የተሽከርካሪ አስመጪዎች በኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ ላይ አቤቱታ አሰሙ!
ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለውሳኔ የቀረበው የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ አዋጅ የሕዝቡን የመግዛት አቅም ያላገናዘበና የመንግሥትን ገቢም የሚጎዳ መሆኑን፣ የኢትዮ ተሽከርካሪዎች አስመጪ ባለቤቶች ማኅበር አስታወቀ፡፡ ረቂቅ አዋጁ የአገሪቱን ፖለቲካዊ ኢኮኖሚና የሰላም ሁኔታን ያላገናዘበ በመሆኑ መቅረት አለበት የሚል አቋም ይዟል፡፡በኢትዮጵያ አስመጪዎች እንዲከፍሉ የሚጠየቀው የተሽከርካሪ ቀረጥ ከፍተኛ ሆኖ ሳለ በአንድ መኪና ላይ እስከ 500 በመቶ ድረስ ኤክሳይዝ ታክስ እንዲከፈል የሚጠይቀው ረቅቅ አዋጅ፣ የተጋነነ እንደሆነ ለሪፖርተር የገለጹት የማኅበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መሐመድ አመዴ ናቸው፡፡
‹‹ኤክሳይዝ ታክሱ የአንድን መኪና ዋጋ በአንዴ በብዙ እጥፍ የሚያንርና አስመጪዎችንም ሆነ የደንበኞችን አቅም ያላገናዘበ ስለሆነ፣ አስመጪዎች ማስመጣት እንዲያቆሙና መንግሥት ከጉምሩክ የሚያገኘው ገቢም በእጅጉ እንዲቀንስ የሚደርግ ነው፤›› ብለዋል፡፡ባገለገሉ መኪኖች ላይ ይታሰብ የነበረው 33 በመቶ የእርጅና ቅናሽ መነሳቱ ዓለም አቀፍ አሠራርን የሳተ ‹‹ትልቅ ወንጀል›› ሆኖ ሳለ፣ ባገለገሉ ተሽከርካሪዎች ላይ እስከ 500 በመቶ ታክስ የሚጥለው ረቂቅ ሲዘጋጅ እንደ ባለድርሻ አካል ለውይይት ባለመጋበዛቸው አስቆጥቶናል የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል፡፡በረቂቁ የተዘጋጀው ኤክሳይዝ ታክስ በየትኞቹ ተሽከርካሪዎች ላይ ተፈጻሚ ሊሆን ይገባል የሚለው በጥንቃቄ መታየት እንደሚገባው፣ አዲሱ ታክስ የነዳጅ ፍጆታና ጥራትን፣ እንዲሁም ተሽከርካሪዎቹ በሚሰጧቸው ጥቅሞች ታይቶ ሊጣል ይገባል ሲሉ አቶ አህመድ ተናግረዋል፡፡
ትልልቅ የነዳጅ ፍጆታ ያላቸው ተሽከርካሪዎች ከአየር ብክለት አኳያ፣ በነዳጅ ወጪም ረገድ ተለይተው ኤክሳይዝ ታክሱ ሊጣልባቸው እንደሚገባ፣ በሊትር እስከ 20 ኪሎ ሜትር በሚነዱት ላይ የተለየ አተያይ እንዲኖር ጠይቀዋል፡፡ቀደም ሲል ኤክሳይዝ ታክስ የማይመለከታቸው የሕዝብ ማመላለሻ ሚኒባሶች፣ ዶልፊኖች፣ አባዱላዎች፣ ኮስተሮች፣ አይሱዙዎች፣ ፒክ አፖችና አውቶቢሶች በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ መረብ ውስጥ እንዳይገቡም ጠይቀዋል፡፡እነዚህ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከኤክሳይዝ ታክስ ነፃ ከመሆን ባሻገር ወደ አገር ውስጥ ሲገቡ ይከፈልባቸው የነበረው ቀረጥም ከአሥር እስከ 30 በመቶ ነበር ብለዋል፡፡ ይህ ቀርቶ በረቂቁ ውስጥ የሚካተቱ ከሆነ ግን የትራንስፖርት ዋጋ በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር ያደርጋል ሲሉ አስረድተዋል፡፡
ተሽከርካሪዎች ጥንካሬ፣ የነዳጅ ፍጆታ፣ ከጋራዥ ባለሙያዎች ጋር ያላቸው ቁርኝት ታይቶ ‹‹የብራንድ መረጣ›› እንዲደረግም ሐሳብ አቅርበዋል።ረቂቁ አዋጁ የግድ ተግባራዊ መሆን ካለበትም ከመረቀቁ በፊት አገር ውስጥ በመግባት ሒደት ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች በነበረው የታክስ ሥርዓት እንዲታዩ ጠይቀዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ምን ያህል ተሽከርካሪዎች አገር ውስጥ በመግባት ሒደት ላይ እንደሚገኙ በውል ባይታወቅም 4,500 ያህል አስመጪዎች እንዳሉ፣ እያንዳንዳቸው በአንድ ጊዜ ከአሥር እስከ 120 መኪኖችን እንደሚያስገቡ፣ አንድ መኪና ግዥው ተጠናቆ አገር ውስጥ እስኪገባም ከሦስት እስከ አምስት ወራት እንደሚፈጅ በመግለጽ፣ የኤክሳይዝ ታክሱ ተፈጻሚነት ይህንን እንዲያገናዝብ ጠይቀዋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለውሳኔ የቀረበው የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ አዋጅ የሕዝቡን የመግዛት አቅም ያላገናዘበና የመንግሥትን ገቢም የሚጎዳ መሆኑን፣ የኢትዮ ተሽከርካሪዎች አስመጪ ባለቤቶች ማኅበር አስታወቀ፡፡ ረቂቅ አዋጁ የአገሪቱን ፖለቲካዊ ኢኮኖሚና የሰላም ሁኔታን ያላገናዘበ በመሆኑ መቅረት አለበት የሚል አቋም ይዟል፡፡በኢትዮጵያ አስመጪዎች እንዲከፍሉ የሚጠየቀው የተሽከርካሪ ቀረጥ ከፍተኛ ሆኖ ሳለ በአንድ መኪና ላይ እስከ 500 በመቶ ድረስ ኤክሳይዝ ታክስ እንዲከፈል የሚጠይቀው ረቅቅ አዋጅ፣ የተጋነነ እንደሆነ ለሪፖርተር የገለጹት የማኅበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መሐመድ አመዴ ናቸው፡፡
‹‹ኤክሳይዝ ታክሱ የአንድን መኪና ዋጋ በአንዴ በብዙ እጥፍ የሚያንርና አስመጪዎችንም ሆነ የደንበኞችን አቅም ያላገናዘበ ስለሆነ፣ አስመጪዎች ማስመጣት እንዲያቆሙና መንግሥት ከጉምሩክ የሚያገኘው ገቢም በእጅጉ እንዲቀንስ የሚደርግ ነው፤›› ብለዋል፡፡ባገለገሉ መኪኖች ላይ ይታሰብ የነበረው 33 በመቶ የእርጅና ቅናሽ መነሳቱ ዓለም አቀፍ አሠራርን የሳተ ‹‹ትልቅ ወንጀል›› ሆኖ ሳለ፣ ባገለገሉ ተሽከርካሪዎች ላይ እስከ 500 በመቶ ታክስ የሚጥለው ረቂቅ ሲዘጋጅ እንደ ባለድርሻ አካል ለውይይት ባለመጋበዛቸው አስቆጥቶናል የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል፡፡በረቂቁ የተዘጋጀው ኤክሳይዝ ታክስ በየትኞቹ ተሽከርካሪዎች ላይ ተፈጻሚ ሊሆን ይገባል የሚለው በጥንቃቄ መታየት እንደሚገባው፣ አዲሱ ታክስ የነዳጅ ፍጆታና ጥራትን፣ እንዲሁም ተሽከርካሪዎቹ በሚሰጧቸው ጥቅሞች ታይቶ ሊጣል ይገባል ሲሉ አቶ አህመድ ተናግረዋል፡፡
ትልልቅ የነዳጅ ፍጆታ ያላቸው ተሽከርካሪዎች ከአየር ብክለት አኳያ፣ በነዳጅ ወጪም ረገድ ተለይተው ኤክሳይዝ ታክሱ ሊጣልባቸው እንደሚገባ፣ በሊትር እስከ 20 ኪሎ ሜትር በሚነዱት ላይ የተለየ አተያይ እንዲኖር ጠይቀዋል፡፡ቀደም ሲል ኤክሳይዝ ታክስ የማይመለከታቸው የሕዝብ ማመላለሻ ሚኒባሶች፣ ዶልፊኖች፣ አባዱላዎች፣ ኮስተሮች፣ አይሱዙዎች፣ ፒክ አፖችና አውቶቢሶች በአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ መረብ ውስጥ እንዳይገቡም ጠይቀዋል፡፡እነዚህ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከኤክሳይዝ ታክስ ነፃ ከመሆን ባሻገር ወደ አገር ውስጥ ሲገቡ ይከፈልባቸው የነበረው ቀረጥም ከአሥር እስከ 30 በመቶ ነበር ብለዋል፡፡ ይህ ቀርቶ በረቂቁ ውስጥ የሚካተቱ ከሆነ ግን የትራንስፖርት ዋጋ በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር ያደርጋል ሲሉ አስረድተዋል፡፡
ተሽከርካሪዎች ጥንካሬ፣ የነዳጅ ፍጆታ፣ ከጋራዥ ባለሙያዎች ጋር ያላቸው ቁርኝት ታይቶ ‹‹የብራንድ መረጣ›› እንዲደረግም ሐሳብ አቅርበዋል።ረቂቁ አዋጁ የግድ ተግባራዊ መሆን ካለበትም ከመረቀቁ በፊት አገር ውስጥ በመግባት ሒደት ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች በነበረው የታክስ ሥርዓት እንዲታዩ ጠይቀዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ምን ያህል ተሽከርካሪዎች አገር ውስጥ በመግባት ሒደት ላይ እንደሚገኙ በውል ባይታወቅም 4,500 ያህል አስመጪዎች እንዳሉ፣ እያንዳንዳቸው በአንድ ጊዜ ከአሥር እስከ 120 መኪኖችን እንደሚያስገቡ፣ አንድ መኪና ግዥው ተጠናቆ አገር ውስጥ እስኪገባም ከሦስት እስከ አምስት ወራት እንደሚፈጅ በመግለጽ፣ የኤክሳይዝ ታክሱ ተፈጻሚነት ይህንን እንዲያገናዝብ ጠይቀዋል፡፡
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
ነባሩ ሥርዓተ - ትምህርት በ2017 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ በአዲስ ሥርዓተ -ትምህርት እንደሚተካ ተገለጸ።
በትምህርት ሚኒስቴር የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እሼቱ አስፋው እንደገለጹት፥ አሁን በስራ ላይ የሚገኘውን ስርዓተ - ትምህርት ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በአዲስ ለመተካት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም ነባሩን ሥርዓተ - ትምህርት ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለመተካትና ተግባራዊ ለማድረግ የነባሩን ሥርዓተ - ትምህርት ጠንካራ ጎኖችና ያሉበትን ችግሮች በሚገባ ፈትሾ ከመለየት በተጨማሪ የሚሰሩ ሦስት ዋና ዋና ሥራዎች መኖራቸውን ጠቁመዋል።
ከሥራዎቹ መካከልም የሥርዓተ - ትምህርት ማዕቀፍ ዝግጅት፣ የመርሃ - ትምህርት ዝግጅት እና የመጽሃፍት ዝግጅት ይገኙበታል ነው ያሉት። ሥራዎቹን በሦስት አመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑንም ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የዝግጅት ሥራውም የሁሉንም ክልሎች እና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ተወካይ ባለሙያዎችን በማሳተፍ እየተከናወነ መሆኑን ነው የገለጹት።በአሁኑ ወቅት ከሦስቱ ዋና ዋና ሥራዎች መካከል ወሳኝና መሠረታዊ የሆነውን የሥርዓተ ትምህርት ማዕቀፍ ዝግጅት መጠናቀቃቸውንም ተናግረዋል።
በቀጣይ ጊዜያት በቅደም ተከተልና ጎን ለጎን የሚሠሩ ሥራዎችን በማጠናቀቅ በሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላት የሚገመገም መሆኑንም አንስተዋል። ከ2014 ዓ.ም ጀምሮም ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ባሉ የትምህርት ደረጃዎች ላይ ሀገራዊ ተጨባጭ ሁኔታን በሚገልጽ መልኩ ትምህርት ቤቶችንና ክፍሎችን በናሙናነት በመምረጥ የሙከራ ትግበራ ይከናወናል ብለዋል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
በትምህርት ሚኒስቴር የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እሼቱ አስፋው እንደገለጹት፥ አሁን በስራ ላይ የሚገኘውን ስርዓተ - ትምህርት ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ በአዲስ ለመተካት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም ነባሩን ሥርዓተ - ትምህርት ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለመተካትና ተግባራዊ ለማድረግ የነባሩን ሥርዓተ - ትምህርት ጠንካራ ጎኖችና ያሉበትን ችግሮች በሚገባ ፈትሾ ከመለየት በተጨማሪ የሚሰሩ ሦስት ዋና ዋና ሥራዎች መኖራቸውን ጠቁመዋል።
ከሥራዎቹ መካከልም የሥርዓተ - ትምህርት ማዕቀፍ ዝግጅት፣ የመርሃ - ትምህርት ዝግጅት እና የመጽሃፍት ዝግጅት ይገኙበታል ነው ያሉት። ሥራዎቹን በሦስት አመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑንም ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የዝግጅት ሥራውም የሁሉንም ክልሎች እና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ተወካይ ባለሙያዎችን በማሳተፍ እየተከናወነ መሆኑን ነው የገለጹት።በአሁኑ ወቅት ከሦስቱ ዋና ዋና ሥራዎች መካከል ወሳኝና መሠረታዊ የሆነውን የሥርዓተ ትምህርት ማዕቀፍ ዝግጅት መጠናቀቃቸውንም ተናግረዋል።
በቀጣይ ጊዜያት በቅደም ተከተልና ጎን ለጎን የሚሠሩ ሥራዎችን በማጠናቀቅ በሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላት የሚገመገም መሆኑንም አንስተዋል። ከ2014 ዓ.ም ጀምሮም ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ባሉ የትምህርት ደረጃዎች ላይ ሀገራዊ ተጨባጭ ሁኔታን በሚገልጽ መልኩ ትምህርት ቤቶችንና ክፍሎችን በናሙናነት በመምረጥ የሙከራ ትግበራ ይከናወናል ብለዋል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ሊንክ፣ እምቲያዝ እና ናቤክ በተባሉ የሳኡዲ አረቢያ ሥራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች አማካኝነት ወደ ሳኡዲ ለሥራ ሄዳችሁ፣ በሥራ ላይ የደህንነትና የጥቅም መጓደል እንዲሁም የመብት ጥሰትና ሌሎች ተያያዥ ችግር የደረሰባችሁ ዜጎቻችን ኤምባሲው ድረስ በአካል በመቅረብ ማመልከት እንደምትችሉ በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አሳውቋል።
ሼር በማድረግ መረጃውን ያጋሩ!
@YeneTube @FikerAssefa
ሼር በማድረግ መረጃውን ያጋሩ!
@YeneTube @FikerAssefa
አንድ የወሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ዛሬ ረፋድ 5 ሰዐት ተኩል አካባቢ በተፈጸመበት ድብደባ ህይወቱ አልፏል። የ2ኛ ዓመት የማርኬቲግ ተማሪ የነበረው ወጣት ወደ መጸዳጃ ቤት በሄደበት ወቅት ነው ጥቃት የደረሰበት።የተማሪውን ሞት ተከትሎ በተፈጠረ ግጭት ሌሎች 9 ተማሪዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ኢትዮጵያ ላይቭ አፕዴትን ጠቅሶ የዘገበው አዲስ ስታንዳርድ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
የመተማ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አባይነህ በአካባቢው ያለው የመንግስት የጸጥታ ሀይል ቁጥር እንዲጨመር ጠይቀዋል!
በምዕራብ ጎንደር ዞን አስተዳደር የመተማ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አባይነሕ ወረታ በጸጥታውና ሕገወጥ ስራዎች ዙሪያ የወረዳውን ጠቅላላ እንቅስቃሴ አስመልክቶ ከአብመድ የሪዲዩ ፕሮግራም ክፍል ጋር ባደረጉት ቆይታ ወረዳው ከምን ጊዜውም በላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው ብለዋል።
በስራቸው አጋጣሚ አስቸጋሪ የሆኑ የሕጉ መላላት ለስራችን እንቅፋት እየሆኑብን ነው ሲሉ አስረድተዋል።ለምሳሌ ሕገወጥ የሠዎች ዝውውር ከኢትዮጵያ ጫፍ እስከጫፍ የመንቀሳቀስ መብት አላቸው ዜጎችን ተንቀሳቅሰው እዳይሰሩ የሚከለክላቸው አሰራር የለም፣አስር ሕገወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ የተገኘን ሰው ሁለት መቶ ብር ግፋ ቢል አምስት መቶ ብር ቀጥቶ የመልቀቅና መልሶ ወደ ስራው የሚመለስበት ሁኔታ ነው ያለው አስተማሪ የሆነ ቅጣት ባለመጣሉ እደገና ወደ ስራው ተመልሶ እየገባ ነው።
የጸጥታ አካላት ላይ የዲሲፕሊን ቅጣት እዲቀጡና ከሃላፊነታቸው እዲነሱ ያደረግንበት ሁኔታም አለ ሲሉ አስረድተዋል።ሌላው የገንዳውሃ መቅረጫ ጣቢያ ጉሙሩክ ተነስቶ ወደሰራባ በመሄዱ ሕገወጥ ስራዎች እዲበራከቱ አድርጎታል በቅርበት ይከታተሉ የነበሩ የጸጥታ አካላት ፌደራል ፓሊሶች የሠው ሃይላቸው አናሳ በመሆኑ ችግር ሁኖብናል ስለዚሕ የሚመለከተው አካል ክልሉ ወይም የፌደራል መንግስት ቢፈቀድና እደገና ቢቋቋም ሕገወጥ ስራዎችን ማስቆም ይቻላል ብለዋል።
ምንጭ: የመተማ ወረዳ ኮምኒኬሽን ቢሮ
@YeneTube @FikerAssefa
በምዕራብ ጎንደር ዞን አስተዳደር የመተማ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አባይነሕ ወረታ በጸጥታውና ሕገወጥ ስራዎች ዙሪያ የወረዳውን ጠቅላላ እንቅስቃሴ አስመልክቶ ከአብመድ የሪዲዩ ፕሮግራም ክፍል ጋር ባደረጉት ቆይታ ወረዳው ከምን ጊዜውም በላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው ብለዋል።
በስራቸው አጋጣሚ አስቸጋሪ የሆኑ የሕጉ መላላት ለስራችን እንቅፋት እየሆኑብን ነው ሲሉ አስረድተዋል።ለምሳሌ ሕገወጥ የሠዎች ዝውውር ከኢትዮጵያ ጫፍ እስከጫፍ የመንቀሳቀስ መብት አላቸው ዜጎችን ተንቀሳቅሰው እዳይሰሩ የሚከለክላቸው አሰራር የለም፣አስር ሕገወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ የተገኘን ሰው ሁለት መቶ ብር ግፋ ቢል አምስት መቶ ብር ቀጥቶ የመልቀቅና መልሶ ወደ ስራው የሚመለስበት ሁኔታ ነው ያለው አስተማሪ የሆነ ቅጣት ባለመጣሉ እደገና ወደ ስራው ተመልሶ እየገባ ነው።
የጸጥታ አካላት ላይ የዲሲፕሊን ቅጣት እዲቀጡና ከሃላፊነታቸው እዲነሱ ያደረግንበት ሁኔታም አለ ሲሉ አስረድተዋል።ሌላው የገንዳውሃ መቅረጫ ጣቢያ ጉሙሩክ ተነስቶ ወደሰራባ በመሄዱ ሕገወጥ ስራዎች እዲበራከቱ አድርጎታል በቅርበት ይከታተሉ የነበሩ የጸጥታ አካላት ፌደራል ፓሊሶች የሠው ሃይላቸው አናሳ በመሆኑ ችግር ሁኖብናል ስለዚሕ የሚመለከተው አካል ክልሉ ወይም የፌደራል መንግስት ቢፈቀድና እደገና ቢቋቋም ሕገወጥ ስራዎችን ማስቆም ይቻላል ብለዋል።
ምንጭ: የመተማ ወረዳ ኮምኒኬሽን ቢሮ
@YeneTube @FikerAssefa
ኢ/ር ታከለ ኡማ መጪው የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በእቴጌ መነን የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት በመገኘት ለተማሪዎች የታብሌት ኮምፒውተር በስጦታ አበርክተዋል፡፡
