የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
#ADVERTISEMENT
👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ
📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠
💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል
💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ
ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ
📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠
💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል
💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ
ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፀጥታ ሀይሎች ተወሰደ!
ዛሬ ጠዋት 12:30 ላይ ሲቪል የለበሱ የፀጥታ ሀይሎች ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ቤት በመሄድ "ለጥያቄ እንፈልግሃለን" ብለው እንደወሰዱት ሰምተናል:: ቤተሰቦቹ ለዋዜማ እንደገለፁት የፀጥታ ሀይሎቹ ተመስገንን ወዴት እንደወሰዱት እና ለምን እንደሚፈልጉት የታወቀ ነገር የለም።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ ጠዋት 12:30 ላይ ሲቪል የለበሱ የፀጥታ ሀይሎች ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ቤት በመሄድ "ለጥያቄ እንፈልግሃለን" ብለው እንደወሰዱት ሰምተናል:: ቤተሰቦቹ ለዋዜማ እንደገለፁት የፀጥታ ሀይሎቹ ተመስገንን ወዴት እንደወሰዱት እና ለምን እንደሚፈልጉት የታወቀ ነገር የለም።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
በአፍሪካ ቀንድ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች በረሃብ ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ - የተመድ ድርጅቶች
የአየር ንብረት ለውጥ እና ግጭትን ጨምሮ በተደራራቢ አደጋዎች ምክንያት በሚሊዮን የሚቆጠሩ የአፍሪካ ቀንድ ነዋሪዎች በአስቸኳይ የረሃብ አደጋ እና የጤና ቀውስ ውስጥ እንደሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቋማት ገለጹ።
በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና የሚገኙ ሰባት ሀገራት ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የምግብ ዋስትና እጦት ውስጥ መሆናቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታውቋል። ስልሳ ሚሊዮን የሚሆን ህዝብም ንቁ እና ጤናማ ሆነው ለመቆየት የሚያስፈልገውን በቂ ምግብ እንደማያገኙም ባወጣው ሪፖርት ይፋ አድርጓል።
የተቋሙ ከፍተኛ የአደጋ ጊዜ ኃላፊ ዶምኒክ ፌሬቲ፣ የረሃብ ቀውሱ የተመጣጠነ ምግብ እጦት እንዲጨምር ማድረጉን ገልፀው፣ በአፍሪካ ቀንድ ከአምስት ሚሊዮን የሚበልጡ ከአምስት ዓመት በታች ያሉ ሕፃናት ለከፋ የምግብ እጥረት መጋለጣቸውን አስታውቀዋል። ከነዚህ፣ የከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ካለባቸው ህፃናት መካከልም 1.7 ሚሊዮን የሚሆኑት ልዩ የምግብ ድጋፍ ካላገኙ ለሞት ሊዳረጉ እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል።
"ባለፉት ሶስት ዓመታት ውስጥ ምስራቅ አፍሪካ ኮቪድ 19፣ የኢቦላ ወረርሽኝ እና ሌሎች እንደ ኮሌራ እና ኩፍኝ የመሳሰሉ ተላላፊ በሽታዎችን እንዲሁም ደንጊ የተሰኘውና በትንኝ አማካኝነት የሚተላለፈው በሽታ አስተናግዷል። የበረሀ አንበጣ ወረርሽኝም በአካባቢው የሚገኘውን ሰብሎች እና መተዳደሪያ አውድሟል" ያሉት ፌሬቲ፣ "ከሁሉ የከፋው ደግሞ በቀጠናው ያለው ሰፊ ግጭት እና አለመረጋጋት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ቤታቸውን ጥለው እንዲሰደዱ እና እንደ ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ እና አለመታደል ሆኖ ሱዳንም አዳዲስ ስደተኞች እና ተፈናቃዮች እንዲፈጠሩ ማድረጉ ነው" ሲሉ እነዚህ አስደንጋጭ አኃዞች በአንድ ድንገተኛ አደጋ ብቻ የተከሰቱ አለመሆናቸውን ተናግረዋል።
በአፍሪካ ቀንድ መጣል የጀመረው ዝናብ፣ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ረጅም ጊዜን ላስቆጠረው የድርቅ አደጋ እፎይታን ቢያስገኝም፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቋማት ግን ዝናብ ብቻውን ቀውሱን ለማስቆም በቂ እንዳልሆነ እያስጠነቀቁ ነው።
የዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት፣ የአፍሪካ ቀንድ የሚኖሩ ሰዎች ከፍተኛ የጤና አደጋዎችን እየተጋፈጡ መሆኑን ያመለክታል። በጤና ተቋሙ የአስቸኳይ አደጋ ዋና ኃላፊ የሆኑት ሊዝቤት አልብሬችት እንደሚያስረዱት፣ አምስት አመታትን በዘለቀው ድርቅ ሳቢያ በርካታ የጤና ችግሮች ተከስተዋል።
"በቅርቡ በአፍሪካ ቀንድ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ፣ ባለፈው አመት እና በዚህ አመት እንደ ኮሌራ እና ኩፍኝ የመሳሰሉ ወረርሽኞችን እያየን ነው። ቁጥር በጣም ከፍተኛ የሆነ የወባ በሽታም አለ። ስለዚህ በጎርፍ ተፅእኖ ምክንያት እነዚህ በሽታዎች እየተባባሱ ሲሄዱ እያየን ነው" ሲሉም፣ በከፍተኛ ዝናብ እና ከባድ የጎርፍ አደጋዎች በተጎዱ አካባቢዎች የጤና ችግር እየተባባሰ እንደሚሄድ አስጠንቅቀዋል።
