#በሐረር ከጥምቀት አከባበር ጋር በተያያዘ የተፈጠረው ምንድን ነው?
በሐረር ከጥምቀት በዓል አከባበር ጋር በተያያዘ ትናንት እና ዛሬ አለመረጋጋት ተፈጥሮ እንደነበር ተሰምቷል። በዚሁ ዙሪያ የሐረሪ ክልል የጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ናስር ይያ ስለተፈጠረው ነገር ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀናቸዋል።
ኃላፊውም ''የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የእምነቱ ተከታዮች በዓሉን ለማክበርና አካባቢውን ለማስዋብ የተለመደ እንቅስቃሴያቸውን በሚያደርጉበት ወቅት በዓሉን የማይመለከትና ሕግ የማይፈቅደውን ባንዲራ ለመስቀል ሙከራ ያደረጉ በመኖራቸው አለመረጋጋት ተከስቶ ነበር'' ብለዋል።
''ይህንን ተከትሎም ትናንት የሀይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ የአካባቢው ወጣቶችና ቄሮዎችን በማስተባበርና የጸጥታ ኃይሎችንም በማቀናጀት ችግር እንዳይፈጠር ማድረግ ችለናል'' ሲሉ አስረድተዋል።
ኃላፊው እንዳሉት፤ አንድ ሁለት ሰዎች ሰንደቅ አላማውን ለመስቀል በሚሞክሩበት ወቅት ሌሎች ደግሞ 'ይህን አትሰቅሉም' በሚል ግርግር ተፈጥሮ ነበር።
''እነዚህ [ግርግሩን የፈጠሩት] ሰዎች እምነትን ከእምነት ማጋጨት፤ ሕዝብን ከሕዝብ ማጋጨት ነው እቅዳቸው። በሁሉም አካባቢዎች ታቦት በሰላም ወጥቶ ይገባል። ነገር ግን መስጂድና ቤተክርስቲያን በቅርበት በሚገኙባቸው አካባቢዎች ችግር ለመፍጠር ተሞክሯል'' ብለዋል።
ዛሬ በሐረር አለመረጋጋት እንደነበርና ተኩስም እንደተሰማ በስፋት እየተነገረ መሆኑን የጠቀስንላቸው ኃላፊው፤ ጠዋት ላይ አንዳንድ ግርግሮች ተፈጥረው የነበረ ቢሆንም ከሰዓት ከተማው መረጋጋቱን መሆኑን ነግረውናል።
''ዛሬ ታቦት በሚገባበት ወቅት አራተኛ በተባለው አካባቢ ተገቢ ያልሆነ ጭፈራና ንብረት ላይ ድንጋይ መወርወር ጀምረው ነበር። አካባቢው ቤተ ክርስቲያንም መስጂድም ያለበት ከመሆኑ አንጻር በሀይማኖት ስም የተደረገው ነገር ተገቢ አይደለም። ነገር ግን ተፈጥሮ የነበረው ነገር በቁጥጥር ስር ውሏል'' ሲሉ አስረድተዋል።
ንብረት ላይ ከደረሰው ጉዳት ውጪ እስካሁን የተጎዳ ሰው አለመኖሩን ኃላፊው ተናግረዋል። አቶ ናስር የጉዳት መጠኑን በትክክል ለመግለጽ ባይችሉም፤ ወደ ስምንት የሚጠጉ ቤቶች ድንጋይ ተወርውሮባቸው መስታወቶች እንደተሰባበሩ ያስረዳሉ።
ዛሬ ጠዋት ታቦት የሚሸኙ ሰዎች መንገድ ተዘግቶባቸዋል ስለመባሉ የተጠየቁት የጸጥታ ቢሮ ኃላፊው፤ '' ማንም መንገድ የተዘጋበት የለም፤ ማንም መንገድ የዘጋም የለም" ብለዋል።
''ታቦት እንዳያልፍ አልተከለከለም፤ መንገዱም ክፍት ነው። ይሄ ተግባር ውዥንብር ለመፍጠርና ሕዝቡን በእምነት ስም ለማነሳሳት የሚደረግ ጥረት ነው'' ሲሉም አብራርተዋል።
ከትናንትናው እና ከዛሬው ክስተት ጋር በተያያዘ እስካሁን ሰባት ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንና ምዕመናን በዓሉን አክብረው ወደቤታቸው ገብተው፣ ከተማዋም ሰላማዊ እንቅስቃሴዋን እንደቀጠለች አቶ ናስር ነግረውናል።
ምንጭ:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
በሐረር ከጥምቀት በዓል አከባበር ጋር በተያያዘ ትናንት እና ዛሬ አለመረጋጋት ተፈጥሮ እንደነበር ተሰምቷል። በዚሁ ዙሪያ የሐረሪ ክልል የጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ናስር ይያ ስለተፈጠረው ነገር ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀናቸዋል።
ኃላፊውም ''የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የእምነቱ ተከታዮች በዓሉን ለማክበርና አካባቢውን ለማስዋብ የተለመደ እንቅስቃሴያቸውን በሚያደርጉበት ወቅት በዓሉን የማይመለከትና ሕግ የማይፈቅደውን ባንዲራ ለመስቀል ሙከራ ያደረጉ በመኖራቸው አለመረጋጋት ተከስቶ ነበር'' ብለዋል።
''ይህንን ተከትሎም ትናንት የሀይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ የአካባቢው ወጣቶችና ቄሮዎችን በማስተባበርና የጸጥታ ኃይሎችንም በማቀናጀት ችግር እንዳይፈጠር ማድረግ ችለናል'' ሲሉ አስረድተዋል።
ኃላፊው እንዳሉት፤ አንድ ሁለት ሰዎች ሰንደቅ አላማውን ለመስቀል በሚሞክሩበት ወቅት ሌሎች ደግሞ 'ይህን አትሰቅሉም' በሚል ግርግር ተፈጥሮ ነበር።
''እነዚህ [ግርግሩን የፈጠሩት] ሰዎች እምነትን ከእምነት ማጋጨት፤ ሕዝብን ከሕዝብ ማጋጨት ነው እቅዳቸው። በሁሉም አካባቢዎች ታቦት በሰላም ወጥቶ ይገባል። ነገር ግን መስጂድና ቤተክርስቲያን በቅርበት በሚገኙባቸው አካባቢዎች ችግር ለመፍጠር ተሞክሯል'' ብለዋል።
ዛሬ በሐረር አለመረጋጋት እንደነበርና ተኩስም እንደተሰማ በስፋት እየተነገረ መሆኑን የጠቀስንላቸው ኃላፊው፤ ጠዋት ላይ አንዳንድ ግርግሮች ተፈጥረው የነበረ ቢሆንም ከሰዓት ከተማው መረጋጋቱን መሆኑን ነግረውናል።
''ዛሬ ታቦት በሚገባበት ወቅት አራተኛ በተባለው አካባቢ ተገቢ ያልሆነ ጭፈራና ንብረት ላይ ድንጋይ መወርወር ጀምረው ነበር። አካባቢው ቤተ ክርስቲያንም መስጂድም ያለበት ከመሆኑ አንጻር በሀይማኖት ስም የተደረገው ነገር ተገቢ አይደለም። ነገር ግን ተፈጥሮ የነበረው ነገር በቁጥጥር ስር ውሏል'' ሲሉ አስረድተዋል።
ንብረት ላይ ከደረሰው ጉዳት ውጪ እስካሁን የተጎዳ ሰው አለመኖሩን ኃላፊው ተናግረዋል። አቶ ናስር የጉዳት መጠኑን በትክክል ለመግለጽ ባይችሉም፤ ወደ ስምንት የሚጠጉ ቤቶች ድንጋይ ተወርውሮባቸው መስታወቶች እንደተሰባበሩ ያስረዳሉ።
ዛሬ ጠዋት ታቦት የሚሸኙ ሰዎች መንገድ ተዘግቶባቸዋል ስለመባሉ የተጠየቁት የጸጥታ ቢሮ ኃላፊው፤ '' ማንም መንገድ የተዘጋበት የለም፤ ማንም መንገድ የዘጋም የለም" ብለዋል።
''ታቦት እንዳያልፍ አልተከለከለም፤ መንገዱም ክፍት ነው። ይሄ ተግባር ውዥንብር ለመፍጠርና ሕዝቡን በእምነት ስም ለማነሳሳት የሚደረግ ጥረት ነው'' ሲሉም አብራርተዋል።
ከትናንትናው እና ከዛሬው ክስተት ጋር በተያያዘ እስካሁን ሰባት ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንና ምዕመናን በዓሉን አክብረው ወደቤታቸው ገብተው፣ ከተማዋም ሰላማዊ እንቅስቃሴዋን እንደቀጠለች አቶ ናስር ነግረውናል።
ምንጭ:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
ጎንደር የእንጨት ድልድይ ተደርምሶ 10 ሰው መሞቱን የፈረንሳይ ሚዲያ AFP አስነብቧል።
"At least ten people were killed on Monday and scores injured when a seating area collapsed during a major Orthodox Christian celebration in northern Ethiopia, with fears the death toll could rise"
http://u.afp.com/3Z82
@Yenetube @Fikerassefa
"At least ten people were killed on Monday and scores injured when a seating area collapsed during a major Orthodox Christian celebration in northern Ethiopia, with fears the death toll could rise"
http://u.afp.com/3Z82
@Yenetube @Fikerassefa
❤1
የቀድሞው የኢህዴግ ባለስልጣን አቶ በረከት ስምዖን አርፈውበታል በሚል በተናፈሰ ወሬ፣ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት የነበረው የደብረማርቆስ ጎዛምን ሆቴል ከአንድ አመት ተኩል በኅላ ዛሬ በሩን ለደንበኞቹ ከፍቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
ጎንደር የእንጨት ድልድይ ተደርምሶ 10 ሰው መሞቱን የፈረንሳይ ሚዲያ AFP አስነብቧል። "At least ten people were killed on Monday and scores injured when a seating area collapsed during a major Orthodox Christian celebration in northern Ethiopia, with fears the death toll could rise" …
#ጎንደር ጊዛዊ መቀመጫ ርብራብ ተደርምሶ ከአስር ሰው ህይወት ማለፉን ከሰዐታት በፊት AFP አስነብቧል
#አሁን_የደረሰን_መረጃ የሟቾች ቁጥር 14 እንደደረሰ በሆስፒታል የሚሰሩ ሰራተኞች(ለጉዳዩ ቅርብ የሆነ) የተለያዩ ግለሰቦች ነግረውናል።
እንዲሁም የሪፓርተር ጋዜጠኛ ሳሙኤል ጌታቸው የሟቾች ቁጥር 15 መድረሱን በትዊተር ገፁ አስፍሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