የታብሌት ኮምፒውተሮቹ በከተማዋ ከሚገኙ ባለሃብቶች በስጦታ የተገኘ ነው፡፡የአዳሪ ትምህርት ቤቱ በቅርቡ ስራ የጀመረ ሲሆን በትምህርታቸው የላቀ ውጤት ያላቸው አራት መቶ ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡የታብሌት ኮምፒውተሮቹም በትምህርት ቤቱ ለሚማሩ ተማሪዎች በሙሉ ተሰጥቷል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
የታብሌት ኮምፒውተሮቹ በከተማዋ ከሚገኙ ባለሃብቶች በስጦታ የተገኘ ነው፡፡የአዳሪ ትምህርት ቤቱ በቅርቡ ስራ የጀመረ ሲሆን በትምህርታቸው የላቀ ውጤት ያላቸው አራት መቶ ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡የታብሌት ኮምፒውተሮቹም በትምህርት ቤቱ ለሚማሩ ተማሪዎች በሙሉ ተሰጥቷል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
Christmas 🎄 gift perfumes
100 ml 👇👇👇👇👇👇
ALL AVILABLE NOW🔥🔥🔥
Contact @kiru04
0931607806
Vercace crystal noir - 1100 birr
Versace bright crystal - 1500 birr
Jadore-1100 birr
YSL -1100 birr
Chanel coco-1100
Dolce&gabaana the one-1100
Miss dior-1500
Poison girl dior-1500 birr
Ysl manifesto-1100 birr
Lacasona -1100
Lacoste for her -1100 birr
Vercace dylan blue-1100 birr
Gucci flora-1100 birr
Gucci flora-1100 birr
Lacoste- 1100 birr
212 men-1100 birr
Bleu de chanel -1500 birr
Lacasona-1100 birr
Hugo boss-1100 birr
Dior homme-1100 birr
Versace man-1100
Dunhill-1100
Calvin klein eternity -1100 birr
ALL AVILABLE NOW🔥🔥🔥
Contact @kiru04
0931607806
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEPkyxEP1snCoAkFGw
100 ml 👇👇👇👇👇👇
ALL AVILABLE NOW🔥🔥🔥
Contact @kiru04
0931607806
Vercace crystal noir - 1100 birr
Versace bright crystal - 1500 birr
Jadore-1100 birr
YSL -1100 birr
Chanel coco-1100
Dolce&gabaana the one-1100
Miss dior-1500
Poison girl dior-1500 birr
Ysl manifesto-1100 birr
Lacasona -1100
Lacoste for her -1100 birr
Vercace dylan blue-1100 birr
Gucci flora-1100 birr
Gucci flora-1100 birr
Lacoste- 1100 birr
212 men-1100 birr
Bleu de chanel -1500 birr
Lacasona-1100 birr
Hugo boss-1100 birr
Dior homme-1100 birr
Versace man-1100
Dunhill-1100
Calvin klein eternity -1100 birr
ALL AVILABLE NOW🔥🔥🔥
Contact @kiru04
0931607806
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEPkyxEP1snCoAkFGw
Forwarded from YeneTube
HOPE EDUCATIONAL CONSULTANT
YOUR FUTURE - OUR MISSION
🇹🇷 Türkiye'de eğitim🇹🇷
🔔አስደሳች ዜና በ ቱርክ ሀገር የትምህርት እድል ፈላጊዎች በሙሉ 🔔
በቱርክ ሀገር ዋና ከተማ ISTANBUL🌆
📜BACHELOR DEGREE AND MASTERS DEGREE
🔶ልዩ የ ትምህርት እድል ፈጣን እና በአጭር ጊዜ የሚጠናቀቅ process
🔶በመሆኑ በ ተመጣጣኝ ዋጋ የምናገለግል ስለሆነ ፈጥነው ቦታዎን ይያዙ
🔶ድርጅታችን የ ረጅም ጊዜ ልምድ ስላለው በ አገልግሎታችን ይኮራሉ
📚 DOCUMENTS
PASSPORT
HIGH SCHOOL CERTIFICATE
TRANSCRIPTS
PHOTO
BANK STATEMENT (250,000 &Above )
የ አገልግሎታችን ተጠቂሚ ስለሆኑ እናመሰግናለን
OLARAK SEÇME İÇİN TEŞEKKÜRLER
Channel link: https://tttttt.me/HopeEducationalConsulants
Contact as :
Telegram:@Abditade
Tel :+8613088257750 ( IMO ,what’s up)
WeChat ID :AbdiTade
Email:abditade54@gmail.com
YOUR FUTURE - OUR MISSION
🇹🇷 Türkiye'de eğitim🇹🇷
🔔አስደሳች ዜና በ ቱርክ ሀገር የትምህርት እድል ፈላጊዎች በሙሉ 🔔
በቱርክ ሀገር ዋና ከተማ ISTANBUL🌆
📜BACHELOR DEGREE AND MASTERS DEGREE
🔶ልዩ የ ትምህርት እድል ፈጣን እና በአጭር ጊዜ የሚጠናቀቅ process
🔶በመሆኑ በ ተመጣጣኝ ዋጋ የምናገለግል ስለሆነ ፈጥነው ቦታዎን ይያዙ
🔶ድርጅታችን የ ረጅም ጊዜ ልምድ ስላለው በ አገልግሎታችን ይኮራሉ
📚 DOCUMENTS
PASSPORT
HIGH SCHOOL CERTIFICATE
TRANSCRIPTS
PHOTO
BANK STATEMENT (250,000 &Above )
የ አገልግሎታችን ተጠቂሚ ስለሆኑ እናመሰግናለን
OLARAK SEÇME İÇİN TEŞEKKÜRLER
Channel link: https://tttttt.me/HopeEducationalConsulants
Contact as :
Telegram:@Abditade
Tel :+8613088257750 ( IMO ,what’s up)
WeChat ID :AbdiTade
Email:abditade54@gmail.com
Forwarded from YeneTube
#የመጨረሻ_የሆነው_ባይብል_ኮድ_3_በገበያ_ላይ_ዋለ!