በምዕራቡ የአፍሪካ ቀንድ ክፍል ከድርቁ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሁኔታ በቀጠለበት ወቅት፣ በምስራቁ አካባቢ ተጨማሪ ዝናብ የሚጠበቅ መሆኑ፣ የዓለም ጤና ድርጅት አዳዲስ ፈተናዎችን እንዲጋፈጥ እያደረገው መሆኑን አልብሬችት ጨምረው ገልፀዋል። ሁለቱም ከባድ የአየር ሁኔታ ክስተቶች የንጹህ ውሃ አቅርቦትን እንደሚቀንሱም አስረድተዋል። አልብሬችት አክለውም፣ ይህ ሁኔታ የወባ እና ሌሎች ውሃ ውለድ በሽታዎች እንዲስፋፉ እንደሚያደርግና በሰዎች የአመጋገብ እና የጤና ሁኔታ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እንደሚያሳድርም አክለው ገልጸዋል።
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የአየር ንብረት ለውጥ እና ግጭትን ጨምሮ በተደራራቢ አደጋዎች ምክንያት በሚሊዮን የሚቆጠሩ የአፍሪካ ቀንድ ነዋሪዎች በአስቸኳይ የረሃብ አደጋ እና የጤና ቀውስ ውስጥ እንደሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቋማት ገለጹ።
በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና የሚገኙ ሰባት ሀገራት ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የምግብ ዋስትና እጦት ውስጥ መሆናቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታውቋል። ስልሳ ሚሊዮን የሚሆን ህዝብም ንቁ እና ጤናማ ሆነው ለመቆየት የሚያስፈልገውን በቂ ምግብ እንደማያገኙም ባወጣው ሪፖርት ይፋ አድርጓል።
የተቋሙ ከፍተኛ የአደጋ ጊዜ ኃላፊ ዶምኒክ ፌሬቲ፣ የረሃብ ቀውሱ የተመጣጠነ ምግብ እጦት እንዲጨምር ማድረጉን ገልፀው፣ በአፍሪካ ቀንድ ከአምስት ሚሊዮን የሚበልጡ ከአምስት ዓመት በታች ያሉ ሕፃናት ለከፋ የምግብ እጥረት መጋለጣቸውን አስታውቀዋል። ከነዚህ፣ የከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ካለባቸው ህፃናት መካከልም 1.7 ሚሊዮን የሚሆኑት ልዩ የምግብ ድጋፍ ካላገኙ ለሞት ሊዳረጉ እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል።
"ባለፉት ሶስት ዓመታት ውስጥ ምስራቅ አፍሪካ ኮቪድ 19፣ የኢቦላ ወረርሽኝ እና ሌሎች እንደ ኮሌራ እና ኩፍኝ የመሳሰሉ ተላላፊ በሽታዎችን እንዲሁም ደንጊ የተሰኘውና በትንኝ አማካኝነት የሚተላለፈው በሽታ አስተናግዷል። የበረሀ አንበጣ ወረርሽኝም በአካባቢው የሚገኘውን ሰብሎች እና መተዳደሪያ አውድሟል" ያሉት ፌሬቲ፣ "ከሁሉ የከፋው ደግሞ በቀጠናው ያለው ሰፊ ግጭት እና አለመረጋጋት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ቤታቸውን ጥለው እንዲሰደዱ እና እንደ ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ እና አለመታደል ሆኖ ሱዳንም አዳዲስ ስደተኞች እና ተፈናቃዮች እንዲፈጠሩ ማድረጉ ነው" ሲሉ እነዚህ አስደንጋጭ አኃዞች በአንድ ድንገተኛ አደጋ ብቻ የተከሰቱ አለመሆናቸውን ተናግረዋል።
በአፍሪካ ቀንድ መጣል የጀመረው ዝናብ፣ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ረጅም ጊዜን ላስቆጠረው የድርቅ አደጋ እፎይታን ቢያስገኝም፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቋማት ግን ዝናብ ብቻውን ቀውሱን ለማስቆም በቂ እንዳልሆነ እያስጠነቀቁ ነው።
የዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት፣ የአፍሪካ ቀንድ የሚኖሩ ሰዎች ከፍተኛ የጤና አደጋዎችን እየተጋፈጡ መሆኑን ያመለክታል። በጤና ተቋሙ የአስቸኳይ አደጋ ዋና ኃላፊ የሆኑት ሊዝቤት አልብሬችት እንደሚያስረዱት፣ አምስት አመታትን በዘለቀው ድርቅ ሳቢያ በርካታ የጤና ችግሮች ተከስተዋል።
"በቅርቡ በአፍሪካ ቀንድ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ፣ ባለፈው አመት እና በዚህ አመት እንደ ኮሌራ እና ኩፍኝ የመሳሰሉ ወረርሽኞችን እያየን ነው። ቁጥር በጣም ከፍተኛ የሆነ የወባ በሽታም አለ። ስለዚህ በጎርፍ ተፅእኖ ምክንያት እነዚህ በሽታዎች እየተባባሱ ሲሄዱ እያየን ነው" ሲሉም፣ በከፍተኛ ዝናብ እና ከባድ የጎርፍ አደጋዎች በተጎዱ አካባቢዎች የጤና ችግር እየተባባሰ እንደሚሄድ አስጠንቅቀዋል።
በምዕራቡ የአፍሪካ ቀንድ ክፍል ከድርቁ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ሁኔታ በቀጠለበት ወቅት፣ በምስራቁ አካባቢ ተጨማሪ ዝናብ የሚጠበቅ መሆኑ፣ የዓለም ጤና ድርጅት አዳዲስ ፈተናዎችን እንዲጋፈጥ እያደረገው መሆኑን አልብሬችት ጨምረው ገልፀዋል። ሁለቱም ከባድ የአየር ሁኔታ ክስተቶች የንጹህ ውሃ አቅርቦትን እንደሚቀንሱም አስረድተዋል። አልብሬችት አክለውም፣ ይህ ሁኔታ የወባ እና ሌሎች ውሃ ውለድ በሽታዎች እንዲስፋፉ እንደሚያደርግና በሰዎች የአመጋገብ እና የጤና ሁኔታ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እንደሚያሳድርም አክለው ገልጸዋል።
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የአረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ ነገ ማለዳ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል
የኢድ-አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ነገ ማለዳ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ነገ የሚከበረውን የኢድ-አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ማለዳ 12 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ በመከላከያ ሚኒስቴር ሥነ ልቦና ግንባታ ዳይሬክቶሬት አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢድ-አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ነገ ማለዳ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ነገ የሚከበረውን የኢድ-አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ማለዳ 12 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ በመከላከያ ሚኒስቴር ሥነ ልቦና ግንባታ ዳይሬክቶሬት አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በሌተናል ጄኔራል ሐምዳን ዳጋሎ የሚመራው ፈጥኖ ደራሽ ሀይል በካርቱም የሚገኘውን የሱዳን ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያን ተቆጣጠርኩት አለ፡፡
RSF የተሰኘው ፈጥኖ ደራሽ ሀይል በካርቱም የሚገኘውን የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መያዙን አስመልክቶ መግለጫ እንዳወጣ ሜኸር ድረ ገፅ ፅፏል፡፡ፈጥኖ ደራሹ ታጣቂዎቹ ጠቅላይ መምሪያውን መቆጣጠራቸውን የሚያስተማምኑ ፎቶ ግራፎችን እዩልኝ ማለቱም ታውቋል፡፡
RSF የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያውን የተቆጣጠረው ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ ሲካሄድ በነበረው ከባድ ውጊያ ነው ተብሏል፡፡
የፈጥኖ ደራሹ ሀይል የተቆጣጠረው የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የበርካታ ጦር መሳሪያዎች እና ጥይቶች መገኛ እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡በሱዳን መንግስት ጦር እና በፈጥኖ ደራሹ ሀይል መካከል ውጊያው ከ11 ሳምንታት በላይ ሆኖታል፡፡
✍Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
RSF የተሰኘው ፈጥኖ ደራሽ ሀይል በካርቱም የሚገኘውን የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መያዙን አስመልክቶ መግለጫ እንዳወጣ ሜኸር ድረ ገፅ ፅፏል፡፡ፈጥኖ ደራሹ ታጣቂዎቹ ጠቅላይ መምሪያውን መቆጣጠራቸውን የሚያስተማምኑ ፎቶ ግራፎችን እዩልኝ ማለቱም ታውቋል፡፡
RSF የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያውን የተቆጣጠረው ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ ሲካሄድ በነበረው ከባድ ውጊያ ነው ተብሏል፡፡
የፈጥኖ ደራሹ ሀይል የተቆጣጠረው የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የበርካታ ጦር መሳሪያዎች እና ጥይቶች መገኛ እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡በሱዳን መንግስት ጦር እና በፈጥኖ ደራሹ ሀይል መካከል ውጊያው ከ11 ሳምንታት በላይ ሆኖታል፡፡
✍Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
በቡራዩ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ የመጣ የጅምላ እስር መኖሩ ተገለጸ!
በቅርቡ በአዲስ አበባ ዙሪያ በተዋቀረው ሸገር ከተማ አስተዳደር ቡራዩ ክፍለ ከተማ የጅምላ እስር ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መምጣቱን ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።በዚህም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እንደዚህ ዓይነት ተግባራት እየተበራከቱ ነው ሲሉ ገልጸዋል።ድርጊቱን የሚፈጽሙት የኦሮሚያ ፖሊስ እና የአካባቢው ሚሊሻ አባላት መሆናቸን የገለጹት ነዋሪዎቹ፤ ወጣቶች ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በየዕለቱ ወደ እስር ቤት በጅምላ እየተጋዙ ነው ብለዋል።
በከተማው ያሉ ወጣቶች ለእስር የሚዳረጉበት ዋነኛ ምክንያት፤ በብዛት ከወለጋ እንዲሁም ከተለያዩ የምዕራብ ሸዋ እና የሰሜን ሸዋ አካባቢዎች በጸጥታ ችግሮች ተፈናቅለው የመጡ በመሆናቸው፣ “ከኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላችሁ” በሚል ጥርጣሬ ነው ተብሏል።ወጣቶቹን ከተለያዩ የመዝናኛ ሥፍራዎች ጭምር እንደሚታፍሱ እና ሲያዙም ኃይል የተቀላቀለበት ድርጊት እንዲሁም ሌሎች የመብት ጥሰቶች እንደሚፈጸምባቸው ተመላክቷል።
ድርጊቱ በከተማዋ ባሉ ድሬ፣ ከታ እና ማርያም በተባሉ ሰፈሮች በስፋት እንደሚፈጸምም ተጠቁሟል።በዚህ የተነሳ በከተማው ያሉ እስር ቤቶች ከእስረኞች መሙላታቸው እና ቀሪዎቹ ደግሞ በክፍለ ከተማው የመሬት አስተዳደር ጽህፈት ቤት እና በተለያዩ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ታስረው እንደሚገኙ ነው የተገለጸው።
ወጣቶቹ ወደ እስር ቤት ከገቡ በኋላም ወደ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከሦስት እስከ አራት ወራት እንደሚቆዩ ብሎም ዛቻ እና ከፍተኛ ድብደባ እንደሚያደርሱባቸውም ተጠቁሟል።የክፍለ ከተማው መታወቂያ የሌለው ሰው በከተማዋ ለመንቀሳቀስ እጅግ አስቸጋሪ ነው ያሉት ነዋሪዎቹ፤ በዚህም ምክንያት ለእስር የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥራቸው ከፍተኛ ነው ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
በተጨማሪም ራሳቸው የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ያሰሯቸውን ሰዎች ጉቦ እየተቀበሉ እንደሚለቋቸው እና የመክፈል አቅም የሌላቸው ታሳሪዎች ደግሞ ለወራት በከፍተኛ ችግር ውስጥ ሆኖ በእስር እንደሚቆዩ ተጠቅሷል።ጉዳዩን በተመለከተ ከሸገር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት ምላሽ ለማግኘት የተደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
