ቻይና ስለሚገኙ ዜጎች ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የደረሰኝ መረጃ!
- ኤልያስ መሰረት ታዬ -
"በቤይጂንግ የሚገኘው ኤምባሲ እንዲሁም በቾንግኪንግ የሚገኘው የቆንፅላ ቢሮ ከተማሪዎች ህብረት ጋር በመሆን ሁኔታውን በቅርበት እየተከታተሉት ነው። እስካሁን ባለው መረጃ [በኮሮና] ቫይረሱ የተጠቃ ኢትዮጵያዊ የለም።"
ኤልያስ መሰረት ዛሬ ያናገረው አንድ በዉሀን ከተማ ያለ ጋናዊ ተማሪ ደግሞ "ቻይናዎቹ በ WeChat አማካኝነት መረጃ ስንለዋወጥ ሰዎችን እያስደነገጣችሁ እና ስጋቱን እያጋነናችሁ ስለሆነ እረፉ እያሉ እያስፈራሩን ነው። አሁን በአስቸኳይ ከዚህ ቦታ መውጣት እንፈልጋለን፣ ግን አልቻልንም" ብሏል።
ምንጭ:- Elias Meseret
@Yenetube @Fikerassefa
- ኤልያስ መሰረት ታዬ -
"በቤይጂንግ የሚገኘው ኤምባሲ እንዲሁም በቾንግኪንግ የሚገኘው የቆንፅላ ቢሮ ከተማሪዎች ህብረት ጋር በመሆን ሁኔታውን በቅርበት እየተከታተሉት ነው። እስካሁን ባለው መረጃ [በኮሮና] ቫይረሱ የተጠቃ ኢትዮጵያዊ የለም።"
ኤልያስ መሰረት ዛሬ ያናገረው አንድ በዉሀን ከተማ ያለ ጋናዊ ተማሪ ደግሞ "ቻይናዎቹ በ WeChat አማካኝነት መረጃ ስንለዋወጥ ሰዎችን እያስደነገጣችሁ እና ስጋቱን እያጋነናችሁ ስለሆነ እረፉ እያሉ እያስፈራሩን ነው። አሁን በአስቸኳይ ከዚህ ቦታ መውጣት እንፈልጋለን፣ ግን አልቻልንም" ብሏል።
ምንጭ:- Elias Meseret
@Yenetube @Fikerassefa
ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የመከላከያ ምኒስትሩ ለማ መገርሳ የተካተቱበት የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን አስመራ መድረሱን የኤርትራ ማስታወቂያ ምኒስትር አረጋግጠዋል,።
Via:- Eshete bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Via:- Eshete bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Ethiopia's Prime Minister Dr. Abiy Ahmed arrived in Asmara in the late afternoon hours today. The Prime Minister and his delegation, which include Defence Minister Lemma Megersa, were accorded warm welcome by President Isaias Afwerki on arrival at Asmara International Airport.
Via:- Yemane G.Mesekel
@YeneTube @FikerAssefa
Via:- Yemane G.Mesekel
@YeneTube @FikerAssefa
ስፖርት / ( ፓለቲካ )
ዛሬ ለታፈኑ እህቶቻችን ድምፅ የሆኑ የባህርዳር ከነማ ደጋፊዎች ስታድየም ለ1 ሰአት ያህል በፖሊስ ታግደው ነበር። ፖሊስ 6 ያህሉን መርጦ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ወስዷቸውም ነበር። ነገር ግን ከሰዓታት ቆይታ በኋላ እንደተለቀቁ ክለቡ ገልፆል።
ምንጭ:- ጢሞቴዎስ ባዬ
@Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ ለታፈኑ እህቶቻችን ድምፅ የሆኑ የባህርዳር ከነማ ደጋፊዎች ስታድየም ለ1 ሰአት ያህል በፖሊስ ታግደው ነበር። ፖሊስ 6 ያህሉን መርጦ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ወስዷቸውም ነበር። ነገር ግን ከሰዓታት ቆይታ በኋላ እንደተለቀቁ ክለቡ ገልፆል።
ምንጭ:- ጢሞቴዎስ ባዬ
@Yenetube @Fikerassefa
በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ የልኡካን ቡድን ወደ አሜሪካ ተጓዘ!
በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ የኢትዮጵያ የልኡካን ቡድን ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላል እና አለቃቀቅ ጋር በተያያዘ ከዚህ በፊት በተደረሰው ስምምነት መሰረት ከግብጽ እና ከሱዳን አቻው ጋር ለመወያየት ዛሬ ጥር 17 ቀን 2012 ዓም ማምሻውን ወደ አሜሪካ ተጉዟል።በልኡካን ቡድን ውስጥ የኢፌዲሪ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ስለሽ በቀለን ጨምሮ ከፍተኛ የውሃ ምህንድስና እና የህግ ባለሙያዎች ተካተዋል። የልኡካን ቡድኑ እኤአ ጃንዋሪ 28 እና 29 ቀን 2020 የአሜሪካ መንግስት የትሬዠሪ መ/ቤት እና የዓለም ባንክ ከፍተኛ ሃላፊዎች በታዘቢነት በሚሳተፉበት በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላል አና አለቃቀቅ ጋር በተያያዘ ህጋዊ ማዕቀፍ ለማስቀመጥ የሚያስችል ውይይት እንደሚያካሂድ ይጠበቃል።
Via Spokesperson of Foreign Ministry
@YeneTube @FikerAssefa
በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ የኢትዮጵያ የልኡካን ቡድን ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላል እና አለቃቀቅ ጋር በተያያዘ ከዚህ በፊት በተደረሰው ስምምነት መሰረት ከግብጽ እና ከሱዳን አቻው ጋር ለመወያየት ዛሬ ጥር 17 ቀን 2012 ዓም ማምሻውን ወደ አሜሪካ ተጉዟል።በልኡካን ቡድን ውስጥ የኢፌዲሪ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ስለሽ በቀለን ጨምሮ ከፍተኛ የውሃ ምህንድስና እና የህግ ባለሙያዎች ተካተዋል። የልኡካን ቡድኑ እኤአ ጃንዋሪ 28 እና 29 ቀን 2020 የአሜሪካ መንግስት የትሬዠሪ መ/ቤት እና የዓለም ባንክ ከፍተኛ ሃላፊዎች በታዘቢነት በሚሳተፉበት በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላል አና አለቃቀቅ ጋር በተያያዘ ህጋዊ ማዕቀፍ ለማስቀመጥ የሚያስችል ውይይት እንደሚያካሂድ ይጠበቃል።
Via Spokesperson of Foreign Ministry
@YeneTube @FikerAssefa
አንድ ሰው በሞተበትና 7 በቆሰሉበት የሐረር የጥምቀት ግጭት ሳቢያ 87 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ ገለጸ።
በዕለቱ
–11 የሕንጻ መስታዎቶች ተሰባብረዋል
–የኮካ ኮላ ማከፋፈያ፣ 1 ሕንጻ፣ 2 መኪኖች 4 ባለ3 እግር ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
በዕለቱ
–11 የሕንጻ መስታዎቶች ተሰባብረዋል
–የኮካ ኮላ ማከፋፈያ፣ 1 ሕንጻ፣ 2 መኪኖች 4 ባለ3 እግር ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
ለድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ም/ፕሬዝዳንት ከስልጣናቸው ተነሱ!!
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ በፋይል ቁጥር DDU/Board/019/2012 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ መሠረት ረ/ፕ አበያ ደገፋ በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ልማት ም/ፕሬዝዳንት ሆነው ለአበረከቱት አስተዋጽኦ በመንግስትና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ስም አመስግኖ ከጥር 16/2012 ዓ.ም ጀምሮ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ገልጸዋል፡፡
በእዚሁ መሰረት ከጥር 16/2012 ዓ.ም በፋይል ቁጥር DDU/Board/020/2012 ዓ.ም በተፃፈው ደብዳቤ ለድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ አስተዳደር ልማት ም/ፕሬዝዳንት እስኪሾም ድረስ በቦታው አቶ መገርሳ ቃሲም ሁሴን ተወክለው እንዲሰሩ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብም ይህን አውቆ ለስራቸው መሳካት ሁሉም በየስራ መስኩ ኃላፊነቱን እንዲወጣም አሳውቋል፡፡
Via:- ድሬደዋ ዩንቨርስቲ
@YeneTube @Fikerassefa
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ በፋይል ቁጥር DDU/Board/019/2012 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ መሠረት ረ/ፕ አበያ ደገፋ በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ልማት ም/ፕሬዝዳንት ሆነው ለአበረከቱት አስተዋጽኦ በመንግስትና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ስም አመስግኖ ከጥር 16/2012 ዓ.ም ጀምሮ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ገልጸዋል፡፡
በእዚሁ መሰረት ከጥር 16/2012 ዓ.ም በፋይል ቁጥር DDU/Board/020/2012 ዓ.ም በተፃፈው ደብዳቤ ለድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ አስተዳደር ልማት ም/ፕሬዝዳንት እስኪሾም ድረስ በቦታው አቶ መገርሳ ቃሲም ሁሴን ተወክለው እንዲሰሩ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብም ይህን አውቆ ለስራቸው መሳካት ሁሉም በየስራ መስኩ ኃላፊነቱን እንዲወጣም አሳውቋል፡፡
Via:- ድሬደዋ ዩንቨርስቲ
@YeneTube @Fikerassefa
ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ብሔራዊ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ብሔራዊ ምክር ቤት ጥር 16 እና 17፣ 2012 ዓ.ም 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ የንቅናቄያችንን አጠቃላይ ፓለቲካዊ እንቅስቃሴ፤ የምርጫ ዝግጅት፤ የታሠሩ የአብን አመራሮችና አባለትን፤ የታገቱ አማራ ተማሪዎችን እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ እና አቅጣጫ በማስቀመጥ አጠናቋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያ አማራ ጠል የተሳሳተ ትርክት በፈርጣጭ ብሔርተኞች መቀንቀን ከጀመረ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ያሳለፈ ቢሆንም ለሦስት አስርት ዓመታት መዋቅርና ሕግ ሆኖ አማራን እንደ ህዝብ ለመጨቆን ሥራ ላይ ውሏል። የአማራ ህዝብ የተገንጣይ ብሔርተኞች የተሳሳተ ትርክት እንዲቆም ብሎም ኢትዮጵያዊያን በሰላምና በአንድነት ተከባብረው እንዲኖሩ ሲታገል ቆይቶ በ2010 ዓ.ም ለውጥ እንዲመጣ ቢያድርግም ለውጡን እንመራለን እና እናሻግራለን የሚሉት ተረኛ ነን ባዮች የቆየውን ትርክት ለማስቀጠል በሚያደርጉት ልፊያ ህዝባችን በተደጋጋሚ ዋጋ እየከፈለ ይገኛል።
https://telegra.ph/YeneTube-01-26
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ብሔራዊ ምክር ቤት ጥር 16 እና 17፣ 2012 ዓ.ም 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ የንቅናቄያችንን አጠቃላይ ፓለቲካዊ እንቅስቃሴ፤ የምርጫ ዝግጅት፤ የታሠሩ የአብን አመራሮችና አባለትን፤ የታገቱ አማራ ተማሪዎችን እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ እና አቅጣጫ በማስቀመጥ አጠናቋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያ አማራ ጠል የተሳሳተ ትርክት በፈርጣጭ ብሔርተኞች መቀንቀን ከጀመረ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ያሳለፈ ቢሆንም ለሦስት አስርት ዓመታት መዋቅርና ሕግ ሆኖ አማራን እንደ ህዝብ ለመጨቆን ሥራ ላይ ውሏል። የአማራ ህዝብ የተገንጣይ ብሔርተኞች የተሳሳተ ትርክት እንዲቆም ብሎም ኢትዮጵያዊያን በሰላምና በአንድነት ተከባብረው እንዲኖሩ ሲታገል ቆይቶ በ2010 ዓ.ም ለውጥ እንዲመጣ ቢያድርግም ለውጡን እንመራለን እና እናሻግራለን የሚሉት ተረኛ ነን ባዮች የቆየውን ትርክት ለማስቀጠል በሚያደርጉት ልፊያ ህዝባችን በተደጋጋሚ ዋጋ እየከፈለ ይገኛል።
https://telegra.ph/YeneTube-01-26
ሰበር ዜና
ታዋቂው አሜሪካዊ የLA leakers ቅርጫት ኳስ ተጫዋች ኮቢ ብራይንት በ41 አመቱ በሂሊኮፕተር አደጋ ህይወቱ አለፈ።
ከብራይንት ጋር 4 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተመልክተናል።
ተጨማሪ ይዘን እንመለሳለን...
@Yenetube @Fikerassefa
ታዋቂው አሜሪካዊ የLA leakers ቅርጫት ኳስ ተጫዋች ኮቢ ብራይንት በ41 አመቱ በሂሊኮፕተር አደጋ ህይወቱ አለፈ።
ከብራይንት ጋር 4 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተመልክተናል።
ተጨማሪ ይዘን እንመለሳለን...
@Yenetube @Fikerassefa
የልጁም ህይወት አልፏል በአደጋው...
ከኮቢ ብራይት ጋር የ13 አመቷ ልጁ ህይወቷ ማለፉ ታውቋል ።
ብራይት ልጁ ጂጂ WNBA(የሴቶችን የአሜሪካን ቅርጫት ኳስ ውድድር) እንድትጫወት ፅኑ ፍላጎት ነበሩው ይህ በእንዲህ እንዳለ አደጋው የተከሰው ለትሬኒግ አብረው በመጓዝ ላይ ሳሉ መሆኑ ታውቋል።
Via:-TMZ
@YeneTube @Fikerassefa
ከኮቢ ብራይት ጋር የ13 አመቷ ልጁ ህይወቷ ማለፉ ታውቋል ።
ብራይት ልጁ ጂጂ WNBA(የሴቶችን የአሜሪካን ቅርጫት ኳስ ውድድር) እንድትጫወት ፅኑ ፍላጎት ነበሩው ይህ በእንዲህ እንዳለ አደጋው የተከሰው ለትሬኒግ አብረው በመጓዝ ላይ ሳሉ መሆኑ ታውቋል።
Via:-TMZ
@YeneTube @Fikerassefa
እውነታዎች ስለ ኮቢ ብራይንት :-
- 5 ጊዜ የነቢኤ አሽናፊ
-4ኛ የምን ጊዜውም ከፍተኛ ስኮረር
-በአንድ ጫወታ 81 ነጥብ ያስቆጠረ
- ሁለት ጌዜ MVP የተጫወተ
-የንግድ ሰው እና በ2018 የአካዳሚ አዋርድ አሸናፊ
-በ41 አመቱ በሂሊኮፕተ አደጋ ህይወቱ አልፏል።
@Yenetube @Fikerassefa
- 5 ጊዜ የነቢኤ አሽናፊ
-4ኛ የምን ጊዜውም ከፍተኛ ስኮረር
-በአንድ ጫወታ 81 ነጥብ ያስቆጠረ
- ሁለት ጌዜ MVP የተጫወተ
-የንግድ ሰው እና በ2018 የአካዳሚ አዋርድ አሸናፊ
-በ41 አመቱ በሂሊኮፕተ አደጋ ህይወቱ አልፏል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረሰ #update
- 80 ሰዎች ሞተዋል
-400 የሚጠጉ ሰዎች ለህይወታቸው በሚያሰጋ ደረጃ ላይ ናቸው ( በቫይረሱ ተጠቅተው)
- ከ2300 በላይ በቫይረሱ ተይዘዋል
- ቻይና ዉሃን አዲስ ሆስፒታል እየገነባች ነው በ6 ቀን ውስጥ የሚያልቅ ሲሆን 1000 አልጋ ይይዛል ተብሏል።
@YeneTube @Fikerassefa
- 80 ሰዎች ሞተዋል
-400 የሚጠጉ ሰዎች ለህይወታቸው በሚያሰጋ ደረጃ ላይ ናቸው ( በቫይረሱ ተጠቅተው)
- ከ2300 በላይ በቫይረሱ ተይዘዋል
- ቻይና ዉሃን አዲስ ሆስፒታል እየገነባች ነው በ6 ቀን ውስጥ የሚያልቅ ሲሆን 1000 አልጋ ይይዛል ተብሏል።
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
✅ ሁሉንም ሰብስቦ በአንድ ላይ የያዘ የግብይት ድረገፅ
✅ በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን መሸጥ ይችላል።
✅ ከ2700 በላይ ዕቃዎች
✅ @SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
📞 0953707070
✅ በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን መሸጥ ይችላል።
✅ ከ2700 በላይ ዕቃዎች
✅ @SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
📞 0953707070
Forwarded from YeneTube
#ለሰባ_አመታት_ተደብቆ_ሳይታተም_የቆየ_መፅሐፍ
#የስኬት_ፍልስፍና
ሰይጣን እንዴት ከስኬታማ ህይወት ወደኋላ እንደሚያስቀረን የሚያሳይ አነጋጋሪ መፅሐፍ!!
ይህ አነጋጋሪ መፅሐፍ ከተዘጋጀ በኋላ የህዝብ ቁጣ ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ለ 70 ዓመታት ሳይታተም ተደብቆ ኖሯል፡፡ የጨለማው አለም ገዢ ሰይጣን የተናዘዘው ኑዛዜ ከ70 ዓመት በኋላ በዚህ መጽሐፍ ሲወጣ ግን በመላው አለም መነጋገሪያ ሆነ!!
መፅሐፉ ሰይጣን ስኬታማና ትርጉም ያለው ህይወት እንዳንመራ እንዴት አዕምሯችንን እንደሚቆጣጠረውና አስተሳሰባችንን እንደሚያበላሸው በማሳየት በንቃት እንድናሸንፈው ይረዳናል!!!
***
“ናፖሊዮን ሂል ህይወቱ ካለፈ ከብዙ አስርት አመት በኋላ እንኳን እስከዛሬም ጥላው የከበደ አሜሪካ አሉኝ ከምትላቸው አሳቢዎች አንዱ ነው፡፡ ለዘመኑ አንባቢ እንዲመጥን ተደርጎ በሻሮን ሌስተር የቀረበው ይህ ድንቅ መጽሐፍ ዲያብሎስ እንዴት አንድን ሰው ከስኬት ጐዳና እንደሚያስወጣው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል!!”
ስቲቨ ፌርብስ
የፎርብስ መጽሄት ዋና አዘጋጅ
“ይህ ዘመን ተሻጋሪ ስራ ትክክለኛ ጊዜው ደርሶ ታተመ ማለት ነው፡፡ እንዴት ድንቅ ነው!”
ሐርቬይ ማኬይ
የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!
#የስኬት_ፍልስፍና
ሰይጣን እንዴት ከስኬታማ ህይወት ወደኋላ እንደሚያስቀረን የሚያሳይ አነጋጋሪ መፅሐፍ!!
ይህ አነጋጋሪ መፅሐፍ ከተዘጋጀ በኋላ የህዝብ ቁጣ ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ለ 70 ዓመታት ሳይታተም ተደብቆ ኖሯል፡፡ የጨለማው አለም ገዢ ሰይጣን የተናዘዘው ኑዛዜ ከ70 ዓመት በኋላ በዚህ መጽሐፍ ሲወጣ ግን በመላው አለም መነጋገሪያ ሆነ!!
መፅሐፉ ሰይጣን ስኬታማና ትርጉም ያለው ህይወት እንዳንመራ እንዴት አዕምሯችንን እንደሚቆጣጠረውና አስተሳሰባችንን እንደሚያበላሸው በማሳየት በንቃት እንድናሸንፈው ይረዳናል!!!
***
“ናፖሊዮን ሂል ህይወቱ ካለፈ ከብዙ አስርት አመት በኋላ እንኳን እስከዛሬም ጥላው የከበደ አሜሪካ አሉኝ ከምትላቸው አሳቢዎች አንዱ ነው፡፡ ለዘመኑ አንባቢ እንዲመጥን ተደርጎ በሻሮን ሌስተር የቀረበው ይህ ድንቅ መጽሐፍ ዲያብሎስ እንዴት አንድን ሰው ከስኬት ጐዳና እንደሚያስወጣው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል!!”
ስቲቨ ፌርብስ
የፎርብስ መጽሄት ዋና አዘጋጅ
“ይህ ዘመን ተሻጋሪ ስራ ትክክለኛ ጊዜው ደርሶ ታተመ ማለት ነው፡፡ እንዴት ድንቅ ነው!”
ሐርቬይ ማኬይ
የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!