በሰዎች ግድያ እና ማፈናቀል የተጠረጠሩ 13 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡
በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ወምበራ ወረዳ ሰዎችን በመግደል እና በማፈናቀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች መያዛቸውን የክልሉ የሰላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ ገልጧል፡፡ባለፈው ጥር 8/2012 ዓ.ም በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ወምበራ ወረዳ ኮንግ ቀበሌ በሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በጥቃቱም የሰዎች ሕይወት አልፏል፤ ንብረት ወድሟል፤ ብዙዎችም ተፈናቅለዋል፡፡
በድርጊቱ የተጠረጠሩ ሰዎች በአካባቢው ማኅበረሰብ ጥቆማ፣ በፌዴራል ፖሊስ እና በመከላከያ ሠራዊት አባላት ክትትል ትናንት ጥር 16/2012 ዓ.ም እንደተያዙ የልልሉ የሰላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ ባዬታ በተለይ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡በቁጥጥር ሥር የዋሉት 13 ግለሰቦች ናቸው፤ ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ በግድያ፣ ቀሪዎቹ ደግሞ ንብረት በመዝረፍ የተጠረጠሩ ናቸው ብለዋል አቶ አበራ፡፡
በግድያ ከተጠረጠሩት ውስጥ አንደኛው ከአንድ የእጅ ቦምብ ጋር እንደተያዘም ነው ያስታወቁት፡፡ እንደ ቢሮ ኃላፊው መረጃ ቀሪ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ የፀጥታ አካላትና የአካባቢው ማኅበረሰብ በጋራ እየሠሩ ነው፡፡አሁን ላይ የመከላከያ ሠራዊት አባላት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እና የአካባቢው የጸጥታ አካላት ሕዝቡን እያረጋጉ እንደሆነና ከተጎጅዎች ጋርም ውይይት እየተደረገ መሆኑን አቶ አበራ ተናግረዋል፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ወምበራ ወረዳ ሰዎችን በመግደል እና በማፈናቀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች መያዛቸውን የክልሉ የሰላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ ገልጧል፡፡ባለፈው ጥር 8/2012 ዓ.ም በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ወምበራ ወረዳ ኮንግ ቀበሌ በሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በጥቃቱም የሰዎች ሕይወት አልፏል፤ ንብረት ወድሟል፤ ብዙዎችም ተፈናቅለዋል፡፡
በድርጊቱ የተጠረጠሩ ሰዎች በአካባቢው ማኅበረሰብ ጥቆማ፣ በፌዴራል ፖሊስ እና በመከላከያ ሠራዊት አባላት ክትትል ትናንት ጥር 16/2012 ዓ.ም እንደተያዙ የልልሉ የሰላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ ባዬታ በተለይ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡በቁጥጥር ሥር የዋሉት 13 ግለሰቦች ናቸው፤ ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ በግድያ፣ ቀሪዎቹ ደግሞ ንብረት በመዝረፍ የተጠረጠሩ ናቸው ብለዋል አቶ አበራ፡፡
በግድያ ከተጠረጠሩት ውስጥ አንደኛው ከአንድ የእጅ ቦምብ ጋር እንደተያዘም ነው ያስታወቁት፡፡ እንደ ቢሮ ኃላፊው መረጃ ቀሪ ዘጠኝ ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ የፀጥታ አካላትና የአካባቢው ማኅበረሰብ በጋራ እየሠሩ ነው፡፡አሁን ላይ የመከላከያ ሠራዊት አባላት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እና የአካባቢው የጸጥታ አካላት ሕዝቡን እያረጋጉ እንደሆነና ከተጎጅዎች ጋርም ውይይት እየተደረገ መሆኑን አቶ አበራ ተናግረዋል፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
የፈተናው ውጤት ተለቋል!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ያወጣው ፈተና ውጤት ተለቋል።
ውጤታችሁ ለመመልከት www.addis.gov.et
በመግባት መመልከት ትችላላችሁ።
@YeneTube @fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ያወጣው ፈተና ውጤት ተለቋል።
ውጤታችሁ ለመመልከት www.addis.gov.et
በመግባት መመልከት ትችላላችሁ።
@YeneTube @fikerassefa
📌CORONAVIRUS UPDATE!
DEATHS
🇨🇳China 56
CONFIRMED CASES
🇨🇳China 1975
🇺🇸US 2
🇦🇺Australia 1
🇨🇦Canada 1
🇫🇷France 3
🇳🇵Nepal 1
🇯🇵Japan 3
🇸🇬Singapore 3
🇰🇷South Korea 2
🇹🇼Taiwan 3
🇹🇭Thailand 5
🇻🇳Vietnam 2
🇲🇾Malaysia 3
(Source: VOA/ AFP/Reuters)
@YeneTube @FikerAssefa
DEATHS
🇨🇳China 56
CONFIRMED CASES
🇨🇳China 1975
🇺🇸US 2
🇦🇺Australia 1
🇨🇦Canada 1
🇫🇷France 3
🇳🇵Nepal 1
🇯🇵Japan 3
🇸🇬Singapore 3
🇰🇷South Korea 2
🇹🇼Taiwan 3
🇹🇭Thailand 5
🇻🇳Vietnam 2
🇲🇾Malaysia 3
(Source: VOA/ AFP/Reuters)
@YeneTube @FikerAssefa
ከምዕራብ ወለጋና ከሌሎች ታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ተጠርጣሪዎች በሽብርተኝነት ተከሰሱ!
