YeneTube
117K subscribers
31.5K photos
485 videos
79 files
3.88K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መመለሳቸውን ቀጥለዋል

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር ለተማሪዎቹ የአስተላለፈውን ጥሪ ተከትሎ ዛሬ ጥር 15/2012 ዓ.ም ለግቢው ፀጥታና ደህንነት በተዘጋጀው ካሜራ የተማሪዎቹ ፎቶ እየተወሰደና በአዲስ ሲስተም ተማሪነታቸው እየተረጋገጠ ከጧቱ ጀምሮ ተማሪዎቹ ወደ ግቢ መግባታቸውን ቀጥለዋል፡፡ በቀጣይ ቅዳሜና እሁድ ሁሉም ተማሪ ተጠቃሎ እንደሚገባ ይጠበቃል፡፡

በተያያዘ ሁኔታ በፍጥነት ሠላማዊ የሆነ ትምህርታቸውን ለመጀመር እንደጓጉ ወደ ግቢ ከገቡ ተማሪዎቹ ለመረዳት ችለናል፡፡ ትምህርት ጥር 18/2012 ዓ.ም እንደሚጀመር ማስታወቃችን ይታወሳል፡፡

Via:- ድሬደዋ ዩንቨርስቲ
@Yenetube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
#ለሰባ_አመታት_ተደብቆ_ሳይታተም_የቆየ_መፅሐፍ
#የስኬት_ፍልስፍና

ሰይጣን እንዴት ከስኬታማ ህይወት ወደኋላ እንደሚያስቀረን የሚያሳይ አነጋጋሪ መፅሐፍ!!

ይህ አነጋጋሪ መፅሐፍ ከተዘጋጀ በኋላ የህዝብ ቁጣ ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ለ 70 ዓመታት ሳይታተም ተደብቆ ኖሯል፡፡ የጨለማው አለም ገዢ ሰይጣን የተናዘዘው ኑዛዜ ከ70 ዓመት በኋላ በዚህ መጽሐፍ ሲወጣ ግን በመላው አለም መነጋገሪያ ሆነ!!

መፅሐፉ ሰይጣን ስኬታማና ትርጉም ያለው ህይወት እንዳንመራ እንዴት አዕምሯችንን እንደሚቆጣጠረውና አስተሳሰባችንን እንደሚያበላሸው በማሳየት በንቃት እንድናሸንፈው ይረዳናል!!!

***

“ናፖሊዮን ሂል ህይወቱ ካለፈ ከብዙ አስርት አመት በኋላ እንኳን እስከዛሬም ጥላው የከበደ አሜሪካ አሉኝ ከምትላቸው አሳቢዎች አንዱ ነው፡፡ ለዘመኑ አንባቢ እንዲመጥን ተደርጎ በሻሮን ሌስተር የቀረበው ይህ ድንቅ መጽሐፍ ዲያብሎስ እንዴት አንድን ሰው ከስኬት ጐዳና እንደሚያስወጣው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል!!”
ስቲቨ ፌርብስ
የፎርብስ መጽሄት ዋና አዘጋጅ

“ይህ ዘመን ተሻጋሪ ስራ ትክክለኛ ጊዜው ደርሶ ታተመ ማለት ነው፡፡ እንዴት ድንቅ ነው!”
ሐርቬይ ማኬይ
የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ

በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!
Forwarded from YeneTube
💥ማስታወቂያ💥
School of American English

📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ

አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን

አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022


💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥

ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል

T.me/SCHOOLOFAMERICAN
Forwarded from YeneTube
Samsung Galaxy A10s
2019 Model Phone
Brand New Packed &
Original with Full Accessories
6.2inch screen size
32GB Storage
13MP camera 1080HD
4000mAh battery capacity
Dual Sim Slot

📩 @CloudMultiTrading 📩
📞 0944182119 📞

@CloudTrading @CloudTrading
ዋሺንግተን ዲሲና በአካባቢው የሚኖሩ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት የኢትዮጵያ መንግሥት በተለይ በደቡብና ምዕራብ ኦሮምያ ያደረሰዋል የሚሉትን ጥቃት በመቃወም በትናንትናው ዕለት ሰልፍ ወጥተዋል።

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የትግራይ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ!

የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ ዘመን 18ኛ ዙር መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ።በመቐለ ከተማ ምክር ቤት አዳራሽ እየተካሄደ ያለው ጉባዔ ለቀጣዮቹ አምስት ቀናት እንደሚቆይ ተገልጿል። ምክር ቤቱ የክልሉ ሥራ አስፈጻሚ አካላትን የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸምን ጨምሮ በ21 ረቂቅ ዓዋጆችና ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።

ከእነዚህ መካከል ዳግም ወረዳዎችን ለማደራጀት የወጣውን ረቂቅ ዓዋጅ ጨምሮ፥ የከተሞችና የወረዳዎች የስራ አፈጻጸምን፣ የመሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ረቂቅ ዓዋጆችን መርምሮ እንደሚያጸድቅም ከወጣው መርሃ ግብር ለማወቅ ተችሏል።በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትና በዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት ላይም ውይይት ይደረጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ኢዜአን ጠቅሶ የዘገበው ፋና ነው።

@YeneTube @FikerAssefa
ቻይና ውስጥ አንድ ዶክተር ኮሮና ቫይረስ ታማሚውን በማከም ላይ ሳለ በቫይረሱ ተጠቅቶ መሞቱ ተሰምቷል።

@Yenetube @Fikerassefa
የሆንግ ኮንግ ማራቶን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እንደማይካሄድ ቷውቋል። በሆንግ ኮንግ በቫይረሱ የተጠቃ አንድ ሰው ብቻ ቢሆን በስጋት ምክንያት ማራቶኑ እንደማይካሄድ ታውቋል።

#coronavirus
@Yenetube @Fikerassefa
በሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ አዛዥ ሌ/ጄነራል ጌታቸው ጉዲና ከሀላፊነታቸው ተነስተው የምህንድስና ዋና መምሪያ ሀላፊ ሆነው መሾማቸውን ሰምተናል። ሌ/ጄነራል ድሪባ መኮንን የሰሜን ዕዝ ኣአዛዥ ሆነው እንደሚሾሙ ይጠበቃል።

ምንጭ:- ELU
@yenetube @Fikerassefa
Confirmed coronavirus cases:

- China

- US

- France

- Japan

- South Korea

- Taiwan

- Singapore

- Thailand

- Australia

- Nepal

- Vietnam

- Hong Kong

- Macau

- Malaysia
@YeneTube @Fikerassefa
የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ አሁንም ተጨባጭ መረጃ አልተገኘበትም፡፡

የመታገታቸው ዜና ከተሰማበት ኅዳር 24/2012 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎቹ ስላሉበት ሁኔታ ግልጽ መረጃ አልተገኘም፡፡ መጀመሪያ አካባቢ አልፎ አልፎ በአጋቾቹ የእጅ ስልኮች ከወላጆቻቸው ጋር ይገናኙ እንደነበር ከእገታ ያመለጠችዋ ተማሪም ሆነ ወላጆች መናገራቸው ይታወሳል፡፡ አሁን ላይ ግን የትና በምን ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ መረጃ የለም፡፡ የፌዴራል መንግሥቱ ከታገቱት ውስጥ 21 ተማሪዎች ስለመለቀቃቸው መረጃ ቢሰጥም ተማሪዎቹ ከወላጆቻቸው ጋር አልተገናኙም፤ በየትኛውም ቦታ ስለመታዬታቸውም መረጃ አልተገኘም፡፡

ይህ ደግሞ ጥያቄው ጎላ ባሉ መላምቶች እንዲቀጥል አድርጎታል፡፡ መገናኛ ብዙኃኑም፣ ወላጆችም፣ ኅብረተሰቡም ይጠይቃል፤ «ተለቀቁ የተባሉት ተማሪዎች የት አሉ?» በማለት፡፡ መጀመሪያ ላይ ታገቱ የተባሉት 17 በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሲማሩ የነበሩ የአማራ ተወላጅ ተማሪዎች ናቸው፡፡ መንግስት ደግሞ 21 መለቀቃቸውንና ቀሪ ስድስት ተማሪዎችን ደግሞ በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚደረግ ክትልል ለማስለቀቅ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ መግለጫ ሰጠ፡፡ ከዩኒቨርሲቲው ጋር ተደረገ በተባለ ማጣራት ደግሞ ከ17ቱ መካከል ተማሪዎቼ ናቸው ያላቸው 12ቱን ብቻ ነው፡፡ አሁንም ሌላ አወዛጋቢ መረጃ፡፡

ቁጥራቸው የቱንም ያህል ይሁን ደብዛቸው ከጠፋ 52 ቀናት የሆናቸው ተማሪዎች ያሉበት ሁኔታ በግልጽ አለመታወቁ ግን አሁንም አሳሳቢ ጥያቄ ሆኗል፡፡ አካባቢው የተሰማራው ኮማንድ ፖስት ጉዳዩን እያጣራ እንደሆነ ከመናገር ያለፈ የተለዬ መረጃ መሥጠት አልቻለም፡፡ ከፌዴራል ፖሊስ እና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተቋቋመ ቡድን ከሰሞኑ ወደ አካባቢው አምርቶ ጉዳዩን ለማጣራት እንደሞከረ፤ ነገር ግን ተማሪዎቹ ስላሉበት ሁኔታ ተጨባጭ መረጃ ሳያገኝ እንደተመለሰ አብመድ ባደረገው ማጣራት አረጋግጧል፡፡በቀጣይም ፌዴራል ፖሊስ በመነሻነት ያገኘውንና ሌሎች መረጃዎችን በማካተት ተማሪዎቹ ያሉበትን ሁኔታ ለማረጋገጥ እንደሚሠራ ነው የሚጠበቀው፡፡

ትልቅ ተስፋ ተጣለበት ፍንጭ ይገኛል የተባለው ግን ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ሲጀምር ነው፡፡ አሁን ላይ 800 የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው ግቢ ውጭ እንደሆኑ ታውቋል፡፡ትምህርት ሲጀመር ምናልባትም ከታገቱት ተማሪዎች ውስጥ የተለቀቁ ካሉ እና ለመማር ከሄዱ ስለሁኔታው ግልጽ መረጃ ይገኛል ተብሎ ነው የትምህርት መጀመሩ ጉዳይ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት፡፡በአካባቢው የተንቀሳቃሽ ስልክ ኔትወርክ ባለመሥራቱ ትምህርት መቼ እንደሚጀምር መረጃ ለማግኘት አልተቻለም፡፡

Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
#የመጨረሻ_የሆነው_ባይብል_ኮድ_3_በገበያ_ላይ_ዋለ!

#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!

ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-

*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…

* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…

*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…

*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…

#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!

ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡

‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››

በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🦗🦗🦗 ሀዋሳ 🦗🦗🦗🦗

ሀዋሳ የአንበጣ መንጋ ተከስቷል ነዋሪዎች የአንበጣ መንጋውን ለማባረር ጭስ በማጬስ እንዲሁም ድምፅ በመፍጠር የእንበጣ መንጋውን ለማባረር ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ ።

Video - ( YeneTube / Yisak )
@YeneTube @Fikerassefa
ማዳጋስካር ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ እና የመሬት መንሸራተት አጋጥሟታል⬇️

እስካሁን :-

- 26 ሰው ሞቷል

- 20 ሰው የት እንደገቡ አልታወቅም

-ከ92,000 ሰዎች በላይ በጎርፉ ምክንያት ከመኖሪያችው ተፈናቅለዋል።

-ዝናቡ እስከ መጪው ሳምንት ድረስ እንደሚቀጥል ታውቋል።
@YeneTube @Fikerassefa
የጋሞ አባቶች ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ተወያዩ!

ጥምቀትን በጎንደር ስለሰላም፣ ፍቅርና አንድነት ሲዘክሩ የሰነበቱት የጋሞ አባቶች ወደ ባህር ዳር በመመለስ ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በምስጉንና አርአያነት ባለው ተግባራቸው የሚታወቁት ሰላምን ለመጠበቅ ገፍተው የሚሄዱት የሰላም ተምሳሌት የሆኑት የጋሞ አባቶች ወደ ዩኒቨርሲቲዉ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲገቡ የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዶ/ር መሀሪ ታደሰን ጨምሮ በዩኒቨርሲቲዉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ መምህራን፣ ሰራተኞችና በበርካታ የዩነቨርሲቲዉ ተማሪዎች አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡

የጋሞ አባቶች መሪ (ንጉስ) አቶ ታደሰ ዘዉዴ ለታዳሚዎች ንግግርና አባታዊ ምረቃ ያደረጉ ሲሆን “በአባይ መነሻ ለም ምድር የምትማሩ ተማሪዎች ቀጣይ ህይወታችሁ ለምለም እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ” ብለዋል፡፡ አቶ ታደሰ አክለዉም “ወደዚህ የመጣነዉ በአሁኑ ሰዓት በሀገራችን ያለዉን ያለመደማመጥ፣ የመጠራጠርና የጥላቻ መንፈስ በማስወገድ ሰላምን ለመስበክ ነዉ፤ ካሉ በኋላ “ኢትዮጵያዊነት በሁሉም ሰዉ ልብ ተደብቃ ያለች ናት፤ በመገዳደል አሸናፊም ተሸናፊም የለም፤ሁሉንም ነገር በይቅርታ ማለፍ አለብን” ብለዋል፡፡በመጨረሻም “እኛ የጋሞ አባቶች ስለ ኢትዮጱያ እየተቃጠልን ነዉ፤ አንድነታችን ከእጃችን ሊወጣ ነዉ ብለን እየተቃጠልን ነዉ” ሲሉ ሁሉም ሰዉ ለአንድነትና አብሮነት እንዲሰራ ተማፅነዋል፡፡

Via Bahidar University
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
Samsung Galaxy A10s
2019 Model Phone
Brand New Packed &
Original with Full Accessories
6.2inch screen size
32GB Storage
13MP camera 1080HD
4000mAh battery capacity
Dual Sim Slot

📩 @CloudMultiTrading 📩
📞 0944182119 📞

@CloudTrading @CloudTrading
Forwarded from YeneTube
#የመጨረሻ_የሆነው_ባይብል_ኮድ_3_በገበያ_ላይ_ዋለ!

#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!

ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-

*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…

* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…

*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…

*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…

#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!

ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡

‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››

በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
Forwarded from YeneTube
#ለሰባ_አመታት_ተደብቆ_ሳይታተም_የቆየ_መፅሐፍ
#የስኬት_ፍልስፍና

ሰይጣን እንዴት ከስኬታማ ህይወት ወደኋላ እንደሚያስቀረን የሚያሳይ አነጋጋሪ መፅሐፍ!!

ይህ አነጋጋሪ መፅሐፍ ከተዘጋጀ በኋላ የህዝብ ቁጣ ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ለ 70 ዓመታት ሳይታተም ተደብቆ ኖሯል፡፡ የጨለማው አለም ገዢ ሰይጣን የተናዘዘው ኑዛዜ ከ70 ዓመት በኋላ በዚህ መጽሐፍ ሲወጣ ግን በመላው አለም መነጋገሪያ ሆነ!!

መፅሐፉ ሰይጣን ስኬታማና ትርጉም ያለው ህይወት እንዳንመራ እንዴት አዕምሯችንን እንደሚቆጣጠረውና አስተሳሰባችንን እንደሚያበላሸው በማሳየት በንቃት እንድናሸንፈው ይረዳናል!!!

***

“ናፖሊዮን ሂል ህይወቱ ካለፈ ከብዙ አስርት አመት በኋላ እንኳን እስከዛሬም ጥላው የከበደ አሜሪካ አሉኝ ከምትላቸው አሳቢዎች አንዱ ነው፡፡ ለዘመኑ አንባቢ እንዲመጥን ተደርጎ በሻሮን ሌስተር የቀረበው ይህ ድንቅ መጽሐፍ ዲያብሎስ እንዴት አንድን ሰው ከስኬት ጐዳና እንደሚያስወጣው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል!!”
ስቲቨ ፌርብስ
የፎርብስ መጽሄት ዋና አዘጋጅ

“ይህ ዘመን ተሻጋሪ ስራ ትክክለኛ ጊዜው ደርሶ ታተመ ማለት ነው፡፡ እንዴት ድንቅ ነው!”
ሐርቬይ ማኬይ
የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ

በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!
"በደንቢዶሎ የታገቱ ተማሪዎችን ጉዳይ በቅርበት እየተከታተልኩ ነው...መንግስት ታጋቾቹን ለማስለቀቅ ጥረቱን ቀጥሏል”

- የሰብአዊ መብት ኮሚሽን

በደንቢዶሎ ከወር በፊት የታገቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ጉዳይ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን ለአዲስ አድማስ የገለፀው የኢትዮጵያ ሠብአዊ መብት ኮሚሽን፤ መንግስት የተማሪዎችን ህይወት አደጋ ላይ በማይጥል መንገድ ከእገታ የማስለቀቁን ተግባር እንዲያከናውን ጠይቋል፡፡

‹‹የተማሪዎቹ እገታ ጉዳይ በዋነኛነት የደህንነት አካሉ ኃላፊነት ነው›› ያሉት የኢትዮጵያ ሠብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ፤ የመንግስት የፀጥታ ሃይል ልጆቹን አደጋ ላይ በማይጥል መልኩ ከእገታው ማስለቀቅ መቻል አለበት ብለዋል፡፡ ኮሚሽኑ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የገለፁት ኮሚሽነሩ፤ መንግስትም ተማሪዎቹን ለማስለቀቅ የሚደረገው ጥረት ሚስጥራዊነትን የጠበቀ በመሆኑ ብዙ ጉዳይ ይፋ እንደማይደረግ ጠቁመዋል፡፡በዚህ የማስለቀቅ ጥረት እስካሁን የተገኘ ውጤት አለመኖሩን የገለፁት ኮሚሽነሩ፤ የእገታው ድርጊት በባህሪው ብዙ መረጃ የሚገኝበት ባለመሆኑ ግርታን መፍጠሩን ተናግረዋል፡፡

ኮሚሽኑ በዋናነት ትኩረት አድርጐ የሚሠራው ተማሪዎቹ የሚለቀቁበትን ሁኔታ መሻት ላይ መሆኑን ያስረዱት ዶ/ር ዳንኤል፤ ኮሚሽኑም ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ ‹‹ጉዳዩ በጣም ልብ የሚሰብር ነገር ነው፤ ነገር ግን መንግስት ችላ ብሎ የተወው ጉዳይ አይደለም፣ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑን እናውቃለን›› ብለዋል - ኮሚሽነሩ፡፡መንግስት ከሚያደርጋቸው ጥረቶች ድርድር እና ሽምግልና አንዱ መንገድ መሆኑን ኮሚሽኑ መረዳቱንም
ዶ/ር ዳንኤል ለአዲስ አድማስ አብራርተዋል፡፡

ከዚሁ ጋር በተያያዘ “ሴታዊት” የተሰኘው የፆታ እኩልነት ላይ የሚሠራ አገራዊ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ በደንቢዶሎ የታገቱ ተማሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ ጠይቋል፡፡የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩም “ድርጅቱ” ጠይቋል፡፡

ቀደም ብሎ የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬቴሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ከታገቱት ተማሪዎች መካከል 22ቱ መለቀቃቸውን ገልፀው የነበረ ቢሆንም፤ ወላጆች ‹‹ተለቀዋል የተባሉ ልጆቻችንን ማግኘት አልቻልንም›› ማለታቸውን ተከትሎ ጉዳዩ ሲያወዛግብ መሰንበቱ ይታወሳል:: እስካሁን መንግሥት ውዝግብ ባስነሳው መረጃ ላይ ማብራርያም ሆነ ማስተባበያ አልሰጠም፡፡

Via Addis Admas
@YeneTube @FikerAssefa