ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ጥብቅ ማሳሰቢያ ❗️
ለሀዋሳ ዩንቨርስቲ መምህራንና ተማሪዎች በሙሉ
ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ከቀን 08/03/12 ጀምሮ ትምህርት እንደሌለ ምንጩ #ያልተረጋገጠ መልዕክት በመተላለፉ ምክንያት እንዳንድ ተማሪዎች #ግቢውን ለቀው እየወጡ መሆኑን ለመረዳት ችለናል።
ነገር ግን ከዩንቨርቲው ዕውቅና ውጪ ስለሆነ ሰላማዊ መማር ማስተማር ላይ የተፈጠረ ምንም ዓይነት ችግር ባለመኖሩ የተለመደወ መማር ማስተር ሂደት የሚቀጥል መሆኑን እየገለጵን። የፊታችን ረቡዕ እለት ብቻ ከኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በተላለፈው መልክት መሰረት ትምህርት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
#ሀዋሳ ዩንቨርስቲ
@Yenetube @Fikerassefa
ለሀዋሳ ዩንቨርስቲ መምህራንና ተማሪዎች በሙሉ
ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ከቀን 08/03/12 ጀምሮ ትምህርት እንደሌለ ምንጩ #ያልተረጋገጠ መልዕክት በመተላለፉ ምክንያት እንዳንድ ተማሪዎች #ግቢውን ለቀው እየወጡ መሆኑን ለመረዳት ችለናል።
ነገር ግን ከዩንቨርቲው ዕውቅና ውጪ ስለሆነ ሰላማዊ መማር ማስተማር ላይ የተፈጠረ ምንም ዓይነት ችግር ባለመኖሩ የተለመደወ መማር ማስተር ሂደት የሚቀጥል መሆኑን እየገለጵን። የፊታችን ረቡዕ እለት ብቻ ከኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በተላለፈው መልክት መሰረት ትምህርት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
#ሀዋሳ ዩንቨርስቲ
@Yenetube @Fikerassefa