን በረጅም ጊዜ የሚከፈል ውል ከ107 ሺህ በላይ ለሆኑ ደንበኞች ከ15 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ማቅረቡንም ተናግረዋል።
ምንጭ: ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
❤1
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከኢስቶንያ ፕሬዝደንት ጋር በኮሮና ወረርሽኝ ዙሪያ በስልክ ተወያዩ!
የኢስቶንያ ፕሬዝደንት ከረስቲ ካልጁሌይድ ከፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ባደረጉት የስልክ ጥሪ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በሚደረጉ ጥረቶች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡የበሽታውን ስርጭትም ሆነ የሚያስከትላቸውን ጉዳቶች ለመቆጣጠር እንዲቻል የተቀናጀ አጋርነትን መፍጠር እንደሚገባ መሪዎቹ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
Via AMN
@YeneTube @FikerAssefa
የኢስቶንያ ፕሬዝደንት ከረስቲ ካልጁሌይድ ከፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ባደረጉት የስልክ ጥሪ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል በሚደረጉ ጥረቶች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡የበሽታውን ስርጭትም ሆነ የሚያስከትላቸውን ጉዳቶች ለመቆጣጠር እንዲቻል የተቀናጀ አጋርነትን መፍጠር እንደሚገባ መሪዎቹ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
Via AMN
@YeneTube @FikerAssefa
ጅቡቲ ባንድ ቀን 156 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን እንዳገኘች የሀገሪቱን ጤና ሚንስቴር ጠቅሶ ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል፡፡ ኬንያ ደሞ 9 አዲስ በቫይረሱ ተያዙ ሰዎች እንዳገኘች እና በቫይረሱ የሞቱ ሰዎችም 11 እንደደረሱ ሲትዝን ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa