ሱዳን የቀድሞው ገዥ ብሄራዊ ኮንግሬስ ፓርቲ እንዲፈርስ በሕግ መወሰኗን ዥንዋ ዘግቧል፡፡ ሕጉ የፓርቲው ተቀማጭ ገንዘብ እና ሃብትም እንዲወረስ ያዛል፡፡ ፓርቲው በቀድሞው ፕሬዝዳንት ሐሰን አልበሽር አመራር ሱዳንን ለ30 ዐመታት መርቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
👍1
"የኢህአዴግን ወህደት አልቀበለውም"
#VOA_Audio
መወሃድን ካለብን ጊዜው አሁን አይደለም!! ውህደቱን ከመጀመርያው ጀምሬ ተቃውሜያለው!!
"መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ለVOA ማምሻውን እንደተናገሩት።
@Yenetube @Fikerassefa
#VOA_Audio
መወሃድን ካለብን ጊዜው አሁን አይደለም!! ውህደቱን ከመጀመርያው ጀምሬ ተቃውሜያለው!!
"መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ለVOA ማምሻውን እንደተናገሩት።
@Yenetube @Fikerassefa
"የኢህአዴግን ወህደት አልቀበለውም"
----ክቡር አቶ ለማ መገርሳ-------
መወሃድን ካለብን ጊዜው አሁን አይደለም!! ውህደቱን ከመጀመርያው ጀምሬ ተቃውሜያለው!!
"መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ለVOA ማምሻውን እንደተናገሩት።
@Yenetube @Fikerassefa
----ክቡር አቶ ለማ መገርሳ-------
መወሃድን ካለብን ጊዜው አሁን አይደለም!! ውህደቱን ከመጀመርያው ጀምሬ ተቃውሜያለው!!
"መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ለVOA ማምሻውን እንደተናገሩት።
@Yenetube @Fikerassefa
Audio
በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ቦታዎች እየተፈፀመው ያሉ ግድያዎች በአንድ አካል መፈጸሙን የኦሮሚያ ፀጥታ ቢሮ ገልጸዋል። መንግስት ግድያውን እየፈጸሙ ያሉት አካላት ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ፀጥታ ቢሮ ምክትል ሀላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
የብልፅግና ፓርቲ (ብልፅግና) ፅ/ቤት ሃላፊዎች በወቅታዊ ሁኔታዎች እና የፓርቲው ስራዎች እቅድ ላይ እየተወያዩ ነው።
የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅ/ቤት እና የክልል ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ሃላፊዎች በዛሬው እለት በፓርቲው ዋና ፅ/ቤት በወቅታዊ የፓርቲው ሁኔታ ላይ እየመከሩ ይገኛሉ። ሃላፊዎቹ ፓርቲው በመጪው ጊዜያት በሚፈፅማቸው አበይት ተግባራት ዙሪያም ውይይት ያደርጋሉ።
በኢህአዴግ አባል እና አጋር ድርጅቶች ውህደት በተፈጠረው ብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ ሁሉም ህብረ ብሄራዊ ውህድ ፓርቲውን የተቀላቀሉ ፓርቲዎች ፅ/ቤት ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅ/ቤት እና የክልል ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ሃላፊዎች በዛሬው እለት በፓርቲው ዋና ፅ/ቤት በወቅታዊ የፓርቲው ሁኔታ ላይ እየመከሩ ይገኛሉ። ሃላፊዎቹ ፓርቲው በመጪው ጊዜያት በሚፈፅማቸው አበይት ተግባራት ዙሪያም ውይይት ያደርጋሉ።
በኢህአዴግ አባል እና አጋር ድርጅቶች ውህደት በተፈጠረው ብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ ሁሉም ህብረ ብሄራዊ ውህድ ፓርቲውን የተቀላቀሉ ፓርቲዎች ፅ/ቤት ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
Audio
አቶ ለማ መገርሳ በድርጅታዊ አሠራር ልዩነት ላይ ያነሱት ሐሳብ፣ ዲሞክራሲያዊ እና ሐሳቡ ተጠናቆ ያልተዘጋ በመሆኑ አሁንም ቢሆን ለውይይት ክፍት መሆኑን የኢትዮጵያ ብልጽግና ፖርቲ ኦሮሚያ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።ከሳቸው ጋር የተደረገውን ጨምሮ ሁለቱንም ቃለ ምልልሶች ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
Via VOA
@YeneTube @FikerAssefa
Via VOA
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
Forwarded from YeneTube
#አስደሳች ዜና ለሞባይል መለዋወጫ ሱቆች
በስክሪን ኘሮቴክተር መሰቃየት ቀረ
አንዴ ገዝተው እስከ ሁል ጊዜ ከጥሩ ትርፍ ጋር ለሁሉም አይነት ስልክ የሚያገለግል።
በ 12000 ብር ብቻ
አሁኑኑ በ 0911522626
0953120011
ይደውሉ። ወይም በ @natyendex መልእክት ያስቀምጡ።
For more @natcomputers
በስክሪን ኘሮቴክተር መሰቃየት ቀረ
አንዴ ገዝተው እስከ ሁል ጊዜ ከጥሩ ትርፍ ጋር ለሁሉም አይነት ስልክ የሚያገለግል።
በ 12000 ብር ብቻ
አሁኑኑ በ 0911522626
0953120011
ይደውሉ። ወይም በ @natyendex መልእክት ያስቀምጡ።
For more @natcomputers
Forwarded from YeneTube
ለወንዶች!!!!
የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን
RJ FASHION
ለውድ ደንበኞቹ ጥራት ያላቸውን የወንዶች ብራንድ እና አዲስ Style
➡️ሹራቦች
➡️ጃኬቶች
➡️ቱታዎች
➡️ጫማዎችን
በቅናሽ ዋጋ አቅርበናል:
ሾው ሩም አድራሻ:
ገርጂ መብራት ሀይል (ዊዝደም ህንፃ ፊት ለፊት)
ስልክ:-+251900628132
:-011-6296465
የቴሌግራም ቻናላችንን ከታች ያለውን ሊነክ በመጫን ያገኙናል
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን
RJ FASHION
ለውድ ደንበኞቹ ጥራት ያላቸውን የወንዶች ብራንድ እና አዲስ Style
➡️ሹራቦች
➡️ጃኬቶች
➡️ቱታዎች
➡️ጫማዎችን
በቅናሽ ዋጋ አቅርበናል:
ሾው ሩም አድራሻ:
ገርጂ መብራት ሀይል (ዊዝደም ህንፃ ፊት ለፊት)
ስልክ:-+251900628132
:-011-6296465
የቴሌግራም ቻናላችንን ከታች ያለውን ሊነክ በመጫን ያገኙናል
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
1ሺህ 400 ቶን ዲዲቲ እና 20 ቶን ነባር የትራንስፎርመር ዘይት ከአገር ውጭ ለማስወገድ እየሰራ መሆኑን የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በሀገር ውስጥ ተከማችቶ የሚገኘውንና የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበትን ኬሚካል ለማስወገድ እስከ አምስት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚያስወጣ ገልጿል።በኮሚሽኑ የደረቅና አደገኛ ቆሻሻ ህግ ተከባሪነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ግርማ ገመቹ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ አገር ውስጥ የሚገቡትም ሆኑ አገር ውስጥ የሚመረቱ ኬሚካሎች በብዛት ተከማችተውና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው አልፎ ህጋዊ አስወጋጅ ተቋም ባለመኖሩ ሳይወገዱ ቆይተዋል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
በሀገር ውስጥ ተከማችቶ የሚገኘውንና የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበትን ኬሚካል ለማስወገድ እስከ አምስት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚያስወጣ ገልጿል።በኮሚሽኑ የደረቅና አደገኛ ቆሻሻ ህግ ተከባሪነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ግርማ ገመቹ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ አገር ውስጥ የሚገቡትም ሆኑ አገር ውስጥ የሚመረቱ ኬሚካሎች በብዛት ተከማችተውና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው አልፎ ህጋዊ አስወጋጅ ተቋም ባለመኖሩ ሳይወገዱ ቆይተዋል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
እነ አቶ ልደቱ ምርጫ ቦርድን እንከሳለን አሉ!
ኢዴፓን በሃይል ተነጥቀናል ያሉት እነ አቶ ልደቱ አያሌው ምርጫ ቦርድ በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ መፍትሔ እንዲሰጣቸው በመጠየቅ ምላሽ የማይሰጣቸው ከሆነ ምርጫ ቦርድን በህግ ለመጠየቅ መዘጋጀቸውን አስታውቀዋል፡፡ከአንድ ወር በፊት የብሔራዊ ም/ቤት ስብሰባ አድርገው አዳዲስ አመራሮች መርጠው ምርጫ ቦርድ የፓርቲውን ህልውና እንዲያረጋግጥላቸው ጠይቀው የነበረ መሆኑን ለአዲስ አድማስ ያስረዱት ፕሬዚዳንቱ አቶ አዳነ ታደሠ ቦርዱ ምንም አይነት ምላሽ ሊሰጣቸው እንዳልቻለ ተናግረዋል፡፡በተደጋጋሚ በደብዳቤ ለምናቀርበው ጥያቄም ቦርዱም ዝምታን መርጧል ብለዋል፡፡“አሁንም ኢዴፓ በሀገሪቱ ፖለቲካ ላይ ጉልህ ሚና እንዳይጫወት ስውር ደባ እየፈፀመበት ነው የሚሉት አቶ አዳነ በፓርቲው ጉዳይ ቦርዱ ለመወሰን ለምን እንደተቸገረ አልገባንም ብለዋል፡፡
ችግሩ የተፈጠረው እንዴት ነው? ችግሩ ያለው ማን ጋር ነው? የሚሉትን ለይቶ ለማወቅ ሲባል አምስቱም የምርጫ ቦርድ አባላት በጋራ እንዲያነጋግሯቸው ህዳር 17/2012 በደብዳቤ መጠየቁንም አቶ አዳነ አስረድተዋል፡፡አምስቱም የቦርዱ አባላት ባሉበት ነው በኢዴፓ ጉዳይ ከእንግዲህ መወያየት የምንፈልገው ያሉት አቶ አዳነ ለዚህ ጥያቄያችን ምላሽ የማይሰጠን ከሆነ በቀጥታ ቦርዱ ላይ በፍ/ቤት ክስ እንመሠርታለን ብለዋል፡፡“በዋናነነት በኢዜማ የተወሰዱ ጽ/ቤቶቻችን እንዲመለሱ፣ ማህተማችን እንዲመለስ የቦርዱ ውሣኔ ወሳኝ ነው ያሉት አቶ አዳነ ቦርዱ በተደጋጋሚ ኢዴፓ አልፈረሰም የሚል መግለጫ መስጠቱንና ካልፈረሰ ለባለቤቶቹ መመለስ እንደሚገባው አስረድተዋል፡፡ይህን አቤቱታቸውንም በተመሳሳይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በደብዳቤ ማቅረባቸውንም አቶ አዳነ ተናግረዋል፡፡
Via Addis Admas
@YeneTube @FikerAssefa
ኢዴፓን በሃይል ተነጥቀናል ያሉት እነ አቶ ልደቱ አያሌው ምርጫ ቦርድ በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ መፍትሔ እንዲሰጣቸው በመጠየቅ ምላሽ የማይሰጣቸው ከሆነ ምርጫ ቦርድን በህግ ለመጠየቅ መዘጋጀቸውን አስታውቀዋል፡፡ከአንድ ወር በፊት የብሔራዊ ም/ቤት ስብሰባ አድርገው አዳዲስ አመራሮች መርጠው ምርጫ ቦርድ የፓርቲውን ህልውና እንዲያረጋግጥላቸው ጠይቀው የነበረ መሆኑን ለአዲስ አድማስ ያስረዱት ፕሬዚዳንቱ አቶ አዳነ ታደሠ ቦርዱ ምንም አይነት ምላሽ ሊሰጣቸው እንዳልቻለ ተናግረዋል፡፡በተደጋጋሚ በደብዳቤ ለምናቀርበው ጥያቄም ቦርዱም ዝምታን መርጧል ብለዋል፡፡“አሁንም ኢዴፓ በሀገሪቱ ፖለቲካ ላይ ጉልህ ሚና እንዳይጫወት ስውር ደባ እየፈፀመበት ነው የሚሉት አቶ አዳነ በፓርቲው ጉዳይ ቦርዱ ለመወሰን ለምን እንደተቸገረ አልገባንም ብለዋል፡፡
ችግሩ የተፈጠረው እንዴት ነው? ችግሩ ያለው ማን ጋር ነው? የሚሉትን ለይቶ ለማወቅ ሲባል አምስቱም የምርጫ ቦርድ አባላት በጋራ እንዲያነጋግሯቸው ህዳር 17/2012 በደብዳቤ መጠየቁንም አቶ አዳነ አስረድተዋል፡፡አምስቱም የቦርዱ አባላት ባሉበት ነው በኢዴፓ ጉዳይ ከእንግዲህ መወያየት የምንፈልገው ያሉት አቶ አዳነ ለዚህ ጥያቄያችን ምላሽ የማይሰጠን ከሆነ በቀጥታ ቦርዱ ላይ በፍ/ቤት ክስ እንመሠርታለን ብለዋል፡፡“በዋናነነት በኢዜማ የተወሰዱ ጽ/ቤቶቻችን እንዲመለሱ፣ ማህተማችን እንዲመለስ የቦርዱ ውሣኔ ወሳኝ ነው ያሉት አቶ አዳነ ቦርዱ በተደጋጋሚ ኢዴፓ አልፈረሰም የሚል መግለጫ መስጠቱንና ካልፈረሰ ለባለቤቶቹ መመለስ እንደሚገባው አስረድተዋል፡፡ይህን አቤቱታቸውንም በተመሳሳይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በደብዳቤ ማቅረባቸውንም አቶ አዳነ ተናግረዋል፡፡
Via Addis Admas
@YeneTube @FikerAssefa
ብራዚል ተዋናይ ሌዎናርዶ ዲካፓሪዮ አማዞን ጫካ እንዲቃጠል አድርጓል ስትል ከሳለች!
የብራዚሉ ፕሬዝደንት ጃይር ቦልሶናሮ ተዋናይ ሌዎናርዶ ዲካፕሪዮ የአማዞን ጫካ እሣት እንዲለብስ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል ሲሉ ወቀሱ።ፕሬዝደንቱ ተዋናይ ይህንን ስለማድረጉ ምንም ዓይነት ማስረጃ ባይሰጡም አማዞን ጫካ ላይ የሚሠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ሲወቅሱ የመጀመሪያቸው አይደለም።ሰደድ እሣቱን ያስነሱት የገንዘብ ድጋፍ ማግኘት የፈለጉ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ናቸው ያለው የብራዚል መንግሥት የጠረጠራቸውን በርካታ ሰዎች አሥሯል።ለአማዞን ጫካ መልሶ መቋቋም 5 ሚሊዮን ዶላር ለመስጠት ቃል የገባው ሌዎናርዶ የፕሬዝደንቱን ወቀሳ አስተባብሏል።
አራት በጎ ፈቃደኛ የሰደድ እሣት ተከላካዮች በብራዚል መንግሥት መታሠራቸውን ተከትሎ በርካታ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የቦልሶናሮ መንግሥትን እየወረፉ ይገኛሉ።ኢ-መንግሥታዊ ድርጅቶች እና የመብት ተሟጋቾች የብራዚል መንግሥት ድርጊት ፖለቲካዊና ተፈጥሮ ላይ የሚሠሩ ድርጅቶችን ለመፈታተን ያሰበ ነው ሲሉ ቅሬታቸውን ያሰማሉ።ባለፈው ነሐሴ የሰደድ እሣት ሰለባ የሆነው የብራዚሉ አማዞን ጫካ ጉዳይ ብዙዎችን ያስጨነቀ ሆኗል።
ፕሬዝደንቱ ባለፈው አርብ በመኖሪያ ቤታቸው ሳሉ ነው ወቀሳቸውን የሰነዘሩት። «ሌዎናርዶ ዲካፕሪዮ የሚሉት ሰውዬ ጥሩ ይመስላል አይደል? ገንዘብ ሰጥቶ አማዞንን የሚያነድ።» «እነዚህ ኤንጂኦ ተብየዎች ምንድነው የሚሠሩት? ጫካውን ያቃጥላሉ ከዚያ ፎቶ ያነሳሉ፤ ቪድዮ ይቀርፃሉ። ዎርልድ ዋይልድላይፍ ፈንድ [WWF] ለምሳሌ ከዲካፕሪዮ ጋር ነው የሚሠራው፤ እሱም 500 ሸህ ዶላር እርዳታ አድርጓል።በተፈጥሮ ጥበቃ ለተሰማሩ ድርጅቶች ድጋፍ በማድረግ የሚታወቀው ዲካፕሪዮ፤ ምንም እንኳ አማዞን ጫካ ውስጥ የሚሠሩ ድርጅቶች እርዳታ ቢሹም እኔ እርዳታ አላደረግኩም ሲል ወቀሳውን አስተባብሏል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የብራዚሉ ፕሬዝደንት ጃይር ቦልሶናሮ ተዋናይ ሌዎናርዶ ዲካፕሪዮ የአማዞን ጫካ እሣት እንዲለብስ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል ሲሉ ወቀሱ።ፕሬዝደንቱ ተዋናይ ይህንን ስለማድረጉ ምንም ዓይነት ማስረጃ ባይሰጡም አማዞን ጫካ ላይ የሚሠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ሲወቅሱ የመጀመሪያቸው አይደለም።ሰደድ እሣቱን ያስነሱት የገንዘብ ድጋፍ ማግኘት የፈለጉ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ናቸው ያለው የብራዚል መንግሥት የጠረጠራቸውን በርካታ ሰዎች አሥሯል።ለአማዞን ጫካ መልሶ መቋቋም 5 ሚሊዮን ዶላር ለመስጠት ቃል የገባው ሌዎናርዶ የፕሬዝደንቱን ወቀሳ አስተባብሏል።
አራት በጎ ፈቃደኛ የሰደድ እሣት ተከላካዮች በብራዚል መንግሥት መታሠራቸውን ተከትሎ በርካታ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የቦልሶናሮ መንግሥትን እየወረፉ ይገኛሉ።ኢ-መንግሥታዊ ድርጅቶች እና የመብት ተሟጋቾች የብራዚል መንግሥት ድርጊት ፖለቲካዊና ተፈጥሮ ላይ የሚሠሩ ድርጅቶችን ለመፈታተን ያሰበ ነው ሲሉ ቅሬታቸውን ያሰማሉ።ባለፈው ነሐሴ የሰደድ እሣት ሰለባ የሆነው የብራዚሉ አማዞን ጫካ ጉዳይ ብዙዎችን ያስጨነቀ ሆኗል።
ፕሬዝደንቱ ባለፈው አርብ በመኖሪያ ቤታቸው ሳሉ ነው ወቀሳቸውን የሰነዘሩት። «ሌዎናርዶ ዲካፕሪዮ የሚሉት ሰውዬ ጥሩ ይመስላል አይደል? ገንዘብ ሰጥቶ አማዞንን የሚያነድ።» «እነዚህ ኤንጂኦ ተብየዎች ምንድነው የሚሠሩት? ጫካውን ያቃጥላሉ ከዚያ ፎቶ ያነሳሉ፤ ቪድዮ ይቀርፃሉ። ዎርልድ ዋይልድላይፍ ፈንድ [WWF] ለምሳሌ ከዲካፕሪዮ ጋር ነው የሚሠራው፤ እሱም 500 ሸህ ዶላር እርዳታ አድርጓል።በተፈጥሮ ጥበቃ ለተሰማሩ ድርጅቶች ድጋፍ በማድረግ የሚታወቀው ዲካፕሪዮ፤ ምንም እንኳ አማዞን ጫካ ውስጥ የሚሠሩ ድርጅቶች እርዳታ ቢሹም እኔ እርዳታ አላደረግኩም ሲል ወቀሳውን አስተባብሏል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል እንደ አዲስ የተጀመረው ድርድር ነገ ካይሮ ይካሄዳል።በድርድሩም የሶስቱ ሀገራት የውሃና መስኖ ልማት ሚንስትሮች እንደሚገኙ AAWSA የተባለው የግብፅ ሚዲያ ዘግቧል።ባለፈው ወር አሜሪካ ተገናኝተው ከመከሩ በኋላ በአራት ዙር ድርድር ለማድረግ መስማማታቸው ይታወሳል። የመጀመሪያው ዙር አዲስ አበባ የተካሄደ ሲሆን ይህ ሁለተኛው የድርድሩ አካል ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ከወላይታ የሀገር ሽማግሌዎች እና የዞኑ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር በጽ/ቤታቸው ውይይት አድርገዋል።ጠ/ሚው በማህበራዊ ሚድያ ገፃቸው ውይይቱ ፍሬያማ ነበር ሲሉ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ሃጌ ጌኢንጎብ ማሸነፋቸው ተሰማ!!
የናሚቢያው ፕሬዚዳንት ሃጌ ጌኢንጎብ ረቡዕ ዕለት በተካሄደው ምርጫ በማሸነፍ ለሁለተኛ ጊዜ መመረጣቸውን የሀገሪቱ የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ፕሬዚዳንቱ ምርጫውን ያሸነፉት 56.3 በመቶ ድምፅ በማግኘት ሲሆን የቅርብ ተፎካካሪያቸው ፓንዱሌኒ ኢቱላ 29.4 በመቶ ድምፅ ማግኘታቸው ተነግሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
የናሚቢያው ፕሬዚዳንት ሃጌ ጌኢንጎብ ረቡዕ ዕለት በተካሄደው ምርጫ በማሸነፍ ለሁለተኛ ጊዜ መመረጣቸውን የሀገሪቱ የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ፕሬዚዳንቱ ምርጫውን ያሸነፉት 56.3 በመቶ ድምፅ በማግኘት ሲሆን የቅርብ ተፎካካሪያቸው ፓንዱሌኒ ኢቱላ 29.4 በመቶ ድምፅ ማግኘታቸው ተነግሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢህአዴግ ውህደት የፊርማ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው!
በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢህአዴግ እና ኦዲፒ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የስምንቱ ፖርቲዎች ሊቀመናብርት ተገኝተዋል። ሚንስትሮችም በእንግድነት ታድመዋል።
Via:-EBC
@Yenetube @Fikerassefa
በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢህአዴግ እና ኦዲፒ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የስምንቱ ፖርቲዎች ሊቀመናብርት ተገኝተዋል። ሚንስትሮችም በእንግድነት ታድመዋል።
Via:-EBC
@Yenetube @Fikerassefa
😍ለጫማ አድናቂዎች😍
ለወንድም ለሴትም ሚሆኑ አዳዲስ ጫማዎችን እነሆ ብለናል::
💥ማስታወሻ:ተደራሽነታችን በአዲስ አበባ እንዲሁም ሁሉንም የክልል ከተምችን ያካትታል
🎯አድራሻ:-ገርጂ መብራት ሀይል ዊዝደም ህንፃ ፊት
ስልክ:-0900628132
0116296465
በቴሌግራም ለማግኘት ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉን👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
ለወንድም ለሴትም ሚሆኑ አዳዲስ ጫማዎችን እነሆ ብለናል::
💥ማስታወሻ:ተደራሽነታችን በአዲስ አበባ እንዲሁም ሁሉንም የክልል ከተምችን ያካትታል
🎯አድራሻ:-ገርጂ መብራት ሀይል ዊዝደም ህንፃ ፊት
ስልክ:-0900628132
0116296465
በቴሌግራም ለማግኘት ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉን👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
#አስደሳች ዜና ለሞባይል መለዋወጫ ሱቆች
በስክሪን ኘሮቴክተር መሰቃየት ቀረ
አንዴ ገዝተው እስከ ሁል ጊዜ ከጥሩ ትርፍ ጋር ለሁሉም አይነት ስልክ የሚያገለግል።
በ 12000 ብር ብቻ
አሁኑኑ በ 0911522626
0953120011
ይደውሉ። ወይም በ @natyendex መልእክት ያስቀምጡ።
For more @natcomputers
በስክሪን ኘሮቴክተር መሰቃየት ቀረ
አንዴ ገዝተው እስከ ሁል ጊዜ ከጥሩ ትርፍ ጋር ለሁሉም አይነት ስልክ የሚያገለግል።
በ 12000 ብር ብቻ
አሁኑኑ በ 0911522626
0953120011
ይደውሉ። ወይም በ @natyendex መልእክት ያስቀምጡ።
For more @natcomputers
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
የብልፅግና ፓርቲን የተቀላቀሉ ድርጅቶች የስምምነት የፊርማ ስነ-ስርዓት ተካሂዷል፡፡
በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢህአዴግ እና ኦዲፒ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የስምንቱ ፖርቲዎች ሊቀመናብርት ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ስነ-ስርዓቱ ላይ ባረጉት ንግግር ብልጽግና በእውነት እና በእውቀት ላይ ተመስርቶ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ያሻግራታል ብለዋል።
@Yenetube @FikerAssefa
በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢህአዴግ እና ኦዲፒ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የስምንቱ ፖርቲዎች ሊቀመናብርት ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ስነ-ስርዓቱ ላይ ባረጉት ንግግር ብልጽግና በእውነት እና በእውቀት ላይ ተመስርቶ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ያሻግራታል ብለዋል።
@Yenetube @FikerAssefa