#አሁን_የደረሰን_መረጃ የሟቾች ቁጥር 14 እንደደረሰ በሆስፒታል የሚሰሩ ሰራተኞች(ለጉዳዩ ቅርብ የሆነ) የተለያዩ ግለሰቦች ነግረውናል።
እንዲሁም የሪፓርተር ጋዜጠኛ ሳሙኤል ጌታቸው የሟቾች ቁጥር 15 መድረሱን በትዊተር ገፁ አስፍሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
#የመጨረሻ_የሆነው_ባይብል_ኮድ_3_በገበያ_ላይ_ዋለ!
#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-
*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…
* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…
*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…
*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…
#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡
‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-
*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…
* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…
*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…
*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…
#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡
‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
Forwarded from YeneTube
ሁሉንም ሰብስቦ በአንድ ላይ የያዘ የግብይት ድረገፅ
በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን ወይም አገልግሎቱን መሸጥ ይችላል።
ከ2700 በላይ ዕቃዎች
@SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
0953707070
በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን ወይም አገልግሎቱን መሸጥ ይችላል።
ከ2700 በላይ ዕቃዎች
@SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
0953707070
Forwarded from YeneTube
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
Forwarded from YeneTube
Samsung Galaxy A10s
2019 Model Phone
Brand New Packed &
Original with Full Accessories
6.2inch screen size
32GB Storage
13MP camera 1080HD
4000mAh battery capacity
Dual Sim Slot
📩 @CloudMultiTrading 📩
📞 0944182119 📞
@CloudTrading @CloudTrading
2019 Model Phone
Brand New Packed &
Original with Full Accessories
6.2inch screen size
32GB Storage
13MP camera 1080HD
4000mAh battery capacity
Dual Sim Slot
📩 @CloudMultiTrading 📩
📞 0944182119 📞
@CloudTrading @CloudTrading
የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ረመዳን ኡመር በሰጡት መግለጫ ከጥር 10/2012 ጀምሮ አንዳንድ የጥፋት ተልዕኮ ያነገቡ አካላት በዓሉ በሰላም እንዳይከናወን ጎራ ለይተው ግጭት ለማስነሳት ጥረት እንዳደረጉ ገልፀዋል።
በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ሳቢያም በአራት(4) ሲቪል ዜጎች እና በአስራ አምስት (15) የፀጥታ አካላት ላይ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በንብረት ላይም ከፍተኛ የሆነ ጉዳት መድረሱን ለኮሚሽኑ የደረሱ መረጃዎች እንደሚያመላክቱ ኮሚሽነሩ ገልፀዋል።
በተጨማሪም በሰውና በንብረት ላይ የደረሱ ጉዳቶችን በሚመለከት ፖሊስ አስፈላጊውን የማጣራት ስራ በማከናወን እንዲሁም ድርጊቱን የፈፀሙ አካላትን በማጣራት ለህግ እንደሚያቀርቡና ስለጉዳዩም በዝርዝር ለህዝቡ እንደሚያሳውቁ ኮሚሽነሩ ገልፀዋል።
Via:- የሀረሪ ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን
@Yenetube @Fikerassefa
በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ሳቢያም በአራት(4) ሲቪል ዜጎች እና በአስራ አምስት (15) የፀጥታ አካላት ላይ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በንብረት ላይም ከፍተኛ የሆነ ጉዳት መድረሱን ለኮሚሽኑ የደረሱ መረጃዎች እንደሚያመላክቱ ኮሚሽነሩ ገልፀዋል።
በተጨማሪም በሰውና በንብረት ላይ የደረሱ ጉዳቶችን በሚመለከት ፖሊስ አስፈላጊውን የማጣራት ስራ በማከናወን እንዲሁም ድርጊቱን የፈፀሙ አካላትን በማጣራት ለህግ እንደሚያቀርቡና ስለጉዳዩም በዝርዝር ለህዝቡ እንደሚያሳውቁ ኮሚሽነሩ ገልፀዋል።
Via:- የሀረሪ ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን
@Yenetube @Fikerassefa
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለ60 የዩኒቨርሲቲው መምህራን የረዳት ፕሮፌሰርነትና የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ዕድገት መስጠቱን አስታወቀ፡፡
የማዕረግ ዕድገቱን ያገኙት የዩኒቨርሲቲው መምህራን በተለያዩ ካምፓሶችና ትምህርት ክፍሎች የሚያገለግሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
መምህራኑ ከወራት በፊት በየኮሌጆቹ (በየፈካልቲው) ታይቶና ተወስኖ የቀረበውን የታሪከ ማህደራቸውን የዩኒቨርሲቲው ሴኔት መርምሮ ለዕድገቱ የተቀመጡ መመሪያዎችንና መስፈርቶችን አሟልተው መገኘታቸውን ካረጋገጠ በኋላ እድገቱን ማግኘታቸው ተጠቁሟል፡፡
ወደ ተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያደጉ መምህራን 18 ሲሆኑ የተቀሩት 42ቱ ደግሞ ወደ ረዳት ፕሮፌሰርነት ያደጉ መምህራን መሆናቸውን የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት መረጃ ያመለክታል፡፡
እንዲህ ዓይነቱን የማዕረግ የደረጃ ዕድገት ሲሰጥ የመጀመሪያው እንዳልሆነ የገለፀው ዩኒቨርሲቲው ከዚህም ቀደም በተለያዩ ጊዜያት በየእርከኑ የማዕረግ እድገቶች ሲሰጥ መቆየቱን ከዩኒቨርስቲው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ምንጭ:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
የማዕረግ ዕድገቱን ያገኙት የዩኒቨርሲቲው መምህራን በተለያዩ ካምፓሶችና ትምህርት ክፍሎች የሚያገለግሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
መምህራኑ ከወራት በፊት በየኮሌጆቹ (በየፈካልቲው) ታይቶና ተወስኖ የቀረበውን የታሪከ ማህደራቸውን የዩኒቨርሲቲው ሴኔት መርምሮ ለዕድገቱ የተቀመጡ መመሪያዎችንና መስፈርቶችን አሟልተው መገኘታቸውን ካረጋገጠ በኋላ እድገቱን ማግኘታቸው ተጠቁሟል፡፡
ወደ ተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያደጉ መምህራን 18 ሲሆኑ የተቀሩት 42ቱ ደግሞ ወደ ረዳት ፕሮፌሰርነት ያደጉ መምህራን መሆናቸውን የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት መረጃ ያመለክታል፡፡
እንዲህ ዓይነቱን የማዕረግ የደረጃ ዕድገት ሲሰጥ የመጀመሪያው እንዳልሆነ የገለፀው ዩኒቨርሲቲው ከዚህም ቀደም በተለያዩ ጊዜያት በየእርከኑ የማዕረግ እድገቶች ሲሰጥ መቆየቱን ከዩኒቨርስቲው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ምንጭ:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
መኢሶ ( ሀረር ዚሪያ) ትላንት የመሬት መንቀጥቀት ተከስተ ነበር
ሰኞ ጥር 11/2012 ንጋት አካባቢ መሬት ስትነዘር ሰምተናል ያሉ ሰዎች በማሕበራዊ ድር-አምባዎች ያጋጠማቸውን ሲያጋሩ ነበር።
'አፍሪካ ኢንስቲቲዩት' የተባለ አንድ ገፅም ኢትዮጵያ ውስጥ የመሬት መንቀጥቀት ተከስቶ እንደነበር የሚጠቁም አንድ ድረ-ገፅ አያይዞ ትዊተር ላይ ፅፎ ነበር።
እውን አዲስ አበባም ሆነ በኢትዮጵያ ሌሎች ሥፍራዎች የመሬት መንቀጥቀት ተከስቶ ነበር?
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር የሆኑት አታላይ አየለ [ፒኤችዲ] የመሬት መንቀጥቀጥ ተመራማሪ ናቸው።
ተመራማሪው፤ ከፉሪ እንዲሁም በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር አካባቢ ካሉ አምስት ጣብያዎች በተገኘ መረጃ መሠረት በምስራቅ ኢትዮጵያ መኢሶ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር አጣርተናል ይላሉ። የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የተሰማቸው የመኢሶው ንዝረት ነው ሲሉ ያስረዳሉ።
«መኢሶ አካባቢ በሪክተር ስኬል 5 የሚገመት የመሬት መንቀጥቀጥ ተፈጥሯል። ይህ የሆነው ዛሬ [ጥር 11/2012] 12 ሰዓት አካባቢ ነው። አዲስ አበባ ውስጥም ቢሆን ሰዎች ሊሰማቸው ይችላል። በተለይ ፎቅ ላይ ያሉ ሰዎች የበለጠ ሊሰማቸው ይችላል። በሪክተር ስኬል 5 ማለት እንግዲህ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል አይደለም፤ ነገር ግን ሰዎች ሊሰሙት ይችላሉ።»
በተለይ አዋሽና አሰበ-ተፈሪ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጡ ጎልቶ እንደተሰማ፤ አዲስ አበባ ደግሞ ለስምጥ ሸለቆ ቅርብ በመሆኗ መሰል ክስተቶች ይሰሟታል።
ከዚህ በፊት መሰል የመሬት መንቀጥቀጦች በስምጥ ሸለቆ አካባቢዎች ተከስተው ንዝረቱ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ሲያስደነግጥ ይህ የመጀመሪያው አይደለም ይላሉ ባለሙያው።
«2009 አንኮበር አካባቢ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ነበር። 4.7 ሪክተር ስኬል አካባቢ ነበር የተመዘገበው ባልሳሳት። ታኅሣሥ ውስጥ ነበር። የዛኔም አዲስ አበባና ሌሎች አካባቢዎች ንዝረቱ ተሰምቶ ነበር።»
ባለሙያው አዲስ አበባ መቼ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊያጋጥማት ይችላል የሚለውን መገመት ከባድ ነው ይላሉ። አሁን በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ምናልባት መሬት ላይ ያሉ ቤቶችን ያፈርስ ይሆናል እንጂ ብዙ ጉዳት አያደርስም ይላሉ። የደረሰ ጉዳት እንዳለ ገና አለማረጋገጣቸውንም ይናገራሉ።
ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሚባል የመሬት መንቀጥቀጥ ያስተናገደችው 1953 ላይ ሲሆን ካራቆሬ ተበሎ በሚጠራው አካባቢ የተከሰተው መሬት መንቀጥቀጥ በሪክተር ስኬል 6.5 ተመዝግቧል። በወቅቱ በደረሰ አደጋ 30 ሰዎች መሞታቸውም ተዘግቦ ነበር።
ምንም እንኳ አንዳንድ አካባቢዎች በታላቁ ስምጥ ሸለቆ ውስጥ ቢገኙም የመሬት መንቀጥቀጥ ኢትዮጵያን ይህን ያህል የሚያሰጋት አይደለም።
ምንጭ:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
ሰኞ ጥር 11/2012 ንጋት አካባቢ መሬት ስትነዘር ሰምተናል ያሉ ሰዎች በማሕበራዊ ድር-አምባዎች ያጋጠማቸውን ሲያጋሩ ነበር።
'አፍሪካ ኢንስቲቲዩት' የተባለ አንድ ገፅም ኢትዮጵያ ውስጥ የመሬት መንቀጥቀት ተከስቶ እንደነበር የሚጠቁም አንድ ድረ-ገፅ አያይዞ ትዊተር ላይ ፅፎ ነበር።
እውን አዲስ አበባም ሆነ በኢትዮጵያ ሌሎች ሥፍራዎች የመሬት መንቀጥቀት ተከስቶ ነበር?
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር የሆኑት አታላይ አየለ [ፒኤችዲ] የመሬት መንቀጥቀጥ ተመራማሪ ናቸው።
ተመራማሪው፤ ከፉሪ እንዲሁም በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር አካባቢ ካሉ አምስት ጣብያዎች በተገኘ መረጃ መሠረት በምስራቅ ኢትዮጵያ መኢሶ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ እንደነበር አጣርተናል ይላሉ። የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የተሰማቸው የመኢሶው ንዝረት ነው ሲሉ ያስረዳሉ።
«መኢሶ አካባቢ በሪክተር ስኬል 5 የሚገመት የመሬት መንቀጥቀጥ ተፈጥሯል። ይህ የሆነው ዛሬ [ጥር 11/2012] 12 ሰዓት አካባቢ ነው። አዲስ አበባ ውስጥም ቢሆን ሰዎች ሊሰማቸው ይችላል። በተለይ ፎቅ ላይ ያሉ ሰዎች የበለጠ ሊሰማቸው ይችላል። በሪክተር ስኬል 5 ማለት እንግዲህ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል አይደለም፤ ነገር ግን ሰዎች ሊሰሙት ይችላሉ።»
በተለይ አዋሽና አሰበ-ተፈሪ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጡ ጎልቶ እንደተሰማ፤ አዲስ አበባ ደግሞ ለስምጥ ሸለቆ ቅርብ በመሆኗ መሰል ክስተቶች ይሰሟታል።
ከዚህ በፊት መሰል የመሬት መንቀጥቀጦች በስምጥ ሸለቆ አካባቢዎች ተከስተው ንዝረቱ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ሲያስደነግጥ ይህ የመጀመሪያው አይደለም ይላሉ ባለሙያው።
«2009 አንኮበር አካባቢ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ነበር። 4.7 ሪክተር ስኬል አካባቢ ነበር የተመዘገበው ባልሳሳት። ታኅሣሥ ውስጥ ነበር። የዛኔም አዲስ አበባና ሌሎች አካባቢዎች ንዝረቱ ተሰምቶ ነበር።»
ባለሙያው አዲስ አበባ መቼ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊያጋጥማት ይችላል የሚለውን መገመት ከባድ ነው ይላሉ። አሁን በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ምናልባት መሬት ላይ ያሉ ቤቶችን ያፈርስ ይሆናል እንጂ ብዙ ጉዳት አያደርስም ይላሉ። የደረሰ ጉዳት እንዳለ ገና አለማረጋገጣቸውንም ይናገራሉ።
ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሚባል የመሬት መንቀጥቀጥ ያስተናገደችው 1953 ላይ ሲሆን ካራቆሬ ተበሎ በሚጠራው አካባቢ የተከሰተው መሬት መንቀጥቀጥ በሪክተር ስኬል 6.5 ተመዝግቧል። በወቅቱ በደረሰ አደጋ 30 ሰዎች መሞታቸውም ተዘግቦ ነበር።
ምንም እንኳ አንዳንድ አካባቢዎች በታላቁ ስምጥ ሸለቆ ውስጥ ቢገኙም የመሬት መንቀጥቀጥ ኢትዮጵያን ይህን ያህል የሚያሰጋት አይደለም።
ምንጭ:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
39ኛው የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ ተጀመረ
አፍሪካ እድገት ምቹ ሁኔታ መፍጠርን ያለመ 39ኛው የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ስብሰባ እየተካሄደ ይገኛል።
ሰላሟን ከማረጋገጥ አኳያም የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ትኩረት ያደርጋል ነው የተባለው።
የተኩስ ድምፅ የማይሰማበት ቀጠና ለመፍጠር የሚደረግ ውይይት እንደሆነም ተጠቁሟል።
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
አፍሪካ እድገት ምቹ ሁኔታ መፍጠርን ያለመ 39ኛው የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ስብሰባ እየተካሄደ ይገኛል።
ሰላሟን ከማረጋገጥ አኳያም የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ትኩረት ያደርጋል ነው የተባለው።
የተኩስ ድምፅ የማይሰማበት ቀጠና ለመፍጠር የሚደረግ ውይይት እንደሆነም ተጠቁሟል።
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
የቃና ዘገሊላ በዓል በአዲስ አበባ አየተከበረ ይገኛል፡፡
በአንዳንድ አካባቢዎች ታቦቱ ካረፈበት ወደ ነበርበት ወደ ቤተክርስቲያን ለመመለስ እየተንቀሳቀሰ ነዉ ።
ምዕመኑም ሀይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ ታቦተ ህጉን እየሸኘ ይገኛል።
@YeneTube @Fikerassefa
በአንዳንድ አካባቢዎች ታቦቱ ካረፈበት ወደ ነበርበት ወደ ቤተክርስቲያን ለመመለስ እየተንቀሳቀሰ ነዉ ።
ምዕመኑም ሀይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ ታቦተ ህጉን እየሸኘ ይገኛል።
@YeneTube @Fikerassefa
Audio
በትናንትናው ዕለት በጥምቀት በዓል ላይ ሁከት ተቀስቅሶባት የዋለችው ሐረር፣ ዛሬ አንፃራዊ ሰላም እንደሚታይባት ነዋሪዎች ለሸገር ተናግረዋል፡፡
Via:- ሸገር FM
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- ሸገር FM
@Yenetube @Fikerassefa
ቴዲ አፍሮ "ኢትዮጵያ ወደ ፍቅር ጉዞ" በሚል ስያሜ በአርባምንጭ፣ አዲስ አበባ እና ጎንደር የሙዚቃ ድግስ ሊያዘጋጅ ነው!
በዳዊት ዋሲሁን ካሳ
አርቲስቱ ይህን የሙዚቃ ድግስ ከኤቨር ላስት ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር እንደሚያዘጋጀው የፕሮሞሽኑ ማናጀር Mafio Mengistu አረጋግጦልኛል።
ቴዲ አፍሮ በቅርቡ ለአምስት ቀናት በአርባምንጭ ቆይታ አድርጎ ነበር። የሚያዘጋጀው የሙዚቃ ድግስም ያለምንም የመግቢያ ክፍያ ሊሰራ እንደሆነ ታውቋል።
ለዚህ የሙዚቃ ድግስ አቡጊዳ ባንድ ከአሜሪካ እንዲሁም የሳውንድና ላይት ሲስትም ባለሞያዎች ደግሞ ከደቡብ አፍሪካ እንደሚመጡ የታወቀ ሲሆን ይህን ኮንሰርት በቅድሚያ በአርባምንጭና ጎንደር ለማሰናዳት ትልቅ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ምንጭ:- ዳዊት ካሳሁን /Eliasmeseret
@YeneTube @Fikerassefa
በዳዊት ዋሲሁን ካሳ
አርቲስቱ ይህን የሙዚቃ ድግስ ከኤቨር ላስት ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር እንደሚያዘጋጀው የፕሮሞሽኑ ማናጀር Mafio Mengistu አረጋግጦልኛል።
ቴዲ አፍሮ በቅርቡ ለአምስት ቀናት በአርባምንጭ ቆይታ አድርጎ ነበር። የሚያዘጋጀው የሙዚቃ ድግስም ያለምንም የመግቢያ ክፍያ ሊሰራ እንደሆነ ታውቋል።
ለዚህ የሙዚቃ ድግስ አቡጊዳ ባንድ ከአሜሪካ እንዲሁም የሳውንድና ላይት ሲስትም ባለሞያዎች ደግሞ ከደቡብ አፍሪካ እንደሚመጡ የታወቀ ሲሆን ይህን ኮንሰርት በቅድሚያ በአርባምንጭና ጎንደር ለማሰናዳት ትልቅ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
ምንጭ:- ዳዊት ካሳሁን /Eliasmeseret
@YeneTube @Fikerassefa