በአሶሳ የታሰሩት ጋዜጠኞች በ10 ሺ ብር ዋስ ተለቀቁ፡፡
በትላንትናው አለት በአሶሳ ተይዘው የነበሩት ጋዜጠኛች ዛሬ ማምሻውን በ10 ሺብር ዋስ መለቀቃቸውን ሸገር ታይምስ ከስፍራው አረጋግጣለች፡፡በትላንትናው እለት ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያው በኃይሉ ውቤ ካረፉበት ሆቴል ተወስደው ታስረው እንዳደሩ እና ጠዋት ያሰራቸው አካል ማነው ሲባል መልስ የሚሰጥ እንደጠፋ የገለጹት ምንጮቻችን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንም ሆነ ሌላ አካል የታሰሩት በዚህ ምክንያት ነው የሚል ባለመገኘቱ እና ከሳሽም ባለመኖሩ ቃል እንዲሰጡና በ10 ሺብር ዋስ እንዲፈቱ መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
"ሁለቱ ባለሙያዎች ዛሬ ቃል ሰጥተዋል" ያሉት የመረጃ ምንጮቻችን በቃል መስጫው ላይ የእለት ውሎአቸውን እና ምን ሲሰሩ እንደዋሉ ካስመዘገቡ በኋላ ለእያንዳንዳቸው 5ሺ ብር በዋስትና እንዲያስይዙ የተጠየቁ ሲሆን ይህንን የዋስትና ክፍያም ለዘገባ የጠሯቸው አካላት ከፍለው እንዲፈቱ መደረጋቸውን የሸገር ታይምስ ምንጮች አሁን ከስፍራው በስልክ አረጋግጠውልናል፡፡
ባለሙያዎቹ በትናንትናው እለት በአሶሳ ከተማ የሶስት ፓርቲዎችን ውህደት ለመዘገብ የተገኙ ነበሩ፡፡በተያያዘ ዜና የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ አመንቴ ገሺም ምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት ባዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ ለመሳተፍ ወደ አሶሳ ሲያመሩ በአሶሳ አየር ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል፡፡
Via Sheger Time Magazine
@YeneTube @FikerAssefa
በትላንትናው አለት በአሶሳ ተይዘው የነበሩት ጋዜጠኛች ዛሬ ማምሻውን በ10 ሺብር ዋስ መለቀቃቸውን ሸገር ታይምስ ከስፍራው አረጋግጣለች፡፡በትላንትናው እለት ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያው በኃይሉ ውቤ ካረፉበት ሆቴል ተወስደው ታስረው እንዳደሩ እና ጠዋት ያሰራቸው አካል ማነው ሲባል መልስ የሚሰጥ እንደጠፋ የገለጹት ምንጮቻችን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንም ሆነ ሌላ አካል የታሰሩት በዚህ ምክንያት ነው የሚል ባለመገኘቱ እና ከሳሽም ባለመኖሩ ቃል እንዲሰጡና በ10 ሺብር ዋስ እንዲፈቱ መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
"ሁለቱ ባለሙያዎች ዛሬ ቃል ሰጥተዋል" ያሉት የመረጃ ምንጮቻችን በቃል መስጫው ላይ የእለት ውሎአቸውን እና ምን ሲሰሩ እንደዋሉ ካስመዘገቡ በኋላ ለእያንዳንዳቸው 5ሺ ብር በዋስትና እንዲያስይዙ የተጠየቁ ሲሆን ይህንን የዋስትና ክፍያም ለዘገባ የጠሯቸው አካላት ከፍለው እንዲፈቱ መደረጋቸውን የሸገር ታይምስ ምንጮች አሁን ከስፍራው በስልክ አረጋግጠውልናል፡፡
ባለሙያዎቹ በትናንትናው እለት በአሶሳ ከተማ የሶስት ፓርቲዎችን ውህደት ለመዘገብ የተገኙ ነበሩ፡፡በተያያዘ ዜና የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ አመንቴ ገሺም ምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት ባዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ ለመሳተፍ ወደ አሶሳ ሲያመሩ በአሶሳ አየር ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል፡፡
Via Sheger Time Magazine
@YeneTube @FikerAssefa
"እኔ የምገኘው በኦሮሞ ጫካ ውስጥ ነው : በወለጋ ቡና ስር የኦሮሞ ነፃነት ጦር መሪ #ጃል_መሮ"
ከቢቢሲ ጋር ካደረገው ቆይታ ላይ የተቀነጨበ⬆️
በሶሻል ሚዲያ ላይ ጃል መሮ መቐለ እንደሚገኝ በስፋት ሲናፈስ ቢቆይም ጃል መሮ አሁን ላይ ወለጋ ጫካ ውስጥ እንደሚገኝ ጠቁሟል።
@YeneTube @Fikerassefa
ከቢቢሲ ጋር ካደረገው ቆይታ ላይ የተቀነጨበ⬆️
በሶሻል ሚዲያ ላይ ጃል መሮ መቐለ እንደሚገኝ በስፋት ሲናፈስ ቢቆይም ጃል መሮ አሁን ላይ ወለጋ ጫካ ውስጥ እንደሚገኝ ጠቁሟል።
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመጪውን አገራዊ ምርጫ እና የጊዜ ሰሌዳ አስመልክቶ የምክክር ውይይት እያደረገ ይገኛል። ውይይቱ የቦርዱ የኦፕሬሽን እቅድና የ2012 የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ ያተኩራል!
ምንጭ:NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
በስራ ማቆም አድማ የተከሰሱት 9 የሲቪል አቪየሸን የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች የጥፋተኛነት ፍርድ ተወሰነባቸው።
የሚከፈለን ደሞዝ አነስተኛ 000 ይጨመርልን በማለት በ2010 ነሀሴ ላይ የስራ ማቆም አድማ ያደረጉት ሰባት ወንዶች ሁለት ሴት የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሰራተኞች ከ16 ወራት የክስ ሂደት በኋላ ትላንት ጥር 4, 2012 ሀገርን ስጋት ላይ ጥለዋል በሚል ጥፋተኛ ተብለዋል። ነገ ልደታ ፍርድ ቤት የሚውለው ችሎት የእስር ብይን ያስተላልፍል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ሰራተኞቹ ትናንት ወደ ጊዜያዊ ማቆያ ቦታ ተወስደዋል።አድማ ባደረጉ ሰሞን ከአንድ ወር እስራት በኋላ ተለቀው ከስራም የተባረሩት እነዚህ ሰራተኞች በቅርቡ ተደውሎላቸው ወደ ቀድሞ ስራቸው እንደሚመለሱ ቃል ተገብቶላቸው ነበር።
Via Tesfaye Getinet
@YeneTube @FikerAssefa
የሚከፈለን ደሞዝ አነስተኛ 000 ይጨመርልን በማለት በ2010 ነሀሴ ላይ የስራ ማቆም አድማ ያደረጉት ሰባት ወንዶች ሁለት ሴት የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሰራተኞች ከ16 ወራት የክስ ሂደት በኋላ ትላንት ጥር 4, 2012 ሀገርን ስጋት ላይ ጥለዋል በሚል ጥፋተኛ ተብለዋል። ነገ ልደታ ፍርድ ቤት የሚውለው ችሎት የእስር ብይን ያስተላልፍል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ሰራተኞቹ ትናንት ወደ ጊዜያዊ ማቆያ ቦታ ተወስደዋል።አድማ ባደረጉ ሰሞን ከአንድ ወር እስራት በኋላ ተለቀው ከስራም የተባረሩት እነዚህ ሰራተኞች በቅርቡ ተደውሎላቸው ወደ ቀድሞ ስራቸው እንደሚመለሱ ቃል ተገብቶላቸው ነበር።
Via Tesfaye Getinet
@YeneTube @FikerAssefa
የምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይህንን ይመስላል፣ ፓለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት አስተያየትና ግብአት ይሰጡበታል ተብሎ ይጠበቃል!
#Elections2012
@YeneTube @FikerAssefa
#Elections2012
@YeneTube @FikerAssefa
ባህር ዳር ከተማ አንድ ሊትር ቤንዚን በጥቁር ገበያ እስከ 70 ብር እየተሸጠ ነው።
በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች የነዳጅ እጥረት የተከሰተ ሲሆን በባህር ዳር ከተማ ተባብሶ አንድ ሊትር ቤንዚን በጥቁር ገበያ እስከ 70 ብር ድረስ እየተሸጠ ነው። የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎቶችም በከፊል ሥራ አቁመዋል።በባህርዳር ከተማ በተከሰተው እጥረት ሳቢያ በሕገወጥ መልኩ በጥቁር ገበያ በተለይም በከተማው ቀበሌ 07 እና 14 ቤንዚን እየተሸጠ ሲሆን፣ ባጃጆችም በዚህ ዋጋ ገዝተን አያወጣንም በሚል የታሪፍ ጭማሪ ማድረጋቸውን አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው ነዋሪ ይናገራሉ።
ምንጭ:አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች የነዳጅ እጥረት የተከሰተ ሲሆን በባህር ዳር ከተማ ተባብሶ አንድ ሊትር ቤንዚን በጥቁር ገበያ እስከ 70 ብር ድረስ እየተሸጠ ነው። የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎቶችም በከፊል ሥራ አቁመዋል።በባህርዳር ከተማ በተከሰተው እጥረት ሳቢያ በሕገወጥ መልኩ በጥቁር ገበያ በተለይም በከተማው ቀበሌ 07 እና 14 ቤንዚን እየተሸጠ ሲሆን፣ ባጃጆችም በዚህ ዋጋ ገዝተን አያወጣንም በሚል የታሪፍ ጭማሪ ማድረጋቸውን አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው ነዋሪ ይናገራሉ።
ምንጭ:አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ፖሊስን ማን ሊያስተዳድረው ይገባል የሚለው ጉዳይ እያወዛገበ ነው!
‹‹ደመወዝ እንከፍላለን እንጂ እኛ የአዲስ አበባ ፖሊስን አናስተዳድርም››
-ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ
‹‹ለሕዝባችን ደኅንነት ሲባል ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር ተቀራርበን እንድንሠራ ሊደረግ ይገባል››
-የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል እንደሻው ጣሰው
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ በሆነችው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ አልፎ አልፎ ለሚያደርገው ቁጥጥር የከተማ አስተዳደሩ አመራሮችን ሰኞ ታኅሳስ 4 ቀን 2012 ዓ.ም. በመጥራት የሥራ ክንውናቸውን ሲገመግም፣ በወቅቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፀጥታና ደኅንነት ጉዳይ ትኩረትን ከሳቡ የውይይት ርዕሶች መካከል ነበር። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ማን ሊያስተዳድረው ይገባል የሚለው ጉዳይም አወዛግቧል፡፡
በምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ሰብሳቢነትና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ብቻ በተሳተፉበት በዚህ የግምገማ መድረክ፣ በምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) የሚመራው የከተማ አስተዳደር የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቅርቧል።
ሙሉ ዝርዝር👇👇👇
https://telegra.ph/addisabaPolice-01-15
‹‹ደመወዝ እንከፍላለን እንጂ እኛ የአዲስ አበባ ፖሊስን አናስተዳድርም››
-ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ
‹‹ለሕዝባችን ደኅንነት ሲባል ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር ተቀራርበን እንድንሠራ ሊደረግ ይገባል››
-የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል እንደሻው ጣሰው
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ በሆነችው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ አልፎ አልፎ ለሚያደርገው ቁጥጥር የከተማ አስተዳደሩ አመራሮችን ሰኞ ታኅሳስ 4 ቀን 2012 ዓ.ም. በመጥራት የሥራ ክንውናቸውን ሲገመግም፣ በወቅቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፀጥታና ደኅንነት ጉዳይ ትኩረትን ከሳቡ የውይይት ርዕሶች መካከል ነበር። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ማን ሊያስተዳድረው ይገባል የሚለው ጉዳይም አወዛግቧል፡፡
በምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ሰብሳቢነትና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ብቻ በተሳተፉበት በዚህ የግምገማ መድረክ፣ በምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) የሚመራው የከተማ አስተዳደር የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቅርቧል።
ሙሉ ዝርዝር👇👇👇
https://telegra.ph/addisabaPolice-01-15
ምርጫ ቦርድ ምርጫ 2012ን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር በዛሬው ዕለት ውይይት እያደረገ ሲሆን በምርጫው ጊዜ ሰሌዳ እና አፈፃፀሙ ላይ የተለያዩ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች መነሳታቸውን ቦርዱ ካወጣው መረጃ ለመረዳት ችለናል፡፡
በውይይቱ ላይ የተነሱት ጥያቄዎች የሚከተሉት ናቸው፣
1) የመራጮች ምዝገባ ጊዜ 30 ቀናት ያንሳል
2) የእጩ ምዝገባ ቀናት አንሷል፣ ቢታሰብበት !
3) ቀኑ ክረምት ላይ በመዋሉ ለማስፈፀም ያስቸግራል፣ ጥቅምት/ህዳር ላይ ለምን አይሆንም?
4) በምርጫ ዘመቻ ወቅት ወከባ እንዳይፈጠር ቦርዱ ዝግጅት ቢያደርግ?
5) የምረጡኝ ቅስቀሳ ቀናት ያንሳሉ፣ ከአሁን ጀምሮ ቅስቀሳ የጀመሩ ፓርቲዎችም አሉ፣ ቦርዱ ምን ይላል?
6) ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ የሚደረደሩበት ቅደም ተከተል በእጣ ይሆናል ማለት ምን ማለት ነው?
#ምላሽ
1)የመራጮች ምዝገባ በህግ የተቀመጠ 30 ቀን ነው።
2)የእጩ ምዝገባ ቀናት በህግ በተቀመጠ መልኩ ይታያል፣ አስፈላጊ ከሆነ ቀናት መጨመሩን ቦርዱ ሊያየው ይችላል ግን በእቅዱ ላይ የተቀመጠው ቀን ለፓርቲዎች አያንስም እንደውም ጫና የሚሆነው ቦርዱ ላይ ነው።
3) ነሃሴ ላይ ምርጫው መካሄዱ ቦርዱ ወዶ የገባበት ሳይሆን ግንቦት ለማድረግ ስላልተቻለ ነው፡፡ ብዙ የተዘረዘሩ ለውጦች እያደረገ እንደሆነ የገለፀው ቦርዱ፣ በዚህም ምክንያት ግንቦት ላይ ማድረግ የሚቻል አይደለም ብሏል፡፡ አፈፃፀሙ ክረምት በመሆኑ ብዙ ችግር እንደሚገጥመው እሙን ነው ከክልል መንግስታት፣ ከፌደራል መንግስትና ሌሎች ተቋማት ቦርዱ የሎጀስቲክስ ድጋፍ ጠይቆ ለማስፈፀም ጥረት ያደርጋል። ከመስከረም ካለፈ ደሞ የህግ ጥሰት ይፈጥራል ስለዚህ ወደፊት መግፋት አልተቻለም ሲል ገልፅዋል ቦርዱ፡፡
4) በምርጫው ዘመቻ ጊዜ ወከባ እና ችግር እንዳይኖር ቦርዱ ጥረት ያደርጋል፣ ከዚህ በፊት ፓርቲዎች ችግር ሲገጥማቸው ቦርዱ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል፣ አሁን ይህንን ድጋፍ ለማስፋት በምርጫ ዘመቻ ወቅት የራሱ ዴስክ አዘጋጅቶ ተቋማዊ ድጋፍ ያደርጋል…
5) የምረጡኝ ቅስቅሳ አሁን መጀመር አይቻልም፣ የተሰጠው ከሶስት ወራት በላይ ጊዜ በቂ ነው፣ ከአሁኑ ቅስቀሳ የጀመሩ አሉ ለተባለው ውይይት እና ንግግር ከህዝብ ጋር ማደረግ ይቻላል፣ እኔን ምረጡኝ የሚል ዘመቻ ግን መጀመር አይቻልም፣ ያንን የሚያደርጉ ፓርቲዎች ላይ ቦርዱ ማጣራት ያደርጋል።
6) ፓርቲዎች በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የሚደረደሩበት ቅደም ተከተል ሲባል የሚደረደሩበት መንገድ በእጣ የሚወሰን ይሆናል እንጂ ከዚህ በፊት እንደነበረው አይሆንም። እጣው ላይ በሚደርሳቸው ቅደም ተከተል መሰረት ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ በቅደም ተከተል ይቀመጣሉ።
ምንጭ፦የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ
@YeneTube @FikerAssefa
በውይይቱ ላይ የተነሱት ጥያቄዎች የሚከተሉት ናቸው፣
1) የመራጮች ምዝገባ ጊዜ 30 ቀናት ያንሳል
2) የእጩ ምዝገባ ቀናት አንሷል፣ ቢታሰብበት !
3) ቀኑ ክረምት ላይ በመዋሉ ለማስፈፀም ያስቸግራል፣ ጥቅምት/ህዳር ላይ ለምን አይሆንም?
4) በምርጫ ዘመቻ ወቅት ወከባ እንዳይፈጠር ቦርዱ ዝግጅት ቢያደርግ?
5) የምረጡኝ ቅስቀሳ ቀናት ያንሳሉ፣ ከአሁን ጀምሮ ቅስቀሳ የጀመሩ ፓርቲዎችም አሉ፣ ቦርዱ ምን ይላል?
6) ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ የሚደረደሩበት ቅደም ተከተል በእጣ ይሆናል ማለት ምን ማለት ነው?
#ምላሽ
1)የመራጮች ምዝገባ በህግ የተቀመጠ 30 ቀን ነው።
2)የእጩ ምዝገባ ቀናት በህግ በተቀመጠ መልኩ ይታያል፣ አስፈላጊ ከሆነ ቀናት መጨመሩን ቦርዱ ሊያየው ይችላል ግን በእቅዱ ላይ የተቀመጠው ቀን ለፓርቲዎች አያንስም እንደውም ጫና የሚሆነው ቦርዱ ላይ ነው።
3) ነሃሴ ላይ ምርጫው መካሄዱ ቦርዱ ወዶ የገባበት ሳይሆን ግንቦት ለማድረግ ስላልተቻለ ነው፡፡ ብዙ የተዘረዘሩ ለውጦች እያደረገ እንደሆነ የገለፀው ቦርዱ፣ በዚህም ምክንያት ግንቦት ላይ ማድረግ የሚቻል አይደለም ብሏል፡፡ አፈፃፀሙ ክረምት በመሆኑ ብዙ ችግር እንደሚገጥመው እሙን ነው ከክልል መንግስታት፣ ከፌደራል መንግስትና ሌሎች ተቋማት ቦርዱ የሎጀስቲክስ ድጋፍ ጠይቆ ለማስፈፀም ጥረት ያደርጋል። ከመስከረም ካለፈ ደሞ የህግ ጥሰት ይፈጥራል ስለዚህ ወደፊት መግፋት አልተቻለም ሲል ገልፅዋል ቦርዱ፡፡
4) በምርጫው ዘመቻ ጊዜ ወከባ እና ችግር እንዳይኖር ቦርዱ ጥረት ያደርጋል፣ ከዚህ በፊት ፓርቲዎች ችግር ሲገጥማቸው ቦርዱ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል፣ አሁን ይህንን ድጋፍ ለማስፋት በምርጫ ዘመቻ ወቅት የራሱ ዴስክ አዘጋጅቶ ተቋማዊ ድጋፍ ያደርጋል…
5) የምረጡኝ ቅስቅሳ አሁን መጀመር አይቻልም፣ የተሰጠው ከሶስት ወራት በላይ ጊዜ በቂ ነው፣ ከአሁኑ ቅስቀሳ የጀመሩ አሉ ለተባለው ውይይት እና ንግግር ከህዝብ ጋር ማደረግ ይቻላል፣ እኔን ምረጡኝ የሚል ዘመቻ ግን መጀመር አይቻልም፣ ያንን የሚያደርጉ ፓርቲዎች ላይ ቦርዱ ማጣራት ያደርጋል።
6) ፓርቲዎች በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የሚደረደሩበት ቅደም ተከተል ሲባል የሚደረደሩበት መንገድ በእጣ የሚወሰን ይሆናል እንጂ ከዚህ በፊት እንደነበረው አይሆንም። እጣው ላይ በሚደርሳቸው ቅደም ተከተል መሰረት ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ በቅደም ተከተል ይቀመጣሉ።
ምንጭ፦የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ውይይት ያገኛቸውን ግብዓቶች ያካተተ ይፋዊ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ የሚያሳውቀው የፊታችን ጥር 23 ቀን 2012 በርካታ ተሳታፊዎች በሚገኙበት ኮንፍረንስ ላይ ነው። #ምርጫ2012 #Ethiopia
Via NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
Via NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
ከዓለማቀፉ የአውቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ በተገኘ ድጋፍ ‹ሳይክሎትሮን› የተሰኘ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የካንሰር ምርመራ እንዲሁም ሕክምና ለማድረግ የሚያስችል መሣሪያ ለመግዛት ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለፀ።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው መሣሪያው፣ የካንሰር ምርመራን ለማከናወን ከማገዙም በላይ የካንሰር ሕክምና እንዲሁም የኩላሊት ንቅለ ተከላ ያደረጉ ግለሰቦችን የጤና ሁኔታ ለመከታተል እንደሚረዳ ተገልጿል።
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው መሣሪያው፣ የካንሰር ምርመራን ለማከናወን ከማገዙም በላይ የካንሰር ሕክምና እንዲሁም የኩላሊት ንቅለ ተከላ ያደረጉ ግለሰቦችን የጤና ሁኔታ ለመከታተል እንደሚረዳ ተገልጿል።
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ አመንቴ ገሺ ትናንት መታሰራቸውን ፓርቲያቸው ዐስታወቀ።
ሊቀ መንበሩ በምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ቀን 2012 ዓ.ም ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት በተዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ተደርጎላቸው ከአሶሳ ቦሌ አየር ማረፍያ እንደደረሱ በፌደራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸውን የቦሮ ዴሞክራቲክ ፓርቲ የፖለቲካ ጉዳዩች ኃላፊ አቶ ዮሐንስ ለዶቼቬለ ዐስታውቀዋል።
ዶቼቬለ ስለ ጉዳዩ የጠየቃቸው የፌደራል ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጁላን አብዲ ጉዳዩን እናጣራለን ነገር ግን እስካሁን የደረሰን ሪፖርት የለም ብለዋል።
የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታሁን መርጋ እና የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር ጌታቸው ወድሻም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና ለማግኘት ጽ/ቤት መክፈት አለባችሁ ባላቸው መሰረት ባለፈው ሳምንት በአሶሳ ከተማ ጽ/ቤት ከከፈቱ በኋላ ፖሊስ እንዳሰራቸው አቶ ዮሐንስ አክለው ተናግረዋል። ሁለቱን ፖለቲከኞች ፖሊስ ያሰራቸው ጽሕፈት ቤት መክፍት አትችሉም በማለት ነውም ብለዋል።
ጉዳዩን ለማጣራት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መሐመድ አምደኒል ጋር ብንደውልም ስልክ አያነሱም።በቤኒሻንል ጉሙዝ ክልል የሚንቀሳቀስ ተቃዋሚው የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የተመሰረተው በመስከረም 2012 ዓ.ም ነው።
ምንጭ:- የጀርመን ድምፅ ራዲዮ
@Yenetube @Fikerassefa
ሊቀ መንበሩ በምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ቀን 2012 ዓ.ም ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት በተዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ተደርጎላቸው ከአሶሳ ቦሌ አየር ማረፍያ እንደደረሱ በፌደራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸውን የቦሮ ዴሞክራቲክ ፓርቲ የፖለቲካ ጉዳዩች ኃላፊ አቶ ዮሐንስ ለዶቼቬለ ዐስታውቀዋል።
ዶቼቬለ ስለ ጉዳዩ የጠየቃቸው የፌደራል ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጁላን አብዲ ጉዳዩን እናጣራለን ነገር ግን እስካሁን የደረሰን ሪፖርት የለም ብለዋል።
የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታሁን መርጋ እና የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር ጌታቸው ወድሻም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና ለማግኘት ጽ/ቤት መክፈት አለባችሁ ባላቸው መሰረት ባለፈው ሳምንት በአሶሳ ከተማ ጽ/ቤት ከከፈቱ በኋላ ፖሊስ እንዳሰራቸው አቶ ዮሐንስ አክለው ተናግረዋል። ሁለቱን ፖለቲከኞች ፖሊስ ያሰራቸው ጽሕፈት ቤት መክፍት አትችሉም በማለት ነውም ብለዋል።
