YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
ባለፉት 15 ወራት የፖለቲካ እስረኛ የሆኑ #የትግራይ_ተወላጆችን ከእስር ለማስለቀቅ የተቋቋመው ዐለም ዐቀፍ ኮሚቴ የታሳሪዎቹ ጉዳይ በገለልተኛ አካል ይጣራ ሲል ጠይቋል፡፡ #በአዲስ_አበባ ብቻ 300 እስረኞች፤ በቤንሻንጉል ክልልም በሚስጢራዊ ማጎሪያ ቤቶች በርካታ ታሳሪዎች አሉ ማለቱንም አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል፡፡ በሕገ ወጥ መንገድ የታሰሩና ለፍርድ የቀረቡ የብሄሩ ተወላጆች ሁሉ ባስቸኳይ ይለቀቁ፤ ለጥፋቱም ተጠያቂ አካል ይኑር ሲል አሳስቧል፡፡

Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa