በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ቤኒ ለምትባለው ከተማ የምትቀርብ መንደር ውስጥ አማጺያን ትናንት ምሽት ባደረሱት ጥቃት በትንሹ 22 ሰዎች መሞታቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ጥቃቱ የተፈጸመው የተባበሩት ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ወይም 'ኤዲኤፍ' የተባለው ቡድን ሳይሆን እንደማይቀር ተገምቷል።
-BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ጥቃቱ የተፈጸመው የተባበሩት ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ወይም 'ኤዲኤፍ' የተባለው ቡድን ሳይሆን እንደማይቀር ተገምቷል።
-BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ወደ ባህርዳር በመሄድ ላይ የነበረ የጭነት መኪና ከሚኒባስ ጋር ተጋጭቶ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ
በአማራ ክልል፣ አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በጓጉሣ ሽኩዳድ ወረዳ በአዲስ ዓለም ቀበሌ ውስጥ ሲሚንቶ ጭኖ ወደ ባህርዳር በመሄድ ላይ የነበረ የጭነት መኪና ከአንድ መለስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ጋር ተጋጭቶ እስካሁን በደረሰን መረጃ የ9 ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ማለፉን ከወረዳው ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የፌስቡክ ገፅ ያገኘነው መረጃ አመልክቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በአማራ ክልል፣ አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በጓጉሣ ሽኩዳድ ወረዳ በአዲስ ዓለም ቀበሌ ውስጥ ሲሚንቶ ጭኖ ወደ ባህርዳር በመሄድ ላይ የነበረ የጭነት መኪና ከአንድ መለስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ጋር ተጋጭቶ እስካሁን በደረሰን መረጃ የ9 ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ማለፉን ከወረዳው ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የፌስቡክ ገፅ ያገኘነው መረጃ አመልክቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በባሕር ዳር ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ በቁጥጥር ሥር ዋለ!
በባሕር ዳር ከተማ ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ‹ሰማዕታት› አካባቢ አንድ ግለሰብ ተከራይቶት ከነበረ መኖሪያ ቤት በኅብረተሰቡ በተሰጠ ጥቆማ 449 ሽጉጥ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በባሕር ዳር ከተማ ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ‹ሰማዕታት› አካባቢ አንድ ግለሰብ ተከራይቶት ከነበረ መኖሪያ ቤት በኅብረተሰቡ በተሰጠ ጥቆማ 449 ሽጉጥ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ለመጀመሪያ ጊዜ ያካሄድኩት የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቴ የተሳካ ነበር አለ፡፡
ኢዜማ ለመገናኛ ብዙኃን መድረኩን ክፍት ያለደረገበትን ምክንያት ናትናኤል ፈለቀ ለሸገር አስረድቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢዜማ ለመገናኛ ብዙኃን መድረኩን ክፍት ያለደረገበትን ምክንያት ናትናኤል ፈለቀ ለሸገር አስረድቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ታዋቂው ፎርብስ መፅሔት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ከዓለማችን 100 ተፅእኖ ፈጣሪ ሴቶች አንዷ አድርጎ መረጠ፡፡
ፕሬዝዳንቷ በ2019 የአፍሪካ ብቸኛዋ ተመራጭ ናቸው፡፡መፅሔቱ ለያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት ባወጣው የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅን በ93ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧቸዋል፡፡መፅሔቱ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ በአፍሪካ ብቸኛዋ በስልጣን ላይ ያሉ ሴት የአገር መሪ እንደሆኑ አስፍሯል፡፡
ፕሬዝዳንቷ ወደዚህ ታላቅ ኃላፊነት በተሾሙ ጊዜ ለህዝብ እንደራሴዎች ባደረጉት ንግግር የሴቶች ድምፅ ለመሆን ቃል መግባታቸውንና የአንድነትን አስፈላጊነት አስረግጠው መናገራቸውን መፅሔቱ አስታውሷል፡፡የጀርመኗ መራሄተ መንግስት አንጌላ መርክል፣ የአውሮፓ ማዕከላዊ ባንክ መሪ ክርስቲያን ላጋርድ እንዲሁም የዩናይትድ ስቴት ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ ከአንድ እስከ ሶስተኛ ደረጃ እንደያዙ መረጃው አመልክቷል፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssefa
ፕሬዝዳንቷ በ2019 የአፍሪካ ብቸኛዋ ተመራጭ ናቸው፡፡መፅሔቱ ለያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት ባወጣው የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅን በ93ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧቸዋል፡፡መፅሔቱ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ በአፍሪካ ብቸኛዋ በስልጣን ላይ ያሉ ሴት የአገር መሪ እንደሆኑ አስፍሯል፡፡
ፕሬዝዳንቷ ወደዚህ ታላቅ ኃላፊነት በተሾሙ ጊዜ ለህዝብ እንደራሴዎች ባደረጉት ንግግር የሴቶች ድምፅ ለመሆን ቃል መግባታቸውንና የአንድነትን አስፈላጊነት አስረግጠው መናገራቸውን መፅሔቱ አስታውሷል፡፡የጀርመኗ መራሄተ መንግስት አንጌላ መርክል፣ የአውሮፓ ማዕከላዊ ባንክ መሪ ክርስቲያን ላጋርድ እንዲሁም የዩናይትድ ስቴት ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ ከአንድ እስከ ሶስተኛ ደረጃ እንደያዙ መረጃው አመልክቷል፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssefa
የሰው መግደል ወንጀል የፈፀመው የፖሊስ አባል ጽኑ እስራት ተፈረደበት!
የትራፊክ አባሎች ቁም ሲሉት እንቢ ብሏል በሚል ምክንያት በቦሌ ክፍል ከተማ ወረዳ 07 አካባቢ የሰው መግደል ወንጀል የፈጸመው የፖሊስ አባል ጽኑ እስራት ተፈረደበት፡፡ተከሳሽ ም/ሳጅን ታዘባቸው ንጋቱ የፖሊስ አባልት መተዳደሪያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 268/2005 አንቀጽ 3/2፣ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32/1/ሀ እና 539/1/ሀ ስራ ላይ የተመለከተዉን በመተላለፍ በሌላ የክስ ጉዳያቸው በመታየት ላይ ካሉት ሶስት ተከሳሾች ጋር በመሆን ተከሳሽ የፖሊስ ሰራዊት እንደመሆ የሌለውን ሰው ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነት እያለበት ስራውንም በማስተዋል፣ በትህትና እና በታጋሽነት ማከናወን እንዲሁም ከሀይል አጠቃቀም እንጻር የተለየ እንቢተኝነት ያላሳየውን ሟች ከሕግ ተገዢ እናደርጋለን በሚል ሰውን ለመጉዳት ፍፁም ፈቃደኛ በመሆን ጨካኝነቱን፣ ነውረኝነቱን እና አደጋኛነቱን በሚያሳይ ሁኔታ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል፡፡
ተከሳሽ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ልዩ ቦታው አለማየሁ ህንጻ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ሟች ወጣት ሮቤልን ጃካሮስ አደባባይ ለመንገድ ስራ ተዘግቶ የነበረን መንገድ ሟች በሚያሽከረክረው መኪና ጥሶ አልፏል የትራፊክ አባሎች ቁም ሲሉት እንቢ ብሎ አምልጧል በሚል ምክንያት ኮ/ብል ከፍያለው ደምሴ እና ኮ/ብል አብረሀም በቀለ የተባሉት በያዙት የጦር መሳሪያ ጀርባውን ደጋግመው ሲመቱት ኮ/ብል ላቃቸው ባምላክ የተባለውን በዱላ እና በጫማ በመረጋገጥ በጭቅላቱ ላይ በደረሰበት ጉዳት ህይወቱ ያለፈ በመሆኑ ተከሳሽ በወንጀል ድርጊትና በሚሰጠው ውጤት ሙሉ ተካፋይ በመሆን በዋና ወንጅል አድራጊነት በፈጸመው ከባድ የሆነ የሰው ግድያ ወንጀል ተከሶ ፍርድ ቤት መቅርቡን የክስ መዝገቡ ያስረዳል፡፡
ዐቃቤ ሕግ ተከሳሽ በፈፀመዉ ወንጀል ተጠያቂ መሆን የሚችልበትን በፖሊስ የምርምራ መዝገብ መሰረት የሰዉ እና የሰነድ ማስረጃዎችን በመያዝ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል::ተከሳሽ በሌለበት ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን መርምሮ ተከሳሹ በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሏል:: የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ ወንጀል ሪከርድ የሌለበት መሆኑን በማቅለያ በመቀበል በ20 ዓመት ጽኑ እስራት አንዲቀጣ ሲል ወስኗል::
Via Attorney General
@YeneTube @FikerAssefa
የትራፊክ አባሎች ቁም ሲሉት እንቢ ብሏል በሚል ምክንያት በቦሌ ክፍል ከተማ ወረዳ 07 አካባቢ የሰው መግደል ወንጀል የፈጸመው የፖሊስ አባል ጽኑ እስራት ተፈረደበት፡፡ተከሳሽ ም/ሳጅን ታዘባቸው ንጋቱ የፖሊስ አባልት መተዳደሪያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 268/2005 አንቀጽ 3/2፣ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32/1/ሀ እና 539/1/ሀ ስራ ላይ የተመለከተዉን በመተላለፍ በሌላ የክስ ጉዳያቸው በመታየት ላይ ካሉት ሶስት ተከሳሾች ጋር በመሆን ተከሳሽ የፖሊስ ሰራዊት እንደመሆ የሌለውን ሰው ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነት እያለበት ስራውንም በማስተዋል፣ በትህትና እና በታጋሽነት ማከናወን እንዲሁም ከሀይል አጠቃቀም እንጻር የተለየ እንቢተኝነት ያላሳየውን ሟች ከሕግ ተገዢ እናደርጋለን በሚል ሰውን ለመጉዳት ፍፁም ፈቃደኛ በመሆን ጨካኝነቱን፣ ነውረኝነቱን እና አደጋኛነቱን በሚያሳይ ሁኔታ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል፡፡