ጉዳዩን ለማጣራት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መሐመድ አምደኒል ጋር ብንደውልም ስልክ አያነሱም።በቤኒሻንል ጉሙዝ ክልል የሚንቀሳቀስ ተቃዋሚው የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የተመሰረተው በመስከረም 2012 ዓ.ም ነው።
ምንጭ:- የጀርመን ድምፅ ራዲዮ
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አስተዳደር የሚያደርስባቸው የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱን ሠራተኞች ተናገሩ::
ይሁን እንጂ አየር መንገዱ በበኩሉ ተቋሙ በጥብቅ ሥነ-ምግባር በመመራቱ የተቋሙን ገጽታ ለማጠልሸት ጥረት የሚያደርጉ ሠራተኞች ወቀሳ ነው ሲል ክሱን አስተባብሏል።
ምንጭ:- ኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ / አዲስ ማለደ
@YeneTube @FikerAssefa
ይሁን እንጂ አየር መንገዱ በበኩሉ ተቋሙ በጥብቅ ሥነ-ምግባር በመመራቱ የተቋሙን ገጽታ ለማጠልሸት ጥረት የሚያደርጉ ሠራተኞች ወቀሳ ነው ሲል ክሱን አስተባብሏል።
ምንጭ:- ኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ / አዲስ ማለደ
@YeneTube @FikerAssefa
የጥላቻ ንግግርንና ሀሰተኛ መረጃን ለመከላከል በሚል አዲስ የተረቀቀው አዋጅ በህገ መንግስቱ መጠነኛ ገደቦች ተጥለውበት ለዜጎች የተፈቀደውን ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እና የመገናኛ ብዙሃን ነፃነትን ሊገድብ ይችላል የሚል ስጋት እንዳለው የኢትዮጵያ ሰብኣዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ።
ምንጭ:- ሸገር
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:- ሸገር
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከሚገኙት 121 ወረዳዎች ውስጥ 95 ያህል የሚሆኑት ዲጂታል ነዋሪነት መታወቂያ ለተገልጋዮች መስጠት መጀመራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኹነት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ አስታወቀ።
ምንጭ:- ኢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
ምንጭ:- ኢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ በስልክ ጥሪ አገልግሎት ላይ ማምሻውን ስለተከሰተው መቋረጥ ያደረሱኝ መረጃ!
"የቴክኒክ ብልሽት አጋጥሞን ነበር፣ ይህም የስልክ ጥሪ መቋረጡ ምክንያት ነበር። ችግሩ ያጋጠመው ከሞባይል ወደ ሞባይል የጥሪ አገልግሎት ላይ ነበር። አሁን ላይ የጥሪ አገልግሎቱ መስራት የጀመረ ሲሆን ችግሩ ምን እንደነበር ለማወቅ ጥረት እያደረግን ነው። ምናልባት ይሄ ዛሬ ይፋ ካደረግነው ስጦታ ጋር ይያያዝ እንደሆነ ሰዎች ከጠየቁ፣ ከሱ ጋር የተገናኘ አይደለም። የኢንተርኔት እና የፅሁፍ መልእክት አገልግሎታችን እየሰሩ ነበር።"
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
"የቴክኒክ ብልሽት አጋጥሞን ነበር፣ ይህም የስልክ ጥሪ መቋረጡ ምክንያት ነበር። ችግሩ ያጋጠመው ከሞባይል ወደ ሞባይል የጥሪ አገልግሎት ላይ ነበር። አሁን ላይ የጥሪ አገልግሎቱ መስራት የጀመረ ሲሆን ችግሩ ምን እንደነበር ለማወቅ ጥረት እያደረግን ነው። ምናልባት ይሄ ዛሬ ይፋ ካደረግነው ስጦታ ጋር ይያያዝ እንደሆነ ሰዎች ከጠየቁ፣ ከሱ ጋር የተገናኘ አይደለም። የኢንተርኔት እና የፅሁፍ መልእክት አገልግሎታችን እየሰሩ ነበር።"
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
Joint Statement of Ethiopia, Egypt, Sudan, the United States and the World Bank
January 15, 2020
Washington, DC – The Ministers of Foreign Affairs and Water Resources of Ethiopia, Egypt and Sudan and their delegations met with the Secretary of the Treasury and the President of the World Bank, participating as observers, in Washington, D.C. on January 13-15, 2020. The Ministers noted the progress achieved in the four technical meetings among the Ministers of Water Resources and their two prior meetings in Washington D.C. and the outcomes of those meetings and their joint commitment to reach a comprehensive, cooperative, adaptive, sustainable, and mutually beneficial agreement on the filling and operation of the Grand Ethiopian Renaissance Dam.
Toward that end, the Ministers noted the following points, recognizing that all points are subject to final agreement:
1. The filling of the GERD will be executed in stages and will be undertaken in an adaptive and cooperative manner that takes into consideration the hydrological conditions of the Blue Nile and the potential impact of the filling on downstream reservoirs.
2. Filling will take place during the wet season, generally from July to August, and will continue in September subject to certain conditions.
3. The initial filling stage of the GERD will provide for the rapid achievement of a level of 595 meters above sea level (m.a.s.l.) and the early generation of electricity, while providing appropriate mitigation measures for Egypt and Sudan in case of severe droughts during this stage.
4. The subsequent stages of filling will be done according to a mechanism to be agreed that determines release based upon the hydrological conditions of the Blue Nile and the level of the GERD that addresses the filling goals of Ethiopia and provides electricity generation and appropriate mitigation measures for Egypt and Sudan during prolonged periods of dry years, drought and prolonged drought.
5. During long term operation, the GERD will operate according to a mechanism that determines release based upon the hydrological conditions of the Blue Nile and the level of the GERD that provides electricity generation and appropriate mitigation measures for Egypt and Sudan during prolonged periods of dry years, drought and prolonged drought.
6. An effective coordination mechanism and provisions for the settlement of disputes will be established.
The Ministers agree that there is a shared responsibility of the three countries in managing drought and prolonged drought.
The Ministers agreed to meet again in Washington, D.C. on January 28-29 to finalize a comprehensive agreement on the filling and operation of the GERD, and that there will be technical and legal discussions in the interim period.
The Ministers recognize the significant regional benefits that can result from concluding an agreement on the Grand Ethiopian Renaissance Dam with respect to transboundary cooperation, regional development and economic integration that can result from the operation of the Grand Ethiopian Renaissance Dam. The Ministers of Foreign Affairs reaffirmed the importance of transboundary cooperation in the development of the Blue Nile to improve the lives of the people of Egypt, Ethiopia, and Sudan, and their shared commitment to concluding an agreement.
Via Spokesperson Of Foreign Affairs
@YeneTube @FikerAssefa
January 15, 2020
Washington, DC – The Ministers of Foreign Affairs and Water Resources of Ethiopia, Egypt and Sudan and their delegations met with the Secretary of the Treasury and the President of the World Bank, participating as observers, in Washington, D.C. on January 13-15, 2020. The Ministers noted the progress achieved in the four technical meetings among the Ministers of Water Resources and their two prior meetings in Washington D.C. and the outcomes of those meetings and their joint commitment to reach a comprehensive, cooperative, adaptive, sustainable, and mutually beneficial agreement on the filling and operation of the Grand Ethiopian Renaissance Dam.
Toward that end, the Ministers noted the following points, recognizing that all points are subject to final agreement:
1. The filling of the GERD will be executed in stages and will be undertaken in an adaptive and cooperative manner that takes into consideration the hydrological conditions of the Blue Nile and the potential impact of the filling on downstream reservoirs.
2. Filling will take place during the wet season, generally from July to August, and will continue in September subject to certain conditions.
3. The initial filling stage of the GERD will provide for the rapid achievement of a level of 595 meters above sea level (m.a.s.l.) and the early generation of electricity, while providing appropriate mitigation measures for Egypt and Sudan in case of severe droughts during this stage.
4. The subsequent stages of filling will be done according to a mechanism to be agreed that determines release based upon the hydrological conditions of the Blue Nile and the level of the GERD that addresses the filling goals of Ethiopia and provides electricity generation and appropriate mitigation measures for Egypt and Sudan during prolonged periods of dry years, drought and prolonged drought.
5. During long term operation, the GERD will operate according to a mechanism that determines release based upon the hydrological conditions of the Blue Nile and the level of the GERD that provides electricity generation and appropriate mitigation measures for Egypt and Sudan during prolonged periods of dry years, drought and prolonged drought.
6. An effective coordination mechanism and provisions for the settlement of disputes will be established.
The Ministers agree that there is a shared responsibility of the three countries in managing drought and prolonged drought.
The Ministers agreed to meet again in Washington, D.C. on January 28-29 to finalize a comprehensive agreement on the filling and operation of the GERD, and that there will be technical and legal discussions in the interim period.
The Ministers recognize the significant regional benefits that can result from concluding an agreement on the Grand Ethiopian Renaissance Dam with respect to transboundary cooperation, regional development and economic integration that can result from the operation of the Grand Ethiopian Renaissance Dam. The Ministers of Foreign Affairs reaffirmed the importance of transboundary cooperation in the development of the Blue Nile to improve the lives of the people of Egypt, Ethiopia, and Sudan, and their shared commitment to concluding an agreement.
Via Spokesperson Of Foreign Affairs
@YeneTube @FikerAssefa
ሻሸመኔ የኤሌክትሪክ ስርጭትን በፈረቃ ልታደርግ ነው፡፡
የሻሸመኔ የኤሌክትሪክ ማሰራጫ ማዕከል በደንበኞች መብዛት ምክንያት ሀይልን በፈረቃ ላስራጭ እገደዳለሁ ብሏል፡፡የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል በበኩሉ በማሰራጫው ላይ ያለው ችግር እንዲባባስ ያደረገው ዲስትሪክቱ ራሱ ነው ብሏል፡፡በሰብስቴሽኑ ላይ የተፈጠረው ችግር እስኪፈታ ድረስ ለአዳዲስ ከፍተኛ የሀይል ተጠቃሚ ደንበኞች አገልግሎት እንዳይሰጥ ደብዳቤ ብንጽፍም ይህንን ተግባራዊ ሳያደርግ ቀርቶ ለአዳዲስ ከፍተኛ ሀይል ተጠቃሚ ደንበኞች ሀይል ሲሰጥ ነበር ይላል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሬክ አገልግሎት ሻሸመኔ ዲስትሪክት ስራ አስኬያጅ አቶ ጉልቱማ ቂጣታ በበኩላቸው ከታህሳስ 2011 ጀምሮ ለአዳዲስ ከፍተኛ የሀይል ተጠቃሚዎች የሰጠነው ምንም መስመር የለም ሲሉ መልሰዋል፡፡በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል የኮሚኔኪሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ደግሞ ለአዳዲስ ደንበኞች ሀይል መስጠቱን የሚሳይ አሀዛዊ መረጃን ያቀርባሉ፡፡የተፈጠረውን ችግር በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመቅረፍ ርብርብ እየተደረገ መሆኑንም አቶ ሞገስ ገልጸዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የሻሸመኔ የኤሌክትሪክ ማሰራጫ ማዕከል በደንበኞች መብዛት ምክንያት ሀይልን በፈረቃ ላስራጭ እገደዳለሁ ብሏል፡፡የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል በበኩሉ በማሰራጫው ላይ ያለው ችግር እንዲባባስ ያደረገው ዲስትሪክቱ ራሱ ነው ብሏል፡፡በሰብስቴሽኑ ላይ የተፈጠረው ችግር እስኪፈታ ድረስ ለአዳዲስ ከፍተኛ የሀይል ተጠቃሚ ደንበኞች አገልግሎት እንዳይሰጥ ደብዳቤ ብንጽፍም ይህንን ተግባራዊ ሳያደርግ ቀርቶ ለአዳዲስ ከፍተኛ ሀይል ተጠቃሚ ደንበኞች ሀይል ሲሰጥ ነበር ይላል፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሬክ አገልግሎት ሻሸመኔ ዲስትሪክት ስራ አስኬያጅ አቶ ጉልቱማ ቂጣታ በበኩላቸው ከታህሳስ 2011 ጀምሮ ለአዳዲስ ከፍተኛ የሀይል ተጠቃሚዎች የሰጠነው ምንም መስመር የለም ሲሉ መልሰዋል፡፡በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል የኮሚኔኪሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ደግሞ ለአዳዲስ ደንበኞች ሀይል መስጠቱን የሚሳይ አሀዛዊ መረጃን ያቀርባሉ፡፡የተፈጠረውን ችግር በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመቅረፍ ርብርብ እየተደረገ መሆኑንም አቶ ሞገስ ገልጸዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
አዋሽ ባንክ በአንድ ጊዜ ሦስት ወለድ አልባ ቅርንጫፎችን ሥራ አስጀመረ!
አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ ሰባተኛ፣ በርበሬ ተራ እንዲሁም በቦሌ ሚካኤል አካባቢ የከፈታቸውን ሦስት ወልድ አልባ የባንክ አገልግሎት መስጫ ቅርንጫፎቹን ሥራ ሲያጀምር የባንኩ አመራሮችና እንግዶች ተሳትፈዋል።በሒሳብ ዓመቱ የሚከፈቱትን ወለድ አልባ ቅርንጫፎች ብዛት 20 ለማድረስ ማቀዱንም አሳውቋል።
ምንጭ: ሪፖርተር
@YeneTube @FikerAssefa
አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ ሰባተኛ፣ በርበሬ ተራ እንዲሁም በቦሌ ሚካኤል አካባቢ የከፈታቸውን ሦስት ወልድ አልባ የባንክ አገልግሎት መስጫ ቅርንጫፎቹን ሥራ ሲያጀምር የባንኩ አመራሮችና እንግዶች ተሳትፈዋል።በሒሳብ ዓመቱ የሚከፈቱትን ወለድ አልባ ቅርንጫፎች ብዛት 20 ለማድረስ ማቀዱንም አሳውቋል።
ምንጭ: ሪፖርተር
@YeneTube @FikerAssefa