ጣሊያን ዛሬ ከ5,986 ሰው በቫይረሱ ተጠቅቷል 627 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ሞተዋል። በአጠቃላይ ጣሊያን 47,021 በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ሲኖሩ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እስከ ዛሬ በጣሊያን 4,032 ሰው ሞቷል።
የሟቾችና የተጠቂዎች ቁጥር በጣሊያን ዛሬ አሻቅባል ከሌላው ጊዜ በተለየ።
@Yenetube @Fikerassefa
የሟቾችና የተጠቂዎች ቁጥር በጣሊያን ዛሬ አሻቅባል ከሌላው ጊዜ በተለየ።
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች በቁጥር :-
- ጀንዋሪ 19: 100 ተጠቂ
- ጀንዋሪ 24: 1,000 ተጠቂ
- ጀንዋሪ 28: 5,000 ተጠቂ
- ፌብራሪ 12: 50,000 ተጠቂ
- ማርች 6: 100,000 ተጠቂ
- ማርች 14: 150,000 ተጠቂ
- ማርች 18: 200,000 ተጠቂ
- ማርች 19: 225,000 ተጠቂ
- ማርች 20: 250,000 ተጠቂ
@Yenetube @FikerAssefa
- ጀንዋሪ 19: 100 ተጠቂ
- ጀንዋሪ 24: 1,000 ተጠቂ
- ጀንዋሪ 28: 5,000 ተጠቂ
- ፌብራሪ 12: 50,000 ተጠቂ
- ማርች 6: 100,000 ተጠቂ
- ማርች 14: 150,000 ተጠቂ
- ማርች 18: 200,000 ተጠቂ
- ማርች 19: 225,000 ተጠቂ
- ማርች 20: 250,000 ተጠቂ
@Yenetube @FikerAssefa
በዳዉሮ ዞን እና ኮንታ ልዩ ወረዳ ለ15 ቀናት መብራት እንደሚቋረጥ ተገልጿል።
ለረጅም ጊዜ የዳዉሮ እና ኮንታ ህዝብ ሲያገለግል የነበረዉ የአባ ሳብስቴሽን የመሬት መደርመስ አደጋ ስለደረሰበት የቦታ ለዉጥ ለማድረግ ከ15/7/2012 .ዓ.ም ጀምሮ ለ15 ቀናት መብራት እንደሚቋረጥ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዩትሊቲ ተገልጿል።
ምንጭ:የዳዉሮ ዞን መ/ኮ/ጉ መምሪያ
@YeneTube @FikerAssefa
ለረጅም ጊዜ የዳዉሮ እና ኮንታ ህዝብ ሲያገለግል የነበረዉ የአባ ሳብስቴሽን የመሬት መደርመስ አደጋ ስለደረሰበት የቦታ ለዉጥ ለማድረግ ከ15/7/2012 .ዓ.ም ጀምሮ ለ15 ቀናት መብራት እንደሚቋረጥ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዩትሊቲ ተገልጿል።
ምንጭ:የዳዉሮ ዞን መ/ኮ/ጉ መምሪያ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ጥፋት እያደረሰ ያለውን የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን ለመከላከል የተለያዩ የጥንቃቄ ርምጃዎችን መውሰዱን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ገለጹ፡፡
ከተወሰዱት የጥንቃቄ እርምጃዎች ውስጥ የታወቁ እና የቆዩ ህመም እንደ ስኳር፣የደም ግፊት እና ሌሎች ተመሳሳይ የጤና እክል ያለባቸው እንዲሁም እድሜያቸው የገፋ የኤጀንሲው አባላት በመኖሪያ ቤታቸው እንዲቆዩ ውሳኔ ላይ መደረሱን ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር ሹመቴ ግዛው አስታውቀዋል::
ነፍሰጡሮች ላልተወሰነ ጊዜ ቤታቸው እንዲቆዩ መወሰኑን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ ስርጭቱን ለመከላከል የተፋፈገ የቢሮ አቀማመጥ ያላቸው የስራ ክፍሎች በፈረቃ እንዲሰሩ የማድረግ እና እንደየስራ ባህሪያቸው በቤታቸው በመሆን በኦንላይን (online) ስራዎቻቸውን እንዲያከናውኑ ይሆናል ብለዋል፡፡ኤጀንሲው ከዚህ ቀደም ከአቅመ ደካሞች እና ከነብሰጡሮች በስተቀር ሊፍት እንዳይጠቀሙ ከማስጠንቀቅ ባለፈ የሰዓት መቆጣጠሪያ (አሻራ) ማቋረጡ የሚታወስ ነው፡
ምንጭ፡-INSA
@YeneTube @FikerAssefa
ከተወሰዱት የጥንቃቄ እርምጃዎች ውስጥ የታወቁ እና የቆዩ ህመም እንደ ስኳር፣የደም ግፊት እና ሌሎች ተመሳሳይ የጤና እክል ያለባቸው እንዲሁም እድሜያቸው የገፋ የኤጀንሲው አባላት በመኖሪያ ቤታቸው እንዲቆዩ ውሳኔ ላይ መደረሱን ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር ሹመቴ ግዛው አስታውቀዋል::
ነፍሰጡሮች ላልተወሰነ ጊዜ ቤታቸው እንዲቆዩ መወሰኑን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ ስርጭቱን ለመከላከል የተፋፈገ የቢሮ አቀማመጥ ያላቸው የስራ ክፍሎች በፈረቃ እንዲሰሩ የማድረግ እና እንደየስራ ባህሪያቸው በቤታቸው በመሆን በኦንላይን (online) ስራዎቻቸውን እንዲያከናውኑ ይሆናል ብለዋል፡፡ኤጀንሲው ከዚህ ቀደም ከአቅመ ደካሞች እና ከነብሰጡሮች በስተቀር ሊፍት እንዳይጠቀሙ ከማስጠንቀቅ ባለፈ የሰዓት መቆጣጠሪያ (አሻራ) ማቋረጡ የሚታወስ ነው፡
ምንጭ፡-INSA
@YeneTube @FikerAssefa
የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የ500 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አጸደቀ!
