⬆️⬆️በቦሌና በቂርቆስ ክ/ከተማ የምትኖሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከዚህ በላይ በተጠቀሱት ቦታዎች በመገኘት አረንጓዴ አሻራቹን አሳርፉ ተብላቿል፡፡
#አረንጓዴአሻራ
#ሰኞማለዳ12ሰዓትእንገናኝ!
@YeneTube @FikerAssefa
#አረንጓዴአሻራ
#ሰኞማለዳ12ሰዓትእንገናኝ!
@YeneTube @FikerAssefa
⬆️⬆️በአቃቂ ቃሊቲና በልደታ ክ/ከተማ የምትኖሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከዚህ በላይ በተጠቀሱት ቦታዎች በመገኘት አረንጓዴ አሻራቹን አሳርፉ ተብላቿል፡፡
#አረንጓዴአሻራ
#ሰኞማለዳ12ሰዓትእንገናኝ!
@YeneTube @FikerAssefa
#አረንጓዴአሻራ
#ሰኞማለዳ12ሰዓትእንገናኝ!
@YeneTube @FikerAssefa
#አረንጓዴአሻራ
#አዲስ_አበባ
የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል፡፡
ኢ/ር ታከለ ኡማ በሆላንድ ፓርክ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ችግኝ ተክለዋል፡፡
-የከንቲባው ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
#አዲስ_አበባ
የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል፡፡
ኢ/ር ታከለ ኡማ በሆላንድ ፓርክ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ችግኝ ተክለዋል፡፡
-የከንቲባው ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
#አረንጓዴአሻራ
በሰሜን ጎንደር ዞን በ39 የተከላ ጣቢያዎች በችግኝ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ነዋሪዎችና የተለያዩ ድርጅቶች ችግኞችን እየተከሉ ነው፡፡ የሰሜን ጎንደር ዞን የሥራ ኃላፊዎች፣ የደባርቅ ወረዳ አስተዳደር ሠራተኞች፣ የመከላከያ ኮንስትራክሽን፣ አኬር እና የቻይና የመንገድ ሥራ ተቋራጭ ድርጅቶች በደባርቅ ወረዳ ጎሚያ ቀበሌ ተገኝተው ችግኝ እየተከሉ ነው፡፡የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ተወካዮችም በችግኝ ተከላ ሥራው እየተሳተፉ ይኛሉ። በዞን ደረጃ እስካሁን ከ40 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የዞኑ ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው አዳነ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በሰሜን ጎንደር ዞን በ39 የተከላ ጣቢያዎች በችግኝ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ነዋሪዎችና የተለያዩ ድርጅቶች ችግኞችን እየተከሉ ነው፡፡ የሰሜን ጎንደር ዞን የሥራ ኃላፊዎች፣ የደባርቅ ወረዳ አስተዳደር ሠራተኞች፣ የመከላከያ ኮንስትራክሽን፣ አኬር እና የቻይና የመንገድ ሥራ ተቋራጭ ድርጅቶች በደባርቅ ወረዳ ጎሚያ ቀበሌ ተገኝተው ችግኝ እየተከሉ ነው፡፡የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ተወካዮችም በችግኝ ተከላ ሥራው እየተሳተፉ ይኛሉ። በዞን ደረጃ እስካሁን ከ40 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የዞኑ ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው አዳነ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
#አረንጓዴአሻራ
ኢ/ር ታከለ ኡማ በአቡነ ጴጥሮስ የ83ኛ ዓመት የሰማዕትነት የመታሰቢያ ስነ-ስርዓት ላይ ተገኝተው ችግኝ ተክለዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ኢ/ር ታከለ ኡማ በአቡነ ጴጥሮስ የ83ኛ ዓመት የሰማዕትነት የመታሰቢያ ስነ-ስርዓት ላይ ተገኝተው ችግኝ ተክለዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
#አረንጓዴአሻራ
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን የሚካሔደውን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አጠናቆ ወደ ሰበታ አቅንቷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን የሚካሔደውን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አጠናቆ ወደ ሰበታ አቅንቷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa