የስፓርት ቻናላችን ዛሬ ማንችስተር ዩናይትድ ከ ቶትነኃም የሚያካሄዱትን ፍልሚያ በቀጥታ ያስተላልፋል።
ተቀላቀሉት @Yenesport @Yenesport
@Yenesport @Yenesport
ተቀላቀሉት @Yenesport @Yenesport
@Yenesport @Yenesport
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሶስተኛውን ካምፓስ አዲስ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ገንብቶ ማጠናቀቁን ይፋ አደረገ።
በቡሬና በዋናው ግቢ ከ12ዓመት በላይ የመማር ማስተማር ሂደቱን በስኬት ሲያስጉዘው የነበረው የ2ኛው ትውልድ አካል ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2012ዓ/ም 3ኛውን ግቢ (ጤና ካምፓስ) አጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት አድሮጓል። በዚህ አመትም የውሃ ዝርጋታውና የቤተሙከራው ስራ እንደተጠናቀቀ ለጤና ሳይንስ ኮሌጅን እንደሚያስረክብ የቢዝነስና ልማት ምክ/ፕሬዚደንት ዶ/ር ሳይህአለም ካሳው ተናግረዋል።
ጤና ኮሌጅ ከደብረማርቆስ ወደ ባህርዳር መውጫ በኩል በ500ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን የተማሪዎች ካፍቴሪያ፣ ቤተመጽሃፍት፣ ስድስት የተማሪዎች ምኝታ ቤት እያንዳንዱ 80 ምኝታ ክፍል ያላቸው)፣ ቤተሙከራ ባለ ሰባተኛ ፎቅ የአስተዳደር ህንጻ ግንባታዎችን አጠናቋል።የጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ሰራተኞች አዲሱን ጤና ኮሌጅ በጎበኙበት ወቅት በሰጡት አስተያየት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። ለቀሪ ስራዎችም ሃላፊነት ወስደው ለመስራት ተነሳሽነታቸውን ገልጸዋል።ጤና ኮሌጁ የመማር ማስተማር ስራ ጎን ለጎን በሃገራችን ደረጃውን የጠበቀ ከ800በላይ የአልጋ ክፍል ያለው የሪፈራልና ማስተማሪያ ሆስፒታል ግንባታ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ምንጭ:የዩንቨርስቲው ህ/ግ
@YeneTube @FikerAssefa
በቡሬና በዋናው ግቢ ከ12ዓመት በላይ የመማር ማስተማር ሂደቱን በስኬት ሲያስጉዘው የነበረው የ2ኛው ትውልድ አካል ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2012ዓ/ም 3ኛውን ግቢ (ጤና ካምፓስ) አጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት አድሮጓል። በዚህ አመትም የውሃ ዝርጋታውና የቤተሙከራው ስራ እንደተጠናቀቀ ለጤና ሳይንስ ኮሌጅን እንደሚያስረክብ የቢዝነስና ልማት ምክ/ፕሬዚደንት ዶ/ር ሳይህአለም ካሳው ተናግረዋል።
ጤና ኮሌጅ ከደብረማርቆስ ወደ ባህርዳር መውጫ በኩል በ500ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን የተማሪዎች ካፍቴሪያ፣ ቤተመጽሃፍት፣ ስድስት የተማሪዎች ምኝታ ቤት እያንዳንዱ 80 ምኝታ ክፍል ያላቸው)፣ ቤተሙከራ ባለ ሰባተኛ ፎቅ የአስተዳደር ህንጻ ግንባታዎችን አጠናቋል።የጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ሰራተኞች አዲሱን ጤና ኮሌጅ በጎበኙበት ወቅት በሰጡት አስተያየት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። ለቀሪ ስራዎችም ሃላፊነት ወስደው ለመስራት ተነሳሽነታቸውን ገልጸዋል።ጤና ኮሌጁ የመማር ማስተማር ስራ ጎን ለጎን በሃገራችን ደረጃውን የጠበቀ ከ800በላይ የአልጋ ክፍል ያለው የሪፈራልና ማስተማሪያ ሆስፒታል ግንባታ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ምንጭ:የዩንቨርስቲው ህ/ግ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በኒው አፍሪካን መፅሔት ከ100 አፍሪካውያን ተፅእኖ ፈጣሪዎች መካከል አንዱ ሆነው መመረጣቸውን ታውቋል። በዚህም አየርመንገዱ የተሰማውን ልባዊ ደስታ ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
የዓለም የሰብዓዊ መብት ቀን ከዛሬ ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ይከበራል።
ኮሚሽኑ የሰብዓዊ መብት ጥሰትን ለመከላከል በአገር ውስጥ በሲቪል ማህበራት ተደራጅተው ከሚሰሩ ድርጀቶች ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገልጿል።‹‹ወጣትነት ለሰላም እና ለሰብዓዊ መብት መከበር›› በሚል መሪ ሐሳብ ለአምስት ቀናት የሚከበረውን የሰብዓዊ መብት ቀንን አስመልክቶ ኮሚሽኑ ከሲቪል ማህበራት ጋር በመሆን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።በበዓሉ ላይ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብትን ለማስከበር ያሉ ተግዳሮቶች፣ ዕድሎችና ስኬቶች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ የመወያያ ዕሁፎች እንደሚቀርቡ በመግለጫው ተጠቅሷል።የመንግስት አካላት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ ወጣቶችና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንደሁም የሲቪል ማህበራት ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ፡- ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
ኮሚሽኑ የሰብዓዊ መብት ጥሰትን ለመከላከል በአገር ውስጥ በሲቪል ማህበራት ተደራጅተው ከሚሰሩ ድርጀቶች ጋር በትብብር እንደሚሰራ ገልጿል።‹‹ወጣትነት ለሰላም እና ለሰብዓዊ መብት መከበር›› በሚል መሪ ሐሳብ ለአምስት ቀናት የሚከበረውን የሰብዓዊ መብት ቀንን አስመልክቶ ኮሚሽኑ ከሲቪል ማህበራት ጋር በመሆን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።በበዓሉ ላይ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብትን ለማስከበር ያሉ ተግዳሮቶች፣ ዕድሎችና ስኬቶች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ የመወያያ ዕሁፎች እንደሚቀርቡ በመግለጫው ተጠቅሷል።የመንግስት አካላት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ ወጣቶችና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንደሁም የሲቪል ማህበራት ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ፡- ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ የስለላ እና ደኅንነት ድርጅት በሚል የተቋቋመ ሕገ ወጥ የስለላ ቡድን ነበር ተባለ!
ባሳለፍነው ሳምንት ኅዳር 12/ 2012 በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ከ ሰኔ 15/2011 ጥቃት ጋር ተያይዞ ከተከሰሱት 13 ግለሰቦች ውስጥ ዘጠኝ ተከሳሾች ከክልሉ መደበኛ የፀጥታ መዋቅር ውጪ የአማራ የስለላ እና ደኅንነት ድርጅት (አሳድ) በሚል ቡድን በማቋቋማቸው ክስ ተመስርቶባቸዋል።የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው፣ በዚህ መዋቅር ጠላት ተብለው የተፈረጁ ኀይሎች በተለይም ህወሐት እና የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲን ለመሰለል እና በአስፈላጊው ወቅት መንግሥትን በማዳከም የኀይል እርምጃ ለመውሰድ የስለላ እና መረጃ ደኅንነት ሥልጠና ወስደው ተልዕኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሰዎችን ያቀፈ እንደነበር ያስረዳል።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
ባሳለፍነው ሳምንት ኅዳር 12/ 2012 በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ከ ሰኔ 15/2011 ጥቃት ጋር ተያይዞ ከተከሰሱት 13 ግለሰቦች ውስጥ ዘጠኝ ተከሳሾች ከክልሉ መደበኛ የፀጥታ መዋቅር ውጪ የአማራ የስለላ እና ደኅንነት ድርጅት (አሳድ) በሚል ቡድን በማቋቋማቸው ክስ ተመስርቶባቸዋል።የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው፣ በዚህ መዋቅር ጠላት ተብለው የተፈረጁ ኀይሎች በተለይም ህወሐት እና የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲን ለመሰለል እና በአስፈላጊው ወቅት መንግሥትን በማዳከም የኀይል እርምጃ ለመውሰድ የስለላ እና መረጃ ደኅንነት ሥልጠና ወስደው ተልዕኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሰዎችን ያቀፈ እንደነበር ያስረዳል።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
ባንክ የዘረፉት ተከሳሾች የ12 እና 13 አመት ፅኑ እስራት ተወሰነባቸው።
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 20ኛ ወንጀል ችሎት መዝገቡን መርምሮ ተከሳሽ ሪከርድ ያልቀረበበትና የቤተስብ አስተዳዳሪ ሲሆን 2ኛ ተከሳሽ በማህበራዊ አገልግሎት የሰጠ መሆኑን በቅጣት ማቅለያ በመያዝ 1ኛ ተከሳሽ በ13 ዓመት ከ6 ወር 2ኛ ተከሳሽ በ12 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ በማለት ወስኗል፡፡
ዝርዝሩ👇👇👇
https://telegra.ph/BankRobing-12-05
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 20ኛ ወንጀል ችሎት መዝገቡን መርምሮ ተከሳሽ ሪከርድ ያልቀረበበትና የቤተስብ አስተዳዳሪ ሲሆን 2ኛ ተከሳሽ በማህበራዊ አገልግሎት የሰጠ መሆኑን በቅጣት ማቅለያ በመያዝ 1ኛ ተከሳሽ በ13 ዓመት ከ6 ወር 2ኛ ተከሳሽ በ12 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ በማለት ወስኗል፡፡
ዝርዝሩ👇👇👇
https://telegra.ph/BankRobing-12-05
ግብረሰዶም የፈጸመዉ ወጣት በ15 አመት ፅኑ በእስራት ተቀጣ ፡፡
ተከሳሽ ክብሮም ገ/ኪዳን የተባለ የ22 ዓመት ታዳጊ ወጣት ለአካለ መጠን ባልደረሰ ልጅ ላይ የግብረሰዶም ወንጀል በመፈጸሙ በዐቃቤ ህግ ተከሶ ክርክር ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ተከሰሹ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 631/1/ለ/ ሥር የተደነገገዉን ተላልፎ በታዳጊዉ ላይ የወንጀል ድርጊቱን ፈጽሟል፡፡ ወጣቱ ግንቦት 21 ቀን 2011ዓ.ም በግምት ከጠዋቱ 12፡30 ሲሆን በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታዉ ሎቄ ምስራቅ ተብሎ ከሚጠራዉ ስፍራ የ 9 ዓመት ህፃን የሆነዉን የግል ተበዳይ ቤተሰቦቹ ዳቦ እንዲገዛ ሲልኩት ተከሳሹ ህጻኑን ዳቦ ቤት ዉስጥ አስገብቶ በመድፈር ከፍተኛ ጉዳት እንዳደረሰበት የየካ ክፍለ ከተማ ዐቃቤ ህግ በማስረጃ አረጋግጦ ክሱን መስርቶበታል፡፡ተከሳሹ ፈፅሞታል ተብሎ የተከሰሰበትን ዝርዝር ምክንያት በየካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ረዳት ኢንስፔክተር እቴነሽ ወዳጆ ተነቦለት የግል ተበዳዩን ህጻን በተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ዳቦ ሊገዛ በመጣበት ጊዜና ቦታ ወሲባዊ ጥቃት ፈጽሜበታለሁ ፡፡ ጥፋተኛ ነኝ በፈጸምኩትም ወንጀል ጸጸት ተሰምቶኛል በማለት የእምነት ክህደት ቃሉን ለመርማሪ ፖሊስ ሰጥቷል፡፡ጉዳዩን የተከታተለዉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የካ ምድብ 5ኛ ወንጀል ችሎትም ተከሳሽ ወንጀሉን ያመነ በመሆኑና ተጨማሪ ማስረጃዎችን ተመልክቶ የጥፋተኝነት ብይንም ሰጥቷል፡፡በዚህም መሰረት ህዳር 17 ቀን 2012 ዓ.ም ባስቻለዉ ችሎት ተከሳሹን በ15ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
Via Attorney General
@YeneTube @FikerAssefa
ተከሳሽ ክብሮም ገ/ኪዳን የተባለ የ22 ዓመት ታዳጊ ወጣት ለአካለ መጠን ባልደረሰ ልጅ ላይ የግብረሰዶም ወንጀል በመፈጸሙ በዐቃቤ ህግ ተከሶ ክርክር ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ተከሰሹ በወንጀል ህጉ አንቀጽ 631/1/ለ/ ሥር የተደነገገዉን ተላልፎ በታዳጊዉ ላይ የወንጀል ድርጊቱን ፈጽሟል፡፡ ወጣቱ ግንቦት 21 ቀን 2011ዓ.