ተከሳሽ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ልዩ ቦታው አለማየሁ ህንጻ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ሟች ወጣት ሮቤልን ጃካሮስ አደባባይ ለመንገድ ስራ ተዘግቶ የነበረን መንገድ ሟች በሚያሽከረክረው መኪና ጥሶ አልፏል የትራፊክ አባሎች ቁም ሲሉት እንቢ ብሎ አምልጧል በሚል ምክንያት ኮ/ብል ከፍያለው ደምሴ እና ኮ/ብል አብረሀም በቀለ የተባሉት በያዙት የጦር መሳሪያ ጀርባውን ደጋግመው ሲመቱት ኮ/ብል ላቃቸው ባምላክ የተባለውን በዱላ እና በጫማ በመረጋገጥ በጭቅላቱ ላይ በደረሰበት ጉዳት ህይወቱ ያለፈ በመሆኑ ተከሳሽ በወንጀል ድርጊትና በሚሰጠው ውጤት ሙሉ ተካፋይ በመሆን በዋና ወንጅል አድራጊነት በፈጸመው ከባድ የሆነ የሰው ግድያ ወንጀል ተከሶ ፍርድ ቤት መቅርቡን የክስ መዝገቡ ያስረዳል፡፡
ዐቃቤ ሕግ ተከሳሽ በፈፀመዉ ወንጀል ተጠያቂ መሆን የሚችልበትን በፖሊስ የምርምራ መዝገብ መሰረት የሰዉ እና የሰነድ ማስረጃዎችን በመያዝ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል::ተከሳሽ በሌለበት ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን መርምሮ ተከሳሹ በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሏል:: የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሽ ወንጀል ሪከርድ የሌለበት መሆኑን በማቅለያ በመቀበል በ20 ዓመት ጽኑ እስራት አንዲቀጣ ሲል ወስኗል::
Via Attorney General
@YeneTube @FikerAssefa
ምርጫ 2012 በስኬት ለማጠናቀቅ የምርጫ ቦርድ ውዝፍ ስራዎች በፍጥነት እንዲያከናውን የፖለቲካ ፓርቲዎች ጠየቁ፡፡
ምርጫው በተያዘለት ጊዜ እንዲደረግ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ፅኑ ፍላጎት እንዳለው የገለፁት የግንባሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ቀጀላ መርዳሳ፤ ኦነግ ለምርጫው አስፈላጊው ዝግጅት እያደረገ ነው ብለዋል፡፡
አቶ ቀጀላ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ለምርጫ 2012 ራሱን በፍጥነት ማደራጀት እና ዝግጅት ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ኮንግረስ ሊቀ-መንበር አቶ ገረሱ ገሳ በበኩላቸው፤ ምርጫ 2012 ሀገሪቱ አሁን ባለችበት ሁኔታ ይደረጋል ወይ የሚለው ጉዳይ ጥያቄ እንደሚፈጥር ተናግረዋል፡፡
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫውን ለማከናወን ትክክለኛ አቋም ላይ አደለም የሚሉት አቶ ገረሱ፤ ለዚህም ቦርዱ የዞን እና የወረዳ ጽ/ቤቶችን እስካሁን አለማደራጀቱን በማስረጃነት ይጠቅሳሉ፡፡
ምርጫውን ለማከናወን ገለልተኛ ተቋማትም ማጠናከር ጊዜ የማይሰጠው ተግባር ነው ያሉት የኢዜማ የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ስብሰቢ አቶ ናትናኤል ፈለቀ፤ ምርጫ ቦርድ ከቀረው አጭር ጊዜ አንፃር ራሱን ማደራጀት እንዳለበት ተናግረዋል፡፡
አክለውም ምርጫ ቦርድ ለምርጫ በቀረው አጭር ጊዜ ውስጥ እራሱን ያደራጃል ብለው እንደማያምኑም ገልፀዋል፡፡
በመንግስት በኩል ምርጫውን ለማድረግ እቅድ ቢያዝም የምርጫው መደረግ እና አለመደረግ ግን ፓርቲዎችን ለሁለት ክፍሎ እያወዘገበ ይገኛል፡፡
Via:- አሐዱ ሬዲዮ
@Yenetube @Fikerassefa
ምርጫው በተያዘለት ጊዜ እንዲደረግ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ፅኑ ፍላጎት እንዳለው የገለፁት የግንባሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ቀጀላ መርዳሳ፤ ኦነግ ለምርጫው አስፈላጊው ዝግጅት እያደረገ ነው ብለዋል፡፡
አቶ ቀጀላ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ለምርጫ 2012 ራሱን በፍጥነት ማደራጀት እና ዝግጅት ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ኮንግረስ ሊቀ-መንበር አቶ ገረሱ ገሳ በበኩላቸው፤ ምርጫ 2012 ሀገሪቱ አሁን ባለችበት ሁኔታ ይደረጋል ወይ የሚለው ጉዳይ ጥያቄ እንደሚፈጥር ተናግረዋል፡፡
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫውን ለማከናወን ትክክለኛ አቋም ላይ አደለም የሚሉት አቶ ገረሱ፤ ለዚህም ቦርዱ የዞን እና የወረዳ ጽ/ቤቶችን እስካሁን አለማደራጀቱን በማስረጃነት ይጠቅሳሉ፡፡
ምርጫውን ለማከናወን ገለልተኛ ተቋማትም ማጠናከር ጊዜ የማይሰጠው ተግባር ነው ያሉት የኢዜማ የህዝብ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ስብሰቢ አቶ ናትናኤል ፈለቀ፤ ምርጫ ቦርድ ከቀረው አጭር ጊዜ አንፃር ራሱን ማደራጀት እንዳለበት ተናግረዋል፡፡
አክለውም ምርጫ ቦርድ ለምርጫ በቀረው አጭር ጊዜ ውስጥ እራሱን ያደራጃል ብለው እንደማያምኑም ገልፀዋል፡፡
በመንግስት በኩል ምርጫውን ለማድረግ እቅድ ቢያዝም የምርጫው መደረግ እና አለመደረግ ግን ፓርቲዎችን ለሁለት ክፍሎ እያወዘገበ ይገኛል፡፡
Via:- አሐዱ ሬዲዮ
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ እና የህንድ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችና ድርጅቶች አብረው መስራት የሚያስቻላቸውን ጥምረት ተመሰረተ። ባለፉት 5 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የኢትዮ-ህንድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ገበያ ትስስር ኤክስፖ ተጠናቋል፡፡
Via:- አዲስ ማለዳ
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- አዲስ ማለዳ
@Yenetube @Fikerassefa
የኦሮሞ እና የአማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች በክልሎቹ ባሉ ዩኒቨርስቲዎች በተፈጠሩ ችግሮች የመፍትሔ አካል ለመሆን ውይይት እያካሄዱ ነው።
Via:- አዲስ ማለዳ
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- አዲስ ማለዳ
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ ከጃፓን መንግሥት ጋር የ12 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዶላር የዕርዳታ ስምምነት ተፈራረመች። የተገኘው ዕርዳታም በአዲስ አበባ ከተማ ለሚደረጉ የመንገድ ግንባታዎች እና ጥገናዎች እንደሚውል ለማወቅ ተችሏል።
Via:-አዲስ ማለዳ
@Yenetube @Fikerassefa
Via:-አዲስ ማለዳ
@Yenetube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ 59 ነጥብ 5 ከመቶ የሚሆኑት ስልክ ቁጥርን እንደ ይለፍ ቃል ይጠቀማሉ!
በኢትዮጵያ ካሉ የኢንተርኔት አገልግሎቶች ተጠቃሚዎች ውስጥ 59 ነጥብ 5 ከመቶ የሚሆኑት ስልክ ቁጥርን እንደ ይለፍ-ቃል /password/ እንደሚጠቀሙ ጥናት አመለከተ። ተጠቃሚዎች የስልክ ቁጥርን መጠቀማቸው ጠንካራ የይለፍ-ቃል እንደተጠቀሙ እንደሚሰማቸውም በጥናቱ ተመላክቷል።በዓለም አቀፍ ደረጃ የሳይበር ጥቃት በከፍተኛ መጠን እያደገ መምጣቱም ነው የተነገረው።
በኢትዮጵያ ያለው በሳይበር ደህንነት የግንዛቤ መጠንም ዝቅተኛ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን መረብና ደህንነት ኤጀንሲ ጥናት ያመለክታለል።ኤጀንሲው በ2011 ዓ.ም 1 ሺህ 635 የሚሆኑ ግለሰቦች ላይ ሀገር-አቀፍ የሳይበር ደህንነት ምዘና ጥናት አከናውኗል።በጥናቱ ከተሳተፉት መካከል 975 (59 ነጥብ 5 በመቶ) ያክሉ ስልክ ቁጥርን እንደ ይለፍ-ቃል/password/ በመጠቀም ጠንካራ የይለፍ-ቃል እንደተጠቀሙ እንደሚሰማቸው ጥናቱ ያመለክታል።
በተጨማሪም 59 ነጥብ 1 በመቶ ያክሉ የጥናቱ ተሳታፊዎች የይለፍ ቃሎቻቸውን የሚታይ ቦታ ላይ ጽፈው ማስቀመጥን እንደ ማስታወሻ መንገድ እንደሚጠቀሙበት ገልጸዋል።67 ነጥብ 6 ከመቶ የሚሆኑት የጥናቱ ተሳታፊዎች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚሰራጩ መረጃዎች ትክክለኛ ናቸው ብለው እንደሚያምኑም ነው የተነገረው።በመሆኑም የሳይበር ደህንነት ጉዳይ በቸልታ ሊታለፍ የማይገባውና የለት ተለት የህይወታችን አካል እየሆነ በመምጣቱ ተገቢውን ትኩረትና ጥናቃቄ ልናደርግ እንደሚገባ የኢንፎርሜሽን መረብና ደህንነት ኤጀንሲ የሰራውን ጥናት አስመልክቶ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ካሉ የኢንተርኔት አገልግሎቶች ተጠቃሚዎች ውስጥ 59 ነጥብ 5 ከመቶ የሚሆኑት ስልክ ቁጥርን እንደ ይለፍ-ቃል /password/ እንደሚጠቀሙ ጥናት አመለከተ። ተጠቃሚዎች የስልክ ቁጥርን መጠቀማቸው ጠንካራ የይለፍ-ቃል እንደተጠቀሙ እንደሚሰማቸውም በጥናቱ ተመላክቷል።በዓለም አቀፍ ደረጃ የሳይበር ጥቃት በከፍተኛ መጠን እያደገ መምጣቱም ነው የተነገረው።
በኢትዮጵያ ያለው በሳይበር ደህንነት የግንዛቤ መጠንም ዝቅተኛ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን መረብና ደህንነት ኤጀንሲ ጥናት ያመለክታለል።ኤጀንሲው በ2011 ዓ.ም 1 ሺህ 635 የሚሆኑ ግለሰቦች ላይ ሀገር-አቀፍ የሳይበር ደህንነት ምዘና ጥናት አከናውኗል።በጥናቱ ከተሳተፉት መካከል 975 (59 ነጥብ 5 በመቶ) ያክሉ ስልክ ቁጥርን እንደ ይለፍ-ቃል/password/ በመጠቀም ጠንካራ የይለፍ-ቃል እንደተጠቀሙ እንደሚሰማቸው ጥናቱ ያመለክታል።
በተጨማሪም 59 ነጥብ 1 በመቶ ያክሉ የጥናቱ ተሳታፊዎች የይለፍ ቃሎቻቸውን የሚታይ ቦታ ላይ ጽፈው ማስቀመጥን እንደ ማስታወሻ መንገድ እንደሚጠቀሙበት ገልጸዋል።67 ነጥብ 6 ከመቶ የሚሆኑት የጥናቱ ተሳታፊዎች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚሰራጩ መረጃዎች ትክክለኛ ናቸው ብለው እንደሚያምኑም ነው የተነገረው።በመሆኑም የሳይበር ደህንነት ጉዳይ በቸልታ ሊታለፍ የማይገባውና የለት ተለት የህይወታችን አካል እየሆነ በመምጣቱ ተገቢውን ትኩረትና ጥናቃቄ ልናደርግ እንደሚገባ የኢንፎርሜሽን መረብና ደህንነት ኤጀንሲ የሰራውን ጥናት አስመልክቶ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ከልል የዎላይታ ሶዶ ከተማ ሴቶች "የዎላይታ ህዝብ በክልል ለመደራጀት ያቀረበው ጥያቄ ምላሽ ይሰጠው" ሲሉ ዛሬ አደባባይ ወጡ።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የቀድሞው የሱማሌ ክልል ደኅንነት ሃላፊ ኮሎኔል ሙክታር ሙሐመድ ሱባኔ ሐርጌሳ ላይ መያዙን ሆርን ዲፕሎማት ድረ ገጽ ዘግቧል፡፡ ሙክታር በቀድሞው ርዕሰ መስተዳድር አብዲ ኢሌ ዘመን፣ በንጹሃን ላይ ግርፋት እና ኢሰብዓዊ የመብት ጥሰቶችን በመፈጸም እና በማስፈጸም ይጠረጠራል፡፡ በዚሁ ወንጀልም በፖሊስ ሲፈለግ የነበረ ነው፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የትግራይ እና አማራ ብሎም የኦሮሞ እና አማራ መሪዎች እንዲነጋገሩ ማስቻል አለባቸው (አይሲጄ)
ዐለም ዐቀፉ የግጭት አጥኝ ቡድን (አይሲጄ) ባወጣው ዘለግ ያለ ሪፖርት፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የትግራይ እና አማራ ብሎም የኦሮሞ እና አማራ መሪዎች እንዲነጋገሩ ማስቻል አለባቸው፤ ከኦዴፓ አፈንጋጭ ጓዶቻቸውም ጋር መነጋገር አለባቸው ሲል አሳስቧል፡፡ ዐቢይ ለሕወሃት አቀራረባቸውን ይቀይሩ፣ ከምርጫው በፊትም ከሁሉም ፖለቲከኞች እና ሲቪል ማኅበራት ጋር ሰፊ ውይይት ይጀምሩ ሲል መክሯል፡፡
አጋር ሀገራት የኢሕአዴግ አወቃቀር ለውጥ በጥንቃቄ እንዲያዝ እና ፖለቲከኞች ግጭት ቀስቃሽ ንግግር እንዲቆጠቡ ከጀርባ ማግባባት አለባቸው፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ዐለም ዐቀፉ የግጭት አጥኝ ቡድን (አይሲጄ) ባወጣው ዘለግ ያለ ሪፖርት፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የትግራይ እና አማራ ብሎም የኦሮሞ እና አማራ መሪዎች እንዲነጋገሩ ማስቻል አለባቸው፤ ከኦዴፓ አፈንጋጭ ጓዶቻቸውም ጋር መነጋገር አለባቸው ሲል አሳስቧል፡፡ ዐቢይ ለሕወሃት አቀራረባቸውን ይቀይሩ፣ ከምርጫው በፊትም ከሁሉም ፖለቲከኞች እና ሲቪል ማኅበራት ጋር ሰፊ ውይይት ይጀምሩ ሲል መክሯል፡፡
አጋር ሀገራት የኢሕአዴግ አወቃቀር ለውጥ በጥንቃቄ እንዲያዝ እና ፖለቲከኞች ግጭት ቀስቃሽ ንግግር እንዲቆጠቡ ከጀርባ ማግባባት አለባቸው፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ የባህል ቡድን አስመራ ኤርፖርት ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት።
በኢፌዲሪ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ብዙነሽ መሰረት የተመራው የአገራችን የባህል ቡድን ዛሬ ታህሳስ 6 ቀን 2012 ዓም ከስዓት በኋላ አስመራ ገብቷል።ቡድኑ አስመራ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርስ በኤርትራ የባህል እና ስፖርት ኮምሽነር አምባሳደር ዘመዴ ተክሌ፣ በኤርትራ የኢፌዲሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፣ በአፍሪካ ህብረት የኤርትራ ቋሚ መልእክተኛ አምባሳደር አርዓያ ደስታ፣ ታዋቂ የኤርትራ አርቲስቶች፣ የኤርትራ የሴቶች ማህበር እንዲሁም ሌሎች የስራ ኃላፊዎች እና የህብረተሰብ ተወካዮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።ከ60 በላይ አባላትን የያዘው የባህል ቡድን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከብሔራዊ ቲያትር፣ ከታዋቂ ድምጻዊያንና የጃኖ ባንድ የተካተቱበት ሲሆን ለአንድ ሳምንት በኤርትራ ይቆያል።
ምንጭ: ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
በኢፌዲሪ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ብዙነሽ መሰረት የተመራው የአገራችን የባህል ቡድን ዛሬ ታህሳስ 6 ቀን 2012 ዓም ከስዓት በኋላ አስመራ ገብቷል።ቡድኑ አስመራ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርስ በኤርትራ የባህል እና ስፖርት ኮምሽነር አምባሳደር ዘመዴ ተክሌ፣ በኤርትራ የኢፌዲሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፣ በአፍሪካ ህብረት የኤርትራ ቋሚ መልእክተኛ አምባሳደር አርዓያ ደስታ፣ ታዋቂ የኤርትራ አርቲስቶች፣ የኤርትራ የሴቶች ማህበር እንዲሁም ሌሎች የስራ ኃላፊዎች እና የህብረተሰብ ተወካዮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።ከ60 በላይ አባላትን የያዘው የባህል ቡድን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከብሔራዊ ቲያትር፣ ከታዋቂ ድምጻዊያንና የጃኖ ባንድ የተካተቱበት ሲሆን ለአንድ ሳምንት በኤርትራ ይቆያል።
ምንጭ: ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ማምረቱን ከጥር ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ ማቆሙን አስታወቀ። ከኢትዮጵያው አደጋ በኋላ የታገደው 737 ማክስ በአሜሪካ ፌድራል የበረራ መቆጣጠሪያ ባለሥልጣንና ዓለም አቀፍ ተቋማት የደህንነት ማረጋገጫ እየጠበቀ ነው።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ይካሄዳል!
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ታህሳስ 7 ቀን 2012 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያደርገው ውይይት የኢንቨስትመንት፣ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ወደግል ስለማዛወር እና የኤክሳይዝ ታክስ ላይ የቀረቡ ሶስት ረቂቅ አዋጆች መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ይመራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ታህሳስ 7 ቀን 2012 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያደርገው ውይይት የኢንቨስትመንት፣ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ወደግል ስለማዛወር እና የኤክሳይዝ ታክስ ላይ የቀረቡ ሶስት ረቂቅ አዋጆች መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ይመራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
የዛምቢያው ፕሬዝዳንት በሀገራቸው ያሉት የአሜሪካ አምባሰደር ግብረሰዶማውያንን በመደገፋቸው ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አደረጉ
ባለፈው ወር በዛምቢያ በግብረ ሰዶም ወንጀል ተከስው ወደወህኔ ያመሩትን ሁለት ወንዶች ፍርድን በመቃወም " ፍርዱን ስሰማ ደንግጫለው ፣ዛምቢያ በግብረሰዶም ላይ ያላትን ህግ ልትፈትሽ ይገባል" ያሉትን በዛምቢያ የአሜሪካ አምባደርን ዳንኤል ፉትን የዛምቢያው ፕሬዝዳንት ኤድጋር ቻጋር ሉውንጉ ከስካይ ቲቪ ጋር ባለፈው እሁድ ባደረጉት ቃለ ምልልስ "ሀገራችንን ለቆ እንዲወጣ አዘነዋል ።እንዲህ አይነት ሰው በሀገራችን እንዲኖር አንፈቅድም" ብለዋል።
Via :- Tesfay Getnet
@Yenetube @Fikerassefa
ባለፈው ወር በዛምቢያ በግብረ ሰዶም ወንጀል ተከስው ወደወህኔ ያመሩትን ሁለት ወንዶች ፍርድን በመቃወም " ፍርዱን ስሰማ ደንግጫለው ፣ዛምቢያ በግብረሰዶም ላይ ያላትን ህግ ልትፈትሽ ይገባል" ያሉትን በዛምቢያ የአሜሪካ አምባደርን ዳንኤል ፉትን የዛምቢያው ፕሬዝዳንት ኤድጋር ቻጋር ሉውንጉ ከስካይ ቲቪ ጋር ባለፈው እሁድ ባደረጉት ቃለ ምልልስ "ሀገራችንን ለቆ እንዲወጣ አዘነዋል ።እንዲህ አይነት ሰው በሀገራችን እንዲኖር አንፈቅድም" ብለዋል።
Via :- Tesfay Getnet
@Yenetube @Fikerassefa