Coronavirus timeline:
- January 19: 100 cases
- January 24: 1,000 cases
- January 28: 5,000 cases
- February 12: 50,000 cases
- March 6: 100,000 cases
- March 14: 150,000 cases
- March 18: 216,000 cases
@Yenetube @FikerAssefa
- January 19: 100 cases
- January 24: 1,000 cases
- January 28: 5,000 cases
- February 12: 50,000 cases
- March 6: 100,000 cases
- March 14: 150,000 cases
- March 18: 216,000 cases
@Yenetube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ የክፉ ቀን ብርቱ ልጇን ተነጠቀች
ሰው መሆን ከድንበር የዘለለ መሆኑን ያሳዩን ታላቅ እናት (ለኢትዮጵያ የኖሩ ታላቅ እናት) ካትሪን ሃምሊን - በ1916 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ በዕለት ረቡዕ፣ መጋቢት 9 ቀን 2012 ዓ.ም.፣ በሚወዱት የፊስቱላ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ ባለችው ደሳሳ ጎጆዋ ውስጥ በ96 ዓመታቸው በክብር አረፉ፡፡
ዶክተር ካትሪን በትውልድ አውስትራሊያዊ ቢሆኑም ሀምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያ (Hamlin Fistula Ethiopia) የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት በማቋቋም ከስልሳ አመታት በላይ የፌስቱላ ህክምናን በመስጠት የሰብአዊነት ጥግን ያሳዩ ጀግና እናት ነበሩ።
ዶክተሯ ለዚህ የሰብአዊነት ተግባራቸው የኢትዮጵያ ዜግነት እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ የክብር ዶክትሬት ተበርክቶላቸዋል።
ከባለቤታቸው ከዶ/ር ሪግራግ ሀመልተን ጋር ከስዲኒይ፣ አውስትራሊያ ወደ ኢትዮጵያ የዛሬ ስድሳ አንድ አመት በፊት በመምጣት ለአቅመ ሄዋን ያልደረሱ እህቶቻችንን በወሊድ ጊዜ የሚገጥማቸው የማህጸን መስንጠቅ (ፊስቱላ) ችግርን በመቅረፍ ረገድ የሚታወቁት የዘጠና ስድስት አመቷ ዶ/ር ካትሪን ከስድሳ አምስት ሺህ በላይ እህቶቻችንን ከስነልቦናዊ እና አካላዊ ቁስለት አድነዋቸዋል።
ትናንት ከዚህ አለም በሞት የተለዩት የማህጸን ዶ/ሯ ካትሪን በብዙዎች ዘንድ፤ ‹‹ተአምረኛዋ ሴት፣ ጻዲቋ ዶ/ር፣ የብዙሃኑ እህቶች እናት፣ የእግዚአብሔር መልእክተኛ፣ የኢትዮጵያ ማዘር ተሬዛ ...ወዘተ›› በሚሉት ስያሜዎች ይታወቃሉ፡፡
ዶ/ር ካትሪን የበጎ አድራጎት ስራቸውን በተመለከተ በስጡት አስተያየት፤ ‹‹እኔ እንኳን ብሞት በኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም ሴት እህቶች ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚደርስባቸው ህመም እና ስቃይ ጨርሶ እስከሚወገድ ድረስ የጀመርነው ዘመቻ መቋረጥ አይገባውም!›› በማለት ተማጽነዋል።
በአዲስ አበባ ፣በባህር ዳር እና በተለያዩ ከተሞች በሚገኙ ሆስፒታሎች እና ክልኒኮች ጋር የተጣመሩ ከአምስት መቶ ሀምሳ በላይ የሕክምና ባለሙያዎችን ያፈራው የዶ/ር ሪግራንድ እና ዶ/ር ካትሪን የፊስቱላ መታሰቢያ ተቋም በሚያደርጋቸው ምግባረ ሰናይ ተግባራት በአውስትራሊያ እና በተለያዩ አለማት ከፍተኛ እውቅና ለማግኘት ችሏል።
መልካም ተግባር ሁሌም ከመቃብር በላይ እንደሆነ የኢትዮጵያ እና የሴት ልጆቿ የክፉ ቀን ባለውለታዎች የሆኑት ዶ/ር ካትሪን እና ሟቹ ባለቤታቸው ዶ/ር ሪግራንድ በተግባር አስመስክረዋል።
ለሦስት አመታት የሥራ ኮንትራት ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ከስድሳ አመታት በላይ ጉልበታቸውን ፣እውቀታቸውን፣ ገንዘባቸውን እና ህይወታቸውን ጭምር ለኢትዮጵያ እና ለልጆቿ በገጸ በረከት ያበረከቱት ዶ/ር ካትሪን እና ባለቤታቸው አንድ ወንድ ልጅ ያፈሩ ሲሆን የአራት ልጆችም አያቶች ለመሆን በቅተዋል።
ሰው መሆን ከድንበር የዘለለ መሆኑን ያሳዩን ታላቅ እናት
ለኢትዮጵያ የኖሩ ታላቅ እናት
ሰው መሆን ከድንበር የዘለለ መሆኑን ያሳዩን ታላቅ እናት (ለኢትዮጵያ የኖሩ ታላቅ እናት) ካትሪን ሃምሊን - በ1916 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ በዕለት ረቡዕ፣ መጋቢት 9 ቀን 2012 ዓ.ም.፣ በሚወዱት የፊስቱላ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ ባለችው ደሳሳ ጎጆዋ ውስጥ በ96 ዓመታቸው በክብር አረፉ፡፡
ዶክተር ካትሪን በትውልድ አውስትራሊያዊ ቢሆኑም ሀምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያ (Hamlin Fistula Ethiopia) የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት በማቋቋም ከስልሳ አመታት በላይ የፌስቱላ ህክምናን በመስጠት የሰብአዊነት ጥግን ያሳዩ ጀግና እናት ነበሩ።
ዶክተሯ ለዚህ የሰብአዊነት ተግባራቸው የኢትዮጵያ ዜግነት እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ የክብር ዶክትሬት ተበርክቶላቸዋል።
ከባለቤታቸው ከዶ/ር ሪግራግ ሀመልተን ጋር ከስዲኒይ፣ አውስትራሊያ ወደ ኢትዮጵያ የዛሬ ስድሳ አንድ አመት በፊት በመምጣት ለአቅመ ሄዋን ያልደረሱ እህቶቻችንን በወሊድ ጊዜ የሚገጥማቸው የማህጸን መስንጠቅ (ፊስቱላ) ችግርን በመቅረፍ ረገድ የሚታወቁት የዘጠና ስድስት አመቷ ዶ/ር ካትሪን ከስድሳ አምስት ሺህ በላይ እህቶቻችንን ከስነልቦናዊ እና አካላዊ ቁስለት አድነዋቸዋል።
ትናንት ከዚህ አለም በሞት የተለዩት የማህጸን ዶ/ሯ ካትሪን በብዙዎች ዘንድ፤ ‹‹ተአምረኛዋ ሴት፣ ጻዲቋ ዶ/ር፣ የብዙሃኑ እህቶች እናት፣ የእግዚአብሔር መልእክተኛ፣ የኢትዮጵያ ማዘር ተሬዛ ...ወዘተ›› በሚሉት ስያሜዎች ይታወቃሉ፡፡
ዶ/ር ካትሪን የበጎ አድራጎት ስራቸውን በተመለከተ በስጡት አስተያየት፤ ‹‹እኔ እንኳን ብሞት በኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም ሴት እህቶች ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚደርስባቸው ህመም እና ስቃይ ጨርሶ እስከሚወገድ ድረስ የጀመርነው ዘመቻ መቋረጥ አይገባውም!›› በማለት ተማጽነዋል።
በአዲስ አበባ ፣በባህር ዳር እና በተለያዩ ከተሞች በሚገኙ ሆስፒታሎች እና ክልኒኮች ጋር የተጣመሩ ከአምስት መቶ ሀምሳ በላይ የሕክምና ባለሙያዎችን ያፈራው የዶ/ር ሪግራንድ እና ዶ/ር ካትሪን የፊስቱላ መታሰቢያ ተቋም በሚያደርጋቸው ምግባረ ሰናይ ተግባራት በአውስትራሊያ እና በተለያዩ አለማት ከፍተኛ እውቅና ለማግኘት ችሏል።
መልካም ተግባር ሁሌም ከመቃብር በላይ እንደሆነ የኢትዮጵያ እና የሴት ልጆቿ የክፉ ቀን ባለውለታዎች የሆኑት ዶ/ር ካትሪን እና ሟቹ ባለቤታቸው ዶ/ር ሪግራንድ በተግባር አስመስክረዋል።
ለሦስት አመታት የሥራ ኮንትራት ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ከስድሳ አመታት በላይ ጉልበታቸውን ፣እውቀታቸውን፣ ገንዘባቸውን እና ህይወታቸውን ጭምር ለኢትዮጵያ እና ለልጆቿ በገጸ በረከት ያበረከቱት ዶ/ር ካትሪን እና ባለቤታቸው አንድ ወንድ ልጅ ያፈሩ ሲሆን የአራት ልጆችም አያቶች ለመሆን በቅተዋል።
ሰው መሆን ከድንበር የዘለለ መሆኑን ያሳዩን ታላቅ እናት
ለኢትዮጵያ የኖሩ ታላቅ እናት
የኔቲዩብ በዶ/ር ካትሪን ሐምሊን ከዚህ ዓለም በሞት መለየት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው ፤ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ፤ለስራ አጋሮቻቸውና ለኢትዮጵያውያን መጽናናት ይመኛል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዶ/ር ካትሪን ሐምሊን ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ኀዘን ገለፁ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "በዶ/ር ካትሪን ሐምሊን ሕልፈተ ሕይወት ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል። ካትሪን ሐምሊን ከስልሳ ዓመታት ለሚበልጥ ጊዜ ክብራቸው የተነጠቀባቸውን በሺህዎች የሚቆጠሩ የሀገሬ ሴቶች ዳግም ቀና ብለው እንዲራመዱ ለፍተዋል። እኒህን ብርቅዬ ጌጥ ኢትዮጵያ አጥታለች።
ለሚወዷቸው ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጆቻቸው እና የሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እመኛለሁ። ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ!" በማለት ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
via :- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "በዶ/ር ካትሪን ሐምሊን ሕልፈተ ሕይወት ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል። ካትሪን ሐምሊን ከስልሳ ዓመታት ለሚበልጥ ጊዜ ክብራቸው የተነጠቀባቸውን በሺህዎች የሚቆጠሩ የሀገሬ ሴቶች ዳግም ቀና ብለው እንዲራመዱ ለፍተዋል። እኒህን ብርቅዬ ጌጥ ኢትዮጵያ አጥታለች።
ለሚወዷቸው ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጆቻቸው እና የሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እመኛለሁ። ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ!" በማለት ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
via :- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
#ቻይና-
ረቡዕ ዕለት ቻይና 34 አዳዲስ ተጠቂዎችን ሪፖርት አድርጋለች - ሁሉም ከውጭ የመጡት ፡፡ በአከባቢው የሚተላለፉ አዳዲስ በሽታዎች የሌሉበት አዲስ ምዕራፍ ለቻይና መንግሥት መሻሻል ያሳያል ፡፡ ቻይና በድምሩ 80,928 በቫይረሱ ተይዘል እንዲሁም የ 3,245 ሰዎች ሞተዋል ፣ 70,420 ሕሙማን ማገገም ችለዋል ፡፡
እንዲሁም የቫይረሱ መነሻ የሆነችው ሁቤ ግዛት ከሁለት ወራት ብኃላ ምንም ሰው አልተያዘም።
@Yenetube @Fikerassefa
ረቡዕ ዕለት ቻይና 34 አዳዲስ ተጠቂዎችን ሪፖርት አድርጋለች - ሁሉም ከውጭ የመጡት ፡፡ በአከባቢው የሚተላለፉ አዳዲስ በሽታዎች የሌሉበት አዲስ ምዕራፍ ለቻይና መንግሥት መሻሻል ያሳያል ፡፡ ቻይና በድምሩ 80,928 በቫይረሱ ተይዘል እንዲሁም የ 3,245 ሰዎች ሞተዋል ፣ 70,420 ሕሙማን ማገገም ችለዋል ፡፡
እንዲሁም የቫይረሱ መነሻ የሆነችው ሁቤ ግዛት ከሁለት ወራት ብኃላ ምንም ሰው አልተያዘም።
@Yenetube @Fikerassefa
ዶክተር ሊያ ታደሰ፦
ለኮሮና ቫይረስ #COVID19 ምላሽ ለመስጠት በመላው ኢትዮጵያ ያለመታከት ቅድሚያ ተሰላፊ በመሆን እየሰራችሁ ያላችሁ የጤናና የህብረተሰብ ጤና ባለሙያዎች እና የድጋፍ ሰጬ ሰራተኞች በሙሉ እየሰጣችሁ ላለው ከፍተኛ አገልግሎት እጅግ ላመሰግናችሁ እወዳለሁ።
@YeneTube @FikerAssefa
ለኮሮና ቫይረስ #COVID19 ምላሽ ለመስጠት በመላው ኢትዮጵያ ያለመታከት ቅድሚያ ተሰላፊ በመሆን እየሰራችሁ ያላችሁ የጤናና የህብረተሰብ ጤና ባለሙያዎች እና የድጋፍ ሰጬ ሰራተኞች በሙሉ እየሰጣችሁ ላለው ከፍተኛ አገልግሎት እጅግ ላመሰግናችሁ እወዳለሁ።
@YeneTube @FikerAssefa
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር በሀገሪቱ ከተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ታራሚዎችን ለመጠበቅ ሲባል ለመጪዎቹ 15 ቀናት ታራሚዎች ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዳይገናኙ እግድ መጣሉን አስታውቋል።
Via- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