ፖለቲካዊና ርዕዮተ ዓለማቸውን በኃይል በመንግሥት ላይ ለመጫን በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን እየተንቀሳቀሰ ከሚገኘው የሸኔ ታጣቂ መሪ ኩምሳ ድሪባ ወይም ጃልመሮ፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን ከሚንቀሳቀሰው ያደሳ ነጋሳና ሌሎች ታጣቂዎችና አባ ቶርቤ (ገዳይ ቡድን) ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው ተብለው በተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች ላይ፣ የሽብር ድርጊት መፈጸም ወንጀል ክስ ቀረበባቸው፡፡በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የሽብርተኝነትና በሕገ መንግሥት ሥርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ማስቻያ አንደኛ ችሎት የቀረቡት ተከሳሾች ያዘው ከበበው፣ ፍራኦል እንዳሉት፣ ገላና ወጋሪ፣ ፊጣ ጫላ፣ ኤፍሬም ገለታና ታደሉ ዮናስ ናቸው።
ተጨማሪ👇👇👇👇👇
https://telegra.ph/Shene-01-26
ፖለቲካዊና ርዕዮተ ዓለማቸውን በኃይል በመንግሥት ላይ ለመጫን በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን እየተንቀሳቀሰ ከሚገኘው የሸኔ ታጣቂ መሪ ኩምሳ ድሪባ ወይም ጃልመሮ፣ በምዕራብ ሸዋ ዞን ከሚንቀሳቀሰው ያደሳ ነጋሳና ሌሎች ታጣቂዎችና አባ ቶርቤ (ገዳይ ቡድን) ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው ተብለው በተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች ላይ፣ የሽብር ድርጊት መፈጸም ወንጀል ክስ ቀረበባቸው፡፡በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የሽብርተኝነትና በሕገ መንግሥት ሥርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ማስቻያ አንደኛ ችሎት የቀረቡት ተከሳሾች ያዘው ከበበው፣ ፍራኦል እንዳሉት፣ ገላና ወጋሪ፣ ፊጣ ጫላ፣ ኤፍሬም ገለታና ታደሉ ዮናስ ናቸው።
ተጨማሪ👇👇👇👇👇
https://telegra.ph/Shene-01-26
የ7 ቤት አገው ፈረሰኞች ማህበር የተመሰረተበትን 80ኛ ዛሬ ዓመት በዳንግላ ወረዳ ዳንከት ሜዳ ማክበር ጀምሯል። በጣልያን ወረራ ወቅት በአገው ፈረሰኛ አርበኞች የተመሰረተው ማህበር በአሁኑ ወቅት ከ48 ሺ በላይ የተመዘገቡ ፈረሰኛ አባላት አሉት።
ምንጭ:- ELU
@YeneTube @Fikerassefa
ምንጭ:- ELU
@YeneTube @Fikerassefa
ሴት እህቶቻችን ተማሪዎቻችን የአገር ሀብት ናቸው። ጥቃታቸው ያመናል። መጉላላታቸው ምቾት ይነሳናል። ቁስላቸው ይሰማናል። ለየትኛውም የፖለቲካ ዓላማ ጭዳ ሲደረጉ ማየት አንፈልግም አላህ በኢትዮጵያችን ምድር ሰላም ያስፍንልን!
ኡስታዝ አቡበከር!
#bringbackourgirls
#የታገቱትይፈቱ
@YeneTube @Fikerassefa
ኡስታዝ አቡበከር!
#bringbackourgirls
#የታገቱትይፈቱ
@YeneTube @Fikerassefa
ይህ ሰብዓዊነት ጉዳይ ነውን!
እህቶቻችን መልሱልን !
መልስ እንፈልጋለን ?
#እንቺስ_ብታሆኚ?
#Bringbackourgirls
#መራሂት #Merahit
#Hawassa_university
@Yenetube @Fikerassefa
እህቶቻችን መልሱልን !
መልስ እንፈልጋለን ?
#እንቺስ_ብታሆኚ?
#Bringbackourgirls
#መራሂት #Merahit
#Hawassa_university
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
#ለሰባ_አመታት_ተደብቆ_ሳይታተም_የቆየ_መፅሐፍ
#የስኬት_ፍልስፍና
ሰይጣን እንዴት ከስኬታማ ህይወት ወደኋላ እንደሚያስቀረን የሚያሳይ አነጋጋሪ መፅሐፍ!!
ይህ አነጋጋሪ መፅሐፍ ከተዘጋጀ በኋላ የህዝብ ቁጣ ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ለ 70 ዓመታት ሳይታተም ተደብቆ ኖሯል፡፡ የጨለማው አለም ገዢ ሰይጣን የተናዘዘው ኑዛዜ ከ70 ዓመት በኋላ በዚህ መጽሐፍ ሲወጣ ግን በመላው አለም መነጋገሪያ ሆነ!!
መፅሐፉ ሰይጣን ስኬታማና ትርጉም ያለው ህይወት እንዳንመራ እንዴት አዕምሯችንን እንደሚቆጣጠረውና አስተሳሰባችንን እንደሚያበላሸው በማሳየት በንቃት እንድናሸንፈው ይረዳናል!!!
***
“ናፖሊዮን ሂል ህይወቱ ካለፈ ከብዙ አስርት አመት በኋላ እንኳን እስከዛሬም ጥላው የከበደ አሜሪካ አሉኝ ከምትላቸው አሳቢዎች አንዱ ነው፡፡ ለዘመኑ አንባቢ እንዲመጥን ተደርጎ በሻሮን ሌስተር የቀረበው ይህ ድንቅ መጽሐፍ ዲያብሎስ እንዴት አንድን ሰው ከስኬት ጐዳና እንደሚያስወጣው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል!!”
ስቲቨ ፌርብስ
የፎርብስ መጽሄት ዋና አዘጋጅ
“ይህ ዘመን ተሻጋሪ ስራ ትክክለኛ ጊዜው ደርሶ ታተመ ማለት ነው፡፡ እንዴት ድንቅ ነው!”
ሐርቬይ ማኬይ
የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!
#የስኬት_ፍልስፍና
ሰይጣን እንዴት ከስኬታማ ህይወት ወደኋላ እንደሚያስቀረን የሚያሳይ አነጋጋሪ መፅሐፍ!!
ይህ አነጋጋሪ መፅሐፍ ከተዘጋጀ በኋላ የህዝብ ቁጣ ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ለ 70 ዓመታት ሳይታተም ተደብቆ ኖሯል፡፡ የጨለማው አለም ገዢ ሰይጣን የተናዘዘው ኑዛዜ ከ70 ዓመት በኋላ በዚህ መጽሐፍ ሲወጣ ግን በመላው አለም መነጋገሪያ ሆነ!!
መፅሐፉ ሰይጣን ስኬታማና ትርጉም ያለው ህይወት እንዳንመራ እንዴት አዕምሯችንን እንደሚቆጣጠረውና አስተሳሰባችንን እንደሚያበላሸው በማሳየት በንቃት እንድናሸንፈው ይረዳናል!!!
***
“ናፖሊዮን ሂል ህይወቱ ካለፈ ከብዙ አስርት አመት በኋላ እንኳን እስከዛሬም ጥላው የከበደ አሜሪካ አሉኝ ከምትላቸው አሳቢዎች አንዱ ነው፡፡ ለዘመኑ አንባቢ እንዲመጥን ተደርጎ በሻሮን ሌስተር የቀረበው ይህ ድንቅ መጽሐፍ ዲያብሎስ እንዴት አንድን ሰው ከስኬት ጐዳና እንደሚያስወጣው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል!!”
ስቲቨ ፌርብስ
የፎርብስ መጽሄት ዋና አዘጋጅ
“ይህ ዘመን ተሻጋሪ ስራ ትክክለኛ ጊዜው ደርሶ ታተመ ማለት ነው፡፡ እንዴት ድንቅ ነው!”
ሐርቬይ ማኬይ
የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!
Forwarded from YeneTube
#የመጨረሻ_የሆነው_ባይብል_ኮድ_3_በገበያ_ላይ_ዋለ!
#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-
*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…
* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…
*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…
*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…
#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡
‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-
*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…
* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…
*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…
*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…
#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡
‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
✅ ሁሉንም ሰብስቦ በአንድ ላይ የያዘ የግብይት ድረገፅ
✅ በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን መሸጥ ይችላል።
✅ ከ2700 በላይ ዕቃዎች
✅ @SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
📞 0953707070
✅ በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን መሸጥ ይችላል።
✅ ከ2700 በላይ ዕቃዎች
✅ @SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
📞 0953707070
ዲዲ (DIDI) በቻይና የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት ሲሆን ኮሮኖ ቫይረስ በተከሰተባቸው ከተሞች በዋናነት ዉሃን ከተማ ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠጥ ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል።
እኚህ ሹፌሮች ከተማው ምንም እንኳን አስጊ ሁኔታ ላይ ቢሆን ህዝቡን ለማገልገል ህይወታቸውን ለአደጋ አጋልጠው ወደ ስራ ገብተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
እኚህ ሹፌሮች ከተማው ምንም እንኳን አስጊ ሁኔታ ላይ ቢሆን ህዝቡን ለማገልገል ህይወታቸውን ለአደጋ አጋልጠው ወደ ስራ ገብተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የመከላከያ ምኒስትሩ ለማ መገርሳ የተካተቱበት የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን አስመራ መድረሱን የኤርትራ ማስታወቂያ ምኒስትር አረጋግጠዋል።
Via:- Eshet bekele
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Eshet bekele
@YeneTube @Fikerassefa