የዓለም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ የ500 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ያጸደቀ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 250 ሚሊዮን ዶላር በእርዳታ፣ 250 ሚሊዮን ዶላሩ ደግሞ በብድር የተሰጠ ነው፡፡የገንዘብ ድጋፉ የተደረገው በአገሪቱ የተጀመረው የኢኮኖሚ ሪፎርምን ለመደገፍ ነው ተብሏል፡፡
ምንጭ:ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የዓለም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ የ500 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ያጸደቀ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 250 ሚሊዮን ዶላር በእርዳታ፣ 250 ሚሊዮን ዶላሩ ደግሞ በብድር የተሰጠ ነው፡፡የገንዘብ ድጋፉ የተደረገው በአገሪቱ የተጀመረው የኢኮኖሚ ሪፎርምን ለመደገፍ ነው ተብሏል፡፡
ምንጭ:ETV
@YeneTube @FikerAssefa
ጉግል ትምህርታዊ ኮሮናቫይረስ ድር ገፅ ይጀምራል ከኤን.ኤን.ን. ብራያን ፈንግ ስለ ደህንነት እና ስለ ወረርሽኙ መረጃ የያዘ ጉግል ቅዳሜ አንድ የኮሮናቫይረስ ትምህርት ድር ገፅ ጣቢያ ጀመረ ፡፡
እርምጃው የሚመጣው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፒን ጉግል አሜሪካን ሀገር አቀፍ የመፈተሻ ድር ገፅ ጣቢያን በመገንባት አሜሪካውያን መጠይቅ እንዲመልሱ እና በአቅራቢያቸው ወደሚገኙ የሙከራ አካባቢዎች እንዲሄዱ ሊያደርጉ እንደሆነ ከተናገሩ በኃላ ነው ፡፡ ግን ጉግል የአስተዳደሩን የይገባኛል ጥያቄ በጭራሽ አላረጋገጠም እንዲሁም ቅዳሜ ያስጀመረው ድርጣቢያ የሙከራ መመልከቻን አያካትትም ፡፡
ጣቢያው google.com/covid19 “በትምህርቱ ፣ በመከላከል እና በአካባቢያዊ ሀብቶች ላይ ያተኮረ ነው ፡፡ ሰዎች በመንግስት ላይ የተመሠረተ መረጃን ፣ የደህንነት እና የመከላከያ ምክሮችን ፣ ከ COVID-19 ጋር የተዛመዱ የፍለጋ አዝማሚያዎችን ፣ እና ለግለሰቦች ፣ ለአስተማሪዎች እና ንግዶች ተጨማሪ መረጃዎች ማግኘት ይችላሉ ፡፡ ፣ ጉግል በብሎግ ልኡክ ጽሑፍ ላይ ተናግሯል:
-CNN #YeneTube
@YeneTube @Fikerassefa
እርምጃው የሚመጣው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፒን ጉግል አሜሪካን ሀገር አቀፍ የመፈተሻ ድር ገፅ ጣቢያን በመገንባት አሜሪካውያን መጠይቅ እንዲመልሱ እና በአቅራቢያቸው ወደሚገኙ የሙከራ አካባቢዎች እንዲሄዱ ሊያደርጉ እንደሆነ ከተናገሩ በኃላ ነው ፡፡ ግን ጉግል የአስተዳደሩን የይገባኛል ጥያቄ በጭራሽ አላረጋገጠም እንዲሁም ቅዳሜ ያስጀመረው ድርጣቢያ የሙከራ መመልከቻን አያካትትም ፡፡
ጣቢያው google.com/covid19 “በትምህርቱ ፣ በመከላከል እና በአካባቢያዊ ሀብቶች ላይ ያተኮረ ነው ፡፡ ሰዎች በመንግስት ላይ የተመሠረተ መረጃን ፣ የደህንነት እና የመከላከያ ምክሮችን ፣ ከ COVID-19 ጋር የተዛመዱ የፍለጋ አዝማሚያዎችን ፣ እና ለግለሰቦች ፣ ለአስተማሪዎች እና ንግዶች ተጨማሪ መረጃዎች ማግኘት ይችላሉ ፡፡ ፣ ጉግል በብሎግ ልኡክ ጽሑፍ ላይ ተናግሯል:
-CNN #YeneTube
@YeneTube @Fikerassefa
ለአበባና አትክልት አምራችና ላኪዎች ከየካቲት እስከ ግንቦት ያሉት ወራት በአበባ ሥራ ትልቅ የንግድ እንቅስቃሴ ያለበት ነበር፤ አሁን ግን በኮሮናቫይረስ ወረርሽን ምክንያት ያለው የአበባ ዋጋ ካለፈው አመት አማካይ ጋር ሲነጻጸር በ85 በመቶ መቀነሱን በዘርፉ ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ንግስት እሌኒ መታሰቢያ ሆስፒታል፦፡
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ንግስት እሌኒ መታሰቢያ ሆስፒታል፤ የኮረና ሻይረስን (COVID 19 ) ለመከላከል፤ በዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ የተቋቋመዉ ንዑስ ኮሚቴ የመከላከል ስራዉን አጠናክሮ እንደቀጠለ ተገለፀ ።
ይህን የገለፁት ዶ/ር አያኖ ሻንቆ በዩኒቨርሲቲዉ በምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የን/እ/መ/መ ሆስፒታል ቺቨ ኤግዚኩቲቨ ዳይሬክተር ሲሆኑ የመንግስት መግለጫ ከወጣበት ቀን አንስቶ ፤
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አስቸኳይ ስብሰባ በመጥራት ፤ የኮረና ሻይረስን ( COVID 19 ) የመከላከል ስራን በዘላቂነት አጠናክሮ ለማስቀጠል በተቋቋመዉ ዓብይ ግብረ ሃይል ኮሚቴ ስር ንዑሳን ኮሚቴዎችን ካቋቋሙበት ቀንና ሰዓት ጀምሮ ፤
የንግስት እሌኒ መታሰቢያ ሆስፒታል ንዑስ ኮሚቴ እንደ ሌሎቹ ንዑሳን ኮሚቴዎች ፤ የመከላከል ስራዉን አጠናክሮ መቀጠሉን በማስገንዘብ ፤ ለዚህም በዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ቀጥተኛ እና አፋጣኝ አመራር ሰጪነት ዩኒቨርሲቲዉ ቋሚ ሁለንተናዊ አመራር እና ድጋፍ እያደረገላቸዉ በመሆኑ ልባዊ ምስጋናቸዉን አቅርበዋል ።
ዶ/ር አያኖ አክለዉም በሆስፒታሉ የሚገኘዉ ግብረ ሀይል፤ ከመከላከል ስራዉ ጎን ለጎን የህከምና እና የቫይረሱን ስርጭት ለማወቅ የልየታ ስራዎች በተለያዩ የህክምና ማሽኖች ( የትኩሳት፣ የጉሮሮ ህመም እና ሳል ወ.ዘ.ተ መለያዎች ) በመታገዝ እየተሰሩ ቢሆንም ፤
እስካሁን በሆስፒታሉ ምንም ዓይነት ከቫይረሱ ጋር የተገናኘ የህክምና ታሪክ ያለዉ(ያላት) ታካሚ(ት) እንዳልተገኘ በመግለፅ ፤ እንደ ድንገት በከተማችን ዉስጥ የሚወሩ አሉባልታዎች ካሉም ፤ ይህን ቃል መጠይቅ እስከሰጡበት ደቂቃ እና ሰከንድ ድረስ ባላቸዉ መረጃ መሰረት ፈፅሞ ዉሸት መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ ብለዋል ።
ሆኖም ህብረተሰቡ ሌሎችንም ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል ስለሚረዳዉ ፤ በአሁኑ ወቅት በተለያየ ሚዲያ ከቫይረሱ ስርጭት ጋር ተያይዞ በጤና ሚኒስቴር ፤ በህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዉት አልያም በሚመለከታቸዉ የጤና ባለሙያዎች የሚተላለፉ ፤ የመከላከያ መንገዶችን በሚገባ በማወቅ ያለማቋረጥ በጥንቃቄ ሊተገብራቸዉ ይገባል ብለዋል ። ለዚህም ዶክተሩ እንደ ምክንያትነት ጨምረዉ ያነሱት ጉዳይ የቫይረሱ ስርጭት ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መምጣቱን እና በአስደንጋጭ ሁኔታ የዓለም ስጋት እየሆነ እንዳለ ነዉ ።አያይዘዉም በዚህ ወቅት ከCOVID 19 ጋር ተያይዞ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የሚያስቀልድ እና የሚፌያስፌዝ ሁኔታ እንደሌለ በአፅኖት በማስገንዘብ ፤
ፀሎት ለአንድ ሀይማኖተኛ ወይንም አማኝ ጥሩ ነገር ቢሆንም ፤ ቤተዕምነቶች አከባቢ ለአምልኮ የሚደረጉ ስብሰባዎች ጥንቃቄ ሊደረግባቸዉ ይገባል ። ማንኛዉም ስብሰባዎች አስቸኳይ እና አንገብጋቢም ቢሆኑም እንኳ በዛዉ ልክ ጥንቃቄ ያስፈልጋቸዋል። ምክንያትም ምዕመናን ወይንም የስብሰባ ተሰብሳቢዎች ከተሰበሰቡበት ተመልሰዉ ወደ ህዝቡ ሲቀላቀሉ ምን አልባት ቫይረሱ ከሌላ ሰዉ ተላልፎባቸዉ ከሆነ ወደ ሌሎች ሰዎች ሊያስተላልፉ ስለሚችሉ ነዉ ብለዋል ።
በመጨረሻም በሆስፒታሉ የመገኘት አጋጣሚ ያላቸዉ ፤ በኢንተርንሺፕ ላይ ያሉ የህክምና ተማሪዎች እና ሀኪሞች ፤ ህሙማን ፣ የህሙማን ጠያቂዎች እና ሁሉም ሰራተኞች ወደ ሆስፒታሉ ሲገቡና ሲወጡ ያለ ምንም መዘናጋት ፤ በሆስፒታሉ የተሰናዱትን የንፅህና መጠበቂያ አቅርቦቶችን(ሳኒታይዘሮችን ) በሚገባ መጠቀም እንደሚገባቸዉ በመግለፅ ፤
በሆስፒታሉ ቫይረሱ የተላለፈበት ታካሚ ተለይቶ በአስፈላጊዉ የመገናኛ ብዙሀን(በ8335) እስካልገለፅን ድረስ ባለመጨናነቅ እራሳቸዉ እና በቅርባቸዉ የሚያገኙዋቸዉን ወገኖች ለመታደግ ፤ ቫይረሱን የመከላከል ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት እንዲደረግ ጥሪያቸዉን በማስተላለፍ ፤ የመከላከል ስራዉ የሁሉም ግለሰብ ፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጉዳይ መሆን እንዳለበትም በአንክሮ ገልፀዋል።
በሆስፒታሉ አግኝተን ያነጋገርናቸዉ አንድ አንድ ግለሰቦች በበኩላቸዉ ፤ ለሆስፒታሉ አገልግሎት መሻሻል ለዩኒቨርሲቲዉ ጉልህ አስተዋፆ እዉቅና በመስጠት ፤ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እየተደረገ ያለዉም ጥረት ከፍርሀት እና ስጋት እንዳዳናቸዉ እንዲሁም ስለ ቫይረሱ ምንነት ያላቸዉን ግንዛቤ እዳሳደገላቸዉ ገልፀዉልናል ።
ዘገባዉ የህዝብ ግንኙነት እና ዓለሞ አቀፍ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነዉ
@YeneTube @FIkerassefa
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ንግስት እሌኒ መታሰቢያ ሆስፒታል፤ የኮረና ሻይረስን (COVID 19 ) ለመከላከል፤ በዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ የተቋቋመዉ ንዑስ ኮሚቴ የመከላከል ስራዉን አጠናክሮ እንደቀጠለ ተገለፀ ።
ይህን የገለፁት ዶ/ር አያኖ ሻንቆ በዩኒቨርሲቲዉ በምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የን/እ/መ/መ ሆስፒታል ቺቨ ኤግዚኩቲቨ ዳይሬክተር ሲሆኑ የመንግስት መግለጫ ከወጣበት ቀን አንስቶ ፤
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አስቸኳይ ስብሰባ በመጥራት ፤ የኮረና ሻይረስን ( COVID 19 ) የመከላከል ስራን በዘላቂነት አጠናክሮ ለማስቀጠል በተቋቋመዉ ዓብይ ግብረ ሃይል ኮሚቴ ስር ንዑሳን ኮሚቴዎችን ካቋቋሙበት ቀንና ሰዓት ጀምሮ ፤
የንግስት እሌኒ መታሰቢያ ሆስፒታል ንዑስ ኮሚቴ እንደ ሌሎቹ ንዑሳን ኮሚቴዎች ፤ የመከላከል ስራዉን አጠናክሮ መቀጠሉን በማስገንዘብ ፤ ለዚህም በዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ቀጥተኛ እና አፋጣኝ አመራር ሰጪነት ዩኒቨርሲቲዉ ቋሚ ሁለንተናዊ አመራር እና ድጋፍ እያደረገላቸዉ በመሆኑ ልባዊ ምስጋናቸዉን አቅርበዋል ።
ዶ/ር አያኖ አክለዉም በሆስፒታሉ የሚገኘዉ ግብረ ሀይል፤ ከመከላከል ስራዉ ጎን ለጎን የህከምና እና የቫይረሱን ስርጭት ለማወቅ የልየታ ስራዎች በተለያዩ የህክምና ማሽኖች ( የትኩሳት፣ የጉሮሮ ህመም እና ሳል ወ.ዘ.ተ መለያዎች ) በመታገዝ እየተሰሩ ቢሆንም ፤
እስካሁን በሆስፒታሉ ምንም ዓይነት ከቫይረሱ ጋር የተገናኘ የህክምና ታሪክ ያለዉ(ያላት) ታካሚ(ት) እንዳልተገኘ በመግለፅ ፤ እንደ ድንገት በከተማችን ዉስጥ የሚወሩ አሉባልታዎች ካሉም ፤ ይህን ቃል መጠይቅ እስከሰጡበት ደቂቃ እና ሰከንድ ድረስ ባላቸዉ መረጃ መሰረት ፈፅሞ ዉሸት መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ ብለዋል ።
ሆኖም ህብረተሰቡ ሌሎችንም ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል ስለሚረዳዉ ፤ በአሁኑ ወቅት በተለያየ ሚዲያ ከቫይረሱ ስርጭት ጋር ተያይዞ በጤና ሚኒስቴር ፤ በህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዉት አልያም በሚመለከታቸዉ የጤና ባለሙያዎች የሚተላለፉ ፤ የመከላከያ መንገዶችን በሚገባ በማወቅ ያለማቋረጥ በጥንቃቄ ሊተገብራቸዉ ይገባል ብለዋል ። ለዚህም ዶክተሩ እንደ ምክንያትነት ጨምረዉ ያነሱት ጉዳይ የቫይረሱ ስርጭት ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ መምጣቱን እና በአስደንጋጭ ሁኔታ የዓለም ስጋት እየሆነ እንዳለ ነዉ ።አያይዘዉም በዚህ ወቅት ከCOVID 19 ጋር ተያይዞ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የሚያስቀልድ እና የሚፌያስፌዝ ሁኔታ እንደሌለ በአፅኖት በማስገንዘብ ፤
ፀሎት ለአንድ ሀይማኖተኛ ወይንም አማኝ ጥሩ ነገር ቢሆንም ፤ ቤተዕምነቶች አከባቢ ለአምልኮ የሚደረጉ ስብሰባዎች ጥንቃቄ ሊደረግባቸዉ ይገባል ። ማንኛዉም ስብሰባዎች አስቸኳይ እና አንገብጋቢም ቢሆኑም እንኳ በዛዉ ልክ ጥንቃቄ ያስፈልጋቸዋል። ምክንያትም ምዕመናን ወይንም የስብሰባ ተሰብሳቢዎች ከተሰበሰቡበት ተመልሰዉ ወደ ህዝቡ ሲቀላቀሉ ምን አልባት ቫይረሱ ከሌላ ሰዉ ተላልፎባቸዉ ከሆነ ወደ ሌሎች ሰዎች ሊያስተላልፉ ስለሚችሉ ነዉ ብለዋል ።
በመጨረሻም በሆስፒታሉ የመገኘት አጋጣሚ ያላቸዉ ፤ በኢንተርንሺፕ ላይ ያሉ የህክምና ተማሪዎች እና ሀኪሞች ፤ ህሙማን ፣ የህሙማን ጠያቂዎች እና ሁሉም ሰራተኞች ወደ ሆስፒታሉ ሲገቡና ሲወጡ ያለ ምንም መዘናጋት ፤ በሆስፒታሉ የተሰናዱትን የንፅህና መጠበቂያ አቅርቦቶችን(ሳኒታይዘሮችን ) በሚገባ መጠቀም እንደሚገባቸዉ በመግለፅ ፤
በሆስፒታሉ ቫይረሱ የተላለፈበት ታካሚ ተለይቶ በአስፈላጊዉ የመገናኛ ብዙሀን(በ8335) እስካልገለፅን ድረስ ባለመጨናነቅ እራሳቸዉ እና በቅርባቸዉ የሚያገኙዋቸዉን ወገኖች ለመታደግ ፤ ቫይረሱን የመከላከል ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት እንዲደረግ ጥሪያቸዉን በማስተላለፍ ፤ የመከላከል ስራዉ የሁሉም ግለሰብ ፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጉዳይ መሆን እንዳለበትም በአንክሮ ገልፀዋል።
በሆስፒታሉ አግኝተን ያነጋገርናቸዉ አንድ አንድ ግለሰቦች በበኩላቸዉ ፤ ለሆስፒታሉ አገልግሎት መሻሻል ለዩኒቨርሲቲዉ ጉልህ አስተዋፆ እዉቅና በመስጠት ፤ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እየተደረገ ያለዉም ጥረት ከፍርሀት እና ስጋት እንዳዳናቸዉ እንዲሁም ስለ ቫይረሱ ምንነት ያላቸዉን ግንዛቤ እዳሳደገላቸዉ ገልፀዉልናል ።
ዘገባዉ የህዝብ ግንኙነት እና ዓለሞ አቀፍ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነዉ
@YeneTube @FIkerassefa
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በጋራ የመከላከል ስራ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያ ምእመናን እንዲሳተፍ የተላለፍ ጥሪ
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የዲጅታል ላይብራሪ አገልግሎት በየዶርሙ ሊሰጥ ነው። #የኔቲዩብ
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለተማሪዎቹ የላይብራሪ አገልግሎት እስከ መኝታ ክፍል ማድረስ ጀመረ። በአሁኑ ሰዓት በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት ተማሪዎች ለ15 ቀናት ያህል ግቢ ውስጥና መኝታ ክፍላቸው ውስጥ ብቻ በመሆን እንድያጠኑ ተደርጓል።
ተማሪ ከላይብራሪ ርቆ አስቸጋሪ ስለሆነ አዲስ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ከ72 ሺህ በላይ መጽሐፍትና የተወሰኑ ቪዲዮዎች እንዲሁም የአንደኛ ዓመት የ2ኛ ሴሚስተር ኮርሶችን መኝታ ክፍላቸው ድረስ እናደርሳለን። በላፕቶፕ ወይም በስማርት ስልክ መጽሐፍ አውርደው ማንበብና ቪዲዮ ማየት ይችላሉ። በ1.5 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ ጥላ ስር ወይም ሜዳ ላይ ዘና ብለው ቴክኖሎጂውን መጠቀም ይችላሉ። SRE የራሱ Wi-fi ስላለው ኢንተርኔትም ሆነ ከቢል አይፈልግም።
የቴክኖሎጂው ልዩ ብቃት መምህራን በራሳቸው አካውንት ፎልደር በመክፈት ለተማሪዎች ሞጁሎችና በቪዲዮ የተቀረፁ ሌክቸሮችን ማሽኑ ላይ በመጫን ተማሪዎች በቀላሉ በስልክና በላፕቶፕ አውርደው እንዲጠቀሙ ማስቻሉ ነው። አጠቃቀሙ wi-fi መጫን፣ SRE Digital Library የሚለውን መምረጥ፣ ከ1-8 የሚሰጥ ቁጥር ማስገባት፣ ጉግል ክሮም (Google Chrome) ኦፐራ (Opera) ወይም ዩሲ ብራውዘር (UC browser) በመጠቀም 20.20.8.8 በማለት መፈለግ (Search ማድረግ) ነው።
ሁሉም ስማርት ስልክና ላፕቶፕ ስለለለው በተማሪዎች መሃል የአጠቃቀም ልዩነት አለ። ላይብራሪ ውስጥ የጋራ ኮምፒውተሮች ቢኖሩንም ከላይብራሪ ውጭ ሲሆን ኮምፒውተር ወይም ስማርት ስልክ የለላቸው አገልግሎቱን አይጠቀሙም። ከእነዚህ ተማሪዎች ውስጥ ጥቂቱን እንኳ መደገፍ የሚትፈልጉ ወገኖች ካላችሁ ከታላቅ ምስጋናና አክብሮት ጋር እናመቻቻለን።
መረጃውን ያደረሰን - የላይብራሪና ዶክመንቴሽን አገልግሎት ዳይረክቶሬት
@YeneTube @Fikerassefa
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለተማሪዎቹ የላይብራሪ አገልግሎት እስከ መኝታ ክፍል ማድረስ ጀመረ። በአሁኑ ሰዓት በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት ተማሪዎች ለ15 ቀናት ያህል ግቢ ውስጥና መኝታ ክፍላቸው ውስጥ ብቻ በመሆን እንድያጠኑ ተደርጓል።
ተማሪ ከላይብራሪ ርቆ አስቸጋሪ ስለሆነ አዲስ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ከ72 ሺህ በላይ መጽሐፍትና የተወሰኑ ቪዲዮዎች እንዲሁም የአንደኛ ዓመት የ2ኛ ሴሚስተር ኮርሶችን መኝታ ክፍላቸው ድረስ እናደርሳለን። በላፕቶፕ ወይም በስማርት ስልክ መጽሐፍ አውርደው ማንበብና ቪዲዮ ማየት ይችላሉ። በ1.5 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ ጥላ ስር ወይም ሜዳ ላይ ዘና ብለው ቴክኖሎጂውን መጠቀም ይችላሉ። SRE የራሱ Wi-fi ስላለው ኢንተርኔትም ሆነ ከቢል አይፈልግም።
የቴክኖሎጂው ልዩ ብቃት መምህራን በራሳቸው አካውንት ፎልደር በመክፈት ለተማሪዎች ሞጁሎችና በቪዲዮ የተቀረፁ ሌክቸሮችን ማሽኑ ላይ በመጫን ተማሪዎች በቀላሉ በስልክና በላፕቶፕ አውርደው እንዲጠቀሙ ማስቻሉ ነው። አጠቃቀሙ wi-fi መጫን፣ SRE Digital Library የሚለውን መምረጥ፣ ከ1-8 የሚሰጥ ቁጥር ማስገባት፣ ጉግል ክሮም (Google Chrome) ኦፐራ (Opera) ወይም ዩሲ ብራውዘር (UC browser) በመጠቀም 20.20.8.8 በማለት መፈለግ (Search ማድረግ) ነው።
ሁሉም ስማርት ስልክና ላፕቶፕ ስለለለው በተማሪዎች መሃል የአጠቃቀም ልዩነት አለ። ላይብራሪ ውስጥ የጋራ ኮምፒውተሮች ቢኖሩንም ከላይብራሪ ውጭ ሲሆን ኮምፒውተር ወይም ስማርት ስልክ የለላቸው አገልግሎቱን አይጠቀሙም። ከእነዚህ ተማሪዎች ውስጥ ጥቂቱን እንኳ መደገፍ የሚትፈልጉ ወገኖች ካላችሁ ከታላቅ ምስጋናና አክብሮት ጋር እናመቻቻለን።
መረጃውን ያደረሰን - የላይብራሪና ዶክመንቴሽን አገልግሎት ዳይረክቶሬት
@YeneTube @Fikerassefa
👍1
ለኮሮኔቪ ቫይረስ የጤና ማንቂያ ደወል በ WhatsApp 20 ማርች 2020 ጀምራል
እምነት የሚጣልበት መረጃ ተደራሽነትን ለማሳደግ ከኤች.አይ.ቪ እና ከፌስቡክ ጋር አዲስ የጤንነት ማንቂያ ደውሎ መልእክት መላላኪያ አገልግሎት እስከ ዛሬ ድረስ እንዲሠራ ተደርጓል ፡፡
በ WhatsApp የተመሰረተው አገልግሎት በሞባይል ስልካቸው አማካኝነት በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ሰዎች ስለ COVID-19 አስፈላጊ መረጃዎችን ይሰጣል ፡፡
አገልግሎቶቹ እራስዎን እንዴት እንደሚከላከሉ ፣ ጥያቄዎች እና መልሶች እና የቅርብ ጊዜ ዜና እና የፕሬስ ሽፋን ጨምሮ በበሽታው ወረርሽኝ ላይ ወቅታዊ መረጃን ለመስጠት በአይአይ ቻቦት ይጠቀማል። የጤና ማንቂያ አገልግሎት አሁን በእንግሊዝኛ የሚገኝ ሲሆን በሚቀጥለው ሳምንት በሌሎች ቋንቋዎች ይተዋወቃል ፡፡ ይህ በዚህ ወሳኝ ጊዜ ለሚያስፈልጉ ሰዎች እጅ ትክክለኛ የጤና መረጃን ከቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ጋር አብሮ ለመስራት የ “WHO” ሰፋ ያለ ተነሳሽነት አካል ነው ፡፡
-SOLOMON TESFAYE
@YeneTube @FikerAssefa
እምነት የሚጣልበት መረጃ ተደራሽነትን ለማሳደግ ከኤች.አይ.ቪ እና ከፌስቡክ ጋር አዲስ የጤንነት ማንቂያ ደውሎ መልእክት መላላኪያ አገልግሎት እስከ ዛሬ ድረስ እንዲሠራ ተደርጓል ፡፡
በ WhatsApp የተመሰረተው አገልግሎት በሞባይል ስልካቸው አማካኝነት በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ሰዎች ስለ COVID-19 አስፈላጊ መረጃዎችን ይሰጣል ፡፡
አገልግሎቶቹ እራስዎን እንዴት እንደሚከላከሉ ፣ ጥያቄዎች እና መልሶች እና የቅርብ ጊዜ ዜና እና የፕሬስ ሽፋን ጨምሮ በበሽታው ወረርሽኝ ላይ ወቅታዊ መረጃን ለመስጠት በአይአይ ቻቦት ይጠቀማል። የጤና ማንቂያ አገልግሎት አሁን በእንግሊዝኛ የሚገኝ ሲሆን በሚቀጥለው ሳምንት በሌሎች ቋንቋዎች ይተዋወቃል ፡፡ ይህ በዚህ ወሳኝ ጊዜ ለሚያስፈልጉ ሰዎች እጅ ትክክለኛ የጤና መረጃን ከቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ጋር አብሮ ለመስራት የ “WHO” ሰፋ ያለ ተነሳሽነት አካል ነው ፡፡
-SOLOMON TESFAYE
@YeneTube @FikerAssefa
ኬኒ ሮጀርስ አረፈ!
የአሜሪካ የሀገረሰብ ሙዚቃ አቀንቃኝ ኬኒ ሮጀርስ በ81 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።የድምፃዊው ቤተሰብ የሆኑ ሰዎች ፣ ኬኒ ሮጀርስ በመኖሪያ ቤቱ በቤተሰቡ ተከብቦ በሰላም ማረፉን አረጋግጠዋል።የሀገረሰብ ሙዚቃ ተጫዋቹ አምስት ጊዜ አግብቶ የፈታ ሲሆን አምስት ልጆችም አሉት።ኬኒ ሮጀርስ እአአ በ1970ዎቹና 80ዎቹ በዝና ማማ ላይ የነበረ ሲሆን ሦስት የግራሚ ሽልማቶችንም አሸንፏል።
ምንጭ: ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
የአሜሪካ የሀገረሰብ ሙዚቃ አቀንቃኝ ኬኒ ሮጀርስ በ81 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።የድምፃዊው ቤተሰብ የሆኑ ሰዎች ፣ ኬኒ ሮጀርስ በመኖሪያ ቤቱ በቤተሰቡ ተከብቦ በሰላም ማረፉን አረጋግጠዋል።የሀገረሰብ ሙዚቃ ተጫዋቹ አምስት ጊዜ አግብቶ የፈታ ሲሆን አምስት ልጆችም አሉት።ኬኒ ሮጀርስ እአአ በ1970ዎቹና 80ዎቹ በዝና ማማ ላይ የነበረ ሲሆን ሦስት የግራሚ ሽልማቶችንም አሸንፏል።
ምንጭ: ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸዉ ተረጋገጠ
የኮሮና ቫይረስ ምልክት ታይቶባቸዉ የነበሩት የዩኒቨርሲቲያችን 1 ተማሪ እና 2 የማህበረሰባችን አባላት (2 የቤተሰባቸዉ አባላትን ጨምሮ) በአጠቃላይ 5 ሰዎች ለምርመራ ወደ አዲስ አበባ የተላኮት ሰዎች በተደረገላቸዉ ምርመራ ከቫይረሱ ነጻ እንደሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ሁላችንም አስፈላጊዉን ጥንቃቄ ማድረጋችንን እንድንቀጥል ግብረ-ሃይሉ ያሳስባል፡፡
Via : - Jimma University
@YeneTube @FikerAssefa
የኮሮና ቫይረስ ምልክት ታይቶባቸዉ የነበሩት የዩኒቨርሲቲያችን 1 ተማሪ እና 2 የማህበረሰባችን አባላት (2 የቤተሰባቸዉ አባላትን ጨምሮ) በአጠቃላይ 5 ሰዎች ለምርመራ ወደ አዲስ አበባ የተላኮት ሰዎች በተደረገላቸዉ ምርመራ ከቫይረሱ ነጻ እንደሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ሁላችንም አስፈላጊዉን ጥንቃቄ ማድረጋችንን እንድንቀጥል ግብረ-ሃይሉ ያሳስባል፡፡
Via : - Jimma University
@YeneTube @FikerAssefa
የብልጽግና ፓርቲ ለምንድነው ስብሰባ እንዲቆም የማያስጠነቅቀው??
ዛሬ በአማራ ክልል ባቲ ወረዳ ከ26 ቀበሌዎች ለተውጣጡ 330 የብልጽግና ፓርቲ የበታች አመራሮች ስልጠና ተጀምሯል። ለ5 ቀናት የሚቆየው ስልጠና እንዲካሄድ የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት ይሁንታ መስጠቱን የወረዳው ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት አስታውቋል።
@YeneTube @Fikerassefa
ዛሬ በአማራ ክልል ባቲ ወረዳ ከ26 ቀበሌዎች ለተውጣጡ 330 የብልጽግና ፓርቲ የበታች አመራሮች ስልጠና ተጀምሯል። ለ5 ቀናት የሚቆየው ስልጠና እንዲካሄድ የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት ይሁንታ መስጠቱን የወረዳው ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት አስታውቋል።
@YeneTube @Fikerassefa