ባለፉት 15 ወራት የፖለቲካ እስረኛ የሆኑ #የትግራይ_ተወላጆችን ከእስር ለማስለቀቅ የተቋቋመው ዐለም ዐቀፍ ኮሚቴ የታሳሪዎቹ ጉዳይ በገለልተኛ አካል ይጣራ ሲል ጠይቋል፡፡ #በአዲስ_አበባ ብቻ 300 እስረኞች፤ በቤንሻንጉል ክልልም በሚስጢራዊ ማጎሪያ ቤቶች በርካታ ታሳሪዎች አሉ ማለቱንም አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል፡፡ በሕገ ወጥ መንገድ የታሰሩና ለፍርድ የቀረቡ የብሄሩ ተወላጆች ሁሉ ባስቸኳይ ይለቀቁ፤ ለጥፋቱም ተጠያቂ አካል ይኑር ሲል አሳስቧል፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa