YeneTube
119K subscribers
31.4K photos
484 videos
79 files
3.86K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
#​የአዲስ አበባ ገቢዎች ባለስልጣን ከአገልግሎት አሰጣጥና ህግና ደንብ ጥሰት ጋር በተያያዘ 18 ሰራተኞችን ከስራ #ማሰናበቱን ገለጸ።

የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ #ሺሰማ ገብረስላሴ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፥ ደንበኞችን የማያከብሩ፣ መድሎ የሚፈጽሙና የስነ ምግባር ችግር የታየባቸው 18 ሰራተኞች ከስራ ተሰናብተዋል፣ 102 ያህሉ ማስጠንቀቂያ ደርሷቸዋል፣ 15 ያህሉ ከደረጃና ደሞዝ ዝቅ እንዲሉ #ውሳኔ ተላልፎባቸዋል።
©ኤፍ.ቢ.ሲ
@yenetube @mycase27