በአሁን ሰዓት የካቲት 25/2012 ዓ/ም የአርቲስት ውብሸት ወርቃለማው የቀብር ስነስርዓት የሽኝት ፕሮግራም በመስቀል አደባባይ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
Via:- ዋልተንጉስ ዘሸገር
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- ዋልተንጉስ ዘሸገር
@Yenetube @Fikerassefa
የህዳሴው ግድብ በአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ መነጋገሪያ ሆኗል
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ በአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ አነጋግሯል፡፡
ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ በአሜሪካው የገንዘብ ሚኒስትር በኩል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የውሃ ሙሌት በተመለከተ የወጣው መግለጫ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን አሜሪካዊያንንም አስቆጥቷል።
ታዋቂ አሜሪካዊያን ፖለቲከኞችና ዲፕሎማቶች አሜሪካ በኢትዮጵያ እንዲፈረም ያቀረበችውን የስምምነት ሰነድ ተችተውታል።
ሚኒስትሩ መኑቺን ትናንት በአሜሪካ ምክር ቤት ቀርበው በነበረበት ጊዜ ጉዳዩ የኮንግረስ አባል በሆነው ስቴቨን ሆርስፎርድ የአሜሪካንን ገለልተኝነት በሚያጠይቅ ሁኔታ ተነስቶ ማብራሪያ ተጠይቆበታል።
ምንጭ፡- ዋልታ
@YeneTube @Fikerasssefa
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ በአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ አነጋግሯል፡፡
ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ በአሜሪካው የገንዘብ ሚኒስትር በኩል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የውሃ ሙሌት በተመለከተ የወጣው መግለጫ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን አሜሪካዊያንንም አስቆጥቷል።
ታዋቂ አሜሪካዊያን ፖለቲከኞችና ዲፕሎማቶች አሜሪካ በኢትዮጵያ እንዲፈረም ያቀረበችውን የስምምነት ሰነድ ተችተውታል።
ሚኒስትሩ መኑቺን ትናንት በአሜሪካ ምክር ቤት ቀርበው በነበረበት ጊዜ ጉዳዩ የኮንግረስ አባል በሆነው ስቴቨን ሆርስፎርድ የአሜሪካንን ገለልተኝነት በሚያጠይቅ ሁኔታ ተነስቶ ማብራሪያ ተጠይቆበታል።
ምንጭ፡- ዋልታ
@YeneTube @Fikerasssefa
የኮሮናቫይረስ በተከሰተበትና በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ባለበት በአሁኑ ወቅት የምድራችንን የጤና ጉዳዮች በበላይነት የሚከታተለውና የሚመራው የዓለም ጤና ድርጅት መሪ መሆን ከባድ ኃላፊነት ነው።
ኢትዮጵያዊው ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ድርጅቱን ከፊት ሆነው በሚመሩበት በዚህ ወቅት በሽታውን ለመግታትና ክትባትም ሆነ ፈዋሽ ህክምና እንዲገኝ ለማድረግ በየዘርፉ እየጣሩ ነው።
https://bbc.in/2TjX5VQ
ኢትዮጵያዊው ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ድርጅቱን ከፊት ሆነው በሚመሩበት በዚህ ወቅት በሽታውን ለመግታትና ክትባትም ሆነ ፈዋሽ ህክምና እንዲገኝ ለማድረግ በየዘርፉ እየጣሩ ነው።
https://bbc.in/2TjX5VQ
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) በተለያዩ አካባቢዎች ለመደራጀት የሚያደርጋቸው ጥረቶች "በብልጽግና ፓርቲ ካድሬዎች" እየተደናቀፉብኝ ነው ሲል ቅሬ አሰማ። ፓርቲው በመተማ እና በቢቸና ከተሞች አደራጆቹ መታሰራቸውንም ገልጿል።
አዴኃን ለውጡን ተከትሎ ከኤርትራ ከተመለሱ የፖለቲካ ድርጅቶች አንዱ መሆኑ ይታወቃል።
#ElU
@YeneTube @Fikerassefa
አዴኃን ለውጡን ተከትሎ ከኤርትራ ከተመለሱ የፖለቲካ ድርጅቶች አንዱ መሆኑ ይታወቃል።
#ElU
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ተራማጅ ፓርቲ (Ethiopian Progressive Party) በሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች እንቅፋት እየገጠመው መሆኑን የፓርቲው መሪዎች ተናገሩ።
መሪዎቹ እንደሚሉት በአምቦ ከተማ 538 አባላቶቹ የፈረሙበት ሰነድ የፌድራል ፖሊስ ልብስ በለበሱ ሰዎች የተነጠቀ ሲሆን፣ በቡታጅራ ከተማ ደግሞ የ69 ሰዎች ፊርማ የያዘና የምርጫ ቦርድ ማህተም ያረፈበት ሰነድ በአንድ የከተማው ባለስልጣን ተወስዶበታል።
በአዳማ ከተማም ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸሙ የተገለጸ ሲሆን፣ ፓርቲው ጉዳዩን በተመለከተ ለምርጫ ቦርድ አቤቱታ አቅርቧል።
Via:- #Elu
@YeneTube @Fikerassefa
መሪዎቹ እንደሚሉት በአምቦ ከተማ 538 አባላቶቹ የፈረሙበት ሰነድ የፌድራል ፖሊስ ልብስ በለበሱ ሰዎች የተነጠቀ ሲሆን፣ በቡታጅራ ከተማ ደግሞ የ69 ሰዎች ፊርማ የያዘና የምርጫ ቦርድ ማህተም ያረፈበት ሰነድ በአንድ የከተማው ባለስልጣን ተወስዶበታል።
በአዳማ ከተማም ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸሙ የተገለጸ ሲሆን፣ ፓርቲው ጉዳዩን በተመለከተ ለምርጫ ቦርድ አቤቱታ አቅርቧል።
Via:- #Elu
@YeneTube @Fikerassefa
በኢኦተ ቤተክርስቲያን ዼጥሮሳውያን የቤተክርስቲያን ክብርና መብት አስጠባቂ ኅብረት፣ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ ያቀረበለትን የቃለመጠይቅ ግብዣ ውድቅ አደረገ።
Via:- #Elu
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- #Elu
@Yenetube @Fikerassefa
የተሰረቁ 4 መኪናዎችንና 8 ሞተር ሳይክሎችን ከ27 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
" የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ፈተና በኦላይን ይሰጣል " ዶ/ር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር።
በአርትስ ቴሌቪዥን ላይ ተመልክተናል ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ የሚመለከተውን አካል እግኝተን ነገ የተደራጀ መረጃ የምናቀር ይሆናል።
Via:- Arts TV
@YeneTube @FikerAssefa
በአርትስ ቴሌቪዥን ላይ ተመልክተናል ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ የሚመለከተውን አካል እግኝተን ነገ የተደራጀ መረጃ የምናቀር ይሆናል።
Via:- Arts TV
@YeneTube @FikerAssefa
በትናንትናው ዕለት በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ ጠብ አንድ ተማሪ መገደሉን ወሎ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው እንዳለው ለተማሪው መገደል ምክንያት የሆነው ሌላ ተማሪ በቁጥጥር ሥር ውሏል።
#Eshete Bekele
@Yenetube @Fikerassefa
#Eshete Bekele
@Yenetube @Fikerassefa
የሕዳሴ ግድብ ግንባታ 71 በመቶ ደረሰ
በመንግሥት እና በሕዝብ ተሳትፎ እየተገነባ የሚገኘው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ አፈፃፀም 71 በመቶ ላይ መድረሱን የውኃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ግድቡ መጠናቀቅ ከነበረበት በአራት ዓመታት በመዘግየቱ እና ተጨማሪ የገንዘብ ኪሳራ በማስከተሉ ምክንያት የሕዝቡ ተሳትፎ መቀዛቀዝ መታየቱንም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ አስታውቋል።
ግድቡን ለማጠናቀቅ የሕዝቡ ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ የግድቡ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽ/ቤት ለ3ኛ ጊዜ የ8100 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ይፋ ማድረጉ ይታወሳል።
ምንጭ:- ETV
@YeneTube @Fikerassefa
በመንግሥት እና በሕዝብ ተሳትፎ እየተገነባ የሚገኘው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ አፈፃፀም 71 በመቶ ላይ መድረሱን የውኃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ግድቡ መጠናቀቅ ከነበረበት በአራት ዓመታት በመዘግየቱ እና ተጨማሪ የገንዘብ ኪሳራ በማስከተሉ ምክንያት የሕዝቡ ተሳትፎ መቀዛቀዝ መታየቱንም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ አስታውቋል።
ግድቡን ለማጠናቀቅ የሕዝቡ ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ የግድቡ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽ/ቤት ለ3ኛ ጊዜ የ8100 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ይፋ ማድረጉ ይታወሳል።
ምንጭ:- ETV
@YeneTube @Fikerassefa
ትውልደ ኬኒያዊቷ አትሌት ሩዝ ጃቤት ለአራት ዓመታት ታገደች
በትውልድ ኬንያ ባህሬናዊቷ አትሌት ሩዝ ጃቤት የአበረታች መድኃኒት መጠቀሟ በመረጋገጡ ለአራት ዓመታት ከስፖርቱ ታገደች፡፡
አትሌቷ ትላንት በአለም አትሌቲክሰ ኢንቴግሪቲ የኒት የአራት ዓመታት እገዳ የተላለፋባት አር ኢ.ፒ.ኦ የተባለ አበረታቸ መድሃኒት መጠቀሟን በማረጋገጡ ነው፡፡
በ2016 የሪዮ ኦሎምክ በ3ሺ ሜትር መሰናክል ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ያሸነፈችው የ23 ዓመቷ ባህሬናዊቷ አትሌት ቅጣቱ እ.ኤ.አ ከታህሳስ 01/2017 ጀምሮ ለዓራት ዓመታት የሚፀና ይሆናል ሲል የዘገበው ሮይተርስ ነው፡፡
Via:- ETV
@YeneTube @Fikerassefa
በትውልድ ኬንያ ባህሬናዊቷ አትሌት ሩዝ ጃቤት የአበረታች መድኃኒት መጠቀሟ በመረጋገጡ ለአራት ዓመታት ከስፖርቱ ታገደች፡፡
አትሌቷ ትላንት በአለም አትሌቲክሰ ኢንቴግሪቲ የኒት የአራት ዓመታት እገዳ የተላለፋባት አር ኢ.ፒ.ኦ የተባለ አበረታቸ መድሃኒት መጠቀሟን በማረጋገጡ ነው፡፡
በ2016 የሪዮ ኦሎምክ በ3ሺ ሜትር መሰናክል ለሀገሯ የወርቅ ሜዳሊያ ያሸነፈችው የ23 ዓመቷ ባህሬናዊቷ አትሌት ቅጣቱ እ.ኤ.አ ከታህሳስ 01/2017 ጀምሮ ለዓራት ዓመታት የሚፀና ይሆናል ሲል የዘገበው ሮይተርስ ነው፡፡
Via:- ETV
@YeneTube @Fikerassefa
ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሹመዋል።
ከዚህ ቀደም የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ሀላፊም ሆነው ሰርተዋል።ከመቀሌ ዮንቨርስቲ በህክምና ትምህርት ዲግሪ ያገኙ ሲሆን ከጣልያኑ ፓርማ ዩንቨርስቲ በአለም አቀፍ ጤና ላይ ያተኮረ ትምህርት ተከታትለው ከስምንት አመት በፊት ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።
Via:- Tesfay Getnet
@Yenetube @Fikerassefa
ከዚህ ቀደም የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ሀላፊም ሆነው ሰርተዋል።ከመቀሌ ዮንቨርስቲ በህክምና ትምህርት ዲግሪ ያገኙ ሲሆን ከጣልያኑ ፓርማ ዩንቨርስቲ በአለም አቀፍ ጤና ላይ ያተኮረ ትምህርት ተከታትለው ከስምንት አመት በፊት ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።
Via:- Tesfay Getnet
@Yenetube @Fikerassefa
ለኢትዮጵያ ክብር ብዙዎች ዋጋ ከፍለዋል ። ይህን በፍጹም አንረሳውም ። ካራማራ ላይ ከጠላት ጋር ተናንቀው ህይወታቸውን ለሀገራቸው ክብር የሰጡ ጀግኖቻችንን እንዘክራለን።
ክብር ለጀግኖቹ !
@YeneTube @Fikerassefa
ክብር ለጀግኖቹ !
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት እንደተሾመለት ዋዜማ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። አዲሱ ፕሬዝዳንት አቢ ሳኖ ትናንት የሹመት ደብዳቤ የደረሳቸው ሲሆን ዛሬ ስራ እንደሚጀምሩ ይጠበቃል።
Via:- Wazema Radio
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Wazema Radio
@YeneTube @Fikerassefa
የኦጋዴን ጦርነት፡ የሲያድ ባሬ ወረራ ሲታወስ
የኦጋዴን ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል የተደረገው ጦርነት የዛሬ 42 ዓመት የካቲት 26/1970 ዓ.ም. ነበር የተጠናቀቀው።
በ1966 ዓ.ም ሶማሊያ የአረብ ሊግን ተቀላቀለች። በወቅቱ የሶማሊያ መሪ የነበረው ሜጀር ጄኔራል ሲያድ ባሬ ኢትዮጵያን ወረረ። ጦርነቱ የተጀመረ ሰሞን የሲያድ ባሬ [ዚያድ ባሬ] ጦር በሶቪዬት ኅብረት ይደገፍ ነበር። የኢትዮጵያ መንግሥት ደግሞ ከዩናይትስ ስቴትስ ጋር ወዳጅነት አለው። በወቅቱ በቀዝቃዛ ጦርነት ውስጥ የነበሩት ሶቪዬት ኅብረትና አሜሪካ ምሥራቅ አፍሪካ ገቡ።
https://www.bbc.com/amharic/amp/news-51749412?__twitter_impression=true
የኦጋዴን ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል የተደረገው ጦርነት የዛሬ 42 ዓመት የካቲት 26/1970 ዓ.ም. ነበር የተጠናቀቀው።
በ1966 ዓ.ም ሶማሊያ የአረብ ሊግን ተቀላቀለች። በወቅቱ የሶማሊያ መሪ የነበረው ሜጀር ጄኔራል ሲያድ ባሬ ኢትዮጵያን ወረረ። ጦርነቱ የተጀመረ ሰሞን የሲያድ ባሬ [ዚያድ ባሬ] ጦር በሶቪዬት ኅብረት ይደገፍ ነበር። የኢትዮጵያ መንግሥት ደግሞ ከዩናይትስ ስቴትስ ጋር ወዳጅነት አለው። በወቅቱ በቀዝቃዛ ጦርነት ውስጥ የነበሩት ሶቪዬት ኅብረትና አሜሪካ ምሥራቅ አፍሪካ ገቡ።
https://www.bbc.com/amharic/amp/news-51749412?__twitter_impression=true
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ከዓለም የኢንተርኔት ሶሳይቲ ፕሬዝዳንት አንድሪው ሱሊቫን ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡
ከውይይቱ ጎን ለጎን ከዓለም አቀፍ ኢንተርኔት ሶሳይቲ በመጡ የቴክኒካል ባለሙያዎች ለኢመደኤ ሠራተኞች በዓለም አቀፍ በይነ-መረብ እና ደህንነት ዙሪያ ግንዛቤ ሊያዝባቸውና ጥንቃቄ ሊደረግባቸው በሚገቡ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡
Via:- Elu
@Yenetube @Fikerassefa
ከውይይቱ ጎን ለጎን ከዓለም አቀፍ ኢንተርኔት ሶሳይቲ በመጡ የቴክኒካል ባለሙያዎች ለኢመደኤ ሠራተኞች በዓለም አቀፍ በይነ-መረብ እና ደህንነት ዙሪያ ግንዛቤ ሊያዝባቸውና ጥንቃቄ ሊደረግባቸው በሚገቡ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡
Via:- Elu
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ከተማም 33 ማዕከላት በኢንተርፕራይዝ ሪሶርስ ፕላኒንግ ሲስተም የተገናኙ ሲሆን፤ ማንኛውም ደንበኛ የቅድመና የድህረ ክፍያ አገልግሎቶች በየትኛውም ማዕከል ማግኘት ይችላል፡፡
Via:- EEU
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- EEU
@YeneTube @Fikerassefa