ም በግምት ከጠዋቱ 12፡30 ሲሆን በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታዉ ሎቄ ምስራቅ ተብሎ ከሚጠራዉ ስፍራ የ 9 ዓመት ህፃን የሆነዉን የግል ተበዳይ ቤተሰቦቹ ዳቦ እንዲገዛ ሲልኩት ተከሳሹ ህጻኑን ዳቦ ቤት ዉስጥ አስገብቶ በመድፈር ከፍተኛ ጉዳት እንዳደረሰበት የየካ ክፍለ ከተማ ዐቃቤ ህግ በማስረጃ አረጋግጦ ክሱን መስርቶበታል፡፡ተከሳሹ ፈፅሞታል ተብሎ የተከሰሰበትን ዝርዝር ምክንያት በየካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ረዳት ኢንስፔክተር እቴነሽ ወዳጆ ተነቦለት የግል ተበዳዩን ህጻን በተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ዳቦ ሊገዛ በመጣበት ጊዜና ቦታ ወሲባዊ ጥቃት ፈጽሜበታለሁ ፡፡ ጥፋተኛ ነኝ በፈጸምኩትም ወንጀል ጸጸት ተሰምቶኛል በማለት የእምነት ክህደት ቃሉን ለመርማሪ ፖሊስ ሰጥቷል፡፡ጉዳዩን የተከታተለዉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የካ ምድብ 5ኛ ወንጀል ችሎትም ተከሳሽ ወንጀሉን ያመነ በመሆኑና ተጨማሪ ማስረጃዎችን ተመልክቶ የጥፋተኝነት ብይንም ሰጥቷል፡፡በዚህም መሰረት ህዳር 17 ቀን 2012 ዓ.ም ባስቻለዉ ችሎት ተከሳሹን በ15ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል፡፡
Via Attorney General
@YeneTube @FikerAssefa
በብልፅግና ፓርቲ ውህደት ተስማምተው ከፈረሙ ስምንቱ ፓርቲዎች መካከል እስካአሁን ለመክሰም ያመለከተው አንድ ፓርቲ ብቻ መሆኑን ምርጫ ቦርድ ገለፀ፡፡
ብልፅግና ፓርቲን ለመቀላቀል ከወሰኑት ሶስቱ የኢህአዴግ አባል እና አምስቱ እህት ድርጅቶች መካከል እስካአሁን ራሱን ማክሰሙን ለምርጫ ቦርድ ያስታወቀው የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) ብቻ መሆኑን የቦርዱ የህዝብ ግንኙነት አማካሪ ሶልያና ሽመልስ ተናግረዋል፡፡
ግንባር ለመፍጠር፣ለመዋሃድ ወይም ደግሞ ለመቀናጀት የሚደረጉ ስብሰባዎች ሲኖሩ ቦርዱ በመድረኮቹ ላይ እንዲገኝ ቢያንስ ከ30 (ሠላሳ) ቀናት በፊት ጥሪ ሊደርሰው እንደሚገባ አዲሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ይደነግጋል፡፡
ምርጫ ቦርድ ከእነዚህ ጉባኤዎች ውስጥ አራቱን እንደታደመ የህዝብ ግኝኙነት አመካሪዋ ያነሳሉ፡፡ሀገሪቷን ለ28 አመታት ሲመራ የነበረው ኢሕአዴግ ከስሞ የመዋሃዱ ነገር ከግንባሩ መስራች ህወሓትና ከመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ ግልፅ ተቃውሞ እንደተነሳበት አይዘነጋም፡፡
ምንጭ:አሐዱ ሬዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
ብልፅግና ፓርቲን ለመቀላቀል ከወሰኑት ሶስቱ የኢህአዴግ አባል እና አምስቱ እህት ድርጅቶች መካከል እስካአሁን ራሱን ማክሰሙን ለምርጫ ቦርድ ያስታወቀው የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) ብቻ መሆኑን የቦርዱ የህዝብ ግንኙነት አማካሪ ሶልያና ሽመልስ ተናግረዋል፡፡
ግንባር ለመፍጠር፣ለመዋሃድ ወይም ደግሞ ለመቀናጀት የሚደረጉ ስብሰባዎች ሲኖሩ ቦርዱ በመድረኮቹ ላይ እንዲገኝ ቢያንስ ከ30 (ሠላሳ) ቀናት በፊት ጥሪ ሊደርሰው እንደሚገባ አዲሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ይደነግጋል፡፡
ምርጫ ቦርድ ከእነዚህ ጉባኤዎች ውስጥ አራቱን እንደታደመ የህዝብ ግኝኙነት አመካሪዋ ያነሳሉ፡፡ሀገሪቷን ለ28 አመታት ሲመራ የነበረው ኢሕአዴግ ከስሞ የመዋሃዱ ነገር ከግንባሩ መስራች ህወሓትና ከመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ ግልፅ ተቃውሞ እንደተነሳበት አይዘነጋም፡፡
ምንጭ:አሐዱ ሬዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
ግምታዊ ዋጋው ከ28,386,000 ብር በላይ የሚሆን #አደንዛዥ_ዕፅ_በቁጥጥር ስር ዋለ
ህዳር 24 ቀን 2012 ዓ.ም. ዕፁ የተያዘው በጉምሩክ ኢንተለጀንስ ሰራተኞች እና በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች አማካኝነት በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ አለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ነዉ፡፡
እፁን ሲያዘዋዉሩ የተገኙት፡-
1ኛ. ኖምዛሞ ግላዲየስ ቦዛ ዜግነት ደቡብ አፍሪካዊት የፓስፖርት ቁጥር A08864208
መነሻዋ ከ ደቡብ አፍሪካ መዳረሻዋ ወደ ህንድ ደልሂ ስታዘዋውር ይዛ የተገኘችው 7.4
ኪግ ኮኬይን።
2ተኛ. አንቲቃ ሱለይማን ቂዚ አባሶባ ዜግነት አዘር ባጃን የፖስፖርት ቁጥር CO 2722082 ጠዋት ከሞስኮ አ/አ የመጣች እና ሆቴል አርፋ ተመልሳ ወደ ባንኮክ ልትወጣ ስትል 4 ኪግ ኮኬይን ይዛ በቁጥጥር ሰር ውላለች።
በዕለቱ በድምሩ 11.4 ኪ.ግ ኮኬይን ተያዟል።
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
ህዳር 24 ቀን 2012 ዓ.ም. ዕፁ የተያዘው በጉምሩክ ኢንተለጀንስ ሰራተኞች እና በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች አማካኝነት በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ አለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ነዉ፡፡
እፁን ሲያዘዋዉሩ የተገኙት፡-
1ኛ. ኖምዛሞ ግላዲየስ ቦዛ ዜግነት ደቡብ አፍሪካዊት የፓስፖርት ቁጥር A08864208
መነሻዋ ከ ደቡብ አፍሪካ መዳረሻዋ ወደ ህንድ ደልሂ ስታዘዋውር ይዛ የተገኘችው 7.4
ኪግ ኮኬይን።
2ተኛ. አንቲቃ ሱለይማን ቂዚ አባሶባ ዜግነት አዘር ባጃን የፖስፖርት ቁጥር CO 2722082 ጠዋት ከሞስኮ አ/አ የመጣች እና ሆቴል አርፋ ተመልሳ ወደ ባንኮክ ልትወጣ ስትል 4 ኪግ ኮኬይን ይዛ በቁጥጥር ሰር ውላለች።
በዕለቱ በድምሩ 11.4 ኪ.ግ ኮኬይን ተያዟል።
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
በአዲስአበባ ነፃ የውሻ ክትባት እየተሰጠ ነው፡፡ክትባቱ ባለቤት አልባ ውሾችን ጨምሮ ለ19,000 ውሾች የሚዳረስ ሲሆን ከትናንት በስቲያ የተጀመረና እስከ ነገ አርብ ምሽት የሚቆይ ነው ተብሏል።
ምንጭ: ሸገር ኤፍ ኤም
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ: ሸገር ኤፍ ኤም
@YeneTube @FikerAssefa
ህውኃት - መቐለ
ትናንት እና ከትናንት በስቲያ በመቐለ ከተማ ፌደራል ስርዓቱንና ህገ-መንግሥቱን መጠበቅ በሚል በተካሄደው የውይይት መድረክ ጥቂት የማይባሉ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ጥሪውን ውድቅ ማድረጋቸው ተገልጿል፡፡
ከእነዚህ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ነው፡፡ የፓርቲው የወጣቶች ዘርፍ ተጠሪ አቶ አዲሱ ቡላላ ህውሐት ከዚህ በፊት የፌደራል ስርዓቱን በስርዓት ሲመራ ስላልነበር ዛሬ የፌደራል ስርዓቱ ተቆርቋሪ ነኝ ማለቱ የሚታመን አይደለም ይላሉ፡፡
በተመሳሳይ ጥሪውን ውድቅ ያደረገው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ነው፡፡ የግንባሩ ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ ቡላላ ደግሞ ከዚህ በፊት እኛን ሲያሳድድ ከነበረ ሃይል ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሊኖረን አይችልም ብለው ከመድረኩ ቀርተዋል፡፡
በትግራይ ያሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎችም ጥሪው ስላልተደረገላቸው ቀርተዋል ተብሏል፡፡
በትግራይ ክልል ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች አንዱ የሆነው የአረና ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረስላሴ ጥሪ እንዳልተደረገላቸው ለቢቢሲ ሬድዮ አማርኛ ክፍል ተናግረዋል፡፡
አያይዘውም ከትግራይ ክልል የተገኙት ሁለት ፓርቲዎች ብቻ ናቸው ብለዋል፡፡
ህውሐት የፌደራል ስርዓቱና የህገ-መንግሥቱ ጠባቂ ነኝ የሚለው ሌሎች ላይ ጫና ለማሳደር እንደሆነም ኃላፊው ተናግረዋል፡፡
ምንጭ:- አሐዱ ሬዲዮ
@Yenetube @FikerAssefa
ትናንት እና ከትናንት በስቲያ በመቐለ ከተማ ፌደራል ስርዓቱንና ህገ-መንግሥቱን መጠበቅ በሚል በተካሄደው የውይይት መድረክ ጥቂት የማይባሉ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ጥሪውን ውድቅ ማድረጋቸው ተገልጿል፡፡
ከእነዚህ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ነው፡፡ የፓርቲው የወጣቶች ዘርፍ ተጠሪ አቶ አዲሱ ቡላላ ህውሐት ከዚህ በፊት የፌደራል ስርዓቱን በስርዓት ሲመራ ስላልነበር ዛሬ የፌደራል ስርዓቱ ተቆርቋሪ ነኝ ማለቱ የሚታመን አይደለም ይላሉ፡፡
በተመሳሳይ ጥሪውን ውድቅ ያደረገው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ነው፡፡ የግንባሩ ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ ቡላላ ደግሞ ከዚህ በፊት እኛን ሲያሳድድ ከነበረ ሃይል ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሊኖረን አይችልም ብለው ከመድረኩ ቀርተዋል፡፡
በትግራይ ያሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎችም ጥሪው ስላልተደረገላቸው ቀርተዋል ተብሏል፡፡
በትግራይ ክልል ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች አንዱ የሆነው የአረና ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረስላሴ ጥሪ እንዳልተደረገላቸው ለቢቢሲ ሬድዮ አማርኛ ክፍል ተናግረዋል፡፡
አያይዘውም ከትግራይ ክልል የተገኙት ሁለት ፓርቲዎች ብቻ ናቸው ብለዋል፡፡
ህውሐት የፌደራል ስርዓቱና የህገ-መንግሥቱ ጠባቂ ነኝ የሚለው ሌሎች ላይ ጫና ለማሳደር እንደሆነም ኃላፊው ተናግረዋል፡፡
ምንጭ:- አሐዱ ሬዲዮ
@Yenetube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአራት ክፍለ ከተሞች በ132 ሄክታር መሬት ላይ የመናፈሻ ፓርኮች ሊገነቡ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ ኮሚሽን ኮሚሽነር ወ/ት አለም አሰፋ እንደገለጹት በከተማዋ የመናፈሻ ፓርኮች ለህብረተሰቡ የሚሰጡትን አገልግሎት የተሻለ ለማድረግ አስተዳደሩ በርካታ ስራዎችን እየተሰራ ይገኛል፡፡በቅርቡም የከተማው ካቢኔ ከባለሃብቶች ጋር በመሆን የተሟላና ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ያማከሉ መዝናኛ ያላቸው ፓርኮች እንዲሰራባቸው መወሰኑ ይታወሳል፡፡
በዚህም የከተማዋን አረንጓዴነት ያጠናክራሉ የተባሉ እና ለነዋሪዎቿ የመዝናኛ አማራጭ ያሰፋሉ የተባሉ በአራት ክፍለ ከተሞች በሚገኑ 132 ሄክታር መሬት ላይ የመናፈሻ ፓርኮች ግንባታ ለማካሄድ የመሬት ልየታ ስራ መሰራቱን ወ/ት አለም አሰፋ ተናግረዋል፡፡የሚገነቡት የመናፈሻ ፓርኮች በመንግስት እና ከግል አልሚዎች ጋር በትብብር የሚለሙ ሲሆን ለበርካታ ሴቶች እና ወጣች የስራ እድል እንደሚፈጥሩ ኮሚሽነሯ አስረድተዋል፡፡በተያያዘም በከተማዋ በክረምት ወራት ከተተከሉት ችግኞች መካከል ከ81 በመቶው በላይ መጽደቃቻን ኮሚሽነር ወ/ት አለም አሰፋ አስታውቀዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ በክረምት ወራት እና በአረንጓዴ አሻራ ቀን ከ3.53 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸው ይታወሳል፡፡
ምንጭ:የከተማ መስተዳድሩ ፕ/ሴ
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ ኮሚሽን ኮሚሽነር ወ/ት አለም አሰፋ እንደገለጹት በከተማዋ የመናፈሻ ፓርኮች ለህብረተሰቡ የሚሰጡትን አገልግሎት የተሻለ ለማድረግ አስተዳደሩ በርካታ ስራዎችን እየተሰራ ይገኛል፡፡በቅርቡም የከተማው ካቢኔ ከባለሃብቶች ጋር በመሆን የተሟላና ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ያማከሉ መዝናኛ ያላቸው ፓርኮች እንዲሰራባቸው መወሰኑ ይታወሳል፡፡
በዚህም የከተማዋን አረንጓዴነት ያጠናክራሉ የተባሉ እና ለነዋሪዎቿ የመዝናኛ አማራጭ ያሰፋሉ የተባሉ በአራት ክፍለ ከተሞች በሚገኑ 132 ሄክታር መሬት ላይ የመናፈሻ ፓርኮች ግንባታ ለማካሄድ የመሬት ልየታ ስራ መሰራቱን ወ/ት አለም አሰፋ ተናግረዋል፡፡የሚገነቡት የመናፈሻ ፓርኮች በመንግስት እና ከግል አልሚዎች ጋር በትብብር የሚለሙ ሲሆን ለበርካታ ሴቶች እና ወጣች የስራ እድል እንደሚፈጥሩ ኮሚሽነሯ አስረድተዋል፡፡በተያያዘም በከተማዋ በክረምት ወራት ከተተከሉት ችግኞች መካከል ከ81 በመቶው በላይ መጽደቃቻን ኮሚሽነር ወ/ት አለም አሰፋ አስታውቀዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ በክረምት ወራት እና በአረንጓዴ አሻራ ቀን ከ3.53 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸው ይታወሳል፡፡
ምንጭ:የከተማ መስተዳድሩ ፕ/ሴ
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ ማለዳ የላዳ ታክሲ በመንገድ ፅዳት ላይ የነበረች የ40 ዓመት ሴት ገጭቶ መግደሉ ተሰማ፡፡
አደጋው የደረሰው በቦሌ ክፍለ ከተማ ደሳለኝ ሆቴል አካባቢ ማለዳ 12 ሰዓት አካባቢ መሆኑን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሰምተናል፡፡የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ክፍል የሚዲያ ዘርፍ ሀላፊው ዋና ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ ለሸገር እንደተናገሩት በመንገድ ፅዳት ላይ እያለች በላዳ ታክሲ ተገጭታ ሕይወቷ ያለፈው ሴት የሁለት ልጆች እናት ናት ብለዋል፡፡የላዳ ታክሲው አሽከርካሪ የመኪናው የኋላ መስታወት ተሰብሮ እንደወጣና በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ሰምተናል፡፡
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
አደጋው የደረሰው በቦሌ ክፍለ ከተማ ደሳለኝ ሆቴል አካባቢ ማለዳ 12 ሰዓት አካባቢ መሆኑን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሰምተናል፡፡የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ክፍል የሚዲያ ዘርፍ ሀላፊው ዋና ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ ለሸገር እንደተናገሩት በመንገድ ፅዳት ላይ እያለች በላዳ ታክሲ ተገጭታ ሕይወቷ ያለፈው ሴት የሁለት ልጆች እናት ናት ብለዋል፡፡የላዳ ታክሲው አሽከርካሪ የመኪናው የኋላ መስታወት ተሰብሮ እንደወጣና በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ሰምተናል፡፡
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
"የኢንተርኔት መቋረጥ ዛሬ የተከሰተው በኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ላይ ሊደርስ የነበረ ጥቃትን ለመከላከል በ INSA በተወሰደ እርምጃ ምክንያት ነው"--- የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ ከደቂቃዎች በፊት በስልክ የነገሩኝ
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የዐረብ ፓርላማ በሕዳሴ ግድብ ላይ የያዘውን የተሳሳተ አቋም እንዲያስተካክል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አሳስበዋል። አዲስ ስታንዳርድ አየሁት ባለው ደብዳቤ፣ የዐረብ ፓርላማ በናይል ወንዝ አጠቃቀም ግብጽን ብቻ አሸናፊ ከሚያደርገው አቋሙ እንዲታቀብ አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ አሳስበዋል። የፓርላማው ውሳኔ የካርቱሙን የሦስትዮሽ የጋራ መርሆዎች ስምምነት ይጻረራል። በጥቅምት 30ው ውሳኔው የዐረብ ፓርላማ ግብጽ እና ሱዳን በወንዙ ውሃ ላይ ላላቸው ታሪካዊ እና ሕጋዊ መብት ጥብቅና እንደሚቆም መግለጹ ይታወሳል።
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ በፋይናንስ ተቋማት ላይ ሊደርስ የነበረውን የሳይበር ጥቃት ሙሉ በሙሉ ማክሸፍ ችያለው ብሏ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ፡፡
የፋይናንስ ተቋሞችን የሳይበር ጥቃትን ለመከላከል የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ኔትወርኩን ከ15 እስከ 20 ደቂቃዎች ለማቋረጥ ተገድዶ እንደነበር የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና በተለይ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡ተመሳሳይ ችግሮችን ለማክሸፍ ኤጀንሲው ከኢትዮ ቴልኮም ጋር በመሆን እየሰራ መሆኑንም ምክትል ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል፡፡ጉዳዩን አስመልክቶ ኢቲቪ ያነጋገራቸው የኢትዮ ቴሌኮም ኮምዩኒኬሽን ዋና ኦፊሰር ወይዘሮ ጨረር አክሊሉ የኢትዮ ቴሌኮም የኢንተርኔት የተቋረጠው በአገሪቱ የፋይናንስ ተቋማት ላይ ሊደርስ የነበረውን የሳይበር ጥቃት ለመከላከል ኢንሳ በወሰደው እርምጃ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