በቅርቡ በአዲስ አበባ ዙሪያ በተዋቀረው ሸገር ከተማ አስተዳደር ቡራዩ ክፍለ ከተማ የጅምላ እስር ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መምጣቱን ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።በዚህም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እንደዚህ ዓይነት ተግባራት እየተበራከቱ ነው ሲሉ ገልጸዋል።ድርጊቱን የሚፈጽሙት የኦሮሚያ ፖሊስ እና የአካባቢው ሚሊሻ አባላት መሆናቸን የገለጹት ነዋሪዎቹ፤ ወጣቶች ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በየዕለቱ ወደ እስር ቤት በጅምላ እየተጋዙ ነው ብለዋል።
በከተማው ያሉ ወጣቶች ለእስር የሚዳረጉበት ዋነኛ ምክንያት፤ በብዛት ከወለጋ እንዲሁም ከተለያዩ የምዕራብ ሸዋ እና የሰሜን ሸዋ አካባቢዎች በጸጥታ ችግሮች ተፈናቅለው የመጡ በመሆናቸው፣ “ከኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላችሁ” በሚል ጥርጣሬ ነው ተብሏል።ወጣቶቹን ከተለያዩ የመዝናኛ ሥፍራዎች ጭምር እንደሚታፍሱ እና ሲያዙም ኃይል የተቀላቀለበት ድርጊት እንዲሁም ሌሎች የመብት ጥሰቶች እንደሚፈጸምባቸው ተመላክቷል።
ድርጊቱ በከተማዋ ባሉ ድሬ፣ ከታ እና ማርያም በተባሉ ሰፈሮች በስፋት እንደሚፈጸምም ተጠቁሟል።በዚህ የተነሳ በከተማው ያሉ እስር ቤቶች ከእስረኞች መሙላታቸው እና ቀሪዎቹ ደግሞ በክፍለ ከተማው የመሬት አስተዳደር ጽህፈት ቤት እና በተለያዩ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ታስረው እንደሚገኙ ነው የተገለጸው።
ወጣቶቹ ወደ እስር ቤት ከገቡ በኋላም ወደ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከሦስት እስከ አራት ወራት እንደሚቆዩ ብሎም ዛቻ እና ከፍተኛ ድብደባ እንደሚያደርሱባቸውም ተጠቁሟል።የክፍለ ከተማው መታወቂያ የሌለው ሰው በከተማዋ ለመንቀሳቀስ እጅግ አስቸጋሪ ነው ያሉት ነዋሪዎቹ፤ በዚህም ምክንያት ለእስር የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥራቸው ከፍተኛ ነው ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
በተጨማሪም ራሳቸው የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ያሰሯቸውን ሰዎች ጉቦ እየተቀበሉ እንደሚለቋቸው እና የመክፈል አቅም የሌላቸው ታሳሪዎች ደግሞ ለወራት በከፍተኛ ችግር ውስጥ ሆኖ በእስር እንደሚቆዩ ተጠቅሷል።ጉዳዩን በተመለከተ ከሸገር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት ምላሽ ለማግኘት የተደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል።
[Addis Maleda]
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
በኩሪፍቱ ሀይቅ ለመዋኘት የገባው የሩሲያ ዜጋ ህይወቱ አለፈ!
በቢሾፍቱ ኩርፊቱ ሀይቅ በመዝናናት ላይ ከነበሩት የዉጭ ሀገር ዜጎች መካከል አንድ የሩሲያ ዜግነት ያለዉ የ 55 ዓመት ህይወቱ ማለፉን እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬድዮ እንደተያገሩት ግለሰቡን ለሞት ያበቃዉ በኩሪፍቱ ሀይቅ 1መቶ 50 ሜትር ድረስ ርቀት ሀይቁን ዘልቆ በመዋኘት ላይ ሳለ መመለስ ሳይችል ቀርቶ ነው ብለዋል።
ዋና ለመዋኘት የገባዉ እሁድ ሰኔ 18 ቀን 2015 ዓ.ም ሲሆን የኮሚሽን መ/ቤቱ ጠላቂ ዋናተኞች ትላንት ሰኔ 19 እለት ከሁለት ሰዓት ፍለጋ በኋላ አስከሬኑን አግኝተዉታል ሲሉ ጨምረዉ ተናግረዋል።
Via Bisrat
@YeneTube @FikerAssefa
በቢሾፍቱ ኩርፊቱ ሀይቅ በመዝናናት ላይ ከነበሩት የዉጭ ሀገር ዜጎች መካከል አንድ የሩሲያ ዜግነት ያለዉ የ 55 ዓመት ህይወቱ ማለፉን እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬድዮ እንደተያገሩት ግለሰቡን ለሞት ያበቃዉ በኩሪፍቱ ሀይቅ 1መቶ 50 ሜትር ድረስ ርቀት ሀይቁን ዘልቆ በመዋኘት ላይ ሳለ መመለስ ሳይችል ቀርቶ ነው ብለዋል።
ዋና ለመዋኘት የገባዉ እሁድ ሰኔ 18 ቀን 2015 ዓ.ም ሲሆን የኮሚሽን መ/ቤቱ ጠላቂ ዋናተኞች ትላንት ሰኔ 19 እለት ከሁለት ሰዓት ፍለጋ በኋላ አስከሬኑን አግኝተዉታል ሲሉ ጨምረዉ ተናግረዋል።
Via Bisrat
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
ድብደባ ደርሶባቸዉ አካል ጉዳተኛ የሆኑ የፓርቲ አባላት እንዳሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገልጿል፡፡
የተለያየ የፓርቲ አባል ናችሁ በሚል ከሚደርሰዉ አፈናና ማስፈራሪያ ባሻገር ድብደባ ደርሶባቸዉ አካል ጉዳተኛ የሆኑ፤ የስነ ልቦና ቀዉስ የደረሰባቸዉና ፓርቲዎችን እንዳይቀላቀሉ የተደረጉ ግለሰቦች መኖራቸውን የተናገሩት የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ ዶክተር ራሄል ባፌ ናቸዉ፡፡
ካለፈዉ አምስት አመት ወዲህ እያንዳንዱ ፓርቲና ፖለቲከኛ የራሱን ርዕዮት ይዞ በመምጣት የተሻለ ስርአት ይኖራል የሚል ተስፋ ተጥሎ የነበረ ቢሆንም መልሶ ወደ ቀድሞው ስርአት እንዲመለስ ሆኗልም ብለዋል፡፡በተለይም በክልሎች በፓርቲ አባላትና አመራሮች ላይ እየደረሰ ያለዉ የሰብአዊ መብት ጥሰት አደገኛ እንደሆነ እና እየደረሰ ያለዉ ጫናም ቢሆን የፖለቲካ ስርአቱን የሚያዛባ ነዉ ሲሉ የችግሩን አሳሳቢነት የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ አብራርተዋል፡፡
[አሐዱ]
@YeneTube @FikerAssefa
የተለያየ የፓርቲ አባል ናችሁ በሚል ከሚደርሰዉ አፈናና ማስፈራሪያ ባሻገር ድብደባ ደርሶባቸዉ አካል ጉዳተኛ የሆኑ፤ የስነ ልቦና ቀዉስ የደረሰባቸዉና ፓርቲዎችን እንዳይቀላቀሉ የተደረጉ ግለሰቦች መኖራቸውን የተናገሩት የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ ዶክተር ራሄል ባፌ ናቸዉ፡፡
ካለፈዉ አምስት አመት ወዲህ እያንዳንዱ ፓርቲና ፖለቲከኛ የራሱን ርዕዮት ይዞ በመምጣት የተሻለ ስርአት ይኖራል የሚል ተስፋ ተጥሎ የነበረ ቢሆንም መልሶ ወደ ቀድሞው ስርአት እንዲመለስ ሆኗልም ብለዋል፡፡በተለይም በክልሎች በፓርቲ አባላትና አመራሮች ላይ እየደረሰ ያለዉ የሰብአዊ መብት ጥሰት አደገኛ እንደሆነ እና እየደረሰ ያለዉ ጫናም ቢሆን የፖለቲካ ስርአቱን የሚያዛባ ነዉ ሲሉ የችግሩን አሳሳቢነት የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ አብራርተዋል፡፡
[አሐዱ]
@YeneTube @FikerAssefa
በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሰውነቱ ላይ በማፍሰስ ቁስል አስመስሎ ሲለምን የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ!
በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሰውነቱ ላይ በማፍሰስ ቁስል አስመስሎ ሲለምን የነበረ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
ግለሰቡ የተያዘው በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 12 ልዩ ቦታው መሳለሚያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን፤ በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሆዱ ላይ በማፍሰስ እና ቁስል እንዲመስል አድርጎ በፕላስተር በማሸግ መንገድ ላይ ተኝቶ የልመና ተግባር ሲያከናውን የተመለከቱ የህብረተሰብ ክፍሎች መረጃውን ለፖሊስ ማድረሳቸው ተገልጿል።
በየካ ከፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የኮተቤ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አባላት ግለሰቡ ምንም አይነት የጤና ዕክል ሳይኖርበት በማታለል ገንዘብ ለመሠብሰብ የተጠቀመበት ዘዴ መሆኑን ፕላስተሩን ከሆዱ ላይ በማስላጥ ማረጋገጥ መቻላቸውም ተነግሯል።
በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ድጋፍ የሚጠይቁ ግለሰቦች ቢኖሩም፤ ልዩ ልዩ የማታለያ ዘዴዎችን ተጠቅመው ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ገንዘብ የሚለምኑ ሰዎች እያጋጠሙ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተገቢውን የማረጋገጥ ሥራ በመስራት አታላዮችን ሊያጋልጥ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሰውነቱ ላይ በማፍሰስ ቁስል አስመስሎ ሲለምን የነበረ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
ግለሰቡ የተያዘው በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 12 ልዩ ቦታው መሳለሚያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን፤ በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሆዱ ላይ በማፍሰስ እና ቁስል እንዲመስል አድርጎ በፕላስተር በማሸግ መንገድ ላይ ተኝቶ የልመና ተግባር ሲያከናውን የተመለከቱ የህብረተሰብ ክፍሎች መረጃውን ለፖሊስ ማድረሳቸው ተገልጿል።
በየካ ከፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የኮተቤ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አባላት ግለሰቡ ምንም አይነት የጤና ዕክል ሳይኖርበት በማታለል ገንዘብ ለመሠብሰብ የተጠቀመበት ዘዴ መሆኑን ፕላስተሩን ከሆዱ ላይ በማስላጥ ማረጋገጥ መቻላቸውም ተነግሯል።
በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ድጋፍ የሚጠይቁ ግለሰቦች ቢኖሩም፤ ልዩ ልዩ የማታለያ ዘዴዎችን ተጠቅመው ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ገንዘብ የሚለምኑ ሰዎች እያጋጠሙ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተገቢውን የማረጋገጥ ሥራ በመስራት አታላዮችን ሊያጋልጥ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
በአንዋር ሶሳ ምትክ ዊም ቫንሄሌፑቴ ነሀሴ 1, 2023 ጀምሮ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ። ዊም በአሁኑ ጊዜ የኤምቲኤን ዩጋንዳ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆኖ እየሰራ ነው።
[Capital]
@YeneTube @FikerAssefa
[Capital]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተሸከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች:
- ከፒያሳ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ዋናው መንገድ ቴድሮስ አደባባይ
- ከጎተራ ፣ አጎና ሲኒማ ፣ ሪቼ የሚወስደው መንገድ ለከባድ ተሽከርካሪዎች አጎና ሲኒማ እንዲሁም ለአነስተኛ ተሽከርካሪዎች ጥላሁን አደባባይ ወይም የቀድሞ 4ኛ ክፍለ ጦር ጋር
- ከኬኬር ህንፃ ጀርባ ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ የድሮ ለገሃር ግምሩክ
- ከከፍተኛ ፍርድ ቤት ፣ በፖሊስ ሆስፒታል ወደ ሜክሲኮ የሚወስደው መንገድ አል ሳም ጨለቅለቅ በስርና በላይ መንገድ
- ከጎማ ቁጠባ ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ሰንጋ ተራ 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት አካባቢ
- ከጎማ ቁጠባ ወደ ብሔራዊ ቴአትር የሚወስደው መንገድ ጎማ ቁጠባ መብራት
- ከሜትሮሎጂ በጥቁር አንበሳ ወደ ፖስታ ቤት የሚወስደው መንገድ ሜትሮሎጂ መ/ቤት
- ከንግድ ማተሚያ ቤት ወደ ኦርማ ጋራዥ የሚወስደው መንገድ ንግድ ማተሚያ ቤት
- ከአራት ኪሎ እና ከእሪ በከንቱ የሚመጡ መንገዶች ፓርላማ መብራት ጋር
- ከሲግናል ወደ ካዛንቺስ የሚወስደው መንገድ ሴቶች አደባባይ
- ከቦሌ አየር መንገድ በሚሊኒዬም አዳራሽ ወደ ስታዲዩም የሚወስደው መንገድ ኦሎምፒያ ወይም ደንበል ሲቲ ሴንተር
- ከመገናኛ ፣ በሃያ ሁለት ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም ከቦሌ መድሃኒያለም፣ በአትላስ ሆቴል ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅድስ ዑራኤል ቤተ-ክርስቲያን መስቀለኛ ላይ ከላይና ከታች
- ከተክለ ኃይማኖት ፣ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ኢሚግሬሽን የሚወስደው መንገድ ጥቁር አንበሳ ሼል
- ከተክለ ሃይማኖት ጎላ ሚካኤል የሚወስደው መንገድ ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ
- ከጎፋ ፣ በቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ ወደ ለገሐር የሚወስደው አዲሱ መንገድ ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ መስቀለኛው ይለፍ ለሌላቸው ተሽከርካሪዎች ከማለዳ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ ዝግጅቱ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ዝግ እንደሚሆኑ ተገልጿል፡፡
በመሆኑም ህብረተሰቡ ከፖሊስ የተሰጠውን መረጃ ተገንዝቦ የትራፊክ ፖሊስ አባላት በሚጠቁሙት አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን ያስተላፈ ሲሆን፤ ለእምነቱ ተከታዮች በዓሉ የፍቅር፣ የሰላምና የደስታ እንዲሆን በፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ሥም መልካም ምኞቱን ገልጿል፡፡
የፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የኢድ አል አድሃ (አረፋ)በዓል በሰላም እንዲከበር እያከናወነ ላለው ተግባር ህብረተሰቡ በተለይ ደግሞ የሙስሊሙ ማህበረሰብ እና የእምነቱ አባቶች እያደረጉት ላለው ድጋፍ ምስጋናውን እያቀረበ ትብብሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥል መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
ህብረተሰቡ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥመው ወይም የፖሊስ አገልግሎት ለማግኘት በአዲስ አበባ ፖሊስ የመረጃ ስልኮች 011-1 11-01-11 ወይም በነፃ የስልክ መስመር 991 መረጃ መስጠት እንደሚቻል ፖሊስ አስታውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
- ከፒያሳ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ዋናው መንገድ ቴድሮስ አደባባይ
- ከጎተራ ፣ አጎና ሲኒማ ፣ ሪቼ የሚወስደው መንገድ ለከባድ ተሽከርካሪዎች አጎና ሲኒማ እንዲሁም ለአነስተኛ ተሽከርካሪዎች ጥላሁን አደባባይ ወይም የቀድሞ 4ኛ ክፍለ ጦር ጋር
- ከኬኬር ህንፃ ጀርባ ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ የድሮ ለገሃር ግምሩክ
- ከከፍተኛ ፍርድ ቤት ፣ በፖሊስ ሆስፒታል ወደ ሜክሲኮ የሚወስደው መንገድ አል ሳም ጨለቅለቅ በስርና በላይ መንገድ
- ከጎማ ቁጠባ ወደ ለገሃር የሚወስደው መንገድ ሰንጋ ተራ 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት አካባቢ
- ከጎማ ቁጠባ ወደ ብሔራዊ ቴአትር የሚወስደው መንገድ ጎማ ቁጠባ መብራት
- ከሜትሮሎጂ በጥቁር አንበሳ ወደ ፖስታ ቤት የሚወስደው መንገድ ሜትሮሎጂ መ/ቤት
- ከንግድ ማተሚያ ቤት ወደ ኦርማ ጋራዥ የሚወስደው መንገድ ንግድ ማተሚያ ቤት
- ከአራት ኪሎ እና ከእሪ በከንቱ የሚመጡ መንገዶች ፓርላማ መብራት ጋር
- ከሲግናል ወደ ካዛንቺስ የሚወስደው መንገድ ሴቶች አደባባይ
- ከቦሌ አየር መንገድ በሚሊኒዬም አዳራሽ ወደ ስታዲዩም የሚወስደው መንገድ ኦሎምፒያ ወይም ደንበል ሲቲ ሴንተር
- ከመገናኛ ፣ በሃያ ሁለት ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም ከቦሌ መድሃኒያለም፣ በአትላስ ሆቴል ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅድስ ዑራኤል ቤተ-ክርስቲያን መስቀለኛ ላይ ከላይና ከታች
- ከተክለ ኃይማኖት ፣ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ኢሚግሬሽን የሚወስደው መንገድ ጥቁር አንበሳ ሼል
- ከተክለ ሃይማኖት ጎላ ሚካኤል የሚወስደው መንገድ ጎላ ሚካኤል መስቀለኛ
- ከጎፋ ፣ በቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ ወደ ለገሐር የሚወስደው አዲሱ መንገድ ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ መስቀለኛው ይለፍ ለሌላቸው ተሽከርካሪዎች ከማለዳ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ ዝግጅቱ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ዝግ እንደሚሆኑ ተገልጿል፡፡
በመሆኑም ህብረተሰቡ ከፖሊስ የተሰጠውን መረጃ ተገንዝቦ የትራፊክ ፖሊስ አባላት በሚጠቁሙት አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪውን ያስተላፈ ሲሆን፤ ለእምነቱ ተከታዮች በዓሉ የፍቅር፣ የሰላምና የደስታ እንዲሆን በፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ሥም መልካም ምኞቱን ገልጿል፡፡
የፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የኢድ አል አድሃ (አረፋ)በዓል በሰላም እንዲከበር እያከናወነ ላለው ተግባር ህብረተሰቡ በተለይ ደግሞ የሙስሊሙ ማህበረሰብ እና የእምነቱ አባቶች እያደረጉት ላለው ድጋፍ ምስጋናውን እያቀረበ ትብብሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥል መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
ህብረተሰቡ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥመው ወይም የፖሊስ አገልግሎት ለማግኘት በአዲስ አበባ ፖሊስ የመረጃ ስልኮች 011-1 11-01-11 ወይም በነፃ የስልክ መስመር 991 መረጃ መስጠት እንደሚቻል ፖሊስ አስታውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ተፈታ
ዛሬ ጠዋት ሰኔ 20 ቀን፣ 2015 ዓ.ም. ጠዋት 12: 30 ላይ በፀጥታ ኃይሎች ከመኖር ቤቱ እንደተወሰደ የተነገረለት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዳግም መፈታቱ ተገለጸ ። ተመስገን በአዲስ አበባ ሜኪሲኮ አካባቢ በሚገኘው በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለ6 ሰዓታት ታስሮ እንደነበረም ታናሽ ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ ለዶቼ ቬለ (DW) ገልጾ ነበር።
ከዚህ ቀደም ተከሶ ነጻ በተባለበት ክስ ለሐምሌ 7 ዳግም ታስሮ እንዲቀርብ ትእዛዝ እንደሰጠበትም ተዘግቧል ።
@Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ ጠዋት ሰኔ 20 ቀን፣ 2015 ዓ.ም. ጠዋት 12: 30 ላይ በፀጥታ ኃይሎች ከመኖር ቤቱ እንደተወሰደ የተነገረለት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዳግም መፈታቱ ተገለጸ ። ተመስገን በአዲስ አበባ ሜኪሲኮ አካባቢ በሚገኘው በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለ6 ሰዓታት ታስሮ እንደነበረም ታናሽ ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ ለዶቼ ቬለ (DW) ገልጾ ነበር።
ከዚህ ቀደም ተከሶ ነጻ በተባለበት ክስ ለሐምሌ 7 ዳግም ታስሮ እንዲቀርብ ትእዛዝ እንደሰጠበትም ተዘግቧል ።
@Yenetube @Fikerassefa
አዋጭ ላልሆኑ አካባቢዎች የቴሌኮም አገልግሎት ለማዳረስ በጀት መመደብ ኃላፊነቱ እንዳልሆነ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ
የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ገበያ በመከፈቱ የቴሌኮም አገልግሎት ላልተዳረሰባቸውና አዋጭ ላልሆኑ የገጠር አካባቢዎች በጀት መመደብ ኃላፊነቱ እንዳልሆነ፣ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም ይህንን ያስታወቀው የሁሉን አቀፍ ተደራሽነት ኃላፊነትን ለመወጣት በጀት መበጀቱን አስመልክቶ፣ የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ አባላት ላነሱት ጥያቄ ነው፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋማቸው የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም በፓርላማው የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ዓርብ ሰኔ 16 ቀን 2015 ዓ.ም. ሲገመገም ከተነሱ ጥያቄዎች መካከል፣ የቴሌኮም አገልግሎት ያልተዳረሰባቸው አካባቢዎችን ለማዳረስ ተፈላጊው በጀት ተበጅቷል ወይ? ካልተበጀተ ምን ታስቧል? የሚሉ ይገኙበታል፡፡
በኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያ ለውድድር ክፍት በመሆኑ ሁሉን አቀፍ ተደራሽነት ለማረጋገጥ በገጠር አካባቢዎችና አዋጭ ባልሆኑ አካባቢዎች በጀት መበጀት የኢትዮ ቴሌኮም የሥራ ድርሻ ብቻ ተደርጎ ሊወሰድ እንደማይገባ፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ለቀረቡት ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ አስረድተዋል፡፡
ዘርፉን የሚቆጣጠረው የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለሥልጣን በመሆኑ፣ ባለሥልጣኑ ከመንግሥትም ሆነ ከሌሎች አካላት በጀት አፈላልጎ በኢንዱስትሪው አሠራር መሠረት ለቴሌኮም ኦፕሬተሮች እንደሚያቀርብ፣ እስካሁን ውይይቶች ከመደረጋቸው ውጪ የቀረበ ነገር አለመኖሩን ወ/ሪት ፍሬሕይወት ለቋሚ ኮሚቴው አባላት አብራርተዋል፡፡
Source: Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ገበያ በመከፈቱ የቴሌኮም አገልግሎት ላልተዳረሰባቸውና አዋጭ ላልሆኑ የገጠር አካባቢዎች በጀት መመደብ ኃላፊነቱ እንዳልሆነ፣ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም ይህንን ያስታወቀው የሁሉን አቀፍ ተደራሽነት ኃላፊነትን ለመወጣት በጀት መበጀቱን አስመልክቶ፣ የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ አባላት ላነሱት ጥያቄ ነው፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋማቸው የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም በፓርላማው የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ዓርብ ሰኔ 16 ቀን 2015 ዓ.ም. ሲገመገም ከተነሱ ጥያቄዎች መካከል፣ የቴሌኮም አገልግሎት ያልተዳረሰባቸው አካባቢዎችን ለማዳረስ ተፈላጊው በጀት ተበጅቷል ወይ? ካልተበጀተ ምን ታስቧል? የሚሉ ይገኙበታል፡፡
በኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያ ለውድድር ክፍት በመሆኑ ሁሉን አቀፍ ተደራሽነት ለማረጋገጥ በገጠር አካባቢዎችና አዋጭ ባልሆኑ አካባቢዎች በጀት መበጀት የኢትዮ ቴሌኮም የሥራ ድርሻ ብቻ ተደርጎ ሊወሰድ እንደማይገባ፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ለቀረቡት ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ አስረድተዋል፡፡
ዘርፉን የሚቆጣጠረው የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለሥልጣን በመሆኑ፣ ባለሥልጣኑ ከመንግሥትም ሆነ ከሌሎች አካላት በጀት አፈላልጎ በኢንዱስትሪው አሠራር መሠረት ለቴሌኮም ኦፕሬተሮች እንደሚያቀርብ፣ እስካሁን ውይይቶች ከመደረጋቸው ውጪ የቀረበ ነገር አለመኖሩን ወ/ሪት ፍሬሕይወት ለቋሚ ኮሚቴው አባላት አብራርተዋል፡፡
Source: Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲሱ ቤት ግብር ተመን ላይ የተደረገው ክርክር
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤት ግብር የሚያገኘውን ገቢ ለማሳደግ ያደረገው የታሪፍ ማሻሻያ ሕጋዊነት ላይ የተለያዩ አመለካከቶች እየተንፀባረቁ ነው፡፡ አስተዳደሩ በበኩሉ፣ የቤት ግብር የታሪፍ ማሻሻያው ከ45 ዓመት በፊት የወጣውን የከተማ ቦታና ቤት ኪራይ አዋጅ መሠረት አድርጎ እንዲተገበር የተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ማሻሻያውን በተመለከተ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ፣ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ አደም ኑር እንዳመለከቱትም፣ የቤት ግብር (የንብረት ግብር) እስካሁን ሲተገበር የቆየ መሆኑንና በቅርቡ የተደረገ የታሪፍ ማሻሻያ በ1968 ዓ.ም. የወጣውን አዋጅ ተንተርሶ የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
አዲሱ ነገርም ከ45 ዓመት በፊት በነበረ የዋጋ ተመን ተሠልቶ ሲከፈልበት የነበረው የቤት ግብር ተመን ተሻሽሎ ተግባራዊ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡
አዋጁ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው የግብር መጠኑ መሠረት የሚያደርገው ዓመታዊ የኪራይ ግምት ዋጋ መሆኑን፣ ነገር ግን ይህ የኪራይ ግምት በየጊዜው ወቅታዊ ባለመደረጉ የወቅቱን ዋጋ የሚገልጽ ግመታ መሠራቱን ጠቁመዋል፡፡
ስለዚህ አሁን የተደረገው ነገር ወቅታዊው የኪራይ ዋጋ ተጠንቶ ለግብሩ መሠረት እንዲሆን በማድረግ ተፈጻሚ እንዲሆን መወሰኑን ከተሰጠው ማብራሪያ ለመገንዘብ ተችሏል፡፡
Source: Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤት ግብር የሚያገኘውን ገቢ ለማሳደግ ያደረገው የታሪፍ ማሻሻያ ሕጋዊነት ላይ የተለያዩ አመለካከቶች እየተንፀባረቁ ነው፡፡ አስተዳደሩ በበኩሉ፣ የቤት ግብር የታሪፍ ማሻሻያው ከ45 ዓመት በፊት የወጣውን የከተማ ቦታና ቤት ኪራይ አዋጅ መሠረት አድርጎ እንዲተገበር የተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ማሻሻያውን በተመለከተ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ፣ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ አደም ኑር እንዳመለከቱትም፣ የቤት ግብር (የንብረት ግብር) እስካሁን ሲተገበር የቆየ መሆኑንና በቅርቡ የተደረገ የታሪፍ ማሻሻያ በ1968 ዓ.ም. የወጣውን አዋጅ ተንተርሶ የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
አዲሱ ነገርም ከ45 ዓመት በፊት በነበረ የዋጋ ተመን ተሠልቶ ሲከፈልበት የነበረው የቤት ግብር ተመን ተሻሽሎ ተግባራዊ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡
አዋጁ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው የግብር መጠኑ መሠረት የሚያደርገው ዓመታዊ የኪራይ ግምት ዋጋ መሆኑን፣ ነገር ግን ይህ የኪራይ ግምት በየጊዜው ወቅታዊ ባለመደረጉ የወቅቱን ዋጋ የሚገልጽ ግመታ መሠራቱን ጠቁመዋል፡፡
ስለዚህ አሁን የተደረገው ነገር ወቅታዊው የኪራይ ዋጋ ተጠንቶ ለግብሩ መሠረት እንዲሆን በማድረግ ተፈጻሚ እንዲሆን መወሰኑን ከተሰጠው ማብራሪያ ለመገንዘብ ተችሏል፡፡
Source: Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
ክፍት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
🔴በሁሉም ስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት እንፈልጋለን።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥ጉዳይ አስፈፃሚ/smart phone ያለው/
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:5000+ የቀን አበል ያለው
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,500
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
🔴በሁሉም ስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት እንፈልጋለን።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥ጉዳይ አስፈፃሚ/smart phone ያለው/
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:5000+ የቀን አበል ያለው
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,500
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
👍1