ከመተማ ጎንደር በሚወስደው መንገድ ላይ ታጣቂዎች በአንድ ተሽከርካሪ ላይ በከፈቱት ተኩስ በ4 ሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ። #የጎንደር_መተማ_መንገድ በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ይታወቃል።
ባለፈው ሳምንት በዚሁ መንገድ ሲጓዝ በታጣቂዎች የታገተን አሽከርካሪ ለማስለቀቅ 400ሺ ብር መጠየቁ ይታወቃል።
@Yenetube @FikerAssefa
ባለፈው ሳምንት በዚሁ መንገድ ሲጓዝ በታጣቂዎች የታገተን አሽከርካሪ ለማስለቀቅ 400ሺ ብር መጠየቁ ይታወቃል።
@Yenetube @FikerAssefa
#የጎንደር ከተማ ሙስሊም ወንድሞቻችን ለመስቀል ባዓል ፒያሳ መስቀል አደባባይ እያፀዱ ነው።
ይህ አኩሪ ተግባር በመላሁ አገሪቱ እንዲቀጥል
ከወዲሁ እናስገነዝባለን።
@YeneTube @FikerAssefa
ይህ አኩሪ ተግባር በመላሁ አገሪቱ እንዲቀጥል
ከወዲሁ እናስገነዝባለን።
@YeneTube @FikerAssefa
#የጎንደር እና #አዲስ_አበባ ከተሞች የእህትማማች ከተማ ግንኙነት ምስረታ ስምምነት ተፈራረሙ። የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ማስተዋል ስዩም እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ናቸው ስምምነቱን የተፈረመውት።
ስምምነቱ ከተሞቹ በመንገድ፣ በሰው ሃብት ልማትና ዓቅም ግንባታ፣ በንፁህ መጠጥ ውሃ ልማትና አቅርቦት፣ በቱሪዝም መስፋፋት፣ በባህል ልማት በከተማ ገፅታ ግንባታ ዘርፎች ያሉ መልካም ተሞክሮዎችን በመለዋወጥ ጥቅም ላይ ማዋላ ላይ ያተኩራል።
ምንጭ:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
ስምምነቱ ከተሞቹ በመንገድ፣ በሰው ሃብት ልማትና ዓቅም ግንባታ፣ በንፁህ መጠጥ ውሃ ልማትና አቅርቦት፣ በቱሪዝም መስፋፋት፣ በባህል ልማት በከተማ ገፅታ ግንባታ ዘርፎች ያሉ መልካም ተሞክሮዎችን በመለዋወጥ ጥቅም ላይ ማዋላ ላይ ያተኩራል።
ምንጭ:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa