#ቢሾፍቱ (ደብረዘይት) ደመራ አልተደመረም!!
በቢሾፍቱ (በደብረ ዘይት) ከተማ የተዘጋጀው ደመራ ሳይበራ ፕሮግራሙ ተዘግቷል። መንስዔውም የቅድስት ኪዳነምህረት ካህናት ወደ ዳመራው በተደመረበት አደባባይ ቤ/ክ የምትጠቀመውን ሰንደቅ አላማ ለምን ይዛችሁ መጣቹህ በማለት በተለያዩ አካላት #ከበሩ ሊመለሱ ችለዋል።
በዚህም ምክንያት ካህናቱ በሩ ላይ ብዙ ሰዓት ከቆሙ በዋላ ሊመለሱ ችለዋል። ይህንንም የሰሙ ወጣቱ አባቶች ሣይገኙ ደመራውን አናበራም በማለት ደመራውን ሣያበሩ በጸሎት ፕሮግራሙ ሊዘጋ ችሏል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ፌደራል ፓሊስ ከሀገሪቱ ባንዲራ ውጪ ይዞ መገኘት እንደማይቻል ትላንት ያስታወቀ ሲሆን ዛሬ መልሶ የቤተክርስቲያን የራሷን አርማ እና ሎጎ መጠቀም እንደምትችል ማስታወቁ ይታወሳል።
Via:- #Mike_YeneTube
@YeneTube @Fikerassefa
በቢሾፍቱ (በደብረ ዘይት) ከተማ የተዘጋጀው ደመራ ሳይበራ ፕሮግራሙ ተዘግቷል። መንስዔውም የቅድስት ኪዳነምህረት ካህናት ወደ ዳመራው በተደመረበት አደባባይ ቤ/ክ የምትጠቀመውን ሰንደቅ አላማ ለምን ይዛችሁ መጣቹህ በማለት በተለያዩ አካላት #ከበሩ ሊመለሱ ችለዋል።
በዚህም ምክንያት ካህናቱ በሩ ላይ ብዙ ሰዓት ከቆሙ በዋላ ሊመለሱ ችለዋል። ይህንንም የሰሙ ወጣቱ አባቶች ሣይገኙ ደመራውን አናበራም በማለት ደመራውን ሣያበሩ በጸሎት ፕሮግራሙ ሊዘጋ ችሏል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ፌደራል ፓሊስ ከሀገሪቱ ባንዲራ ውጪ ይዞ መገኘት እንደማይቻል ትላንት ያስታወቀ ሲሆን ዛሬ መልሶ የቤተክርስቲያን የራሷን አርማ እና ሎጎ መጠቀም እንደምትችል ማስታወቁ ይታወሳል።
Via:- #Mike_YeneTube
@YeneTube @Fikerassefa