Via- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ጀርመኑ አንጋፋ የመኪና አምራች ኩባንያ ቮልሰዋገን በኮሮና ቫይረስ ምከንያት ሊዘጋ መሆኑ ተገለጸ።
የአለማችን ግዙፍ የመኪና አምራች ኩባንያ ቮልስዋገን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ምርቱን ሊያቆም እንደሆነ አስታዉቋል፡፡
የጀርመን ኩባንያ የሆነዉ ቮልሰዋገን የኮሮና ስርጭትን ተከትሎ በስፔን፤በፖርቹጋል እና በስሎቫኪያ ያሉትን የምርት ማእከላት በዚህ ሳምንት ዉስጥ እንደሚዘጋም ሲ ኤን ኤን አስነብቧል፡፡
የከሮና ቫይረስ በመላዉ አለም በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝ ወረርሽን ሲሆን ይህንንም ለመግታት የአዉሮፓ አገራት ድንብሮቻቸዉን ዘግተዋል፡፡
ድርጅቱ በጀርመን እና በሌሎች የአዉሮፓ አገራት ያሉትን የምርት ማዕከለታን በቀጣይ ሁለት ሳምንታት እንደሚዘጋም የቮልስዋገን ስራ አስኪያጅ ሄርበርት ዳይስ አስታዉቀዋል፡፡
ቮልስዋገን በመኪና ማምረት ዘርፍ ከፍተኛ ዝናን ያተረፈ ሲሆን በአለም ደረጃ ከ668ሺ ሰራተኞች ያሉት ግዙፍ ድርጅት ነዉ፡፡
via:- EthioFM
@YeneTube @FikerAssefa
የአለማችን ግዙፍ የመኪና አምራች ኩባንያ ቮልስዋገን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ምርቱን ሊያቆም እንደሆነ አስታዉቋል፡፡
የጀርመን ኩባንያ የሆነዉ ቮልሰዋገን የኮሮና ስርጭትን ተከትሎ በስፔን፤በፖርቹጋል እና በስሎቫኪያ ያሉትን የምርት ማእከላት በዚህ ሳምንት ዉስጥ እንደሚዘጋም ሲ ኤን ኤን አስነብቧል፡፡
የከሮና ቫይረስ በመላዉ አለም በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝ ወረርሽን ሲሆን ይህንንም ለመግታት የአዉሮፓ አገራት ድንብሮቻቸዉን ዘግተዋል፡፡
ድርጅቱ በጀርመን እና በሌሎች የአዉሮፓ አገራት ያሉትን የምርት ማዕከለታን በቀጣይ ሁለት ሳምንታት እንደሚዘጋም የቮልስዋገን ስራ አስኪያጅ ሄርበርት ዳይስ አስታዉቀዋል፡፡
ቮልስዋገን በመኪና ማምረት ዘርፍ ከፍተኛ ዝናን ያተረፈ ሲሆን በአለም ደረጃ ከ668ሺ ሰራተኞች ያሉት ግዙፍ ድርጅት ነዉ፡፡
via:- EthioFM
@YeneTube @FikerAssefa
ሐሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምልክት ያሳዩ 6 ተጠርጣሪዎችን ለመንግስት ማስረከቡን አስታወቀ።
ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎችን በነጻ በመመርመር ላይ ሲሆን እስካሁን ስድስት ሰዎች የበሽታው ምልክት በማሳየታቸው መንግስት ተጠርጣሪዎቹን ወደለይቶ ማቆያ ክፍል አስገብቶ እንዲያክም አሳልፎ መስጠቱን ገልጿል።
ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንዳደርግ ከፈቀደልኝ የህክምና መሳሪያዎችን ከውጭ አገራት አስገብቶ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑንም አስታውቋል።
ለኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎች የነጻ ህክምና መስጠት መጀመሩን አስታወቀ።ሆስፒታሉ ዛሬ ረፋድ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መጀመሩን እና ለዚህ ስራው 300 ሺህ ብር መድቧል። በመሆኑም የቫይረሱ ስጋት ያለባቹህ ወይም መመርመር የምትፈልጉ ሰዎች በአዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ እየመጣችሁ በነጻ መመርመር ይችላሉ ብሏል።
via:- Ethio FM
@Yenetube @FikerAssefa
ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎችን በነጻ በመመርመር ላይ ሲሆን እስካሁን ስድስት ሰዎች የበሽታው ምልክት በማሳየታቸው መንግስት ተጠርጣሪዎቹን ወደለይቶ ማቆያ ክፍል አስገብቶ እንዲያክም አሳልፎ መስጠቱን ገልጿል።
ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንዳደርግ ከፈቀደልኝ የህክምና መሳሪያዎችን ከውጭ አገራት አስገብቶ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑንም አስታውቋል።
ለኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎች የነጻ ህክምና መስጠት መጀመሩን አስታወቀ።ሆስፒታሉ ዛሬ ረፋድ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መጀመሩን እና ለዚህ ስራው 300 ሺህ ብር መድቧል። በመሆኑም የቫይረሱ ስጋት ያለባቹህ ወይም መመርመር የምትፈልጉ ሰዎች በአዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ እየመጣችሁ በነጻ መመርመር ይችላሉ ብሏል።
via:- Ethio FM
@Yenetube @FikerAssefa
በኬኒያ በኮሮና ቫይረስ የተጠረጠረ ግለሰብ በአካባቢው ነዋሪዎች ተደብድቦ መሞቱ ተገለጸ።
ነዋሪዎቹ ግለሰቡን የደበደቡት በኮሮና ቫይረስ ተጠቅቷል በሚል ሲሆን ግለሰቡ በደረሰበት ከባድ ድብደባ በሆስፒታል ህይወቱ ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ግለሰብ ነዋሪነቱ በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ባለ ስፍራ ሲሆን የአገሪቱ ፖሊስ በዚህ ድርጊት ተሳትፈዋል ያቸውን ግለሰቦችም ማሰሩን ገልጿል።
በኬኒያ በኮሮና ቫይረስ የጠያዙት ሰዎች ቁጥር ሰባት መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር አስታውቋል፡፡
via:- Ethio FM
@Yenetube @FikerAssefa
ነዋሪዎቹ ግለሰቡን የደበደቡት በኮሮና ቫይረስ ተጠቅቷል በሚል ሲሆን ግለሰቡ በደረሰበት ከባድ ድብደባ በሆስፒታል ህይወቱ ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ግለሰብ ነዋሪነቱ በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ባለ ስፍራ ሲሆን የአገሪቱ ፖሊስ በዚህ ድርጊት ተሳትፈዋል ያቸውን ግለሰቦችም ማሰሩን ገልጿል።
በኬኒያ በኮሮና ቫይረስ የጠያዙት ሰዎች ቁጥር ሰባት መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር አስታውቋል፡፡
via:- Ethio FM
@Yenetube @FikerAssefa
YeneTube
#ህንድ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በህንድ ሀገር የሚገኙ የሞባይል ኔትዎርክ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች የትኛውም የስልክ ጥሪ ከመጀመሩ በፊት ለ 30 ሴኮንድ ስለ ኮሮና ቫይረስ ትምህርት መስጠት ጀምረዋል። @Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮ ቴሌኮም ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ስልክ በሚጠራበት ወቅት ስልኩ እስኪነሳ ስለኮሮና ቫይረስ ማስተማር ጀምራል።
ትላንት #ህንድ ይህንን መተግበሯን ገልጰን ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
ትላንት #ህንድ ይህንን መተግበሯን ገልጰን ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
ፈተና ተሰርዟል!!
የኤርትራ ብሔራዊ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ለ14,960 ተማሪዎች እየተሰጠ ይገኛል።
ጅዳና ሪያድ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የነበረው ፈተና በኮሮና ሳቢያ መሰረዙን የኤርትራ ብሔራዊ ፈተና ማዕከል ዳይሬክተር ብስራት ገብሩ ተናግረዋ::
Via :- Eshete Bekele
@YeneTube @Fikerassefa
የኤርትራ ብሔራዊ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ለ14,960 ተማሪዎች እየተሰጠ ይገኛል።
ጅዳና ሪያድ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የነበረው ፈተና በኮሮና ሳቢያ መሰረዙን የኤርትራ ብሔራዊ ፈተና ማዕከል ዳይሬክተር ብስራት ገብሩ ተናግረዋ::
Via :- Eshete Bekele
@YeneTube @Fikerassefa
አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው" - ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም
አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት እንዳለባቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም አሳሰቡ።
የዓለም ጤና ድርጅት በ33 የአፍሪካ አገራት ውስጥ 633 የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች መገኘታቸውንና እስካሁን 17 ሰዎች መሞታቸውን ይፋ አድርጓል።
ቫይረሱ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ በፍጥነት የመዛመት ባህርይ እንዳለው የገለጹት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ይህ ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ አፍሪካውያንን ሊያዘናጋ አይገባም ብለዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ ከሰሃራ በታች የአፍሪካ አገራት 633 የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች መመዝገባቸውን፣ ሆኖም ግን አሁንም ያልተደረሰባቸው እና ሪፖርት ያልተደረጉ ታማሚዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ማናቸውም ዓይነት የሰዎች መሰባሰብ ሊቆም ይገባል፣ አፍሪካ ልትነቃ ይገባል በማለት በአጽንኦት አሳስቧል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ ጋምቢያ፣ ሞሪሽየስ እና ዛምቢያ የመጀመሪያ ታማሚዎች ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል ብሏል።
ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በላይ መድረሱን እና ከስምንት ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ መሞታቸውን ገልጸዋል። በሽታውን ይበልጥ ለመከላከል አገራት የበሽታው ምልክት ያለባቸውን ሰዎች መለየት፣ መመርመር፣ ማስታመም እና ሌሎች ታማሚዎች መኖር አለመኖራቸውን መከታተል መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በርካታ አገራት ከድርጅታቸው የሚወጡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑንም አመልክተዋል።
ምንጭ:- የዓለም ጤና ድርጅት
@YeneTube @FikerAssefa
አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት እንዳለባቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም አሳሰቡ።
የዓለም ጤና ድርጅት በ33 የአፍሪካ አገራት ውስጥ 633 የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች መገኘታቸውንና እስካሁን 17 ሰዎች መሞታቸውን ይፋ አድርጓል።
ቫይረሱ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ በፍጥነት የመዛመት ባህርይ እንዳለው የገለጹት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ይህ ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ አፍሪካውያንን ሊያዘናጋ አይገባም ብለዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ ከሰሃራ በታች የአፍሪካ አገራት 633 የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች መመዝገባቸውን፣ ሆኖም ግን አሁንም ያልተደረሰባቸው እና ሪፖርት ያልተደረጉ ታማሚዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ማናቸውም ዓይነት የሰዎች መሰባሰብ ሊቆም ይገባል፣ አፍሪካ ልትነቃ ይገባል በማለት በአጽንኦት አሳስቧል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ ጋምቢያ፣ ሞሪሽየስ እና ዛምቢያ የመጀመሪያ ታማሚዎች ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል ብሏል።
ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በላይ መድረሱን እና ከስምንት ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ መሞታቸውን ገልጸዋል። በሽታውን ይበልጥ ለመከላከል አገራት የበሽታው ምልክት ያለባቸውን ሰዎች መለየት፣ መመርመር፣ ማስታመም እና ሌሎች ታማሚዎች መኖር አለመኖራቸውን መከታተል መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በርካታ አገራት ከድርጅታቸው የሚወጡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑንም አመልክተዋል።
ምንጭ:- የዓለም ጤና ድርጅት
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ ከኮሮናቫይረስ ጋር ጦርነት ላይ ነኝ አለች
እራሳቸውን "የጦርነት ጊዜ መሪ" በማለት የጠሩት ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ላይ "ሙሉ በሙሉ ድል" እንደምታስመዘግብ ተናግረዋል።
አሜሪካ የወታደራዊ ኃይሏን የሕክምና ቡድን ዝግጁ እያደረገች ሲሆን አስፈላጊ የሕክምና ቁሳቁሶችንም በፍጥነት በማምረት ላይ ትገኛለች።
Via:- BBC
@YeneTube @FikerAssefa
እራሳቸውን "የጦርነት ጊዜ መሪ" በማለት የጠሩት ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ላይ "ሙሉ በሙሉ ድል" እንደምታስመዘግብ ተናግረዋል።
አሜሪካ የወታደራዊ ኃይሏን የሕክምና ቡድን ዝግጁ እያደረገች ሲሆን አስፈላጊ የሕክምና ቁሳቁሶችንም በፍጥነት በማምረት ላይ ትገኛለች።
Via:- BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ዩክሬን የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጇን አስታወቀች።
ዩክሬን መንግስት እንዳስታወቀዉ እየተስፋፋ የመጠዉን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት በዋና ከተማዋ ኬቭ ግዛት የአስቸኳይ ጊዜ ታዉጇል ብሏል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa
ዩክሬን መንግስት እንዳስታወቀዉ እየተስፋፋ የመጠዉን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት በዋና ከተማዋ ኬቭ ግዛት የአስቸኳይ ጊዜ ታዉጇል ብሏል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ እና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች የጊዜ ሰሌዳ እንደሚራዘም ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ትክክለኛ የመፈተኛ ጊዜዎቹን ትምህርት ሲጀመር አሳውቃለሁ ብሏል፡፡
ለፈተናዎቹ የጊዜ ሰሌዳ መራዘም የኮሮና ቫይረስ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡
ከዚሁ ቫይረስ መከሰት ጋር ተያይዞ ለ15 ቀናት ትምህርት መዘጋቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ ጊዜ ተማሪዎች ቤታቸው ሆነው መፅሐፍታቸውን እንዲያነብቡና ትምህርት በሬዲዮ እንዲከታተሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌታሁን መኩሪያ ተናግረዋል፡፡
ወላጆችም ለልጆቻቸው ተገቢውን ክትትል እንዲያደርጉ መክረዋል ሚኒስትሩ፡፡
መምህራንም ትምህርት ሲጀመር የባከነውን ጊዜ ለማካካስ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁም አሳስበዋል፡፡
ትምህርት ቤቶችም፣ ተማሪዎች፣ ትምህርት ሲጀመር ንጽህናቸውን የሚጠብቁባቸውን አማራጮችን ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ በየደረጃው እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ ይህን የሚከታተል አብይ ኮሚቴ ማዋቀሩንም ተናግሯል፡፡
ለ15 ቀናት የተዘጋው ትምህርት መከፈት በወረርሽኙ ስርጭት መቀነስ ላይ የተመሰረተ ይሆናል ተብሏል፡፡
- Shager FM
@YeneTube @FikerAssefa
ትክክለኛ የመፈተኛ ጊዜዎቹን ትምህርት ሲጀመር አሳውቃለሁ ብሏል፡፡
ለፈተናዎቹ የጊዜ ሰሌዳ መራዘም የኮሮና ቫይረስ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡
ከዚሁ ቫይረስ መከሰት ጋር ተያይዞ ለ15 ቀናት ትምህርት መዘጋቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ ጊዜ ተማሪዎች ቤታቸው ሆነው መፅሐፍታቸውን እንዲያነብቡና ትምህርት በሬዲዮ እንዲከታተሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌታሁን መኩሪያ ተናግረዋል፡፡
ወላጆችም ለልጆቻቸው ተገቢውን ክትትል እንዲያደርጉ መክረዋል ሚኒስትሩ፡፡
መምህራንም ትምህርት ሲጀመር የባከነውን ጊዜ ለማካካስ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁም አሳስበዋል፡፡
ትምህርት ቤቶችም፣ ተማሪዎች፣ ትምህርት ሲጀመር ንጽህናቸውን የሚጠብቁባቸውን አማራጮችን ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ በየደረጃው እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ ይህን የሚከታተል አብይ ኮሚቴ ማዋቀሩንም ተናግሯል፡፡
ለ15 ቀናት የተዘጋው ትምህርት መከፈት በወረርሽኙ ስርጭት መቀነስ ላይ የተመሰረተ ይሆናል ተብሏል፡፡
- Shager FM
@YeneTube @FikerAssefa
የአውሮፓ ህብረት ባለሥልጣን ማክል ባኒነር በኮሮናቫይረስ መየዙን በ ትዊተር ገፅ ላይ አረጋግጠዋል ፡፡
የአውሮፓ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቃል አቀባይ እንዳሉት “በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ” ከቡድኑ ጋር ሁሉንም የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንደሚከተል ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአውሮፓ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቃል አቀባይ እንዳሉት “በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ” ከቡድኑ ጋር ሁሉንም የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንደሚከተል ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የዩናይትድ ስቴትስ የጆርጂያ ግዛት የሕግ አውጭ አባላት በሙሉ ከሠራተኞቻቸው ጋር በመሆን እራሳቸውን ለ 14 ቀን በለይቶ ማቆያ እንዲስቀምጡ ተጠይቀዋል ይህ የሆነው ሴናተር ብራንደን ቢች በቫይረሱ መያዛቸው ስለታወቀ ነው፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ዶ/ር ሊያ ታደሰ መልክት :-
የኮሮና ቫይረስ በሽታ ዘር ቀለም እና ሃይማኖት የለውም:: ከየትኛውም ሃገርና እና ዜግነት ጋር አይገናኝም:: በሽታው በሁላችንም ላይ የመጣ የጋራ ፈተና ነውና ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ በመተባበርና በመረዳዳት በፍፁም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ልናሳልፍ ይገባል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ በሽታ ዘር ቀለም እና ሃይማኖት የለውም:: ከየትኛውም ሃገርና እና ዜግነት ጋር አይገናኝም:: በሽታው በሁላችንም ላይ የመጣ የጋራ ፈተና ነውና ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ በመተባበርና በመረዳዳት በፍፁም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ልናሳልፍ ይገባል።
@Yenetube @Fikerassefa