በተጋነነ ዋጋ እቃዎችን የሚሸጡ ሱቆች፣ ሱፐር ማርኬቶች እና ፋርማሲዎችን ስታገኙ በነዚህ ቁጥሮች ጠቁሙ!
-- 8482 ወይም 0111553343 --
@YeneTube @FikerAssefa
-- 8482 ወይም 0111553343 --
@YeneTube @FikerAssefa
ኮሮና ቫይረስ አፍሪካ :-
- ሴኔጋል ትምህርትቤቶችን ዘግታለች እንዲሁም የነፃነት ቀናቸውን በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት አይከበርም።
- ሩዋንዳ ትላንት የመጀመሪያ በቫይረሱ ተጠቂ ከተገኘ ብኃላ ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴ አግዳለች እንዲሁም ስብሰባዎችን አግለች በተጨማሪ ትምህርት ቤቶችን ዘግታለች።
- ሲሸልስ የመጀመሪያ ሁለት በኮሮና የተጠቁ ጣሊያናዊ ጎብኚዎች እንደተያዙ አስታወቃለች።
@Yenetube @Fikerassefa
- ሴኔጋል ትምህርትቤቶችን ዘግታለች እንዲሁም የነፃነት ቀናቸውን በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት አይከበርም።
- ሩዋንዳ ትላንት የመጀመሪያ በቫይረሱ ተጠቂ ከተገኘ ብኃላ ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴ አግዳለች እንዲሁም ስብሰባዎችን አግለች በተጨማሪ ትምህርት ቤቶችን ዘግታለች።
- ሲሸልስ የመጀመሪያ ሁለት በኮሮና የተጠቁ ጣሊያናዊ ጎብኚዎች እንደተያዙ አስታወቃለች።
@Yenetube @Fikerassefa
በኮረና ቫይረስ ተጠርጥሮ ወደ ማቆያ ቦታ በመውሰድ ላይ ሳለ አምቡላንስ ሰብሮ ያመለጠው ግለሰብ በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋሉን የለጋምቦ ወረዳ ኮሚኒኬሽን ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረስ አፍሪካ :-
- ሴኔጋል ትምህርትቤቶችን ዘግታለች እንዲሁም የነፃነት ቀናቸውን በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት አይከበርም።
- ሩዋንዳ ትላንት የመጀመሪያ በቫይረሱ ተጠቂ ከተገኘ ብኃላ ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴ አግዳለች እንዲሁም ስብሰባዎችን አግለች በተጨማሪ ትምህርት ቤቶችን ዘግታለች።
- ሲሸልስ የመጀመሪያ ሁለት በኮሮና የተጠቁ ጣሊያናዊ ጎብኚዎች እንደተያዙ አስታወቃለች።
@Yenetube @Fikerassefa
- ሴኔጋል ትምህርትቤቶችን ዘግታለች እንዲሁም የነፃነት ቀናቸውን በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት አይከበርም።
- ሩዋንዳ ትላንት የመጀመሪያ በቫይረሱ ተጠቂ ከተገኘ ብኃላ ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴ አግዳለች እንዲሁም ስብሰባዎችን አግለች በተጨማሪ ትምህርት ቤቶችን ዘግታለች።
- ሲሸልስ የመጀመሪያ ሁለት በኮሮና የተጠቁ ጣሊያናዊ ጎብኚዎች እንደተያዙ አስታወቃለች።
@Yenetube @Fikerassefa
#ትምህርት_ነገ_አለ
ከነገ ጀምሮ በኢትዮጵያ ትምህርት በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት ይቆማል ተብሎ የሚሰራጨው ከእውነት የራቀ ነው።
#ትምህርት_ነገ_አለ።
@Yenetube @Fikerasssefa
ከነገ ጀምሮ በኢትዮጵያ ትምህርት በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት ይቆማል ተብሎ የሚሰራጨው ከእውነት የራቀ ነው።
#ትምህርት_ነገ_አለ።
@Yenetube @Fikerasssefa
የነጻ ስልክ መስመር 8335 ከአናሎግ ወደ ዲጂታል መስመር እየቀየርን ስለሆነ ለጥቂት ደቂቃዎች መስመሩ የተቋረጠ መሆኑን ከይቅርታ ጋር እንስታውቃለን፡፡
We're upgrading our toll free line 8335 to digital call center so we apologize for the few min interruption.
@Yenetube @Fikerassefa
We're upgrading our toll free line 8335 to digital call center so we apologize for the few min interruption.
@Yenetube @Fikerassefa
#ኢትዮጵያ_ኮሮና
የሀዋሳ ከተከተማ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስን ለመቆጣጠር ልዩ የማቆያ ስፍራ እና 30 አባላት ያሉት የህክምና ባለሙያዎች ቡድን ማቋቋሙን አስታወቀ።
@YeneTube @Fikerassefa
የሀዋሳ ከተከተማ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስን ለመቆጣጠር ልዩ የማቆያ ስፍራ እና 30 አባላት ያሉት የህክምና ባለሙያዎች ቡድን ማቋቋሙን አስታወቀ።
@YeneTube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ_ኮሮና_ቫይረስ
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በመቀለ ከተማ ለይቶ ማቆያ ማዕከል መዘጋጀቱን የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ ገለጹ።
@YeneTube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በመቀለ ከተማ ለይቶ ማቆያ ማዕከል መዘጋጀቱን የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ ገለጹ።
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ መቀሌና ላልይበላ ጨምሮ በሰሜናዊ የአገሪቱ ክፍሎች ዛሬ ሊያደርጋቸው የነበሩ በረራዎችን ባጋጠመው አስቸጋሪ የአየር ጠባይ ምክንያት መሰረዙን አስታወቀ።
አየር መንገዱ ጨምሮም በተመሳሳይ ወደ ጎንደር፣ አክሱምና ሽሬ ሊያደርጋቸው የነበሩ በረራዎችም ዛሬ ጠዋት በነበረው አመቺ ያልሆነ የአየር ሁኔታ ሳቢያ መስተጓጎሉን አመልክቷል።
በዛሬው ዕለት የተሰረዙትን በረራዎች ያለው የአየር ሁኔታ መሻሻሉን በተመለከተ ከብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት የሚገኝን መረጃ መሰረት በማድረግ እንዲቀጥል የሚደረግ መሆኑን ገልጿል።
ነገር ግን አሁን ከብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በረራዎችን ያስተጓጎለው የአየር ሁኔታ በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት ውስጥም ሊቀጥል እንደሚችል አመልክቷል።
Via:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
አየር መንገዱ ጨምሮም በተመሳሳይ ወደ ጎንደር፣ አክሱምና ሽሬ ሊያደርጋቸው የነበሩ በረራዎችም ዛሬ ጠዋት በነበረው አመቺ ያልሆነ የአየር ሁኔታ ሳቢያ መስተጓጎሉን አመልክቷል።
በዛሬው ዕለት የተሰረዙትን በረራዎች ያለው የአየር ሁኔታ መሻሻሉን በተመለከተ ከብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት የሚገኝን መረጃ መሰረት በማድረግ እንዲቀጥል የሚደረግ መሆኑን ገልጿል።
ነገር ግን አሁን ከብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በረራዎችን ያስተጓጎለው የአየር ሁኔታ በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት ውስጥም ሊቀጥል እንደሚችል አመልክቷል።
Via:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
የአሊባባ መስራች ጃክ ማ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን በምርምር ለማግኘ $14 ሚሊዮን ዶላር ለቻይና ለምርምር ተቋማት ረድቷል:: $144 ሚሊዮን ዶላር ለቻይና የምርመራ ቁሳቁስ መግዣና ለህክምና መድቧል::
የፊት ማስክ 1 ሚሊዮን ለጃፓን: 1 ሚሊዮን ለኢራን: 1.8 ሚሊዮን ማስክና 800ሺህ ቁሳቁስ ለአውሮፓ ረድቷል:: ለአሜሪካ ለመርዳት ቃል የገባው 1 ሚሊዮን ማስክ እና 800 ሺህ ቁሳቁስ እየተጠበቀ ነው:: አሁን ደግሞ ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ! እናመሰግናለን!
ሌሎችም ከያሉበት በገንዘብ: በቁሳቁስ: በሙያቸውም ሆነ በጸሎታቸው ይህንን እጅግ ክፉ ግዜ ለማልፍ ተጨባጭ ድጋፍ ለአገራቸውና ለወገናቸው እንደሚያደርጉ ይጠበቃል::
Via:- Fistum Arega
@Yenetube @Fikerassefa
የፊት ማስክ 1 ሚሊዮን ለጃፓን: 1 ሚሊዮን ለኢራን: 1.8 ሚሊዮን ማስክና 800ሺህ ቁሳቁስ ለአውሮፓ ረድቷል:: ለአሜሪካ ለመርዳት ቃል የገባው 1 ሚሊዮን ማስክ እና 800 ሺህ ቁሳቁስ እየተጠበቀ ነው:: አሁን ደግሞ ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ! እናመሰግናለን!
ሌሎችም ከያሉበት በገንዘብ: በቁሳቁስ: በሙያቸውም ሆነ በጸሎታቸው ይህንን እጅግ ክፉ ግዜ ለማልፍ ተጨባጭ ድጋፍ ለአገራቸውና ለወገናቸው እንደሚያደርጉ ይጠበቃል::
Via:- Fistum Arega
@Yenetube @Fikerassefa
#ቁጥሩ_4_ደርሷል።
አዲስ 3 ኮሮና ቫይረስ ያለበት ግለሰብ እንዳለ የኢትዮጵያ ጤና ሚንስትር አሁን በላከው መግለጫ አስታውቋል ።
ሁለቱ ጃፓናዊያን ሲሆኑ የ44 አመት እና 47 እድሜ መሆናቸውም ተገልጷል። አንዱ ደሙ ኢትዮጵያ ዜጋ ሲሆን 42 አመት መሆን ተገልጷል።
@YeneTube @Fikerassefa
አዲስ 3 ኮሮና ቫይረስ ያለበት ግለሰብ እንዳለ የኢትዮጵያ ጤና ሚንስትር አሁን በላከው መግለጫ አስታውቋል ።
ሁለቱ ጃፓናዊያን ሲሆኑ የ44 አመት እና 47 እድሜ መሆናቸውም ተገልጷል። አንዱ ደሙ ኢትዮጵያ ዜጋ ሲሆን 42 አመት መሆን ተገልጷል።
@YeneTube @Fikerassefa
#ቁጥሩ_4_ደርሷል_ኢትዮጵያ
አዲስ 3 ኮሮና ቫይረስ ያለበት ግለሰብ እንዳለ የኢትዮጵያ ጤና ሚንስትር አሁን በላከው መግለጫ አስታውቋል ።
ሁለቱ ጃፓናዊያን ሲሆኑ የ44 አመት እና 47 እድሜ መሆናቸውም ተገልጷል። እንዲሁም አንዱ ደሙ ኢትዮጵያ ዜጋ ሲሆን 42 አመት መሆን ተገልጷል።
@YeneTube @Fikerassefa
አዲስ 3 ኮሮና ቫይረስ ያለበት ግለሰብ እንዳለ የኢትዮጵያ ጤና ሚንስትር አሁን በላከው መግለጫ አስታውቋል ።
ሁለቱ ጃፓናዊያን ሲሆኑ የ44 አመት እና 47 እድሜ መሆናቸውም ተገልጷል። እንዲሁም አንዱ ደሙ ኢትዮጵያ ዜጋ ሲሆን 42 አመት መሆን ተገልጷል።
@YeneTube @Fikerassefa
በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 4 ደርሷል ኢትዮጵያ
-ከጃፓናዊ ጋር ንክኪ አላቸው ተብሎ የተጠረጠሩት ቁጥር 117 ደርሷል እነዚህ ሰዎች በለይቶ ማቆያ የቅርብ ክትትል እየተደረገባቸው ይገኛል።
-ከነዚህ ምርመራ ከተወሰደላቸው እና የቅርብ ንኪኪ ካላቸው ግለሰቦች መሃከልም ሶስት ግለሰብ በቫይረሱ ተይዘዋል። ከነዚህም ውስጥ ሁለቱ የ44 አመት የ47 አመት ጃፓናዊ ዜጋ ሲሆኑ አንደኛውን ደግሞ የ42 አመት ኢትዮጵያዊ ነው።
-ሁሉም የአዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ እና እና ቫይረስ ከተገኘበት የመጀመሪያ ግለሰብ ጋር የቅርብ ንኪኪ የነበራቸው ናቸው።
@Yenetube @Fikerassefa
-ከጃፓናዊ ጋር ንክኪ አላቸው ተብሎ የተጠረጠሩት ቁጥር 117 ደርሷል እነዚህ ሰዎች በለይቶ ማቆያ የቅርብ ክትትል እየተደረገባቸው ይገኛል።
-ከነዚህ ምርመራ ከተወሰደላቸው እና የቅርብ ንኪኪ ካላቸው ግለሰቦች መሃከልም ሶስት ግለሰብ በቫይረሱ ተይዘዋል። ከነዚህም ውስጥ ሁለቱ የ44 አመት የ47 አመት ጃፓናዊ ዜጋ ሲሆኑ አንደኛውን ደግሞ የ42 አመት ኢትዮጵያዊ ነው።
-ሁሉም የአዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ እና እና ቫይረስ ከተገኘበት የመጀመሪያ ግለሰብ ጋር የቅርብ ንኪኪ የነበራቸው ናቸው።
@Yenetube @Fikerassefa
በኮሮናቫይረስ ተጠርጥሮ ከአምቡላንስ ያመለጠው ወጣት ያደረገው ምንድን ነው?
ይህንን ለማጋራት በ ኢሜይል ይህንን ለማጋራት በ ፌስቡክ ይህንን ለማጋራት በ ትዊተር ይህንን ለማጋራት በ ዋትስአፕ
አንድ ከሳዑዲ አረቢያ የተመለሰ ግለሰብ የኮሮናቫይረስ ምልክት ታይቶበት ተጠርጥሮ ወደ ለይቶ ማቆያ በአምቡላንስ በሚወሰድበት ጊዜ አምልጦ ወደ ትውልድ መንደሩ በመመለስ ላይ ሳለ በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋሉን የወረዳው የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ለቢቢሲ አስታወቀ።
ቢቢሲ ስለግለሰቡ ከአካባቢው ነዋሪዎች ባደረገው ማጣራት ነዋሪነቱ እዚያው ለጋምቦ ወረዳ ተወልዶ ያደገ ወጣት ሲሆን በሕገ ወጥ መንገድ ከአንድ ወር በፊት ወደ ሳዑዲ አረቢያ ለሥራ ተጉዞ የነበረ መሆኑን ማረጋገጥ ችሏል።
ነገር ግን በስደት ለአንድ ወር ከቆየ በኋላ በሳዑዲ አረቢያ ፖሊስ ተይዞ ወደ ኢትዮጵያ መላኩን የወረዳው ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጌትነት አበባው ተናግረዋል።
በመሆኑም ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በተደረገለት ምርመራ የኮሮናቫይረስ ምልክትቶች ስለታዩበት በአምቡላንስ ወደ ለይቶ ማቆያ ቦታ ሲወሰድ አምቡላንሱን ሰብሮ በማምለጥ እዚያው አዲስ አበባ ወደሚገኘው የእህቱ ቤት እንዳመራ ኃላፊው ይናገራሉ።
ይህ መቼ እንደሆነ ቀኑን ለማወቅ እንዳልቻሉ አቶ ጌትነት ገልጸው፤ ትናንት ከፌደራል ጤና ጥበቃ ተደውሎ የአካባቢው ተወላጅ የሆነው ግለሰብ በኮሮናቫይረስ ተጠርጥሮ እንደነበርና ለይቶ ማቆያ ከመግባቱ በፊት እንደጠፋ እንደተነገራቸውና ክትትል እንዲያደርጉ መረጃ እንደደረሳቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል።
ከዚህ በኋላም የአካባቢው ባለስልጣናት ከቅዳሜ ምሽት ጀምሮ ወደ አካባቢው የሚመጡ መኪኖች ላይ ፍተሻ በማድረግ ግለሰቡን ለማግኘት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
አቶ ጌትነት እንዳሉት የግለሰቡን ወንድም አብሯቸው እንዲሆን በማድረግ በመኪና ከሚጓዙ መንገደኞች መካከል ተፈላጊውን ለመለየት ጥረት ማድረጋቸውን አመልክተው ዛሬ [ዕሁድ] ጠዋት 5 የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን ከፈተሹ በኋላ ስድስተኛው ላይ ተጠርጣሪው መገኘቱን ገልጸዋል።
ከተፈላጊው ግለሰብ ጋርም ከአዲስ አበባ ጀምሮ ወደ ትውልድ መንደሩ ለማድረስ የተጓዘው የእህቱ ባልም አብሮት መገኘቱን ተነግሯል።
ክስተቱን የበለጠ ውስብስብ ለማድረግም ከአዲስ አበባ ቀጥታ ወደ ሚፈልገው ቦታ የሚያደርሰው ትራንስፖርት ከመያዝ ይልቅ በተለያዩ ከተሞች ላይ እየወረደ መጓጓዣውን ሲቀይር እንደነበር ተገልጿል።
በዚህም መሰረት ከክትትሉ ለማምለጥ በሚልም ኮምቦልቻ፣ ደሴና ጉጉፍቱ የሚባሉ ከተሞች ላይ ወርዶ መኪና መቀየሩንና መጨረሻ ላይም ጉጉፍቱ ላይ በሳይንት መኪና ሲጓዝ ለጋምቦ ላይ መያዙን ኃላፊው አረጋግጠዋል።
ግለሰቡና አብሮት የነበረው የእህቱ ባለቤት በትራንስፖርት አብረዋቸው ከተጓዙት ሰዎች ባሻገር ከሌሎች ጋር እንዳይገናኙ በማድረግ በለይቶ ማቆያ ውስጥ በመሆን ምርመራና ክትትል ወደሚያገኙበት ወደ አዲስ አበባ ክትትሉ ሲያደርጉ በነበሩት የፌደራል ፖሊስና የመከላከያ ሠራዊት አባላት ታጅበው እንዲሄዱ ተደርጓል።
ግለሰቡ ተሳፍሮበት በነበረው ውስጥ የነበሩት ወደ 60 የሚደርሱ ሰዎች ምርመራ ተደርጎ ውጤት እስኪታወቅ ድረስ ድንኳን ተዘጋጅቶ ለብቻቸው እንዲቆዩ እንደሚደረግም አቶ ጌትነት ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ከዚህ ባሻገር ግን በተለያዩ ከተሞች ውስጥ ከተሳፈረባቸው መኪኖች ላይ አብረውት የተጓዙትን መንገደኞች ለማወቅ አስቸጋሪ መሆኑን ገልጸው፤ የግለሰቡ የምርመራ ውጤት ቀጣይ መወሰድ ያለበትን እርምጃ የሚወስን መሆኑን የአካባቢው ባለስልጣናት አመልክተዋል።
Via:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
ይህንን ለማጋራት በ ኢሜይል ይህንን ለማጋራት በ ፌስቡክ ይህንን ለማጋራት በ ትዊተር ይህንን ለማጋራት በ ዋትስአፕ
አንድ ከሳዑዲ አረቢያ የተመለሰ ግለሰብ የኮሮናቫይረስ ምልክት ታይቶበት ተጠርጥሮ ወደ ለይቶ ማቆያ በአምቡላንስ በሚወሰድበት ጊዜ አምልጦ ወደ ትውልድ መንደሩ በመመለስ ላይ ሳለ በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋሉን የወረዳው የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ለቢቢሲ አስታወቀ።
ቢቢሲ ስለግለሰቡ ከአካባቢው ነዋሪዎች ባደረገው ማጣራት ነዋሪነቱ እዚያው ለጋምቦ ወረዳ ተወልዶ ያደገ ወጣት ሲሆን በሕገ ወጥ መንገድ ከአንድ ወር በፊት ወደ ሳዑዲ አረቢያ ለሥራ ተጉዞ የነበረ መሆኑን ማረጋገጥ ችሏል።
ነገር ግን በስደት ለአንድ ወር ከቆየ በኋላ በሳዑዲ አረቢያ ፖሊስ ተይዞ ወደ ኢትዮጵያ መላኩን የወረዳው ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጌትነት አበባው ተናግረዋል።
በመሆኑም ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በተደረገለት ምርመራ የኮሮናቫይረስ ምልክትቶች ስለታዩበት በአምቡላንስ ወደ ለይቶ ማቆያ ቦታ ሲወሰድ አምቡላንሱን ሰብሮ በማምለጥ እዚያው አዲስ አበባ ወደሚገኘው የእህቱ ቤት እንዳመራ ኃላፊው ይናገራሉ።
ይህ መቼ እንደሆነ ቀኑን ለማወቅ እንዳልቻሉ አቶ ጌትነት ገልጸው፤ ትናንት ከፌደራል ጤና ጥበቃ ተደውሎ የአካባቢው ተወላጅ የሆነው ግለሰብ በኮሮናቫይረስ ተጠርጥሮ እንደነበርና ለይቶ ማቆያ ከመግባቱ በፊት እንደጠፋ እንደተነገራቸውና ክትትል እንዲያደርጉ መረጃ እንደደረሳቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል።
ከዚህ በኋላም የአካባቢው ባለስልጣናት ከቅዳሜ ምሽት ጀምሮ ወደ አካባቢው የሚመጡ መኪኖች ላይ ፍተሻ በማድረግ ግለሰቡን ለማግኘት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
አቶ ጌትነት እንዳሉት የግለሰቡን ወንድም አብሯቸው እንዲሆን በማድረግ በመኪና ከሚጓዙ መንገደኞች መካከል ተፈላጊውን ለመለየት ጥረት ማድረጋቸውን አመልክተው ዛሬ [ዕሁድ] ጠዋት 5 የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን ከፈተሹ በኋላ ስድስተኛው ላይ ተጠርጣሪው መገኘቱን ገልጸዋል።
ከተፈላጊው ግለሰብ ጋርም ከአዲስ አበባ ጀምሮ ወደ ትውልድ መንደሩ ለማድረስ የተጓዘው የእህቱ ባልም አብሮት መገኘቱን ተነግሯል።
ክስተቱን የበለጠ ውስብስብ ለማድረግም ከአዲስ አበባ ቀጥታ ወደ ሚፈልገው ቦታ የሚያደርሰው ትራንስፖርት ከመያዝ ይልቅ በተለያዩ ከተሞች ላይ እየወረደ መጓጓዣውን ሲቀይር እንደነበር ተገልጿል።
በዚህም መሰረት ከክትትሉ ለማምለጥ በሚልም ኮምቦልቻ፣ ደሴና ጉጉፍቱ የሚባሉ ከተሞች ላይ ወርዶ መኪና መቀየሩንና መጨረሻ ላይም ጉጉፍቱ ላይ በሳይንት መኪና ሲጓዝ ለጋምቦ ላይ መያዙን ኃላፊው አረጋግጠዋል።
ግለሰቡና አብሮት የነበረው የእህቱ ባለቤት በትራንስፖርት አብረዋቸው ከተጓዙት ሰዎች ባሻገር ከሌሎች ጋር እንዳይገናኙ በማድረግ በለይቶ ማቆያ ውስጥ በመሆን ምርመራና ክትትል ወደሚያገኙበት ወደ አዲስ አበባ ክትትሉ ሲያደርጉ በነበሩት የፌደራል ፖሊስና የመከላከያ ሠራዊት አባላት ታጅበው እንዲሄዱ ተደርጓል።
ግለሰቡ ተሳፍሮበት በነበረው ውስጥ የነበሩት ወደ 60 የሚደርሱ ሰዎች ምርመራ ተደርጎ ውጤት እስኪታወቅ ድረስ ድንኳን ተዘጋጅቶ ለብቻቸው እንዲቆዩ እንደሚደረግም አቶ ጌትነት ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ከዚህ ባሻገር ግን በተለያዩ ከተሞች ውስጥ ከተሳፈረባቸው መኪኖች ላይ አብረውት የተጓዙትን መንገደኞች ለማወቅ አስቸጋሪ መሆኑን ገልጸው፤ የግለሰቡ የምርመራ ውጤት ቀጣይ መወሰድ ያለበትን እርምጃ የሚወስን መሆኑን የአካባቢው ባለስልጣናት አመልክተዋል።
Via:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
#ኬንያ
ኬንያ ቫይረሱን ካለባቸው ሀገራት የሚመጣን ሰው ወደ ኬንያ እንደማይገባ አስታውቃለች እንዲሁም መግባት የሚችሉት ኬንያዊያን ብቻ ነው የሚገቡትም እነሱም ለ14 ቀን ለይቶ ማቆያ እንደሚገቡ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerasssefa
ኬንያ ቫይረሱን ካለባቸው ሀገራት የሚመጣን ሰው ወደ ኬንያ እንደማይገባ አስታውቃለች እንዲሁም መግባት የሚችሉት ኬንያዊያን ብቻ ነው የሚገቡትም እነሱም ለ14 ቀን ለይቶ ማቆያ እንደሚገቡ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerasssefa
YeneTube
#ኬንያ ኬንያ ቫይረሱን ካለባቸው ሀገራት የሚመጣን ሰው ወደ ኬንያ እንደማይገባ አስታውቃለች እንዲሁም መግባት የሚችሉት ኬንያዊያን ብቻ ነው የሚገቡትም እነሱም ለ14 ቀን ለይቶ ማቆያ እንደሚገቡ አስታውቋል። @Yenetube @Fikerasssefa
ኬንያ ትምህርትቤቶች እንዲዘጉ ኡሙሩ ኬንያተ መልክት አስተላልፏል። እንዲሁም ሰራተኞች ቤት ሆነ ስራቸውን እንዲያከናውን ተነግሯቸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ጋና - አንድ ተማሪ በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ከተገኘ ብኃላ
- ዩንቨርቲዎቿን ዘግታለች
- ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይደረጉ መልክት ተላልፏል
- ማንኛውም ስፓርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይደረጉ ተውስናል
- ተማሪዎች ወደ ካምፓስ እንዳይሄዱ ተነግሯቸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
- ዩንቨርቲዎቿን ዘግታለች
- ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይደረጉ መልክት ተላልፏል
- ማንኛውም ስፓርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዳይደረጉ ተውስናል
- ተማሪዎች ወደ ካምፓስ እንዳይሄዱ ተነግሯቸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
አስም አለቦት? ካለቦት በጥንቃቄ ያንብቡት
አስም እና ኮሮና ቫይረስ አስም ታካሚዎች በኮሮና ቫይረስም ሆነ በሌሎች የመተንፈሻ አካልን በሚያጠቁ ቫይረሶች ከተያዙ የአስም በሽታ መቀስቀስ (ትንፋሽ ማጠርና ደረትን የሚጫን ስሜት) ሊገጥማቸው ይችላል፡፡ ይህም አደገኛ ሊሆን ይችላል፡፡
ስለዚህም አስም ታካሚዎች የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች ማድረግ ይገባቸዋል!
1.አለመደናገጥ
2.ስሜት ቢኖርም ባይኖርም በየዕለቱ መወሰድ ያለበቸውን የአስም መቆጣጠርያ መድሃኒቶች (Controllers) በአግባቡ መውሰድ
እነዚህን መውሰድ አስም እንዳይቀሰቀስ ወይም ከተቀሰቀሰም በከፍተኛ ደረጃ እንዳይቀሰቀስ ይረዳል።
3.የማረጋግያ (Reliever) መድሃኒትዎን በሁሉም ጊዜና ቦታ ከእርስዎ አይለይ - በተለይም ሳልቡታሞል (ቬንቶሊን).
4.በቫይረሱ ላለመጠቃት መሰረታዊ የመከላከያ መንገዶችን በአግባቡ መተግበር:-
ሀ. እጆችን ሁልጊዜ መታጠብ
ለ.እጅ መጨባበጥና ሌሎች አካለዊ ንክኪዎችን ማስቀረት።
ሐ.ባልታጠበ እጅ አይን፣ አፍንጫ እና አፍን አለመንካት መ.ከታመመ ሰው ጋር በቅርበት ብዙ ጊዜ አለማሳለፍ፣ መጠቀምያ ቁሶችን አለመጋራት
5.የአስም ስሜቶችዎ የሚባባሱ ከሆነ ኃኪሞትን ማማከር
6."አዲስ" ሳል ወይም "አዲስ" ትኩሳት ከተሰማዎት እና/ወይም በቫይረሱ እንደተጠቁ ከጠረጠሩ ወድያውኑ የፊት መሸፈኛ ማስክ ማድረግ፣ ራሶትን መለየትና ኃኪሞትን ማማከር
ለሚመለከተው ሰው Forward አድርጉ
@Yenetube @Fikerassefa
አስም እና ኮሮና ቫይረስ አስም ታካሚዎች በኮሮና ቫይረስም ሆነ በሌሎች የመተንፈሻ አካልን በሚያጠቁ ቫይረሶች ከተያዙ የአስም በሽታ መቀስቀስ (ትንፋሽ ማጠርና ደረትን የሚጫን ስሜት) ሊገጥማቸው ይችላል፡፡ ይህም አደገኛ ሊሆን ይችላል፡፡
ስለዚህም አስም ታካሚዎች የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች ማድረግ ይገባቸዋል!
1.አለመደናገጥ
2.ስሜት ቢኖርም ባይኖርም በየዕለቱ መወሰድ ያለበቸውን የአስም መቆጣጠርያ መድሃኒቶች (Controllers) በአግባቡ መውሰድ
እነዚህን መውሰድ አስም እንዳይቀሰቀስ ወይም ከተቀሰቀሰም በከፍተኛ ደረጃ እንዳይቀሰቀስ ይረዳል።
3.የማረጋግያ (Reliever) መድሃኒትዎን በሁሉም ጊዜና ቦታ ከእርስዎ አይለይ - በተለይም ሳልቡታሞል (ቬንቶሊን).
4.በቫይረሱ ላለመጠቃት መሰረታዊ የመከላከያ መንገዶችን በአግባቡ መተግበር:-
ሀ. እጆችን ሁልጊዜ መታጠብ
ለ.እጅ መጨባበጥና ሌሎች አካለዊ ንክኪዎችን ማስቀረት።
ሐ.ባልታጠበ እጅ አይን፣ አፍንጫ እና አፍን አለመንካት መ.ከታመመ ሰው ጋር በቅርበት ብዙ ጊዜ አለማሳለፍ፣ መጠቀምያ ቁሶችን አለመጋራት
5.የአስም ስሜቶችዎ የሚባባሱ ከሆነ ኃኪሞትን ማማከር
6."አዲስ" ሳል ወይም "አዲስ" ትኩሳት ከተሰማዎት እና/ወይም በቫይረሱ እንደተጠቁ ከጠረጠሩ ወድያውኑ የፊት መሸፈኛ ማስክ ማድረግ፣ ራሶትን መለየትና ኃኪሞትን ማማከር
ለሚመለከተው ሰው Forward አድርጉ
@Yenetube @Fikerassefa