በኦሮምያ ክልል #ከአምስት_ሺ_በላይ_የፓለቲከኛ እስረኛ እንዳለ እንዲሁም በአማራ ክልል #ከሶስት መቶ ያልበለጠ መሆኑን ጅዋር መሀመድ ተናግሯል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በባሌ እና በወለጋ ከፍተኛ ድርቅ እንዳለ ጅዋር የተናገረ ሲሆን #ተረኛ የሚባል ነገር እንደ ሌለ ተናግሯላል ዛሬ በLTV ከቤቴልሄም ጋር ባደረገው ቆይታ።
@YeneTube @FikerAssefa
ይህ በእንዲህ እንዳለ በባሌ እና በወለጋ ከፍተኛ ድርቅ እንዳለ ጅዋር የተናገረ ሲሆን #ተረኛ የሚባል ነገር እንደ ሌለ ተናግሯላል ዛሬ በLTV ከቤቴልሄም ጋር ባደረገው ቆይታ።
@YeneTube @FikerAssefa