ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ።
👇👇
ጦርነት መፍትሄ አይኾንም፤ ከትናንት እንማር፤ ችግሮችን በውይይት እንፍታ! የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በሃገራችን አንዳንድ አከባቢዎችና በተለይም በአማራ ክልል
ከዕለት ወደ ዕለት ተባብሶ የቀጠለውን የፀጥታ መደፍረስ ሁኔታ በአንከሮ እየተከታተለው ይገኛል።
በሀገራችን ሰሜናዊ ክፍል ለሁለት ዓመታት የተካሄደው ጦርነት ካደረሰብን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ገና በቅጡ እንኳ ባላገገምንበት በዚህ ወቅት፣ ዳግም ወደ ሌላ መጠነ ሰፊ የእርስ በርስ ግጭት መግባት በሕዝባችን ላይ የሚያደርሰው ማኀበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ ልቡናዊ ጉዳት በእጅጉ የሚያሳስብ ነው።
ጦርነት ከፍተኛ መጠን ያለው ሰብኣዊ እልቂትን እና ቁሳዊ ውድመትን ከማስከተል በቀር፣ ለችግሮቻችን መፍትኄ እንደማያስገኝ ከቅርብ ጊዜው ተሞከሯችን መማር አለመቻላችን እጅግ አሳዛኝ ነው። ይልቁንም በሀገር ውስጥ የሚካሄድ ጦርነት የሀገር አንድነት ፀንቶ የቆመባቸውን የእሴት እምዶች በማፍረስ የሕዝባችንን አንድነት የሚንድ በመኾኑ፣ ሁሉም አካላት ሁኔታውን ከማባባስ እንዲቆጠቡና ወደ ውይይት መምጣት የሚቻልበትን መላ እንዲያፈላልጉ ምክር ቤታችን በአንክሮ ለማሳሰብ ይወዳል።
ስለዚህም ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ እጅግ አውዳሚና አክሳሪ ከኾነው ጦርነት የችግር መፍትኄን ከመጠበቅ ይልቅ፣ በአስቸኳይ ወደ ውይይት እንዲመጡ ጠቅላይ ምክር ቤታችን ይህን የሰላም ጥሪያችንን እያቀረብን ይህ እንዲሳካ ምከር ቤታችን አስፈላጊውን ለማድረግ ያለውን ዝግጁነት በዚሁ አጋጣሚ እንገልፃለን፡፡
አላህ ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን!!
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት
አዲስ አበባ
ሐምሌ 29 ቀን 2015
@YeneTube @FikerAssefa
👇👇
ጦርነት መፍትሄ አይኾንም፤ ከትናንት እንማር፤ ችግሮችን በውይይት እንፍታ! የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በሃገራችን አንዳንድ አከባቢዎችና በተለይም በአማራ ክልል
ከዕለት ወደ ዕለት ተባብሶ የቀጠለውን የፀጥታ መደፍረስ ሁኔታ በአንከሮ እየተከታተለው ይገኛል።
በሀገራችን ሰሜናዊ ክፍል ለሁለት ዓመታት የተካሄደው ጦርነት ካደረሰብን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ገና በቅጡ እንኳ ባላገገምንበት በዚህ ወቅት፣ ዳግም ወደ ሌላ መጠነ ሰፊ የእርስ በርስ ግጭት መግባት በሕዝባችን ላይ የሚያደርሰው ማኀበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ ልቡናዊ ጉዳት በእጅጉ የሚያሳስብ ነው።
ጦርነት ከፍተኛ መጠን ያለው ሰብኣዊ እልቂትን እና ቁሳዊ ውድመትን ከማስከተል በቀር፣ ለችግሮቻችን መፍትኄ እንደማያስገኝ ከቅርብ ጊዜው ተሞከሯችን መማር አለመቻላችን እጅግ አሳዛኝ ነው። ይልቁንም በሀገር ውስጥ የሚካሄድ ጦርነት የሀገር አንድነት ፀንቶ የቆመባቸውን የእሴት እምዶች በማፍረስ የሕዝባችንን አንድነት የሚንድ በመኾኑ፣ ሁሉም አካላት ሁኔታውን ከማባባስ እንዲቆጠቡና ወደ ውይይት መምጣት የሚቻልበትን መላ እንዲያፈላልጉ ምክር ቤታችን በአንክሮ ለማሳሰብ ይወዳል።
ስለዚህም ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ እጅግ አውዳሚና አክሳሪ ከኾነው ጦርነት የችግር መፍትኄን ከመጠበቅ ይልቅ፣ በአስቸኳይ ወደ ውይይት እንዲመጡ ጠቅላይ ምክር ቤታችን ይህን የሰላም ጥሪያችንን እያቀረብን ይህ እንዲሳካ ምከር ቤታችን አስፈላጊውን ለማድረግ ያለውን ዝግጁነት በዚሁ አጋጣሚ እንገልፃለን፡፡
አላህ ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን!!