#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-
*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…
* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…
*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…
*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…
#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡
‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-
*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…
* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…
*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…
*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…
#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡
‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
ኢትዮጵያውያን የእስልምና እምነት ተከታዮች ለሚፈጸሙባቸው «ተደጋጋሚ የመብት ጥሰቶች የአገሪቱ ሕገ-መንግሥት በሚያዘው መሠረት መንግሥት ጣልቃ በመግባት በአፋጣኝ የማያዳግም መፍትሔ እንዲሰጥ» የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አሳሰበ።
ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ በአማራ፤ በኦሮሚያ፤ በደቡብ እና በትግራይ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ የእምነቱ ተከታዮች የሚደርሱባቸውን ችግሮች ዘርዝሯል። በአማራ ክልል የእስልምና እምነት ተከታዮች «ተወልደው ባደጉበት ቀዬ በሃይማኖታቸው ምክንያት በጦር መሣሪያ የታገዘ ጥቃት፣ የሕይወት መጥፋት፣ የአካል መጉደል፣ ሀብት እና ንብረት ጥሎ ለስደት መዳረግ ያስከተለ ተደጋጋሚ የሰብአዊ መብት ጥሰት» እየተፈጸመባቸው መሆኑን ምክር ቤቱ ገልጿል።ምክር ቤቱ እንዳለው በአማራ፣ በደቡብ፣ በኦሮሚያ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ የመስጂድ ማፍረስ እና ቃጠሎ ተግባር አስከፊ ደረጃ ከደረሱ ችግሮች መካከል ይገኙበታል።
በአማራ ክልል በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ይፈጸማሉ ካላቸው የመብት ጥሰቶች መካከል «የንግድ እና የመኖሪያ ቤቶች ዘረፋ፣ ቃጠሎ እና ውድመት» ይገኙበታል።«በትግራይ ክልል በተለይም አክሱም ከተማ እና በአማራ ክልል የእስልምና እምነት ተከታዮች የመስገጃ ቦታ እጦት እና በትውልድ ቀዬው መቀበር አለመቻል» ችግሮች እንዳሉባቸው ምክር ቤቱ በመግለጫው አትቷል። በአዲስ አበባ ከተማ እና በደቡብ ክልል የእምነቱ ተከታዮች በግዢ፣ በስጦታ እና በምሪት ባገኟቸው የመገልገያ ቦታዎች «የይዞታ ማካለል እና የግንባታ ፈቃድ የመስጠት ችግር» መከሰቱን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገልጿል።
ምክር ቤቱ «የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ተቋም መጅሊስ በአጭር ግዜ በአዋጅ እንዲቋቋም» ጠይቋል። አፋጣኝ መፍትሔ ካልተበጀ «የሕዝቦች አብሮ መኖር ባህል ላይም ሆነ በሀገር ኅልውና ላይ ከፍተኛ ችግር» ሊፈጠር እንደሚችል ያስጠነቀቀው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፤ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እና የእንባ ጠባቂ ተቋማትን በቸልተኝነታቸው ወቅሷል።«የመገናኛ ብዙኃን ከአድልዎ ነፃ በሆነ መልኩ በወቅቱ ትክክለኛ መረጃዎችን ባለማድረሳችሁ የተሰማንን ከፍተኛ ቅሬታ በሙስሊሙ ማኀበረሰብ ስም እንገልፃለን፤ በዚህ ተግባራችሁ ከታሪክ ተወቃሽነት አትድኑም» ሲል ተችቷል።በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ ለተፈጸመው ድርጊት የክልሉ መንግሥት ይቅርታ እንዲጠይቅ፤ ካሳ እንዲከፍል፤ የወደሙትን መልሶ እንዲገነባ እንዲሁም የደህንነት ዋስትና እንዲሰጥ በድጋሚ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠይቋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ በአማራ፤ በኦሮሚያ፤ በደቡብ እና በትግራይ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ የእምነቱ ተከታዮች የሚደርሱባቸውን ችግሮች ዘርዝሯል። በአማራ ክልል የእስልምና እምነት ተከታዮች «ተወልደው ባደጉበት ቀዬ በሃይማኖታቸው ምክንያት በጦር መሣሪያ የታገዘ ጥቃት፣ የሕይወት መጥፋት፣ የአካል መጉደል፣ ሀብት እና ንብረት ጥሎ ለስደት መዳረግ ያስከተለ ተደጋጋሚ የሰብአዊ መብት ጥሰት» እየተፈጸመባቸው መሆኑን ምክር ቤቱ ገልጿል።ምክር ቤቱ እንዳለው በአማራ፣ በደቡብ፣ በኦሮሚያ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ የመስጂድ ማፍረስ እና ቃጠሎ ተግባር አስከፊ ደረጃ ከደረሱ ችግሮች መካከል ይገኙበታል።
በአማራ ክልል በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ይፈጸማሉ ካላቸው የመብት ጥሰቶች መካከል «የንግድ እና የመኖሪያ ቤቶች ዘረፋ፣ ቃጠሎ እና ውድመት» ይገኙበታል።«በትግራይ ክልል በተለይም አክሱም ከተማ እና በአማራ ክልል የእስልምና እምነት ተከታዮች የመስገጃ ቦታ እጦት እና በትውልድ ቀዬው መቀበር አለመቻል» ችግሮች እንዳሉባቸው ምክር ቤቱ በመግለጫው አትቷል። በአዲስ አበባ ከተማ እና በደቡብ ክልል የእምነቱ ተከታዮች በግዢ፣ በስጦታ እና በምሪት ባገኟቸው የመገልገያ ቦታዎች «የይዞታ ማካለል እና የግንባታ ፈቃድ የመስጠት ችግር» መከሰቱን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገልጿል።
ምክር ቤቱ «የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ተቋም መጅሊስ በአጭር ግዜ በአዋጅ እንዲቋቋም» ጠይቋል። አፋጣኝ መፍትሔ ካልተበጀ «የሕዝቦች አብሮ መኖር ባህል ላይም ሆነ በሀገር ኅልውና ላይ ከፍተኛ ችግር» ሊፈጠር እንደሚችል ያስጠነቀቀው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፤ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እና የእንባ ጠባቂ ተቋማትን በቸልተኝነታቸው ወቅሷል።«የመገናኛ ብዙኃን ከአድልዎ ነፃ በሆነ መልኩ በወቅቱ ትክክለኛ መረጃዎችን ባለማድረሳችሁ የተሰማንን ከፍተኛ ቅሬታ በሙስሊሙ ማኀበረሰብ ስም እንገልፃለን፤ በዚህ ተግባራችሁ ከታሪክ ተወቃሽነት አትድኑም» ሲል ተችቷል።በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ ለተፈጸመው ድርጊት የክልሉ መንግሥት ይቅርታ እንዲጠይቅ፤ ካሳ እንዲከፍል፤ የወደሙትን መልሶ እንዲገነባ እንዲሁም የደህንነት ዋስትና እንዲሰጥ በድጋሚ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠይቋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
Natural Gemstone Bracelet 😍👌⚡️
#TigerEye, #Garnet, #Agate, #Aquamarine, #Lapis, #Lazuli, #Amethyst, #Onyx
Adress:
📌 በ ሚሊኒየም አዳራሽ
• Pavillion 2, Section A, Booth No. R2
📌 በ ኤግዚቢሽን ማእከል
• Hall 1, Shop No. 78
📌 በ መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል
• 2nd Floor, Shop No. 246
ለበለጠ መረጃ - 0911737373
Join our channel - Diva Fashion Jewelery
#TigerEye, #Garnet, #Agate, #Aquamarine, #Lapis, #Lazuli, #Amethyst, #Onyx
Adress:
📌 በ ሚሊኒየም አዳራሽ
• Pavillion 2, Section A, Booth No. R2
📌 በ ኤግዚቢሽን ማእከል
• Hall 1, Shop No. 78
📌 በ መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል
• 2nd Floor, Shop No. 246
ለበለጠ መረጃ - 0911737373
Join our channel - Diva Fashion Jewelery
የአቶ አብዱላሂ ሶጃር የቀብር ስነ ስርዓት በትውልድ ቦታቸው ኦዳ ቡልድግሉ ተፈጸመ።
የክቡር አቶ አብዱላሂ ሶጃር የቀብር ስነ ስርዓት በትውልድ ቦታቸው ኦዳ ቡልድግሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ቤተሰቦቻቸው እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ዛሬ ተፈጽሟል። አስከሬናቸው በአሶሳ ከተማ ህዝብ አሸኛኘት ከተደረገለት በኋላ፣ በትውልድ ስፍራቸው ኦዳ ቡልድግሉ ስርዓተ ቀብሩ ተፈጽሟል።በስርዓተ ቀብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጀ ዘመዶቻቸውም ተገኝተዋል።
ምንጭ: የቤ/ጉ መንግሥት ኮምኒኬሽን
@YeneTube @FikerAssefa
የክቡር አቶ አብዱላሂ ሶጃር የቀብር ስነ ስርዓት በትውልድ ቦታቸው ኦዳ ቡልድግሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ቤተሰቦቻቸው እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ዛሬ ተፈጽሟል። አስከሬናቸው በአሶሳ ከተማ ህዝብ አሸኛኘት ከተደረገለት በኋላ፣ በትውልድ ስፍራቸው ኦዳ ቡልድግሉ ስርዓተ ቀብሩ ተፈጽሟል።በስርዓተ ቀብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጀ ዘመዶቻቸውም ተገኝተዋል።
ምንጭ: የቤ/ጉ መንግሥት ኮምኒኬሽን
@YeneTube @FikerAssefa
የኤርትራው አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በቅርቡ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታነት የተነሱትን ዶ/ር ማርቆስት ተክሌን መተካታቸውን አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን አስተዳደር በትግራኛ ቋንቋ ክፍል ላይ ያልተገባ ተጽእኖ እያሳደረ ነው ሲሉ የትግራኛ ክፍል ባልደረቦች ለቢቢሲ ተናገሩ።
ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የትግራኛ ክፍል ባልደረቦች እንደሚሉት ከሆነ ትግራይን የተመለከተ ፖለቲካዊ ዘገባዎች እንዳይሰሩ በአስተዳደሉ ክልከላ ይደረጋል።
እንደምሳሌም ባሳለፍነው ቅዳሜና እሁድ በመቀሌ ከተማ የተካሄደው ሕዝባዊ ጉባኤ ሽፋን እንዳይሰጠው ማድረጉን የኮርፔሬሽኑ የትግረኛ ክፍል ሠራተኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ኮርፖሬሽኑ ይህ ክልከላ ሲያደርግ የመጀመርያው እንዳልሆነና ከዚህ ቀደምም 50 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ያሳተፈውንና 'የፌዴራሊዝም ስርዓት የማዳን ጉባኤ' የሚል ስም የተሰጠውን ኮንፈረንስ ሽፋን እንዳይሰጠው ተደርጓል ሲሉ እኚሁ የትግረኛ ክፍል ሠራተኞች ቅሬታቸውን ተናግረዋል።
ስማቸውን እንዲጠቀስ የማይሹት ባልደረቦች አዲሱ የለውጥ መንግሥት ከመጣ ወዲህ በትግርኛ ክፍል ላይ ሳንሱር እና ጫና ይደረጋል ይላሉ።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ንጉሤ ምትኩ ግን ከዚህ የተለየ አስተያየት ሰጥተውናል።
''ከኮንፈረንሱ ጋር በተያያዘ ማንም እንደዚህ የከለከለ ሰው የለም። በአማርኛ የዜና እወጃ በኩል የፌዴራሊዝም ስርዓት የማዳን ጉባኤ የተባለውን ኮንፈረንስ መክፈቻውን ዘግበናል። የትግርኛውም ክፍል እንደዘገበው ተከታትያለሁ'' ብለዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ከተቋሙ ኤዲቶሪያል ፖሊሲ ውጪ የተደረገ ምንም አይነት ክልከላ አለመኖሩን ያስረዳሉ።
''ማንም ቢሆን ይህንን ክልከላ ያደረገ ሰው የለም። ነገር ግን ከኤዲቶሪያል ፖሊሲያችን ጋር የሚጣረስ ነገር ሲኖር በደንብ ይታያል እንጂ አትዘግቡም ወይም ይህንን ብቻ ዘግቡ የሚባል ነገር የለም።'' ይላሉ።
"አሁን ካለው የሀገሪቱ ሁኔታ ጋር የሚጣረስ፣ ህዝብን በህዝብ ላይ የሚያነሳሳ ወይም የህዝቦችን ባህል፣ ማንነትና አብሮ መኖር አደጋ ላይ የሚጥል ነገር ሲሆን በኤዲቶሪያል ፖሊሲያችን መሰረት ውሳኔ እናስተላልፋለን።''
''ከዚህ ውጪ ግን የትግራይን ህዝብ የሚመለከት፣ የትራይን ህዝብ ጥቅም የሚመለከት፣ በክልሉ የሚሰሩ የልማት ስራዎች፣ ህዝቡ የሚያነሳቸው ችግሮችና ሌሎች መዘገብ ያለባቸው ጉዳዮች ሁሉ ሽፋን ያገኛሉ፤ በክልሉም ወኪል አልን።'' የሚሉት ዶ/ር ንጉሴ ናቸው።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ጨምረው እንደተናገሩት፤ ይህን መሰል ቅሬታ እስካሁን ወደርሳቸው ጋር እንዳልመጣ እና ቅሬታ ያለው ሠራተኛ ካለ ቅሬታውን ማቅረብ እንደሚችል ጨምረው አስረድተዋል።
Via:- BBC Amharic
@YeneTube @fikerassefa
ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የትግራኛ ክፍል ባልደረቦች እንደሚሉት ከሆነ ትግራይን የተመለከተ ፖለቲካዊ ዘገባዎች እንዳይሰሩ በአስተዳደሉ ክልከላ ይደረጋል።
እንደምሳሌም ባሳለፍነው ቅዳሜና እሁድ በመቀሌ ከተማ የተካሄደው ሕዝባዊ ጉባኤ ሽፋን እንዳይሰጠው ማድረጉን የኮርፔሬሽኑ የትግረኛ ክፍል ሠራተኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ኮርፖሬሽኑ ይህ ክልከላ ሲያደርግ የመጀመርያው እንዳልሆነና ከዚህ ቀደምም 50 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ያሳተፈውንና 'የፌዴራሊዝም ስርዓት የማዳን ጉባኤ' የሚል ስም የተሰጠውን ኮንፈረንስ ሽፋን እንዳይሰጠው ተደርጓል ሲሉ እኚሁ የትግረኛ ክፍል ሠራተኞች ቅሬታቸውን ተናግረዋል።
ስማቸውን እንዲጠቀስ የማይሹት ባልደረቦች አዲሱ የለውጥ መንግሥት ከመጣ ወዲህ በትግርኛ ክፍል ላይ ሳንሱር እና ጫና ይደረጋል ይላሉ።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ንጉሤ ምትኩ ግን ከዚህ የተለየ አስተያየት ሰጥተውናል።
''ከኮንፈረንሱ ጋር በተያያዘ ማንም እንደዚህ የከለከለ ሰው የለም። በአማርኛ የዜና እወጃ በኩል የፌዴራሊዝም ስርዓት የማዳን ጉባኤ የተባለውን ኮንፈረንስ መክፈቻውን ዘግበናል። የትግርኛውም ክፍል እንደዘገበው ተከታትያለሁ'' ብለዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ከተቋሙ ኤዲቶሪያል ፖሊሲ ውጪ የተደረገ ምንም አይነት ክልከላ አለመኖሩን ያስረዳሉ።
''ማንም ቢሆን ይህንን ክልከላ ያደረገ ሰው የለም። ነገር ግን ከኤዲቶሪያል ፖሊሲያችን ጋር የሚጣረስ ነገር ሲኖር በደንብ ይታያል እንጂ አትዘግቡም ወይም ይህንን ብቻ ዘግቡ የሚባል ነገር የለም።'' ይላሉ።
"አሁን ካለው የሀገሪቱ ሁኔታ ጋር የሚጣረስ፣ ህዝብን በህዝብ ላይ የሚያነሳሳ ወይም የህዝቦችን ባህል፣ ማንነትና አብሮ መኖር አደጋ ላይ የሚጥል ነገር ሲሆን በኤዲቶሪያል ፖሊሲያችን መሰረት ውሳኔ እናስተላልፋለን።''
''ከዚህ ውጪ ግን የትግራይን ህዝብ የሚመለከት፣ የትራይን ህዝብ ጥቅም የሚመለከት፣ በክልሉ የሚሰሩ የልማት ስራዎች፣ ህዝቡ የሚያነሳቸው ችግሮችና ሌሎች መዘገብ ያለባቸው ጉዳዮች ሁሉ ሽፋን ያገኛሉ፤ በክልሉም ወኪል አልን።'' የሚሉት ዶ/ር ንጉሴ ናቸው።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ጨምረው እንደተናገሩት፤ ይህን መሰል ቅሬታ እስካሁን ወደርሳቸው ጋር እንዳልመጣ እና ቅሬታ ያለው ሠራተኛ ካለ ቅሬታውን ማቅረብ እንደሚችል ጨምረው አስረድተዋል።
Via:- BBC Amharic
@YeneTube @fikerassefa
ሕወሃት ቅዳሜ እና ዕሁድ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ እንደጠራ የትግራይ ክልል ዜና አውታሮች ዘግበዋል፡፡ ጉባዔው በኢሕአዴግ ውህደት እና ሕወሃት በወሰደው አቋም ላይ ተወያይቶ የመጨረሻ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል፡፡ ለሕወሃትም የወደፊቱን የጉዞ አቅጣጫ ይተልማል፡፡
#ሕወኃት
@YeneTube @Fikerassefa
#ሕወኃት
@YeneTube @Fikerassefa
📌 ለማናችንም ቢሆን ካርዳችሁን እንጂ ህይወታችሁን መስጠት የለባችሁም ፤
📌 የአዲስ አበባ ወጣቶች ብልጽግናን ከወደዳችሁት ድምጻችሁን ስጡት ብልጽግናን ከጠላችሁት በድምጽ ቅጡት፤
📌 የምንሰራው ለትውልድ እንጂ ለምርጫ አይደለም ፤
📌 የብልጽግና አስተሳሰብን እና አሰራርን በቀጣይ 50 እና 60 ዓመታት ማሸነፍ ከባድ ነው ፤ ማንም እኔን ቢያሸንፍ ከብልጽግና ሀሳብ ወዲያ ግን ኢትዮጵያን ለወራትም ቢሆን ማስተዳደር ይከብደዋል ፤
📌 ብልጽግናን በመክሰስ ሳይሆን ከብልጽግና በመማር እና የብልጽግና እሳቤዎችን በማሻሻል ብቻ ነው ከዚህ በኃላ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራው ፤
ጠ/ሚ አብይ አህመድ ዛሬ ፓርቲያቸው ባዘጋጀው ፕሮግራም ለተገኙ የአዲስ አበባ ወጣቶች ካስተላለፉት፣
@YeneTube @FikerAssefa
📌 የአዲስ አበባ ወጣቶች ብልጽግናን ከወደዳችሁት ድምጻችሁን ስጡት ብልጽግናን ከጠላችሁት በድምጽ ቅጡት፤
📌 የምንሰራው ለትውልድ እንጂ ለምርጫ አይደለም ፤
📌 የብልጽግና አስተሳሰብን እና አሰራርን በቀጣይ 50 እና 60 ዓመታት ማሸነፍ ከባድ ነው ፤ ማንም እኔን ቢያሸንፍ ከብልጽግና ሀሳብ ወዲያ ግን ኢትዮጵያን ለወራትም ቢሆን ማስተዳደር ይከብደዋል ፤
📌 ብልጽግናን በመክሰስ ሳይሆን ከብልጽግና በመማር እና የብልጽግና እሳቤዎችን በማሻሻል ብቻ ነው ከዚህ በኃላ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራው ፤
ጠ/ሚ አብይ አህመድ ዛሬ ፓርቲያቸው ባዘጋጀው ፕሮግራም ለተገኙ የአዲስ አበባ ወጣቶች ካስተላለፉት፣
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
#የመጨረሻ_የሆነው_ባይብል_ኮድ_3_በገበያ_ላይ_ዋለ!
#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-
*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…
* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…
*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…
*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…
#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡
‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
#በአንድ_ምሽት_ሽያጭ_ብቻ_ሪከርድ_የያዘ_መጽሐፍ!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ፡-
*ስለ አርማጌዶን መቅረብና ዓለምን ከጥፋት የማዳን ቁልፍ በኮድ ስለመቀመጡ…
* አሜሪካኖች የሚኮሩበትና አለም የሚያደንቀው ዝነኛው የስለላ ድርጅት ሲ.አይ.ኤ በቸልተኝነት በርካታ ከባባድ ስህተቶችን እንደሚሰራ…
*በዓለም ላይ ያሉ መሪዎች ስለሚገደሉበት ቦታ፣ ስለሚገድሏቸው ሰዎች ስም…
*ስለ እያንዳንዳችን ዕጣ ፈንታ እንዲሁም በኮድ ተፅፎ ስለሚገኘው ሚስጥራዊ ቁልፍና በአለም ላይ ስለተከናወኑና ወደፊት ስለሚከናወኑ ድርጊቶች ሁሉ በስም፣ በቀን፣ በቦታ ሳይቀር ከዛሬ ሶስት ሺ ዓመት በፊት…
#በመፅሐፍ_ቅዱስ_ውስጥ_በኮድ_ተቀምጧል!!
ቁጥር 3 ባይብል ኮድ ኮዶቹን እየፈታ ያስገርመናል፡፡
‹‹#ይህ_መፅሐፍ_እውነትነቱ_በዘመናዊ_ሳይንስ_የተረጋገጠለት_ተአምር_ነው››
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል
በሱዳን የጦር አውሮፕላን ተከስክሶ ቢያንስ 18 ሰዎች ሞቱ!
የሱዳን የጦር አውሮፕላን ምዕራብ ዳርፉር ባጋጠመው የመከስከስ አደጋ ቢያንስ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ። ከእነዚህ መካከል አራቱ ሕፃናት ናቸው። አንቶኖቭ 12 የተሰኘው የጦር አውሮፕላኑ፤ በምዕራብ ዳርፉር ግዛት ዋና ከተማ ኤል ጀኔይና አየር ማረፊያ ከተነሳ ከአምስት ደቂቃዎች በኋላ ነበር የተከሰከሰው።የጦር አውሮፕላኑ በቅርቡ በአካባቢው የሰዎች ሕይወት ያለፈበትን የብሔር ግጭት ተከትሎ የእርዳታ ቁሳቁሶችን ለማድረስ ነበር ጉዞ የጀመረው።
የጦሩ ቃል አቀባይ አመር መሀመድ አል ሃሰን ለኤ ኤፍ ፒ የዜና ወኪል እንደተናገሩት፤ ሰባት የበረራ ቡድን አባላት፣ ሦስት ዳኞች እና ስምንት መንገደኞች በአደጋው ሕይወታቸው አልፏል። ከመንገደኞቹ መካከልም አራቱ ህፃናት ናቸው።የአደጋው መንስኤ አለመታወቁን እና ምክንያቱን ለማጣራት ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ቃል አቀባዩ አክለዋል።በዚህ ሳምንት በሱዳን ምዕራብ ዳርፉር በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ 48 ሰዎች ሲገደሉ 241 የሚሆኑት ጉዳት እንዳጋጠማቸው የሱዳን ቀይ ጨረቃ የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት አስታውቋል።በምዕራብ ዳርፉር ዋና መዲና ኤል ጀኔይና ባለፈው እሁድ በአረቦችና በአፍሪካዊያን ቡድኖች መካከል የተቀሰቀሰው ግጭት እስከ ሁለተኛው ቀን ድረስ የዘለቀ ነበር።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የሱዳን የጦር አውሮፕላን ምዕራብ ዳርፉር ባጋጠመው የመከስከስ አደጋ ቢያንስ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ። ከእነዚህ መካከል አራቱ ሕፃናት ናቸው። አንቶኖቭ 12 የተሰኘው የጦር አውሮፕላኑ፤ በምዕራብ ዳርፉር ግዛት ዋና ከተማ ኤል ጀኔይና አየር ማረፊያ ከተነሳ ከአምስት ደቂቃዎች በኋላ ነበር የተከሰከሰው።የጦር አውሮፕላኑ በቅርቡ በአካባቢው የሰዎች ሕይወት ያለፈበትን የብሔር ግጭት ተከትሎ የእርዳታ ቁሳቁሶችን ለማድረስ ነበር ጉዞ የጀመረው።
የጦሩ ቃል አቀባይ አመር መሀመድ አል ሃሰን ለኤ ኤፍ ፒ የዜና ወኪል እንደተናገሩት፤ ሰባት የበረራ ቡድን አባላት፣ ሦስት ዳኞች እና ስምንት መንገደኞች በአደጋው ሕይወታቸው አልፏል። ከመንገደኞቹ መካከልም አራቱ ህፃናት ናቸው።የአደጋው መንስኤ አለመታወቁን እና ምክንያቱን ለማጣራት ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ቃል አቀባዩ አክለዋል።በዚህ ሳምንት በሱዳን ምዕራብ ዳርፉር በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ 48 ሰዎች ሲገደሉ 241 የሚሆኑት ጉዳት እንዳጋጠማቸው የሱዳን ቀይ ጨረቃ የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት አስታውቋል።በምዕራብ ዳርፉር ዋና መዲና ኤል ጀኔይና ባለፈው እሁድ በአረቦችና በአፍሪካዊያን ቡድኖች መካከል የተቀሰቀሰው ግጭት እስከ ሁለተኛው ቀን ድረስ የዘለቀ ነበር።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa