ለፌዴራል መንግስት ከተመደበው 240,179,459,024 ብር ላይ ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ (ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ለተጠሪ ተቋማትና ለ45ቱ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት) 20.15% ድርሻ ይይዛል፡፡
Photo:የአጠቃላይ በጀቱ ክፍፍል
Via MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa
Photo:የአጠቃላይ በጀቱ ክፍፍል
Via MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa
ሰርግዎን በቅርቡ ለመሰረግ አስበዋል?
እንግድያውስ የዲኮሩን ስራ በእኛ ላይ ይጣሉት
💥LEAD DECOR
በባህላዊ እና ዘመናዊ መልኩ ዝግጅትዎን እናስውባለን::
➡️ለሠርግ
➡️ለመልስ
➡️ለልደት
➡️ለስብሰባ አዳራሽ
እንዲሁም
ለልዩ ልዩ ዝግጅቶች
0912672317, 0920315163 ደውለው ያነጋግሩን
ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት ቻናላችንን ይቀላቀሉ⬇️
https://tttttt.me/LeadDecor
እንግድያውስ የዲኮሩን ስራ በእኛ ላይ ይጣሉት
💥LEAD DECOR
በባህላዊ እና ዘመናዊ መልኩ ዝግጅትዎን እናስውባለን::
➡️ለሠርግ
➡️ለመልስ
➡️ለልደት
➡️ለስብሰባ አዳራሽ
እንዲሁም
ለልዩ ልዩ ዝግጅቶች
0912672317, 0920315163 ደውለው ያነጋግሩን
ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት ቻናላችንን ይቀላቀሉ⬇️
https://tttttt.me/LeadDecor
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የበረሃ አንበጣ የኢትዮጵያ ደቡባዊ አካባቢዎች ደርሷል
ለወራት ሰሜን ኢትዮጲያን ሲያስጨንቅ የከረመው የበረሃ አንበጣ አሁን ፊቱን ወደ ደቡብ አካባቢ ያዞረ ይመስላል። የደቡብ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠዉ በክልሉ የአንበጣ መንጋ በስፋት መከሰቱን ለዶቼ ቨለ (DW) አረጋግጠዋል።
Via:- DW
@Yenetube @Fikerassefa
ለወራት ሰሜን ኢትዮጲያን ሲያስጨንቅ የከረመው የበረሃ አንበጣ አሁን ፊቱን ወደ ደቡብ አካባቢ ያዞረ ይመስላል። የደቡብ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠዉ በክልሉ የአንበጣ መንጋ በስፋት መከሰቱን ለዶቼ ቨለ (DW) አረጋግጠዋል።
Via:- DW
@Yenetube @Fikerassefa
የትንባሆ ዋጋ አሁን ካለበት ዋጋ ሦስት ዕጥፍ ቢጨምር በትንባሆ ምክንያት የሚደርሰውን እና እየደረሰ ያለውን ጉዳት እስከ 40 በመቶ እንደሚቀንሰው የኢትዮጵያ ምግብ፣ መድኃኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ።
Via:- ኢትዮ ኤፍ ኤም /Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- ኢትዮ ኤፍ ኤም /Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ 2ሽሕ ኹለት መቶ 25 ግብር ከፋዮችን ኦዲት በማድረግ ሊሰወር የነበረ 7 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር ማስቀረት እንደተቻለ በገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርሀኑ አበበ ተናገሩ።
Via:- አዲስ ማለዳ
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- አዲስ ማለዳ
@YeneTube @Fikerassefa
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ የበረከት ስምዖንን እና ታደሠ ካሳን 2 መከላከያ ምስክሮች መስማቱን የአማራ ብዙኻን መገናኛ ዘግቧል፡፡ በነገው ችሎት ሌሎች ምስክሮች ይቀርባሉ፡፡ ለምስክርነት የተጠሩት ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን፣ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ገዱ አንዳርጋቸው እና የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም መቼ እንደሚቀርቡ አልታወቀም፡፡
Via:- wazema
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- wazema
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
ሁሉንም ሰብስቦ በአንድ ላይ የያዘ የግብይት ድረገፅ
በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን ወይም አገልግሎቱን መሸጥ ይችላል።
ከ2700 በላይ ዕቃዎችና አገልግሎቶች
@SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
0953707070
በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን ወይም አገልግሎቱን መሸጥ ይችላል።
ከ2700 በላይ ዕቃዎችና አገልግሎቶች
@SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
0953707070
በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል የተፈጠረው ስምምነት በሰላም እጦት ለተቸገሩት እፎይታን የሰጠ ጉዳይ በመሆኑ ከዚህ በኋላ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ በኩል ክፍፍል ሊኖር አይገባም ሲሉ የቫቲካኑ ጳጳስ ፍራንሲስ ተናገሩ። ጳጳሱ በቫቲካን የሚገኘው የኢትዮጵያ ካቶሊክ ኮሌጅ 100ኛ ዓመት ምስረታ በዓል ላይ ተገኝተዋል።
Via:- ኢትዮ ኤፍ ኤም
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- ኢትዮ ኤፍ ኤም
@YeneTube @Fikerassefa
ሐና ዩሐንስ የጋብቻ ቀለበት በድብቅ አደረገች።
የዘመን ድራማ ተዋንያኗ እና የእንተዋወቃለን የቴቪ ፕሮግራም አዘጋጇ ሐና ዩሃንስ ባሳለፍነው ሳምንት በድብቅ የጋብቻ ቀለበት እንዳረገች ኢትዮፒካሊን ዘግቧል። እንደ ኢትዮፒካሊክ ዘገባ ከሆነ በቀለበት ስነ-ስርዓቱ ላይ ከልጇ በስተቀር የተገኝ ሰው አልነበረም።
ሐና በዘጠነኛው ለዛ ሽልማት ላይ በተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ ምርጥ የሴት ተዋናይት ተብላ መሸለሟ ይታወሳል።
Via:- AccessAddis
@YeneTube @Fikerassefa
የዘመን ድራማ ተዋንያኗ እና የእንተዋወቃለን የቴቪ ፕሮግራም አዘጋጇ ሐና ዩሃንስ ባሳለፍነው ሳምንት በድብቅ የጋብቻ ቀለበት እንዳረገች ኢትዮፒካሊን ዘግቧል። እንደ ኢትዮፒካሊክ ዘገባ ከሆነ በቀለበት ስነ-ስርዓቱ ላይ ከልጇ በስተቀር የተገኝ ሰው አልነበረም።
ሐና በዘጠነኛው ለዛ ሽልማት ላይ በተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ ምርጥ የሴት ተዋናይት ተብላ መሸለሟ ይታወሳል።
Via:- AccessAddis
@YeneTube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ ከትራፊክ አደጋ ጋር በተያያዘ በየቀኑ በአማካኝ 13 ሰዎች ህይወታቸው እንደሚያለልፍ የኢፌዲሪ ትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
Via:- ኢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- ኢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ አስራ ሰባት የአስተዳደር ሠራተኞችን በግምገማ ከስራቸው አባረረ
የዩኒቨርስቲው የዓለም አቀፍ እና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደቻሳ ጋንፉሬ ለዶይቸ ቬለ (DW) በስልክ እንደገለፁት ዩኒቨርስቲው የመማር ማስተማር ሥራውን እንዳያከናውን ያጋጠመውን እክል ተከትሎ እያካሄደ ባለው የሠራተኞች ግምገማ ከዲስፕሊን ግድፈት ጋር በተያያዘ አስራ ሰባት የአስተዳደር ሠራተኞች ከሥራቸው እንዲባረሩ ወስኗል።
ኃላፊው እንዳሉት በአስተዳደር ሠተኞች ላይ በተካሄደው ግምገማ አንድ ሠራተኛ ከደረጃው ዝቅ ብሎ እንዲሠራ ተወስኗል። በዩኒቨርሲቲው ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት የተጀመረው ግምገማ ቀጥሎ የአካዳሚክ ክፍሉ ሠራተኞች በመገምገም ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
የድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ከሁለት ሳምንት በላይ ያቋረጠውን መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ ለማስጀመር ቀደም ሲል በተማሪ ማደርያ ክፍሎች፤ በመመገቢያና ሌሎች አካባቢዎች ነበሩ ያላቸውን ችግሮችን ለመፍታት እና የተቋሙን አገልግሎት ምቹ የማድረግ ሥራ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑንም አቶ ደቻሳ አስረድተዋል።
ዩኒቨርስቲው በተቋረጠው ትምህርት ሳቢያ የባከኑ የትምህርት ጊዜያትን ለማካካስ የሚቻልበት ዕቅድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን እና በቅርብ ቀናት የተቋረጠው ትምህርት ለማስጀመር እቅድ እንዳለው አስታውቀዋል።
በዩኒቨርሲቲው በትምህርት ዓመቱ በተማሪዎች በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ ሁለት ተማሪዎች ሕይወት ማለፉና ሌሎች ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው። ምክንያቱ በውል አይገለፅ እንጂ ባሳለፍነው ሳምንት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ያሬድ ማሞ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በተፃፈ ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ተደርጓል።
ምንጭ:- DW
@YeneTube @Fikerassefa
የዩኒቨርስቲው የዓለም አቀፍ እና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደቻሳ ጋንፉሬ ለዶይቸ ቬለ (DW) በስልክ እንደገለፁት ዩኒቨርስቲው የመማር ማስተማር ሥራውን እንዳያከናውን ያጋጠመውን እክል ተከትሎ እያካሄደ ባለው የሠራተኞች ግምገማ ከዲስፕሊን ግድፈት ጋር በተያያዘ አስራ ሰባት የአስተዳደር ሠራተኞች ከሥራቸው እንዲባረሩ ወስኗል።
ኃላፊው እንዳሉት በአስተዳደር ሠተኞች ላይ በተካሄደው ግምገማ አንድ ሠራተኛ ከደረጃው ዝቅ ብሎ እንዲሠራ ተወስኗል። በዩኒቨርሲቲው ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት የተጀመረው ግምገማ ቀጥሎ የአካዳሚክ ክፍሉ ሠራተኞች በመገምገም ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
የድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ከሁለት ሳምንት በላይ ያቋረጠውን መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ ለማስጀመር ቀደም ሲል በተማሪ ማደርያ ክፍሎች፤ በመመገቢያና ሌሎች አካባቢዎች ነበሩ ያላቸውን ችግሮችን ለመፍታት እና የተቋሙን አገልግሎት ምቹ የማድረግ ሥራ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑንም አቶ ደቻሳ አስረድተዋል።
ዩኒቨርስቲው በተቋረጠው ትምህርት ሳቢያ የባከኑ የትምህርት ጊዜያትን ለማካካስ የሚቻልበት ዕቅድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን እና በቅርብ ቀናት የተቋረጠው ትምህርት ለማስጀመር እቅድ እንዳለው አስታውቀዋል።
በዩኒቨርሲቲው በትምህርት ዓመቱ በተማሪዎች በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ ሁለት ተማሪዎች ሕይወት ማለፉና ሌሎች ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው። ምክንያቱ በውል አይገለፅ እንጂ ባሳለፍነው ሳምንት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ያሬድ ማሞ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በተፃፈ ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ተደርጓል።
ምንጭ:- DW
@YeneTube @Fikerassefa
የሁለት ሳምንት አስክሬን አስነሳለሁ ያለችው 'አማኝ' በገንዘብ ተቀጣች!
በኦሮሚያ ክልል ቦሰት ወረዳ ወለንጪቲ ከተማ ከሞተ ሁለት ሳምንት የሆነውን የሁለት ወር ህፃን "ከሞት እንዳስነሳ ራዕይ ታይቶኛል" በማለት መቃብር ያስቆፈረችው 'አማኝ' በማጭበርበር መቀጣቷን ፖሊስ ለቢቢሲ ገልጿል።
ህጻኑ ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ከሞተ በኋላ ራዕይ ታይቶኛል ያለችው ሴት፤ የህጻኑን እናት እና አንዲት ሌላ ሴት በመያዝ ወደ መቃብር ሥፍራ በመሄድ ቆፍረው ማውጣታቸውን የቦሰት ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ዋና አዛዥ ዋና ኢንስፔክተር ካሰኝ ደምሴ ገልጸዋል። ''ግለሰቧ እንደ ለቅሶ ደራሽ በመሆን ወደ እናት ቤት በመሄድ ልጅሽ አልሞተም፤ በሕይወት ነው ያለው፤ ከሞት እንዳስነሳውም ራዕይ ታይቶኛል" ትላታለች። መቃብር ሥፍራም ሄዳ ጸሎት ማድረግ እንደምትፈልግ ትነግራታለች። እናትም እውነት መስሏት ተያይዘው ወደ መቃብር ሥፍራው ሄደዋል።
https://telegra.ph/bbc-01-14
በኦሮሚያ ክልል ቦሰት ወረዳ ወለንጪቲ ከተማ ከሞተ ሁለት ሳምንት የሆነውን የሁለት ወር ህፃን "ከሞት እንዳስነሳ ራዕይ ታይቶኛል" በማለት መቃብር ያስቆፈረችው 'አማኝ' በማጭበርበር መቀጣቷን ፖሊስ ለቢቢሲ ገልጿል።
ህጻኑ ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ከሞተ በኋላ ራዕይ ታይቶኛል ያለችው ሴት፤ የህጻኑን እናት እና አንዲት ሌላ ሴት በመያዝ ወደ መቃብር ሥፍራ በመሄድ ቆፍረው ማውጣታቸውን የቦሰት ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ዋና አዛዥ ዋና ኢንስፔክተር ካሰኝ ደምሴ ገልጸዋል። ''ግለሰቧ እንደ ለቅሶ ደራሽ በመሆን ወደ እናት ቤት በመሄድ ልጅሽ አልሞተም፤ በሕይወት ነው ያለው፤ ከሞት እንዳስነሳውም ራዕይ ታይቶኛል" ትላታለች። መቃብር ሥፍራም ሄዳ ጸሎት ማድረግ እንደምትፈልግ ትነግራታለች። እናትም እውነት መስሏት ተያይዘው ወደ መቃብር ሥፍራው ሄደዋል።
https://telegra.ph/bbc-01-14
🛑 Breaking 🛑
የኦሮሚያ ክልል ከእገታ የተለቀቁ ተማሪዎች #በእጄ ናቸው አለ
ከእገታ ተለቀቁ የተባሉ ተማሪዎችን ዛሬም እንዳላገኙ ቤተሰቦች ቢናገሩም የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ከእገታው የተለቀቁት ተማሪዎች አሁን #በመንግሥት_እጅ መሆናቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል።
የእገታውን ተግባር የፈፀሙት ራሳቸውን ሸኔ ብለው የሚጠሩ ቡድኖች ናቸው ሲሉ ኮሎኔል አበበ ተናግረዋል።
Via:- Addis Maleda / VOA
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ክልል ከእገታ የተለቀቁ ተማሪዎች #በእጄ ናቸው አለ
ከእገታ ተለቀቁ የተባሉ ተማሪዎችን ዛሬም እንዳላገኙ ቤተሰቦች ቢናገሩም የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ከእገታው የተለቀቁት ተማሪዎች አሁን #በመንግሥት_እጅ መሆናቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል።
የእገታውን ተግባር የፈፀሙት ራሳቸውን ሸኔ ብለው የሚጠሩ ቡድኖች ናቸው ሲሉ ኮሎኔል አበበ ተናግረዋል።
Via:- Addis Maleda / VOA
@YeneTube @FikerAssefa
በአሶሳ የታሰሩት ጋዜጠኞች በ10 ሺ ብር ዋስ ተለቀቁ፡፡
በትላንትናው አለት በአሶሳ ተይዘው የነበሩት ጋዜጠኛች ዛሬ ማምሻውን በ10 ሺብር ዋስ መለቀቃቸውን ሸገር ታይምስ ከስፍራው አረጋግጣለች፡፡በትላንትናው እለት ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያው በኃይሉ ውቤ ካረፉበት ሆቴል ተወስደው ታስረው እንዳደሩ እና ጠዋት ያሰራቸው አካል ማነው ሲባል መልስ የሚሰጥ እንደጠፋ የገለጹት ምንጮቻችን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንም ሆነ ሌላ አካል የታሰሩት በዚህ ምክንያት ነው የሚል ባለመገኘቱ እና ከሳሽም ባለመኖሩ ቃል እንዲሰጡና በ10 ሺብር ዋስ እንዲፈቱ መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
"ሁለቱ ባለሙያዎች ዛሬ ቃል ሰጥተዋል" ያሉት የመረጃ ምንጮቻችን በቃል መስጫው ላይ የእለት ውሎአቸውን እና ምን ሲሰሩ እንደዋሉ ካስመዘገቡ በኋላ ለእያንዳንዳቸው 5ሺ ብር በዋስትና እንዲያስይዙ የተጠየቁ ሲሆን ይህንን የዋስትና ክፍያም ለዘገባ የጠሯቸው አካላት ከፍለው እንዲፈቱ መደረጋቸውን የሸገር ታይምስ ምንጮች አሁን ከስፍራው በስልክ አረጋግጠውልናል፡፡
ባለሙያዎቹ በትናንትናው እለት በአሶሳ ከተማ የሶስት ፓርቲዎችን ውህደት ለመዘገብ የተገኙ ነበሩ፡፡በተያያዘ ዜና የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ አመንቴ ገሺም ምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት ባዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ ለመሳተፍ ወደ አሶሳ ሲያመሩ በአሶሳ አየር ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል፡፡
Via Sheger Time Magazine
@YeneTube @FikerAssefa
በትላንትናው አለት በአሶሳ ተይዘው የነበሩት ጋዜጠኛች ዛሬ ማምሻውን በ10 ሺብር ዋስ መለቀቃቸውን ሸገር ታይምስ ከስፍራው አረጋግጣለች፡፡በትላንትናው እለት ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያው በኃይሉ ውቤ ካረፉበት ሆቴል ተወስደው ታስረው እንዳደሩ እና ጠዋት ያሰራቸው አካል ማነው ሲባል መልስ የሚሰጥ እንደጠፋ የገለጹት ምንጮቻችን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንም ሆነ ሌላ አካል የታሰሩት በዚህ ምክንያት ነው የሚል ባለመገኘቱ እና ከሳሽም ባለመኖሩ ቃል እንዲሰጡና በ10 ሺብር ዋስ እንዲፈቱ መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
"ሁለቱ ባለሙያዎች ዛሬ ቃል ሰጥተዋል" ያሉት የመረጃ ምንጮቻችን በቃል መስጫው ላይ የእለት ውሎአቸውን እና ምን ሲሰሩ እንደዋሉ ካስመዘገቡ በኋላ ለእያንዳንዳቸው 5ሺ ብር በዋስትና እንዲያስይዙ የተጠየቁ ሲሆን ይህንን የዋስትና ክፍያም ለዘገባ የጠሯቸው አካላት ከፍለው እንዲፈቱ መደረጋቸውን የሸገር ታይምስ ምንጮች አሁን ከስፍራው በስልክ አረጋግጠውልናል፡፡
ባለሙያዎቹ በትናንትናው እለት በአሶሳ ከተማ የሶስት ፓርቲዎችን ውህደት ለመዘገብ የተገኙ ነበሩ፡፡በተያያዘ ዜና የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ አመንቴ ገሺም ምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት ባዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ ለመሳተፍ ወደ አሶሳ ሲያመሩ በአሶሳ አየር ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል፡፡
Via Sheger Time Magazine
@YeneTube @FikerAssefa
"እኔ የምገኘው በኦሮሞ ጫካ ውስጥ ነው : በወለጋ ቡና ስር የኦሮሞ ነፃነት ጦር መሪ #ጃል_መሮ"
ከቢቢሲ ጋር ካደረገው ቆይታ ላይ የተቀነጨበ⬆️
በሶሻል ሚዲያ ላይ ጃል መሮ መቐለ እንደሚገኝ በስፋት ሲናፈስ ቢቆይም ጃል መሮ አሁን ላይ ወለጋ ጫካ ውስጥ እንደሚገኝ ጠቁሟል።
@YeneTube @Fikerassefa
ከቢቢሲ ጋር ካደረገው ቆይታ ላይ የተቀነጨበ⬆️
በሶሻል ሚዲያ ላይ ጃል መሮ መቐለ እንደሚገኝ በስፋት ሲናፈስ ቢቆይም ጃል መሮ አሁን ላይ ወለጋ ጫካ ውስጥ እንደሚገኝ ጠቁሟል።
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመጪውን አገራዊ ምርጫ እና የጊዜ ሰሌዳ አስመልክቶ የምክክር ውይይት እያደረገ ይገኛል። ውይይቱ የቦርዱ የኦፕሬሽን እቅድና የ2012 የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ ያተኩራል!
ምንጭ:NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
በስራ ማቆም አድማ የተከሰሱት 9 የሲቪል አቪየሸን የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች የጥፋተኛነት ፍርድ ተወሰነባቸው።
የሚከፈለን ደሞዝ አነስተኛ 000 ይጨመርልን በማለት በ2010 ነሀሴ ላይ የስራ ማቆም አድማ ያደረጉት ሰባት ወንዶች ሁለት ሴት የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሰራተኞች ከ16 ወራት የክስ ሂደት በኋላ ትላንት ጥር 4, 2012 ሀገርን ስጋት ላይ ጥለዋል በሚል ጥፋተኛ ተብለዋል። ነገ ልደታ ፍርድ ቤት የሚውለው ችሎት የእስር ብይን ያስተላልፍል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ሰራተኞቹ ትናንት ወደ ጊዜያዊ ማቆያ ቦታ ተወስደዋል።አድማ ባደረጉ ሰሞን ከአንድ ወር እስራት በኋላ ተለቀው ከስራም የተባረሩት እነዚህ ሰራተኞች በቅርቡ ተደውሎላቸው ወደ ቀድሞ ስራቸው እንደሚመለሱ ቃል ተገብቶላቸው ነበር።
Via Tesfaye Getinet
@YeneTube @FikerAssefa
የሚከፈለን ደሞዝ አነስተኛ 000 ይጨመርልን በማለት በ2010 ነሀሴ ላይ የስራ ማቆም አድማ ያደረጉት ሰባት ወንዶች ሁለት ሴት የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሰራተኞች ከ16 ወራት የክስ ሂደት በኋላ ትላንት ጥር 4, 2012 ሀገርን ስጋት ላይ ጥለዋል በሚል ጥፋተኛ ተብለዋል። ነገ ልደታ ፍርድ ቤት የሚውለው ችሎት የእስር ብይን ያስተላልፍል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ሰራተኞቹ ትናንት ወደ ጊዜያዊ ማቆያ ቦታ ተወስደዋል።አድማ ባደረጉ ሰሞን ከአንድ ወር እስራት በኋላ ተለቀው ከስራም የተባረሩት እነዚህ ሰራተኞች በቅርቡ ተደውሎላቸው ወደ ቀድሞ ስራቸው እንደሚመለሱ ቃል ተገብቶላቸው ነበር።
Via Tesfaye Getinet
@YeneTube @FikerAssefa
የምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይህንን ይመስላል፣ ፓለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት አስተያየትና ግብአት ይሰጡበታል ተብሎ ይጠበቃል!
#Elections2012
@YeneTube @FikerAssefa
#Elections2012
@YeneTube @FikerAssefa