Forwarded from YeneTube
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
❤4
Forwarded from YeneTube
በ 25% ዲስካውንት ለገበያ አቅርበናል!
📌 ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
✅ መገልገያዎች
👉 ሦስት ሊፍት
👉 ባለ 3 ፎቅ የመኪና ማቆሚያ ቦታ
👉 ቴራስ
👉 ያልተገደበ የውሃ አቅርቦት
👉 የመጠባበቂያ ጀነሬተር
📌 የካሬ አማራጮች
👉ባለ 1መኝታ - 63 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 86 እስከ 103 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 132 እስከ 146 ካሬ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
ለበለጠ መረጃ
☎️ +251976195835
Telegram username
@Ruthtemersales
What's app
https://wa.me/251976195835
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
📌 ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
✅ መገልገያዎች
👉 ሦስት ሊፍት
👉 ባለ 3 ፎቅ የመኪና ማቆሚያ ቦታ
👉 ቴራስ
👉 ያልተገደበ የውሃ አቅርቦት
👉 የመጠባበቂያ ጀነሬተር
📌 የካሬ አማራጮች
👉ባለ 1መኝታ - 63 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 86 እስከ 103 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 132 እስከ 146 ካሬ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
ለበለጠ መረጃ
☎️ +251976195835
Telegram username
@Ruthtemersales
What's app
https://wa.me/251976195835
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
❤4😭1
Forwarded from ALX Ethiopia
🚀 Want to become a Virtual Assistant? Join our live Telegram session to learn about the programme, how to apply, and get your questions answered!
Don’t miss it - happening this Saturday, 3 ነሐሴ 2017 (August 9, 2025) starting at 11፡00 (5:00 PM) in our Telegram group
👉🏾 t.me/virtualassistantapplicationguide
#ALXEthiopia #ALXAfrica #ALXTribe #AIwithALX #VirtualAssistant
Don’t miss it - happening this Saturday, 3 ነሐሴ 2017 (August 9, 2025) starting at 11፡00 (5:00 PM) in our Telegram group
👉🏾 t.me/virtualassistantapplicationguide
#ALXEthiopia #ALXAfrica #ALXTribe #AIwithALX #VirtualAssistant
❤1
"በሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀል" ተግባር የተሰማሩ 138 ተጠሪጣሪዎች ባንክ ሒሳብ ታገደ!
"ሕጋዊና መደበኛ የባንክ ሥርዓትን ወደ ጎን በመተው በሕገ ወጥ እና ትይዩ ገበያ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ 138 ተጠርጣሪዎች" የባንክ ሒሳብ መታገዱን የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ገለፀ፡፡
የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት በሕጋዊና መደበኛ የባንክ ሥርዓት በኩል እንዲከናወን በግልጽ የተቀመጠ መሆኑ በህገ ወጥ መጠቀም የንብረት መወረስን ጨምሮ በከፍተኛ ጽኑ እስራት እንደሚያሰቀጣ አሳስቧል፡፡
ይሁን እንጂ አንዳንድ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀልን እንደ መደበኛ የንግድ ስራ በመያዝ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በመሆናቸው ክትትል ሲደረግባቸው መቆየቱን አገልግሎቱ ለኢዜአ ገልጿል፡፡
በዚህ መሠረትም ክትትል ተደርጎ የተደረሰባቸው እና በሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ላይ የተሰማሩ 138 ዋነኛ ተጠርጣሪዎች የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዲታገድ ተደርጓል ነው ያለው፡፡
ይህ የተገለፀው የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ኢመደበኛ የውጭ ምንዛሪ ገበያን የሚጠቀሙ የንግዱ ማህበረሰብ ገንዘባቸውን እስከ መውረስ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ መግለፃቸውን ተከትሎ ነው።
አቶ ማሞ ብሔራዊ ባንክ ምርመራ እያከናወነ መሆኑን ገልጸው “የኢትዮጵያ የፋይናንስ ስርዓት ተማኝነትን ሆነ ብሎ ለመሸርሸር እና የገበያ ዋጋን ለማዛባት በማለም መቀመጫቸውን በውጭ ሀገር ያደረጉ ህገ ወጥ የገንዝብ ዝውውር አስተላላፊዎች ላይ የሚወስደውን ተጨማሪ እርምጃዎች እንደሚቀጥል” ገልጸዋል።
በተለይ በቅርብ ቀናት በዱባይ ከገበያ ሁኔታ ያፈነገጠ የትይዩ ገበያውን የሚያስፋፉ ህገወጥ ድርጊቶች እንዳሉ መረዳቱን ገልጾ የገለጸው ባንኩ፤ ጠንካራ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
"ሕጋዊና መደበኛ የባንክ ሥርዓትን ወደ ጎን በመተው በሕገ ወጥ እና ትይዩ ገበያ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ 138 ተጠርጣሪዎች" የባንክ ሒሳብ መታገዱን የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ገለፀ፡፡
የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት በሕጋዊና መደበኛ የባንክ ሥርዓት በኩል እንዲከናወን በግልጽ የተቀመጠ መሆኑ በህገ ወጥ መጠቀም የንብረት መወረስን ጨምሮ በከፍተኛ ጽኑ እስራት እንደሚያሰቀጣ አሳስቧል፡፡
ይሁን እንጂ አንዳንድ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ወንጀልን እንደ መደበኛ የንግድ ስራ በመያዝ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በመሆናቸው ክትትል ሲደረግባቸው መቆየቱን አገልግሎቱ ለኢዜአ ገልጿል፡፡
በዚህ መሠረትም ክትትል ተደርጎ የተደረሰባቸው እና በሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ላይ የተሰማሩ 138 ዋነኛ ተጠርጣሪዎች የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዲታገድ ተደርጓል ነው ያለው፡፡
ይህ የተገለፀው የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ኢመደበኛ የውጭ ምንዛሪ ገበያን የሚጠቀሙ የንግዱ ማህበረሰብ ገንዘባቸውን እስከ መውረስ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ መግለፃቸውን ተከትሎ ነው።
አቶ ማሞ ብሔራዊ ባንክ ምርመራ እያከናወነ መሆኑን ገልጸው “የኢትዮጵያ የፋይናንስ ስርዓት ተማኝነትን ሆነ ብሎ ለመሸርሸር እና የገበያ ዋጋን ለማዛባት በማለም መቀመጫቸውን በውጭ ሀገር ያደረጉ ህገ ወጥ የገንዝብ ዝውውር አስተላላፊዎች ላይ የሚወስደውን ተጨማሪ እርምጃዎች እንደሚቀጥል” ገልጸዋል።
በተለይ በቅርብ ቀናት በዱባይ ከገበያ ሁኔታ ያፈነገጠ የትይዩ ገበያውን የሚያስፋፉ ህገወጥ ድርጊቶች እንዳሉ መረዳቱን ገልጾ የገለጸው ባንኩ፤ ጠንካራ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
❤32😁7😭3
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የሶማሊላንድን የእውቅና ጥያቄ እንደሚያውቁና ውይይት መኖሩንም ገለጹ!
ከአዘርባጃን እና ከአርሜኒያ መሪዎች ጋር ትላንት ምሽት በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሶማሊላንድን ዓለም አቀፍ ዕውቅና የማግኘት የረጅም ጊዜ ጥያቄን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።
ስለ ሶማሊላንድ ጥያቄ ተጠይቀው ሲመልሱ፣ ትራምፕ "ጥሩ ጥያቄ ነው፣ አሁን እየተመለከትነው ነው" ብለዋል፣ ይህም ዩናይትድ ስቴትስ ጉዳዩን በንቃት እያጤነችው መሆኑን ያመለክታል ሲል ሆርን ትሪቢውን ዘግቧል።
ሶማሊላንድ እ.አ.አ ከ1991 ጀምሮ ከሶማሊያ ነፃነቷን መልሳ ካወጀችበት ጊዜ አንስቶ፣ ከሶማሊያ ጋር ሲነፃፀር በተሻለ መረጋጋት እና ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ቢኖራትም፣ ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ መደበኛ ዕውቅና ለማግኘት ጥረት እያደረገች ነው።
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን መሐመድ አብዱላሂ እ.አ.አ በ2025 የዓለም መንግስታት ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት፣ እውቅና ማግኘታቸው "ቅርብ ነው" ብለው ተስፋቸውን የገለጹ ሲሆን፣ ዩናይትድ ስቴትስም ቀዳሚ ልትሆን እንደምትችል ገልጸው ነበር።
እ.አ.አ በ2025 ይደረጋል ተብሎ በሚጠበቀው የአሜሪካ ጉብኝታቸው ከዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ባለስልጣናት እና የከፍተኛ የአፍሪካ ቀንድ ወታደራዊ መኮንንኖች ጋር ውይይቶች እንደሚያደጉ ይጠበቃል።
የሶማሊላንድ ስትራቴጂካዊ የቀይ ባህር አቅራቢያ የሚገኝ ቦታዋ፣ ወታደራዊ ትብብር ለማድረግ ያቀረበችው ጥያቄ እና ለአስፈላጊ ማዕድናት የሚሰጠው የፍቃድ እድል፣ በተለይም በትራምፕ አስተዳደር ላይ የሚያደርጉትን የሎቢ ጥረቶች አጠናክሮታል ተብሎ ይገመታል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ከአዘርባጃን እና ከአርሜኒያ መሪዎች ጋር ትላንት ምሽት በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሶማሊላንድን ዓለም አቀፍ ዕውቅና የማግኘት የረጅም ጊዜ ጥያቄን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።
ስለ ሶማሊላንድ ጥያቄ ተጠይቀው ሲመልሱ፣ ትራምፕ "ጥሩ ጥያቄ ነው፣ አሁን እየተመለከትነው ነው" ብለዋል፣ ይህም ዩናይትድ ስቴትስ ጉዳዩን በንቃት እያጤነችው መሆኑን ያመለክታል ሲል ሆርን ትሪቢውን ዘግቧል።
ሶማሊላንድ እ.አ.አ ከ1991 ጀምሮ ከሶማሊያ ነፃነቷን መልሳ ካወጀችበት ጊዜ አንስቶ፣ ከሶማሊያ ጋር ሲነፃፀር በተሻለ መረጋጋት እና ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ቢኖራትም፣ ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ መደበኛ ዕውቅና ለማግኘት ጥረት እያደረገች ነው።
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን መሐመድ አብዱላሂ እ.አ.አ በ2025 የዓለም መንግስታት ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት፣ እውቅና ማግኘታቸው "ቅርብ ነው" ብለው ተስፋቸውን የገለጹ ሲሆን፣ ዩናይትድ ስቴትስም ቀዳሚ ልትሆን እንደምትችል ገልጸው ነበር።
እ.አ.አ በ2025 ይደረጋል ተብሎ በሚጠበቀው የአሜሪካ ጉብኝታቸው ከዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ባለስልጣናት እና የከፍተኛ የአፍሪካ ቀንድ ወታደራዊ መኮንንኖች ጋር ውይይቶች እንደሚያደጉ ይጠበቃል።
የሶማሊላንድ ስትራቴጂካዊ የቀይ ባህር አቅራቢያ የሚገኝ ቦታዋ፣ ወታደራዊ ትብብር ለማድረግ ያቀረበችው ጥያቄ እና ለአስፈላጊ ማዕድናት የሚሰጠው የፍቃድ እድል፣ በተለይም በትራምፕ አስተዳደር ላይ የሚያደርጉትን የሎቢ ጥረቶች አጠናክሮታል ተብሎ ይገመታል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤25🔥4👍3
የዩክሬይን ፕረዚደንት ቮሎደሚር ዘለንስኪ ፕረዚደንት ትራምፕ በመጨው አርብ ከሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን ሊያካሄዱት ያቀዱት ንግግር «የዩክሬንን ሉአላዊ ግዛት የሚቆርስ ነው» ሲሉ ተቃዎሞአቸውን አሰሙ።
ሁለቱም ፕረዚደንቶች የዩክሬይንን ግዛት በሩስያ ሥር እንዲቆይ የሚል ስምምነት ካደረጉ «ተግባራዊ ሊሆን የማይችል ነውም ብለዋል።
ፕረዚደንቱ በተንቀሳቃሽ ምስል ተቀርጾ ባሰራጩት መልዕክታቸው «ዩክሬይን መሬቷን ለወራሪዎች አሳልፋ አትሰጥም» ሲሉ ተደምጠዋል። «ለግዛታዊ አንድነታችን የሚሆን ምላሽ በሕገ-መንግስታችን አለ» ያሉት ዘለንስኪ ከዚህ የሚያፈነግጥ የለም ሲሉ አክለዋል። በዩክሬይን ሰላምን ለማምጣት በሚደረጉ ውይይቶች ለመካፈል ዝግጁ ነን ያሉት ፕረዚደንት ዘለንስኪ ዩክሬይን ያገለለ ንግግር «ጸረ ሰላም ነው» ሲሉ ተቃውመዋል።
የፑቲንና የትራምፕ ንግግር በሩስያ የተያዙ የዩክሬይን ግዛቶችን በሩስያ ሥር እንዲቆዩ የሚያደርግ መሆኑን የገለጹት ዘለንስኪ ይህ ደግሞ «ተግባራዊ ሊሆን የማችል » ብለውታል።
የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲንና የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የፊታችን አርብ በአላስካ ለመገናኘት ቀጠሮ መያዛቸውን የጀርመን ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ሁለቱም ፕረዚደንቶች የዩክሬይንን ግዛት በሩስያ ሥር እንዲቆይ የሚል ስምምነት ካደረጉ «ተግባራዊ ሊሆን የማይችል ነውም ብለዋል።
ፕረዚደንቱ በተንቀሳቃሽ ምስል ተቀርጾ ባሰራጩት መልዕክታቸው «ዩክሬይን መሬቷን ለወራሪዎች አሳልፋ አትሰጥም» ሲሉ ተደምጠዋል። «ለግዛታዊ አንድነታችን የሚሆን ምላሽ በሕገ-መንግስታችን አለ» ያሉት ዘለንስኪ ከዚህ የሚያፈነግጥ የለም ሲሉ አክለዋል። በዩክሬይን ሰላምን ለማምጣት በሚደረጉ ውይይቶች ለመካፈል ዝግጁ ነን ያሉት ፕረዚደንት ዘለንስኪ ዩክሬይን ያገለለ ንግግር «ጸረ ሰላም ነው» ሲሉ ተቃውመዋል።
የፑቲንና የትራምፕ ንግግር በሩስያ የተያዙ የዩክሬይን ግዛቶችን በሩስያ ሥር እንዲቆዩ የሚያደርግ መሆኑን የገለጹት ዘለንስኪ ይህ ደግሞ «ተግባራዊ ሊሆን የማችል » ብለውታል።
የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲንና የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የፊታችን አርብ በአላስካ ለመገናኘት ቀጠሮ መያዛቸውን የጀርመን ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
❤21😁3
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የንግድ ባንክን አዲስ ሎጎ አገዱ!
የንግድ ምልክቱን ለመቀየር 600 ሚሊየን ብር መድቦ ሲሰራ የነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመጨረሻው ሰአት አዲሱን ሎጎ ይፋ የማድረግ እቅዱን ሰርዟል።በምክንያት የተጠቀሰው ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ ስለ አዲሱ ሎጎ መተዋወቅ መረጃውን ከቀናት በፊት ከሰሙ በሀኋላ በሰጡት ትእዛዝ ነው።
አዲሱ ሎጎ ፈጠራ የጎደለው ነው የሚሉት ተቺዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩም ላሳለፉት ውሰኔ ይሄንኑ በምክንያት ጠቅሰው፤ ምልክቱ የኢትዮጵያን ፊደል አለማካተቱ በተጨማሪ ምክንያት ጠቅሰዋል ሲል ሪፖርተር ነው የዘገበው።
ከቅረብ ጊዜ ወዲህ ከፍተኛ ሃብት እየመደቡ የፋይናንስ ተቋማት የንግድ ምልክቶቻቸውን እየቀየሩ እና እያሻሻሉ ተስተውለዋል።ሆኖም የሚያስተዋውቋቸው ምልክቶች ከፍተኛ ትችትን ከማስተናገድ አልዘለሉም።
ግዙፍ መንግስታዊ የፋይናንስ ተቋም የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ስር ነቀል ለውጥ እያደረገ መሆኑ ይታወሳል።አሁን ያለው የንግድ ምልክቱ ለበርካታ አስርት አመታት ሲጠቀምበት የኖረ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
የንግድ ምልክቱን ለመቀየር 600 ሚሊየን ብር መድቦ ሲሰራ የነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመጨረሻው ሰአት አዲሱን ሎጎ ይፋ የማድረግ እቅዱን ሰርዟል።በምክንያት የተጠቀሰው ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ ስለ አዲሱ ሎጎ መተዋወቅ መረጃውን ከቀናት በፊት ከሰሙ በሀኋላ በሰጡት ትእዛዝ ነው።
አዲሱ ሎጎ ፈጠራ የጎደለው ነው የሚሉት ተቺዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩም ላሳለፉት ውሰኔ ይሄንኑ በምክንያት ጠቅሰው፤ ምልክቱ የኢትዮጵያን ፊደል አለማካተቱ በተጨማሪ ምክንያት ጠቅሰዋል ሲል ሪፖርተር ነው የዘገበው።
ከቅረብ ጊዜ ወዲህ ከፍተኛ ሃብት እየመደቡ የፋይናንስ ተቋማት የንግድ ምልክቶቻቸውን እየቀየሩ እና እያሻሻሉ ተስተውለዋል።ሆኖም የሚያስተዋውቋቸው ምልክቶች ከፍተኛ ትችትን ከማስተናገድ አልዘለሉም።
ግዙፍ መንግስታዊ የፋይናንስ ተቋም የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ስር ነቀል ለውጥ እያደረገ መሆኑ ይታወሳል።አሁን ያለው የንግድ ምልክቱ ለበርካታ አስርት አመታት ሲጠቀምበት የኖረ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
❤87😁32👍11👎5🔥2
የትግራይ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፣ በትግራይና አፋር ክልሎች አዋሳኝ የሚንቀሳቀሰው የትግራይ አፈንጋጭ ታጣቂ ቡድን ዛሬ በክልሉ ጸጥታ ኃይሎች ላይ ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት አድርሷል በማለት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ከሷል።
ቢሮው፣ ታጣቂ ቡድኑ "ጠብጣብ" በተባለ ቦታ ላይ አደረሰው ባለው ጥቃት የአንድ የክልሉ ጸጥታ ኃይል አባል ሕይወት መጥፋቱን ገልጧል። ይህ አጥፊ ተግባር ከቀጠለ ቡድኑን በሚመሩና በሚያስተባብሩ አካላት ላይ ርምጃ እወስዳለሁ በማለት ያስጠነቀቀው ቢሮው፣ ደም መፋሰሱ ባስቸኳይ ይቁም በማለት ጥሪ አድርጓል።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
ቢሮው፣ ታጣቂ ቡድኑ "ጠብጣብ" በተባለ ቦታ ላይ አደረሰው ባለው ጥቃት የአንድ የክልሉ ጸጥታ ኃይል አባል ሕይወት መጥፋቱን ገልጧል። ይህ አጥፊ ተግባር ከቀጠለ ቡድኑን በሚመሩና በሚያስተባብሩ አካላት ላይ ርምጃ እወስዳለሁ በማለት ያስጠነቀቀው ቢሮው፣ ደም መፋሰሱ ባስቸኳይ ይቁም በማለት ጥሪ አድርጓል።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
❤29😁9
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አፈጻጸም ከ71 በመቶ በላይ ደረሰ!
የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግንባታ አፈጻጸም 71 ነጥብ 47 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ።የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር አሸብር ባልቻ እንደገለጹት፤ ኮይሻ ከዓባይ ግድብ በመቀጠል በኢትዮጵያ ሁለተኛው ግዙፍ የውኃ ኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ነው።
የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ 1 ሺህ 800 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው ሲሆን፤ የግንባታው አፈጻጸም 71 ነጥብ 47 በመቶ ደርሷል ብለዋል።ግንባታው በ2021 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አመላክተው፤ ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ በዓመት 6 ሺህ 460 ጊጋ ዋት ስዓት ኃይል ያማመንጨት አቅም እንደሚኖረው አስታውቀዋል።የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ 201 ሜትር ቁመትና 1 ሺህ 12 ሜትር ርዝመት እንደሚኖረው መገለጹ የሚታወስ ነው።
Via Gazette Plus
@YeneTube @FikerAssefa
የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግንባታ አፈጻጸም 71 ነጥብ 47 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ።የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር አሸብር ባልቻ እንደገለጹት፤ ኮይሻ ከዓባይ ግድብ በመቀጠል በኢትዮጵያ ሁለተኛው ግዙፍ የውኃ ኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ነው።
የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ 1 ሺህ 800 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው ሲሆን፤ የግንባታው አፈጻጸም 71 ነጥብ 47 በመቶ ደርሷል ብለዋል።ግንባታው በ2021 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አመላክተው፤ ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ በዓመት 6 ሺህ 460 ጊጋ ዋት ስዓት ኃይል ያማመንጨት አቅም እንደሚኖረው አስታውቀዋል።የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ 201 ሜትር ቁመትና 1 ሺህ 12 ሜትር ርዝመት እንደሚኖረው መገለጹ የሚታወስ ነው።
Via Gazette Plus
@YeneTube @FikerAssefa
❤30👍8🔥7👎1
የሀበሻ ቢራ ዋና ባለድርሻ ከአገር ውስጥ ባለአክሲዮኖች ድርሻቸውን በ5,900 ብር ለመግዛት ጥያቄ አቀረበ!
የሀበሻ ቢራ ዋና ባለድርሻ የሆነው ባቫሪያ ኦቨርሲዝ ቢሩስ ቢ.ቪ. (BOB) የተባለ የውጭ ኩባንያ፣ ከአገር ውስጥ ባለአክሲዮኖች አክሲዮኖችን በአንድ (1 ሺህ ብር) አክሲዮን 5,900 ብር ለመግዛት ጥያቄ አቀረበ።ይህ ጥያቄ በኩባንያው የኢትዮጵያ ሰነድ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ (ESX) ምዝገባ ዙሪያ ውዝግብ በነበረበት ወቅት ይፋ መሆኑን ካፒታል ለመረዳት ችሏል።
አብዛኛውን ድርሻ የያዘው ባቫሪያ ኦቨርሲስ ቢራ ፋብሪካ (BOB) ከአገር ውስጥ ባለአክሲዮኖች ለመግዛት ያቀረበው ይህ ዋጋ፣ ቀደም ሲል በዴሎይት ከተገመተው ዋጋ በ 34% ብልጫ አለው። የኩባንያው መረጃ እንደሚያሳየው፣ የሽያጩ ጊዜ እስከ ነሐሴ 31 ቀን 2025 ድረስ የተራዘመ ነው።
የኢትዮጵያውያን ባለአክሲዮኖች ግን ቅሬታቸውን በማንሳት፣ አነስተኛ ድርሻ ያላቸው ባለሀብቶች ትርፋቸውን ወደ ካፒታል እንዳይቀይሩ ወይም አክሲዮናቸውን በገበያ ላይ እንዳይሸጡ ሲከለከሉ፣ አብዛኛውን ድርሻ የያዘው ባቫሪያ ግን ድርሻውን እንዲያሳድግ ልዩ ዕድል ተሰጥቶታል የሚል ክስ አቅርበዋል።
ባለአክሲዮኖች ይህ እርምጃ ሕጋዊ መሠረት የለውም እና የአገር ውስጥ ባለሀብቶችን ይጎዳል በማለት እየተከራከሩ ነው።የሀበሻ ቢራ የቦርድ ሰብሳቢ ኢንጂነር መስፍን አቢ ቀደም ሲል በሰጡት ምላሽ፣ ባለአክሲዮኖች የ ESX ምዝገባ እስከሚጠናቀቅበት ህዳር 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲጠብቁ ወይም በጠቅላላ ጉባዔ የጸደቀውን የገንዘብ ትርፍ እንዲቀበሉ ሁለት አማራጮች እንደተሰጣቸው ገልፀዋል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
የሀበሻ ቢራ ዋና ባለድርሻ የሆነው ባቫሪያ ኦቨርሲዝ ቢሩስ ቢ.ቪ. (BOB) የተባለ የውጭ ኩባንያ፣ ከአገር ውስጥ ባለአክሲዮኖች አክሲዮኖችን በአንድ (1 ሺህ ብር) አክሲዮን 5,900 ብር ለመግዛት ጥያቄ አቀረበ።ይህ ጥያቄ በኩባንያው የኢትዮጵያ ሰነድ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ (ESX) ምዝገባ ዙሪያ ውዝግብ በነበረበት ወቅት ይፋ መሆኑን ካፒታል ለመረዳት ችሏል።
አብዛኛውን ድርሻ የያዘው ባቫሪያ ኦቨርሲስ ቢራ ፋብሪካ (BOB) ከአገር ውስጥ ባለአክሲዮኖች ለመግዛት ያቀረበው ይህ ዋጋ፣ ቀደም ሲል በዴሎይት ከተገመተው ዋጋ በ 34% ብልጫ አለው። የኩባንያው መረጃ እንደሚያሳየው፣ የሽያጩ ጊዜ እስከ ነሐሴ 31 ቀን 2025 ድረስ የተራዘመ ነው።
የኢትዮጵያውያን ባለአክሲዮኖች ግን ቅሬታቸውን በማንሳት፣ አነስተኛ ድርሻ ያላቸው ባለሀብቶች ትርፋቸውን ወደ ካፒታል እንዳይቀይሩ ወይም አክሲዮናቸውን በገበያ ላይ እንዳይሸጡ ሲከለከሉ፣ አብዛኛውን ድርሻ የያዘው ባቫሪያ ግን ድርሻውን እንዲያሳድግ ልዩ ዕድል ተሰጥቶታል የሚል ክስ አቅርበዋል።
ባለአክሲዮኖች ይህ እርምጃ ሕጋዊ መሠረት የለውም እና የአገር ውስጥ ባለሀብቶችን ይጎዳል በማለት እየተከራከሩ ነው።የሀበሻ ቢራ የቦርድ ሰብሳቢ ኢንጂነር መስፍን አቢ ቀደም ሲል በሰጡት ምላሽ፣ ባለአክሲዮኖች የ ESX ምዝገባ እስከሚጠናቀቅበት ህዳር 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲጠብቁ ወይም በጠቅላላ ጉባዔ የጸደቀውን የገንዘብ ትርፍ እንዲቀበሉ ሁለት አማራጮች እንደተሰጣቸው ገልፀዋል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤35👀1
Forwarded from YeneTube
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
😁1
Forwarded from YeneTube
በ 25% ዲስካውንት ለገበያ አቅርበናል!
📌 ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
✅ መገልገያዎች
👉 ሦስት ሊፍት
👉 ባለ 3 ፎቅ የመኪና ማቆሚያ ቦታ
👉 ቴራስ
👉 ያልተገደበ የውሃ አቅርቦት
👉 የመጠባበቂያ ጀነሬተር
📌 የካሬ አማራጮች
👉ባለ 1መኝታ - 63 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 86 እስከ 103 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 132 እስከ 146 ካሬ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
ለበለጠ መረጃ
☎️ +251976195835
Telegram username
@Ruthtemersales
What's app
https://wa.me/251976195835
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
📌 ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
✅ መገልገያዎች
👉 ሦስት ሊፍት
👉 ባለ 3 ፎቅ የመኪና ማቆሚያ ቦታ
👉 ቴራስ
👉 ያልተገደበ የውሃ አቅርቦት
👉 የመጠባበቂያ ጀነሬተር
📌 የካሬ አማራጮች
👉ባለ 1መኝታ - 63 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 86 እስከ 103 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 132 እስከ 146 ካሬ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
ለበለጠ መረጃ
☎️ +251976195835
Telegram username
@Ruthtemersales
What's app
https://wa.me/251976195835
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
❤2
Forwarded from ALX Ethiopia
🚀 Want to become a Virtual Assistant? Join our live Telegram session to learn about the programme, how to apply, and get your questions answered!
Don’t miss it - happening this Saturday, 3 ነሐሴ 2017 (August 9, 2025) starting at 11፡00 (5:00 PM) in our Telegram group
👉🏾 t.me/virtualassistantapplicationguide
#ALXEthiopia #ALXAfrica #ALXTribe #AIwithALX #VirtualAssistant
Don’t miss it - happening this Saturday, 3 ነሐሴ 2017 (August 9, 2025) starting at 11፡00 (5:00 PM) in our Telegram group
👉🏾 t.me/virtualassistantapplicationguide
#ALXEthiopia #ALXAfrica #ALXTribe #AIwithALX #VirtualAssistant
😭1
የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ ለሚገነባው የአፍሪካ ግዙፉ አውሮፕላን ማረፊያ 8 ቢሊዮን ዶላር ለማፈላለግ ስምምነት ፈረመ!
የአፍሪካ ልማት ባንክ ግንባታው ሲጠናቀቅ የአፍሪካ ትልቁ አውሮፕላን ማረፊያ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት ከሚያስፈለገው 10 ቢሊየን ዶላር፣ 8 ቢሊዮን ዶላር ለማፈላለግ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ተፈራረመ።
ስምምነቱን የአየር መንገዱ ቺፍ ኮሜርሻል ኦፊሰር ለማ ያደቻ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዝዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ዛሬ በአዲስ አበባ አከናውነዋል።በፊርማ መርሃ ግብሩ ላይ፤ የአየር መንገዱ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ እና የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) ተገኝተዋል።
በስምምነቱ መሰረት ባንኩ 80 በመቶውን ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት የሚያፈላልግ ሲሆን 20 በመቶ የሚሆነውን ደግሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚሸፈን ይሆናል ተብሏል።በሁለት ምዕራፍ የሚገነባ አየር ማረፊያው የመጀመሪያው ሲጠናቀቅ በዓመት 60 ሚሊዮን መንገደኞችን የሚያስተናግድ ሲሆን፤ በሙሉ አቅም ወደ ስራ ሲገባ ደግሞ ቁጥሩ ውደ 110 ሚሊዮን ከፍ ይላል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የአፍሪካ ልማት ባንክ ግንባታው ሲጠናቀቅ የአፍሪካ ትልቁ አውሮፕላን ማረፊያ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት ከሚያስፈለገው 10 ቢሊየን ዶላር፣ 8 ቢሊዮን ዶላር ለማፈላለግ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ተፈራረመ።
ስምምነቱን የአየር መንገዱ ቺፍ ኮሜርሻል ኦፊሰር ለማ ያደቻ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዝዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ዛሬ በአዲስ አበባ አከናውነዋል።በፊርማ መርሃ ግብሩ ላይ፤ የአየር መንገዱ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ እና የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) ተገኝተዋል።
በስምምነቱ መሰረት ባንኩ 80 በመቶውን ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት የሚያፈላልግ ሲሆን 20 በመቶ የሚሆነውን ደግሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚሸፈን ይሆናል ተብሏል።በሁለት ምዕራፍ የሚገነባ አየር ማረፊያው የመጀመሪያው ሲጠናቀቅ በዓመት 60 ሚሊዮን መንገደኞችን የሚያስተናግድ ሲሆን፤ በሙሉ አቅም ወደ ስራ ሲገባ ደግሞ ቁጥሩ ውደ 110 ሚሊዮን ከፍ ይላል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤23👎6😁1
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከኖርዌው የማዕድን ኩባንያ የ3 ሚ. ዶላር ድርሻ ገዛ!
የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሀብት ፈንድ በአኮቦ የማዕድን ድርጅት የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ፈፀመ፡፡የፈንዱ አካል የሆነው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ፣ በኢትዮጵያ የወርቅ ማውጣት ሥራ ላይ ከተሠማራው የኖርዌው አኮቦ የማዕድን ኩባንያ ሦስት ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያለው 7.4 በመቶ ድርሻ መግዛቱን አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብሩክ ታዬ፤ “በአኮቦ ማዕድን የምናደርገው ኢንቨስትመንት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ መስፋፋት ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ እመርታ ነው” ብለዋል፡፡
ውሳኔው ኢትዮጵያ ከክፍለ ዘመን በኋላ ወደ ዓለም አቀፍ የአክስዮን ገበያ እንድትመለስ ያደረገና ለቀጣይ የድንበር ተሻጋሪ ኢንቨስትመንቶች በር የከፈተ ነው ሲል የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
ስፑትኒክ እንደዘገበው፤ ኢንቨስትመንቱ አኮቦ አዲስ ማዕድን ማውጫ ለመገንባት የሚያስፈልገውን ወጪ የሚደግፍ ሲሆን፤ ይህም የድርጅቱን ወርሃዊ የወርቅ ምርት ከ5-10 ኪሎ ግራም ወደ 50-80 ኪሎ ግራም ከፍ እንደሚያደርገው ይጠበቃል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሀብት ፈንድ በአኮቦ የማዕድን ድርጅት የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ፈፀመ፡፡የፈንዱ አካል የሆነው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ፣ በኢትዮጵያ የወርቅ ማውጣት ሥራ ላይ ከተሠማራው የኖርዌው አኮቦ የማዕድን ኩባንያ ሦስት ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያለው 7.4 በመቶ ድርሻ መግዛቱን አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብሩክ ታዬ፤ “በአኮቦ ማዕድን የምናደርገው ኢንቨስትመንት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ መስፋፋት ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ እመርታ ነው” ብለዋል፡፡
ውሳኔው ኢትዮጵያ ከክፍለ ዘመን በኋላ ወደ ዓለም አቀፍ የአክስዮን ገበያ እንድትመለስ ያደረገና ለቀጣይ የድንበር ተሻጋሪ ኢንቨስትመንቶች በር የከፈተ ነው ሲል የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
ስፑትኒክ እንደዘገበው፤ ኢንቨስትመንቱ አኮቦ አዲስ ማዕድን ማውጫ ለመገንባት የሚያስፈልገውን ወጪ የሚደግፍ ሲሆን፤ ይህም የድርጅቱን ወርሃዊ የወርቅ ምርት ከ5-10 ኪሎ ግራም ወደ 50-80 ኪሎ ግራም ከፍ እንደሚያደርገው ይጠበቃል።
@YeneTube @FikerAssefa
❤11
ስምና ሎጎዬን በመጠቀም አሳሳች መረጃች እየተሰራጨ ነው ሲል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ!
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተለያዪ ግለሰቦች የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በመክፈት እና በገፃቸው የሚኒስትሩን ሎጉ በመጠቀም አሳሳች መረጃዎችን እያሰራጩ ይገኛል ሲል አስታውቋል።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በተለይም ካናዳን ጨምሮ ህጋዊ የሥራ ስምሪት የሁለትዮሽ ስምምነት ወዳልተገባባቸው የተለያዩ ሀገራት ለሥራ እንልካለን የሚሉ ሀሰተኛ ማስታወቂያዎች በሚያሰሩ ህገወጦች ሎጎውን እንደሚጠቀሙ አስታውቋል።
በዚህም ሎጎውን በማየት ከተቋሙ ፍቃድ የተሰጠቸው እየመሰላቸው በርካቶች እየተጭበረበሩ መሆናቸውን ያስታወቀው ሲሆን ህብረተሰቡ ከህገወጦች እራሱን እንዲጠብቅ አሳስቧል።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ህጋዊና ደህንነቱ የተረጋገጠ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ለመዘርጋት ሁለትዮሽ ስምምነት በተፈራረመባቸው ሀገራት የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ላይ እንዲሰሩ ፈቃድ ያላቸው የሥራና ሠራተኛ አገናኝ የሆኑ ከ1200 በላይ ኤጀንሲዎች ዝርዝርም ይፍ አድርጓል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተለያዪ ግለሰቦች የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በመክፈት እና በገፃቸው የሚኒስትሩን ሎጉ በመጠቀም አሳሳች መረጃዎችን እያሰራጩ ይገኛል ሲል አስታውቋል።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በተለይም ካናዳን ጨምሮ ህጋዊ የሥራ ስምሪት የሁለትዮሽ ስምምነት ወዳልተገባባቸው የተለያዩ ሀገራት ለሥራ እንልካለን የሚሉ ሀሰተኛ ማስታወቂያዎች በሚያሰሩ ህገወጦች ሎጎውን እንደሚጠቀሙ አስታውቋል።
በዚህም ሎጎውን በማየት ከተቋሙ ፍቃድ የተሰጠቸው እየመሰላቸው በርካቶች እየተጭበረበሩ መሆናቸውን ያስታወቀው ሲሆን ህብረተሰቡ ከህገወጦች እራሱን እንዲጠብቅ አሳስቧል።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ህጋዊና ደህንነቱ የተረጋገጠ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ለመዘርጋት ሁለትዮሽ ስምምነት በተፈራረመባቸው ሀገራት የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ላይ እንዲሰሩ ፈቃድ ያላቸው የሥራና ሠራተኛ አገናኝ የሆኑ ከ1200 በላይ ኤጀንሲዎች ዝርዝርም ይፍ አድርጓል።
@YeneTube @FikerAssefa
❤5
ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ከግዢ ዋጋ በላይ የሚሸጡባቸው ሀገራት ኢትዮጵያ እና ስሪላንካ ብቻ መሆናቸው ተገለጸ!
የተሽከርካሪዎች ዋጋ በዓለም ዙሪያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ ሲሄድ፣ በኢትዮጵያ እና ስሪላንካ ግን በተቃራኒው ያገለገሉ መኪናዎች ከገዙበት ዋጋ በላይ ይሸጣሉ።እንደ መረጃዎች ከሆነ ሁለቱ ሀገራት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ለዓመታት ከተጠቀሙባቸው በኋላም እንኳ ከገዙበት ዋጋ በላይ የሚሸጡባቸው ብቸኛ ሀገራት ናቸው።
የግሎባል ፌዴሬሽን ኦፍ ስሪላንካ ቢዝነስ ካውንስልስ ዋና ጸሐፊ ሳጂቭ ክሻትሪያ ራጃፑትራ እንደተናገሩት ፣ ይህ ሁኔታ ሰዎች በመጨረሻ ጥቅም ላይ የማይውሉ ተሽከርካሪዎችን ለመግዛት ብዙ ገንዘብ እንዲያወጡ እንደሚያደርግ እና በመጨረሻም ብረት ክምር ብቻ እንደሚሆን ገልጸዋል።
ይህን ችግር ለመፍታት ስሪላንካ ያረጁ ተሽከርካሪዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ወደ ውጭ በመላክ፣ ከሽያጩ የሚያገኘውን ትርፍ ደግሞ የአዲስ ተሽከርካሪዎችን የማስመጣት ግብር ለመቀነስ ልትጠቀምበት እንደምትችል ጠቁመዋል።
በአሁኑ ጊዜ ስሪላንካ ተሽከርካሪዎች ላይ እስከ 300 በመቶ ግብር ትጥላለች፣ በአገር ውስጥ ደግሞ ያገለገሉ መኪናዎች ዋጋ ከመጀመሪያው የግዢ ዋጋ እስከ ሦስት እጥፍ ከፍ ሊል እንደሚችል ተጠቁሟል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
የተሽከርካሪዎች ዋጋ በዓለም ዙሪያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ ሲሄድ፣ በኢትዮጵያ እና ስሪላንካ ግን በተቃራኒው ያገለገሉ መኪናዎች ከገዙበት ዋጋ በላይ ይሸጣሉ።እንደ መረጃዎች ከሆነ ሁለቱ ሀገራት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ለዓመታት ከተጠቀሙባቸው በኋላም እንኳ ከገዙበት ዋጋ በላይ የሚሸጡባቸው ብቸኛ ሀገራት ናቸው።
የግሎባል ፌዴሬሽን ኦፍ ስሪላንካ ቢዝነስ ካውንስልስ ዋና ጸሐፊ ሳጂቭ ክሻትሪያ ራጃፑትራ እንደተናገሩት ፣ ይህ ሁኔታ ሰዎች በመጨረሻ ጥቅም ላይ የማይውሉ ተሽከርካሪዎችን ለመግዛት ብዙ ገንዘብ እንዲያወጡ እንደሚያደርግ እና በመጨረሻም ብረት ክምር ብቻ እንደሚሆን ገልጸዋል።
ይህን ችግር ለመፍታት ስሪላንካ ያረጁ ተሽከርካሪዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ወደ ውጭ በመላክ፣ ከሽያጩ የሚያገኘውን ትርፍ ደግሞ የአዲስ ተሽከርካሪዎችን የማስመጣት ግብር ለመቀነስ ልትጠቀምበት እንደምትችል ጠቁመዋል።
በአሁኑ ጊዜ ስሪላንካ ተሽከርካሪዎች ላይ እስከ 300 በመቶ ግብር ትጥላለች፣ በአገር ውስጥ ደግሞ ያገለገሉ መኪናዎች ዋጋ ከመጀመሪያው የግዢ ዋጋ እስከ ሦስት እጥፍ ከፍ ሊል እንደሚችል ተጠቁሟል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤20😁14