YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
#NewsAlert

ተጨማሪ ሁለት ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

#አንደኛው

- በሽታውን ሪፖርት ካደረጉ ሀገር የመጣ የ28 አመት ኢትዮጵያ ሲሆን ቤልጂየም እና ኔዘርላንድ የተጓዘ መሆኑ ተነግሯል።

- ግለሰቡ ከመጣበት ቀን ጀምሮ ራሱን ለይቶ ማቆየቱ ተገልጿል

#ሁለተኛው

- የ34 አመት ኢትዮጵያዊ ሲሆን መጋቢት 10 ነበር ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ የቫይረሱን ምልክቶች በማሳየቱ ለይቶ ማቆያ ገብቶ በተደረገለት ምርመራ ቫይረሱ እንደተገኘበት ተነግሯል።

--------
ሁለቱም ታማሚዎች በጥሩ ሁኔታ ናቸው እንዲሁም ከዚህ በፊት የተገለፁት 8ቱ በቫይሩ የተጠቁትም ጤናቸው ጥሩ ላይ መሆናቸው ጤና ሚንስቴር ዛሬ በአወጣው መግለጫ አስታውቋል።

Via:- ጤና ሚንስቴር
@Yenetube @Fikerassefa