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት
አዲስ አበባ
ሐምሌ 29 ቀን 2015
@YeneTube @FikerAssefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📢 Don't miss out on amazing deals! Upgrade to Telegram Premium now! 🚀
✨ Enjoy exclusive features:
📅 3 months = 1848 ETB 💎
📅 6 months = 2464 ETB ✨
📅 1 year = 4466 ETB 🌟
🔥 Grab your Premium subscription today and elevate your Telegram experience! 🔥
💬 Hurry, limited time offer! Act fast! 💬
👉 For more information or to upgrade, contact @rudacx now! 👈
✨ Enjoy exclusive features:
📅 3 months = 1848 ETB 💎
📅 6 months = 2464 ETB ✨
📅 1 year = 4466 ETB 🌟
🔥 Grab your Premium subscription today and elevate your Telegram experience! 🔥
💬 Hurry, limited time offer! Act fast! 💬
👉 For more information or to upgrade, contact @rudacx now! 👈
👍1
ዛሬ ጠዋት በGlobal Study and international relation የተመረቀው ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ዛሬ ከሰዐት መታሰሩን ሰምተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የከንባታ ዞን የነባሩ ክልል በክላስተር መከፈሉን ተከትሎ የከንባታ ዞን 1 የክልል ቢሮ ብቻ መቀመጫ በመደረጉ ህዝቡ ለተቃውሞ አደባባይ መውጣቱን ከተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ ተመልክተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
👍2
"ዳኜ ዋለ ከእስር ተለቋል‼️
በማህበራለዊ ገፁ "ሰለሁሉም ነገር እግዚያብሄር ይመስገን ሰላም ወጥተናል ዛሬ እኔ እና አርቲስት ቤዛዊት መስፍን" ሲል መልዕክት አስተላልፏል።
@Yenetube @Fikerassefa
በማህበራለዊ ገፁ "ሰለሁሉም ነገር እግዚያብሄር ይመስገን ሰላም ወጥተናል ዛሬ እኔ እና አርቲስት ቤዛዊት መስፍን" ሲል መልዕክት አስተላልፏል።
@Yenetube @Fikerassefa
✅✅✅ "Do or Die..!" ✅✅✅
የተዋጣለት የሺያጪ ቻናል ፈልገዋል..!!!
ቤት ...❓
መሬት...❓
መካዝን...❓
ኢንዳስትሪ...❓
ኢንቨስትመንት...❓
ሪል ስቴት ..❓
ለትርፍ የሚሆኑ ለ 2 ..3..የሚከፈሉ ቦታዎችን ፈልገዋል ..❓❓❓
አዲስ አበባ ውስጥ የግዙፍ የግዢ እና የሽያጪ ቻናላችን ነው
..የምትወዱትን ሰው የሆነ ፍጥረት ወደ ቻናሉ ቤተሰብ በማደረግ መረጃን በቤትዎ ያስገቡ ..
መረጃን በቀላሉ እንዲያገኙ በማደረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ..!!!
+251937736408
https://tttttt.me/shger21
Inbox @FikreabAmanu
ለበለጠ መረጃ.. ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/+U2S2JyiWsfAzNzc0
የተዋጣለት የሺያጪ ቻናል ፈልገዋል..!!!
ቤት ...❓
መሬት...❓
መካዝን...❓
ኢንዳስትሪ...❓
ኢንቨስትመንት...❓
ሪል ስቴት ..❓
ለትርፍ የሚሆኑ ለ 2 ..3..የሚከፈሉ ቦታዎችን ፈልገዋል ..❓❓❓
አዲስ አበባ ውስጥ የግዙፍ የግዢ እና የሽያጪ ቻናላችን ነው
..የምትወዱትን ሰው የሆነ ፍጥረት ወደ ቻናሉ ቤተሰብ በማደረግ መረጃን በቤትዎ ያስገቡ ..
መረጃን በቀላሉ እንዲያገኙ በማደረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ..!!!
+251937736408
https://tttttt.me/shger21
Inbox @FikreabAmanu
ለበለጠ መረጃ.. ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/+U2S2JyiWsfAzNzc0
"ትልቅሰው ሪል እስቴት "
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
ኢትዮጵያ የገዛችው አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ጅቡቲ ወደብ ይደርሳል!
ኢትዮጵያ የገዛችው አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ጅቡቲ ወደብ የሚደርስ መሆኑን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ አስታወቀ። ተጨማሪ አንድ ሚሊዮን ስኳር ግዢ ለመፈፀም እየተሠራ ነው።
በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የኮርፖሬት ጉዳዮች ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘመድኩን ተክሌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በ2014 ዓመተ ምህረት የኮቪድ ወረርሽኝ በሀገራት ምርትና ምርታማነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ በመፍጠሩ ከውጭ ሀገር ወደ ውስጥ ስኳር ማስገባት ትልቅ ፈተና ሆኖ ነበር።
በ2014 ዓመተ ምህረት የነበረው የኮቪድ ተጽዕኖ እና በ2015 ዓመተ ምህረት የነበሩ ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች እስከ አሁን ድረስ ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ ተግዳሮት ሆነዋል ያሉት ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚው፤ በ2016 ዓመተ ምህረት በ110 ሚሊዮን ዶላር ሁለት ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እየተሠራ ነው ብለዋል።
እንደ አቶ ዘመድኩን ገለፃ፤ በ2014 ዓመተ ምህረት ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የተጀመረው ሥራ አሁን ላይ ተስፋ እየታየበት ነው። በዚህም ሁለት ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ሁለት ዓለም አቀፍ ስኳር አቅራቢዎች የጨረታ አሸናፊ ሆነዋል። በጨረታውም መሠረት አንደኛው ስኳር አቅራቢ አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ የብራዚል ወደብ ላይ መድረሱን ገልጿል።
[EPA]
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ የገዛችው አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ጅቡቲ ወደብ የሚደርስ መሆኑን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ አስታወቀ። ተጨማሪ አንድ ሚሊዮን ስኳር ግዢ ለመፈፀም እየተሠራ ነው።
በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የኮርፖሬት ጉዳዮች ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘመድኩን ተክሌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በ2014 ዓመተ ምህረት የኮቪድ ወረርሽኝ በሀገራት ምርትና ምርታማነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ በመፍጠሩ ከውጭ ሀገር ወደ ውስጥ ስኳር ማስገባት ትልቅ ፈተና ሆኖ ነበር።
በ2014 ዓመተ ምህረት የነበረው የኮቪድ ተጽዕኖ እና በ2015 ዓመተ ምህረት የነበሩ ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች እስከ አሁን ድረስ ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ ተግዳሮት ሆነዋል ያሉት ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚው፤ በ2016 ዓመተ ምህረት በ110 ሚሊዮን ዶላር ሁለት ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እየተሠራ ነው ብለዋል።
እንደ አቶ ዘመድኩን ገለፃ፤ በ2014 ዓመተ ምህረት ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የተጀመረው ሥራ አሁን ላይ ተስፋ እየታየበት ነው። በዚህም ሁለት ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ሁለት ዓለም አቀፍ ስኳር አቅራቢዎች የጨረታ አሸናፊ ሆነዋል። በጨረታውም መሠረት አንደኛው ስኳር አቅራቢ አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ የብራዚል ወደብ ላይ መድረሱን ገልጿል።
[EPA]
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ለአራተኛ ጊዜ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ!
“አልፋ ሚዲያ” የተሰኘው የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን መስራች እና ባለቤት የሆነው ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፤ ትላንት እሁድ ሐምሌ 30፤ 2015 የሁለተኛ ዲግሪ የምርቃት ስነ ስርዓት ተሳትፎ ወደ መኖሪያ ቤቱ ከተመለሰ በኋላ በጸጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር መዋሉን ቤተሰቦቹ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በጋዜጠኛ በቃሉ መኖሪያ ቤት ዛሬ ማለዳ ከ12፡30 ጀምሮ ለአንድ ሰዓት ያህል የቆየ ፍተሻ መካሄዱንም ቤተሰቦቹ ገልጸዋል።
ሶስት የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ እና ሲቪል የለበሱ የጸጥታ አካላት፤ በአዲስ አበባ ከተማ አራት ኪሎ አካባቢ ወደሚገኘው የጋዜጠኛው መኖሪያ ቤት በመጀመሪያ የመጡት ትላንት ከቀኑ ስምንት ሰዓት ገደማ እንደሆነ ቤተሰቦቹ አስረድተዋል። የሁለተኛ ዲግሪ ምርቃቱን ከቤተሰቦቹ ጋር እያከበረ የነበረውን ጋዜጠኛ በቃሉን፤ “ለጥያቄ እፈልግሃለን” ብለው ሜክሲኮ አካባቢ ወደሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ እንደወሰዱትም አክለዋል።
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአማርኛ ቋንቋ እና ስነ ጽሁፍ መጀመሪያ ዲግሪውን ያገኘው በቃሉ፤ በትላንትናው ዕለት ከ“ኒው ጀነሬሽን” ዩኒቨርሲቲ በ“Global study and international relations” በማስተርስ ዲግሪ ተመርቋል። ጋዜጠኛው ይህን ትምህርት የተከታተለው “ከመሳደድ እና እስር ጎን ለጎን” መሆኑን ከምርቃቱ በኋላ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ጽፎ ነበር።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
“አልፋ ሚዲያ” የተሰኘው የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን መስራች እና ባለቤት የሆነው ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፤ ትላንት እሁድ ሐምሌ 30፤ 2015 የሁለተኛ ዲግሪ የምርቃት ስነ ስርዓት ተሳትፎ ወደ መኖሪያ ቤቱ ከተመለሰ በኋላ በጸጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር መዋሉን ቤተሰቦቹ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። በጋዜጠኛ በቃሉ መኖሪያ ቤት ዛሬ ማለዳ ከ12፡30 ጀምሮ ለአንድ ሰዓት ያህል የቆየ ፍተሻ መካሄዱንም ቤተሰቦቹ ገልጸዋል።
ሶስት የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ እና ሲቪል የለበሱ የጸጥታ አካላት፤ በአዲስ አበባ ከተማ አራት ኪሎ አካባቢ ወደሚገኘው የጋዜጠኛው መኖሪያ ቤት በመጀመሪያ የመጡት ትላንት ከቀኑ ስምንት ሰዓት ገደማ እንደሆነ ቤተሰቦቹ አስረድተዋል። የሁለተኛ ዲግሪ ምርቃቱን ከቤተሰቦቹ ጋር እያከበረ የነበረውን ጋዜጠኛ በቃሉን፤ “ለጥያቄ እፈልግሃለን” ብለው ሜክሲኮ አካባቢ ወደሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ እንደወሰዱትም አክለዋል።
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአማርኛ ቋንቋ እና ስነ ጽሁፍ መጀመሪያ ዲግሪውን ያገኘው በቃሉ፤ በትላንትናው ዕለት ከ“ኒው ጀነሬሽን” ዩኒቨርሲቲ በ“Global study and international relations” በማስተርስ ዲግሪ ተመርቋል። ጋዜጠኛው ይህን ትምህርት የተከታተለው “ከመሳደድ እና እስር ጎን ለጎን” መሆኑን ከምርቃቱ በኋላ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ጽፎ ነበር።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲትን ዛሬ ረፋድ ላይ ተቀብለዋል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በተካሄደው ስብሰባ ወቅት መሪዎቹ በሁለትዮሽ ጉዳዮች በንግድ፣ በመሰረተ ልማት ዝርጋታ እንዲሁም በቀጠናው ሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በተካሄደው ስብሰባ ወቅት መሪዎቹ በሁለትዮሽ ጉዳዮች በንግድ፣ በመሰረተ ልማት ዝርጋታ እንዲሁም በቀጠናው ሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል የታወጀው አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አስፈጻሚ የኾነው የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በክልሉ የተፈጠረው የጸጥታ ችግርና ግጭት "በውይይት" እና "ድርድር" ሊፈታ የሚችልበት ኹኔታ ዝግ እንዳልኾነና ለዚኹም "ተከታታይ ጥረቶች" እንደሚደረጉ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ተቋሙ በክልሉ "ለዘረፋ የተደራጁ" ያላቸው ኃይሎች' መንግሥታዊ መዋቅሮች እንዲፈርሱ፣ የፋይናንስ ተቋማት አገልግሎት እንዲያቋርጡና ክልሉን ከአዲስ አበባ ጋር የሚያገናኙ አንዳንድ መንገዶች እንዲዘጉ በማድረግ፣ በክልሉ ሕዝብ ላይ "ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር" እየሞከሩ ነው ብሏል። "ከሽብር ቡድኖች"፣ "ከሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር" እና "ከሙስና" ጋር ግንኙነት ያላቸው ከ3 ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እንደሚገኙም ተቋሙ ገልጧል። በአማራ ክልል ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ ስንት ሰዎች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ግን ተቋሙ አልጠቀሰም።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
ተቋሙ በክልሉ "ለዘረፋ የተደራጁ" ያላቸው ኃይሎች' መንግሥታዊ መዋቅሮች እንዲፈርሱ፣ የፋይናንስ ተቋማት አገልግሎት እንዲያቋርጡና ክልሉን ከአዲስ አበባ ጋር የሚያገናኙ አንዳንድ መንገዶች እንዲዘጉ በማድረግ፣ በክልሉ ሕዝብ ላይ "ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር" እየሞከሩ ነው ብሏል። "ከሽብር ቡድኖች"፣ "ከሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር" እና "ከሙስና" ጋር ግንኙነት ያላቸው ከ3 ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እንደሚገኙም ተቋሙ ገልጧል። በአማራ ክልል ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ ስንት ሰዎች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ግን ተቋሙ አልጠቀሰም።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ ክልል ሊፈታ ያልቻለው የጸጥታ ችግር እንዳሳሰበው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አስታወቀ።
-መንግሥት በበኩሉ ለአገሪቱ አለመረጋጋት ሰላማዊ እልባትን እንደ ቀዳሚ አማራጭ ከመውሰድ ቦዝኜ አላውቅም ብሏል።
«ኦሮሚያ የፍቅርና የሰላም ቀዬ መሆን ሲገባት ጸረ-ሰላምና ጸረ-ኦሮሞነት መርህን የሚያቀነቅኑ ተፈራርቀውባት ሰላሟን አጥታለች» ሲል መግለጫ ያወጣው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በክልሉ ሰላም ማስፈን ይገባል ሲል አመለከተ።በኢትዮጵያ እየተስፋፋ መጥቷል ያለው ውስብስብ የፖለቲካ ሂደትም በኦሮሚያ የዜጎችን ሕይወት ክፉኛ ጎድቷል ያለው ኦነግ፤ ዘለቄታዊ መፍትሄ ሊሰጠው እንደሚገባም በመግለጫው ጠይቋል።
የፓርቲው ቃል አቀባይ አቶ ለሚ ገመቹ ለዶቼ ቬለ በሰጡት አስተያየት ኦነግ መግለጫውን ባሁን ወቅት እንዲያወጣ ያስገደደው፤ «በኢትዮጵያ እየተከሰተ ባለው የስርዓት መሸራረፍ እና አለመረጋጋት የዜጎቻችን ደህንነት ስጋት ውስጥ መግባቱ ነው» ብለዋል።ኦነግ በዚህ መግለጫ በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት አገሪቱ መቋጫ በሌለው ግጭትና ጦርነት ውስጥ መግባቷ ከዴሞክራሲያዊ መብትም መጣስ ባለፈ የህልውና ፈተናን ደቅኖ ቆይቷል ብሏል።
ፓርቲው በመግለጫ በተለያዩ ጊዜያት በአገሪቱ ፖለቲካዊ ውይይቶች እንዲደረጉ የቀረቡ ጥሪዎችም ተቀባይነት ማጣታቸው አሁን ለሚስተዋለው የከፋ አለመረጋጋት ምክንያት ነው ብሎ እንደሚያምንም ጠቁሟል። ኦነግ በመግለጫው አክሎም አሁን ላይ በሰሜን ኢትዮጵያ ጎልቶ የተስተዋለው አለመረጋጋት ወደ ኦሮሚያ እንዳይሰፋና የበዛ ቀውስ እንዳይፈጥርም ጥንቃቄ መወሰድ አለበት ብሏል።ቃል አቀዩ አቶ ለሚ ገመቹም፤ «ኦነግ ጥሪ ሲያቀርብበት የነበረውና አሁንም የሚያምነው ለሚስተዋለው ፖለቲካዊ ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሄ የሆነው የውይይት መንገድ መፈለግ ነው» ብለዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ ኢትዮጵያ ባለፉት 3-4 ዓመታት እየገፋች ላለው የሰላም እጦትና ያለመረጋጋት መንገድ ለመውጣት ለውይይት ዕድል እሰጣለሁ ከማለት ቦዝኖ እደማያውቅ ተደጋጋሞ ይገለጻል። የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ ይህንኑን በማስመልከት ዛሬ ለዶቼ ቬለ በሰጡት አስተያየት በኢትዮጵያ አለመረጋጋቶች መንግስታዊ ለውጥን ተከትሎ መከሰቱን አስታውሰዋል።«መንግሥት በሆደ ሰፊነት በውጪም የነበሩትን ኃይሎች ጭምር ወደ አገር እንዲገቡ አውድ አመቻችቶ ነበር። ያ በሂደት ውሎ አድሮ በየአከባቢው አለመረጋጋት ፈጥሯል።»አሁን ላይ አማራ ክልልን ለከፋ የጸጥታ ችግር ዳርጓል ያሉት ክስተትም ከዚህ እንደማይለይ የገለጹት አቶ ከበደ በተለይም ለሁለት ዓመታት በሰሜን ኢትዮጵያ የነበረውን ጦርነት እንደ መልካም አጋጣሚ የተጠቀሙ አካላት ትልቅ ስጋት ሆነዋል ነው ያሉት።
ይሁንና መንግሥታቸው ጉዳዩን በሰላም ለመፍታት ከአገር ሽማግሌ እስከ የሃይማኖት አባቶች በመላክ ሰፊ ጥረት አድርጓል ያሉት አቶ ከበደ፤ አሁን አማራ ክልልን ጨምሮ በአገሪቱ በተለያዩ አከባቢዎች ላሉ ችግሮች ወታደራዊ እርምጃዎች የሚወሰዱት የሰላም መንገዱ በር ሲደፈን ብቻ ነው ብለዋል። «የዜጎች እንቅስቃሴ በመገደብ መከላከያ ሠራዊቱ ከቦታ ቦታ እንዳይሄድ በማድረግ የሰላም ጥረቱ ፍሬ እንዳላፈራ በመታየቱ ነው መንግሥት አስቸኳይ ጊዜ አውጆ ዜጎችን ለመታደግ ወደ እርምጃው ለመግባት በዝግጅት ላይ ያለው።» ያሉት አቶ ከበደ አክለውም በአማራ ክልል አሁን ጎልቶ የሚስተዋለው የሰላም እጦት ወደ ሌላ አካባቢዎች እንዳይዛመትና ችግሩ እንዳይሰፋም መንግሥታቸው ዝግጅት ማድረጉን አመልክተዋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
-መንግሥት በበኩሉ ለአገሪቱ አለመረጋጋት ሰላማዊ እልባትን እንደ ቀዳሚ አማራጭ ከመውሰድ ቦዝኜ አላውቅም ብሏል።
«ኦሮሚያ የፍቅርና የሰላም ቀዬ መሆን ሲገባት ጸረ-ሰላምና ጸረ-ኦሮሞነት መርህን የሚያቀነቅኑ ተፈራርቀውባት ሰላሟን አጥታለች» ሲል መግለጫ ያወጣው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በክልሉ ሰላም ማስፈን ይገባል ሲል አመለከተ።በኢትዮጵያ እየተስፋፋ መጥቷል ያለው ውስብስብ የፖለቲካ ሂደትም በኦሮሚያ የዜጎችን ሕይወት ክፉኛ ጎድቷል ያለው ኦነግ፤ ዘለቄታዊ መፍትሄ ሊሰጠው እንደሚገባም በመግለጫው ጠይቋል።
የፓርቲው ቃል አቀባይ አቶ ለሚ ገመቹ ለዶቼ ቬለ በሰጡት አስተያየት ኦነግ መግለጫውን ባሁን ወቅት እንዲያወጣ ያስገደደው፤ «በኢትዮጵያ እየተከሰተ ባለው የስርዓት መሸራረፍ እና አለመረጋጋት የዜጎቻችን ደህንነት ስጋት ውስጥ መግባቱ ነው» ብለዋል።ኦነግ በዚህ መግለጫ በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት አገሪቱ መቋጫ በሌለው ግጭትና ጦርነት ውስጥ መግባቷ ከዴሞክራሲያዊ መብትም መጣስ ባለፈ የህልውና ፈተናን ደቅኖ ቆይቷል ብሏል።
ፓርቲው በመግለጫ በተለያዩ ጊዜያት በአገሪቱ ፖለቲካዊ ውይይቶች እንዲደረጉ የቀረቡ ጥሪዎችም ተቀባይነት ማጣታቸው አሁን ለሚስተዋለው የከፋ አለመረጋጋት ምክንያት ነው ብሎ እንደሚያምንም ጠቁሟል። ኦነግ በመግለጫው አክሎም አሁን ላይ በሰሜን ኢትዮጵያ ጎልቶ የተስተዋለው አለመረጋጋት ወደ ኦሮሚያ እንዳይሰፋና የበዛ ቀውስ እንዳይፈጥርም ጥንቃቄ መወሰድ አለበት ብሏል።ቃል አቀዩ አቶ ለሚ ገመቹም፤ «ኦነግ ጥሪ ሲያቀርብበት የነበረውና አሁንም የሚያምነው ለሚስተዋለው ፖለቲካዊ ቀውስ ፖለቲካዊ መፍትሄ የሆነው የውይይት መንገድ መፈለግ ነው» ብለዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ ኢትዮጵያ ባለፉት 3-4 ዓመታት እየገፋች ላለው የሰላም እጦትና ያለመረጋጋት መንገድ ለመውጣት ለውይይት ዕድል እሰጣለሁ ከማለት ቦዝኖ እደማያውቅ ተደጋጋሞ ይገለጻል። የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ ይህንኑን በማስመልከት ዛሬ ለዶቼ ቬለ በሰጡት አስተያየት በኢትዮጵያ አለመረጋጋቶች መንግስታዊ ለውጥን ተከትሎ መከሰቱን አስታውሰዋል።«መንግሥት በሆደ ሰፊነት በውጪም የነበሩትን ኃይሎች ጭምር ወደ አገር እንዲገቡ አውድ አመቻችቶ ነበር። ያ በሂደት ውሎ አድሮ በየአከባቢው አለመረጋጋት ፈጥሯል።»አሁን ላይ አማራ ክልልን ለከፋ የጸጥታ ችግር ዳርጓል ያሉት ክስተትም ከዚህ እንደማይለይ የገለጹት አቶ ከበደ በተለይም ለሁለት ዓመታት በሰሜን ኢትዮጵያ የነበረውን ጦርነት እንደ መልካም አጋጣሚ የተጠቀሙ አካላት ትልቅ ስጋት ሆነዋል ነው ያሉት።
ይሁንና መንግሥታቸው ጉዳዩን በሰላም ለመፍታት ከአገር ሽማግሌ እስከ የሃይማኖት አባቶች በመላክ ሰፊ ጥረት አድርጓል ያሉት አቶ ከበደ፤ አሁን አማራ ክልልን ጨምሮ በአገሪቱ በተለያዩ አከባቢዎች ላሉ ችግሮች ወታደራዊ እርምጃዎች የሚወሰዱት የሰላም መንገዱ በር ሲደፈን ብቻ ነው ብለዋል። «የዜጎች እንቅስቃሴ በመገደብ መከላከያ ሠራዊቱ ከቦታ ቦታ እንዳይሄድ በማድረግ የሰላም ጥረቱ ፍሬ እንዳላፈራ በመታየቱ ነው መንግሥት አስቸኳይ ጊዜ አውጆ ዜጎችን ለመታደግ ወደ እርምጃው ለመግባት በዝግጅት ላይ ያለው።» ያሉት አቶ ከበደ አክለውም በአማራ ክልል አሁን ጎልቶ የሚስተዋለው የሰላም እጦት ወደ ሌላ አካባቢዎች እንዳይዛመትና ችግሩ እንዳይሰፋም መንግሥታቸው ዝግጅት ማድረጉን አመልክተዋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
👍3
✅✅✅ "Do or Die..!" ✅✅✅
የተዋጣለት የሺያጪ ቻናል ፈልገዋል..!!!
ቤት ...❓
መሬት...❓
መካዝን...❓
ኢንዳስትሪ...❓
ኢንቨስትመንት...❓
ሪል ስቴት ..❓
ለትርፍ የሚሆኑ ለ 2 ..3..የሚከፈሉ ቦታዎችን ፈልገዋል ..❓❓❓
አዲስ አበባ ውስጥ የግዙፍ የግዢ እና የሽያጪ ቻናላችን ነው
..የምትወዱትን ሰው የሆነ ፍጥረት ወደ ቻናሉ ቤተሰብ በማደረግ መረጃን በቤትዎ ያስገቡ ..
መረጃን በቀላሉ እንዲያገኙ በማደረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ..!!!
+251937736408
https://tttttt.me/shger21
Inbox @FikreabAmanu
ለበለጠ መረጃ.. ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/+U2S2JyiWsfAzNzc0
የተዋጣለት የሺያጪ ቻናል ፈልገዋል..!!!
ቤት ...❓
መሬት...❓
መካዝን...❓
ኢንዳስትሪ...❓
ኢንቨስትመንት...❓
ሪል ስቴት ..❓
ለትርፍ የሚሆኑ ለ 2 ..3..የሚከፈሉ ቦታዎችን ፈልገዋል ..❓❓❓
አዲስ አበባ ውስጥ የግዙፍ የግዢ እና የሽያጪ ቻናላችን ነው
..የምትወዱትን ሰው የሆነ ፍጥረት ወደ ቻናሉ ቤተሰብ በማደረግ መረጃን በቤትዎ ያስገቡ ..
መረጃን በቀላሉ እንዲያገኙ በማደረግ ሀላፊነታችሁን ተወጡ..!!!
+251937736408
https://tttttt.me/shger21
Inbox @FikreabAmanu
ለበለጠ መረጃ.. ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/+U2S2JyiWsfAzNzc0
👍3
"ትልቅሰው ሪል እስቴት "
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
👍1