ኢንተርኔት የሚቋረጠው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች በቅድሚያ እንዲያውቁት ከተደረገ በኋላ ቢሆንም ዛሬ የተቋረጠው የሀገር ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል ነገር በማገጠሙ ነው ብለዋል፡፡ ለተፈጠረው የኢንተርኔት መቋረጥም ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞቹን ይቅርታ ጠይቋል ብለዋል፡፡በኤጀንሲ ውስጥ ኢትዮ ሰርት የሚባል የፋይናንስ ተቋማትን ለ24 ሰዓት የሚከታተል እና አዲስ ጥቃቶች ሲቃጡ የመከላከል ተግባር ያለው ክፍል መኖሩን ገልጸዋል፡፡ በዚሁ ክፍል ጥቃቱ ሳይደርስ መከላከል መቻሉን ኢንጅነር ወርቁ ተናግረዋል። ስራው ብዙ ጊዜ የተለመደውና የኔትወርክ ለውጥ የሚደረገው ብዙ ሰው ኢንተርኔት በማይጠቀምበት ሰአት ምሽት እንደነበር የተገለጸ ሲሆን ዛሬ ላይ የተፈጠረው አስቸኳይ ስለነበር ቀን ላይ እርምጃው መወሰዱን ተጠቁሟል፡፡ ጥቃቱ ከየት እንደተሰነዘረ ዝርዝር ጉዳዮችን እየተመለከቱ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የፋይናንስ ተቋሞችን የሳይበር ጥቃትን ለመከላከል የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ኔትወርኩን ከ15 እስከ 20 ደቂቃዎች ለማቋረጥ ተገድዶ እንደነበር የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና በተለይ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡ተመሳሳይ ችግሮችን ለማክሸፍ ኤጀንሲው ከኢትዮ ቴልኮም ጋር በመሆን እየሰራ መሆኑንም ምክትል ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል፡፡ጉዳዩን አስመልክቶ ኢቲቪ ያነጋገራቸው የኢትዮ ቴሌኮም ኮምዩኒኬሽን ዋና ኦፊሰር ወይዘሮ ጨረር አክሊሉ የኢትዮ ቴሌኮም የኢንተርኔት የተቋረጠው በአገሪቱ የፋይናንስ ተቋማት ላይ ሊደርስ የነበረውን የሳይበር ጥቃት ለመከላከል ኢንሳ በወሰደው እርምጃ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
ኢንተርኔት የሚቋረጠው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች በቅድሚያ እንዲያውቁት ከተደረገ በኋላ ቢሆንም ዛሬ የተቋረጠው የሀገር ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል ነገር በማገጠሙ ነው ብለዋል፡፡ ለተፈጠረው የኢንተርኔት መቋረጥም ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞቹን ይቅርታ ጠይቋል ብለዋል፡፡በኤጀንሲ ውስጥ ኢትዮ ሰርት የሚባል የፋይናንስ ተቋማትን ለ24 ሰዓት የሚከታተል እና አዲስ ጥቃቶች ሲቃጡ የመከላከል ተግባር ያለው ክፍል መኖሩን ገልጸዋል፡፡ በዚሁ ክፍል ጥቃቱ ሳይደርስ መከላከል መቻሉን ኢንጅነር ወርቁ ተናግረዋል። ስራው ብዙ ጊዜ የተለመደውና የኔትወርክ ለውጥ የሚደረገው ብዙ ሰው ኢንተርኔት በማይጠቀምበት ሰአት ምሽት እንደነበር የተገለጸ ሲሆን ዛሬ ላይ የተፈጠረው አስቸኳይ ስለነበር ቀን ላይ እርምጃው መወሰዱን ተጠቁሟል፡፡ ጥቃቱ ከየት እንደተሰነዘረ ዝርዝር ጉዳዮችን እየተመለከቱ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
በጎንደር ከተማና በዙሪያ የገጠር ቀበሌዎች በቅርቡ ተከስቶ በነበረው ግጭት የተጠረጠሩ 156 ግለሰቦች ለሕግ መቅረባቸውን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። በግጭቱ ምክንያት የ43 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በዘጠኝ ሰዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል።
ምንጭ:ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ኖቤል ሽልማትን ሲቀበሉ ጋዜጠኞች ጥያቄ የሚያቀርቡበት ፕሮግራም እንደማይኖር የኖቤል ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ ዐቢይ ፕሮግራሙ ላይ እንደማይቀርቡ ለኮሚቴው አሳውቀዋል- ብለዋል የኖርዌይ ዜና ምንጮች፡፡ ከሽልማቱ በኋላ ኖርዌያዊያን ሕጻናት ለሚያቀርቡላቸው ጥያቄዎችም ዝግጁ አይደሉም፡፡ የተሸላሚው አቋም ለአሠራሩ ችግር እንደፈጠረበት ኮሚቴው ገልጧል ተብሏል፡፡ የሽልማት ስነ ሥርዓቱ በመጭው ማክሰኞ በኖርዌይ ኦስሎ ይካሄዳል፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa