ከሰሞኑ በጎንደር ከተማ ተከስቶ የነበረውን ግጭት አስመልክቶ የተዘጉ ሱቆች እንዲከፈቱና ወደ መደበኛ ሥራቸው እንዲመለሱ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ መግባቱ ተገለፀ!
ከሰሞኑ በጎንደር ከተማ ተከስቶ የነበረውን ግጭት አስመልክቶ የተዘጉ ሱቆች እንዲከፈቱና ወደ መደበኛ ሥራቸው እንዲመለሱ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ መግባቱን የፋሲል ክፍለ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።በዛሬው ዕለት በፋሲል ክፍለ ከተማ አስተዳደር ከሦስቱም ቀበሌዎች ተደማጭነት ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎችን ጥሪ በማድረግና ኮሚቴ በማቋቋም በደረሰው ግጭት የማረጋጋት እና የተዘጉ ሱቆችን ወደ ሥራ ማስመለስ ሥራን ለመስራት የሚያስችል ውይይት ተደርጓል።
በክፍለ ከተማው ዋና ሥራ አስፈፃሚ የሚመራው ኮሚቴው በዋነኝነት 4 ጉዳዮች ላይ እንደሚሰራ የፋሲል ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዳኛቸው ቢምር ገልፀዋል።ዳኛቸው እንዳሉት በዛሬው ዕለት የተቋቋመው ኮሚቴ የተጎዱ ሰዎችን የሚያፅናና፣ የወደሙ ንብረቶችን ለይቶ ድጋፍ የሚያሰባስብ፣ የጠፋ ንብረት ካለ የሚያስመልስ እና የተዘጉ ሱቆችን የማስከፈትና ወደ መደበኛ ሥራቸው እንዲመለሱ ማድረግ የኮሚቴው ዋነኛ ተግባር ነው ብለዋል።
በቀጣይም የከተማዋን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የነበረው ተከባብሮና ተደጋግፎ የመኖር እሴት ለማስቀጠል በትኩረት እንደሚሰራ መገለፁን ከክፍለ ከተማው መንግስት ኮምዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ለዚህም ይረዳ ዘንድ ኹሉም የእምነት ተቋማት ፣ የከተማው ነዋሪዎች ከመንግስት ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚገባ እና በህዝቦች መካከል ግጭትን በመፍጠር እየሰሩ የሚገኙ አካላትን በመለየት በህግ ተጠያቂ እንደሚደረጉም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከሰሞኑ በጎንደር ከተማ ተከስቶ የነበረውን ግጭት አስመልክቶ የተዘጉ ሱቆች እንዲከፈቱና ወደ መደበኛ ሥራቸው እንዲመለሱ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ መግባቱን የፋሲል ክፍለ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።በዛሬው ዕለት በፋሲል ክፍለ ከተማ አስተዳደር ከሦስቱም ቀበሌዎች ተደማጭነት ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎችን ጥሪ በማድረግና ኮሚቴ በማቋቋም በደረሰው ግጭት የማረጋጋት እና የተዘጉ ሱቆችን ወደ ሥራ ማስመለስ ሥራን ለመስራት የሚያስችል ውይይት ተደርጓል።
በክፍለ ከተማው ዋና ሥራ አስፈፃሚ የሚመራው ኮሚቴው በዋነኝነት 4 ጉዳዮች ላይ እንደሚሰራ የፋሲል ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዳኛቸው ቢምር ገልፀዋል።ዳኛቸው እንዳሉት በዛሬው ዕለት የተቋቋመው ኮሚቴ የተጎዱ ሰዎችን የሚያፅናና፣ የወደሙ ንብረቶችን ለይቶ ድጋፍ የሚያሰባስብ፣ የጠፋ ንብረት ካለ የሚያስመልስ እና የተዘጉ ሱቆችን የማስከፈትና ወደ መደበኛ ሥራቸው እንዲመለሱ ማድረግ የኮሚቴው ዋነኛ ተግባር ነው ብለዋል።
በቀጣይም የከተማዋን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የነበረው ተከባብሮና ተደጋግፎ የመኖር እሴት ለማስቀጠል በትኩረት እንደሚሰራ መገለፁን ከክፍለ ከተማው መንግስት ኮምዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ለዚህም ይረዳ ዘንድ ኹሉም የእምነት ተቋማት ፣ የከተማው ነዋሪዎች ከመንግስት ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚገባ እና በህዝቦች መካከል ግጭትን በመፍጠር እየሰሩ የሚገኙ አካላትን በመለየት በህግ ተጠያቂ እንደሚደረጉም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1600 በላይ ጥንዶት ፍቺ መፈጸማቸዉን የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ አስታወቀ!
የአዲስ አበባ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ በበጀት ዓመቱ መጀመርያ ታውጆ በነበረው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ምክንያት ዝቅ ብሎ የነበረውን ምዝገባ ለማካካስ በተሰሩ ስራዎች በ9 ወር አፈፃፀሙ የተሻለ ውጤት መገኘቱን ኤጀንሲው አስታውቋል።በዚህም መሰረት በአዲስ አበባ ባለፉት 9 ወራት ከ23ሺህ በላይ ጋብቻ ፣1,695 ፍቺ፣10ሺህ 219 ሞት ፣186,986 ልደት፣ከ93 በላይ የጉዲፈቻ ምዝገባዎች መከናወናቸውን የኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለሙ ለብሰራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
የወቅታዊ ምዝገባ በ2013 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ከነበረው ጋር ሲነፃፀር የልደት ምዝገባ በ61 በመቶ ፣ የጋብቻ ምዝገባ በ9.5 በመቶ፣ የሞት ምዝገባ በ20.3 በመቶ ብልጫ ሲያሳይ በአንፃሩ የፍቺ ምዝገባ እና የጉዲፈቻ ምዝገባ ዝቅተኛ ነዉ ብለዋል። የወቅታዊ ምዝገባ ሽፋንን ለማሻሻል በቅርቡ በጤና ተቋማት የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከከተማው ጤና ቢሮ ጋር በጋራ የጀመረው ኤጀንሲው ከአምስት የመንግስት ጤና ተቋማት ወደ 22 የግል እና የመንግስት ጤና ተቋማት ከፍ በማድረግ እየሰራ ይገኛል ሲሉም ተናግረዋል።
በጥቅሉ ኤጀንሲው በዘጠኝ ወሩ ዉስጥ ለ222,765 ነዋሪዎች እና የውጭ ዜጎች አለም አቀፍ አሰራርን በተከተለ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ አገልግሎት ሰጥቷል። ከ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ብልጫ ያለው አገልግሎት መስጠቱን አቶ ዮናስ ጨምረው ተናግረዋል።
[ብስራት ሬዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ በበጀት ዓመቱ መጀመርያ ታውጆ በነበረው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ምክንያት ዝቅ ብሎ የነበረውን ምዝገባ ለማካካስ በተሰሩ ስራዎች በ9 ወር አፈፃፀሙ የተሻለ ውጤት መገኘቱን ኤጀንሲው አስታውቋል።በዚህም መሰረት በአዲስ አበባ ባለፉት 9 ወራት ከ23ሺህ በላይ ጋብቻ ፣1,695 ፍቺ፣10ሺህ 219 ሞት ፣186,986 ልደት፣ከ93 በላይ የጉዲፈቻ ምዝገባዎች መከናወናቸውን የኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለሙ ለብሰራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
የወቅታዊ ምዝገባ በ2013 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ከነበረው ጋር ሲነፃፀር የልደት ምዝገባ በ61 በመቶ ፣ የጋብቻ ምዝገባ በ9.5 በመቶ፣ የሞት ምዝገባ በ20.3 በመቶ ብልጫ ሲያሳይ በአንፃሩ የፍቺ ምዝገባ እና የጉዲፈቻ ምዝገባ ዝቅተኛ ነዉ ብለዋል። የወቅታዊ ምዝገባ ሽፋንን ለማሻሻል በቅርቡ በጤና ተቋማት የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከከተማው ጤና ቢሮ ጋር በጋራ የጀመረው ኤጀንሲው ከአምስት የመንግስት ጤና ተቋማት ወደ 22 የግል እና የመንግስት ጤና ተቋማት ከፍ በማድረግ እየሰራ ይገኛል ሲሉም ተናግረዋል።
በጥቅሉ ኤጀንሲው በዘጠኝ ወሩ ዉስጥ ለ222,765 ነዋሪዎች እና የውጭ ዜጎች አለም አቀፍ አሰራርን በተከተለ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ አገልግሎት ሰጥቷል። ከ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ብልጫ ያለው አገልግሎት መስጠቱን አቶ ዮናስ ጨምረው ተናግረዋል።
[ብስራት ሬዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
ጤና ይስጥልን የተወደዳችሁ ቤተሰቦች
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ 0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መፍትሔ ሥራይ ወአይነ ጥላ ለጤናወ መፍትሔ ከመሪጌታ ጥበቡ
ለጤናወ መፍትሄ በዚህ ስልክ ደውለው ያግኙን
0917040506
0912718883
https://tttttt.me/meritibe
https://tttttt.me/meritibe
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ 0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መፍትሔ ሥራይ ወአይነ ጥላ ለጤናወ መፍትሔ ከመሪጌታ ጥበቡ
ለጤናወ መፍትሄ በዚህ ስልክ ደውለው ያግኙን
0917040506
0912718883
https://tttttt.me/meritibe
https://tttttt.me/meritibe
የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ሲፒጄ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ያሰራቸውን ጋዜጠኞች ደሱ ዱላ እና ቢቂላ አመኑን ባስቸኳይ እንዲፈታ ጠይቋል።
ድርጅቱ የክልሉ ፖሊስ በተከሳሾቹ ላይ የመሠረተውን ክስ እንዲያቋርጥ እና ጋዜጠኞቹን ያለ ጥፋታቸው ያሰሩ ባለሥልጣናት ተጠያቂ እንዲሆኑ ጨምሮ ጠይቋል። በበይነ መረብ የሚሰራጨው የኦሮሚያ ኒውስ ኔትዎርክ ባልደረቦች የሆኑት ጋዜጠኞች፣ ከኅዳር ጀምሮ በኦሮሚያ ልዩ ዞን ታስረው የሚገኙ ሲሆን፣ የተከሰሱት ከ3 ዓመት እስራት እስከ ሞት በሚያስቀጣው ሕገ መንግሥት የመናድ ወንጀል ነው።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ድርጅቱ የክልሉ ፖሊስ በተከሳሾቹ ላይ የመሠረተውን ክስ እንዲያቋርጥ እና ጋዜጠኞቹን ያለ ጥፋታቸው ያሰሩ ባለሥልጣናት ተጠያቂ እንዲሆኑ ጨምሮ ጠይቋል። በበይነ መረብ የሚሰራጨው የኦሮሚያ ኒውስ ኔትዎርክ ባልደረቦች የሆኑት ጋዜጠኞች፣ ከኅዳር ጀምሮ በኦሮሚያ ልዩ ዞን ታስረው የሚገኙ ሲሆን፣ የተከሰሱት ከ3 ዓመት እስራት እስከ ሞት በሚያስቀጣው ሕገ መንግሥት የመናድ ወንጀል ነው።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ሁለቱ ኮሚሽኖች ሥራቸውን ለአዲሱ የምክክር ኮሚሽን አስረከቡ!
የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች እንዲሁም ሀገራዊ የዕርቀ-ሰላም ኮሚሽኖች፤ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አፈ-ጉባዔዎች በተገኙበት፤ የሥራ ኃላፊነታቸውን እና ሰነዶቻቸውን ለአዲሱ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስረከቡ፡፡
በዛሬው ዕለት በተከናወነው በዚህ ርክክብ፤ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ የተከበሩ ታገሠ ጫፎ፤ ኮሚሽኖቹ ብዙ ፈተናዎችን መሻገራቸውን ገልጸው፣ በቂ ክትትል እና ድጋፍ ቢደረግላቸው ካከናወኗቸው ተግባራት በላይ መስራት ይችሉ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
በመሆኑም፤ እነርሱ ካለፉበት ሁኔታ ትምህርት በመቅሰም፣ ለአሁኑ የምክክር ኮሚሽን አስፈላጊው ክትትል እና ድጋፍ መደረግ እንዳለበት አፈ-ጉባዔው አስገንዝበዋል፡፡
ሀገርን ለማስቀጠል እና ለማጽናት ይቻል ዘንድም በቅንነት እና በማስተዋል በመመካከር፤ ሕዝቡ የሚሰጠውን ውሳኔ ሁሉም አካል መቀበል ይኖርበታል ማለታቸውን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች እንዲሁም ሀገራዊ የዕርቀ-ሰላም ኮሚሽኖች፤ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አፈ-ጉባዔዎች በተገኙበት፤ የሥራ ኃላፊነታቸውን እና ሰነዶቻቸውን ለአዲሱ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስረከቡ፡፡
በዛሬው ዕለት በተከናወነው በዚህ ርክክብ፤ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ የተከበሩ ታገሠ ጫፎ፤ ኮሚሽኖቹ ብዙ ፈተናዎችን መሻገራቸውን ገልጸው፣ በቂ ክትትል እና ድጋፍ ቢደረግላቸው ካከናወኗቸው ተግባራት በላይ መስራት ይችሉ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
በመሆኑም፤ እነርሱ ካለፉበት ሁኔታ ትምህርት በመቅሰም፣ ለአሁኑ የምክክር ኮሚሽን አስፈላጊው ክትትል እና ድጋፍ መደረግ እንዳለበት አፈ-ጉባዔው አስገንዝበዋል፡፡
ሀገርን ለማስቀጠል እና ለማጽናት ይቻል ዘንድም በቅንነት እና በማስተዋል በመመካከር፤ ሕዝቡ የሚሰጠውን ውሳኔ ሁሉም አካል መቀበል ይኖርበታል ማለታቸውን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ኦሮሚያ ክልል ውስጥ መንግስት ታጣቂዎችን ለመዋጋት በሚያደርገው ሂደት ውስጥ የንጹኃን ዜጎችን ደህንነት የመጠበቅ ግዴታውን መወጣት አልቻለም ሲሉ ኦፌኮ እና ኦነግ ወቀሱ።
ፓርቲዎቹ ለመገናኛ ብዙኃን በላኩት ጋዜጣዊ መግለጫ ይህንኑ ብለዋል።በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ስፍራዎች እንዲሁም በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ንጹሃንን ያልለዩ ግድያዎች ይፈጸማሉም ብለዋል። የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ ንጹሃን ዜጎችን ደኅንነት እንደሚጠብቅ በመግለጥ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ አባላት ጭምር ከተገደሉት ውስጥ ይገኙበታል ብሏል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ፓርቲዎቹ ለመገናኛ ብዙኃን በላኩት ጋዜጣዊ መግለጫ ይህንኑ ብለዋል።በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ስፍራዎች እንዲሁም በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ንጹሃንን ያልለዩ ግድያዎች ይፈጸማሉም ብለዋል። የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ ንጹሃን ዜጎችን ደኅንነት እንደሚጠብቅ በመግለጥ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ አባላት ጭምር ከተገደሉት ውስጥ ይገኙበታል ብሏል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
🥳መልካም የትንሳኤ በአል እያልን የበአል ልዩ ቅናሽ ይዘን መጥተናል🥳
https://tttttt.me/getitonlinee
የወንድም የሴትም
🎯ኦርጂናል ጥሩ ሽታ ያላቸው ሽቶዎች
🎯የስጦታ ጥቅሎች(package)🎁
🎯ኦርጂናል ሰአቶች
🎯 ቦርሳዎች እና የውበት መጠበቂያዎች
🎯 አልባሳት እና ጫማዎች
🎯ለተጨማሪ መረጃ ይደውሉ በ0929011031
🎯አድራሻ፣ ቦሌ መድሀኒያለም
ያሉበት ቦታ ድረስ በነጻ እናደርሳለን
የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ቤተሰብ ይሁኑ https://tttttt.me/getitonlinee
https://tttttt.me/getitonlinee
የወንድም የሴትም
🎯ኦርጂናል ጥሩ ሽታ ያላቸው ሽቶዎች
🎯የስጦታ ጥቅሎች(package)🎁
🎯ኦርጂናል ሰአቶች
🎯 ቦርሳዎች እና የውበት መጠበቂያዎች
🎯 አልባሳት እና ጫማዎች
🎯ለተጨማሪ መረጃ ይደውሉ በ0929011031
🎯አድራሻ፣ ቦሌ መድሀኒያለም
ያሉበት ቦታ ድረስ በነጻ እናደርሳለን
የቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቅለው ቤተሰብ ይሁኑ https://tttttt.me/getitonlinee
Forwarded from YeneTube
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
የአውሮፓ ህብረት የሩሲያ የተፈጥሮ ጋዝን ለመተካት አፍሪካን እያማተረ ነው
ህብረቱ እስከ ፈረንጆቹ 2030 ድረስ 50 ቢሊየን ሜትር ኪዩብ ጋዝ ለመግዛት አቅዷል
የአውሮፓ ህብረት ከሩሲያ የሚገዛውን የተፈጥሮ ጋዝን ለመተካት ፊቱን ወደ አፍሪካ ማዞሩ ሪፖርት አመላከተ።
ከአውሮፓ ህብረት የተገኘ ረቂቅ ሰንድን ዋቢ አድርጎ በሉምበርግ ባወጣው ሪፖርት፤ በአፍሪካ ውስጥ ያሉ እንደ ናይጄሪያ፣ ሴኔጋል እና አንጎላ ያሉ ሀገራት በአብዛኛው ጥቅም ላይ ያልዋለ ከፍተኛ ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት አላቸው።
ቻይና ከሩሲያ የምትገዛውን የነዳጅ መጠን በ60 በመቶ አሳደገች
ለዚህም ህብረቱ ከሩሲያ በስተቀር ወደ ሌሎች ሀገራት የጋዝ ቧንቧ መስመር ጨምሮ በተለያዩ የጭነት አማራጮች የሚያስገባውን የጋዝ መጠን ለመጨመር ማቀዱም ተገልጿል።
የአውሮፓ ህብረት እቅዱን ለማሳካት ከአሜሪካ ጋር ያለውን የፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ አቅርቦት ስምምነትን ሙሉ በሙሉ መተግበር እንዳለበትም ተነግሯል።
እንደሁም እንደ ግብፅ፣ እስራኤል፣ አዘርባጃን እና አውስትራሊያ ካሉ አቅራቢዎች ጋር ያለውን የንግድ ስምምነት ማጠናከር እንደሚጠበቅበትም ተመላክቷል።
ሩሲያ ከመጋቢት መጨረሻ ቀናት ጀምሮ አውሮፓ ህብረትን ጨምሮ ወዳጅ ላልሆኑ ለሌሎች ሀገራት ነዳጅ በሩብል እንዲሸጥ መወሰኗ ይታወሳል።
የአውሮፓ ህብረት የሩሲያን አዲስ የነዳጅ ግዥ ውሳኔ ውድቅ ያደረገ ቢሆንም የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በበኩሉ ማዕቀቡን ሳይጥሱ የአውሮፓ የነዳጅ ኩባንያዎች ከሩሲያ በሩብል እንዲገዙ ፈቅዷል።
ጣሊያን በሩሲያ ላይ ካላት የነዳጅ ጥገኝነት ለመላቀቅ አፍሪካን እያማተረች ነው
ከ10 በላይ የአውሮፓ ሀገራት ነዳጅ በሩብል ከሩሲያ በመግዛት ላይ ሲሆኑ ፖላንድ እና ቡልጋሪያ ነዳጅ ለመግዛት ሩብል ባለማቅረባቸው ምክንያት ሩሲያ ነዳጅ መሸጥ ማቆሟ አይዘነጋም።
ቻይና ባሳለፍነው ተመሳሳይ ወራት ከሩሲያ የገዛችው የነዳጅ መጠን ከዘንድሮው ጋር ሲነጻጸር በ60 በመቶ ማደጉን በትናትናው እለት የወጣ ሪፖት ያመላክታል።
@Yenetube @Fikerassefa
ህብረቱ እስከ ፈረንጆቹ 2030 ድረስ 50 ቢሊየን ሜትር ኪዩብ ጋዝ ለመግዛት አቅዷል
የአውሮፓ ህብረት ከሩሲያ የሚገዛውን የተፈጥሮ ጋዝን ለመተካት ፊቱን ወደ አፍሪካ ማዞሩ ሪፖርት አመላከተ።
ከአውሮፓ ህብረት የተገኘ ረቂቅ ሰንድን ዋቢ አድርጎ በሉምበርግ ባወጣው ሪፖርት፤ በአፍሪካ ውስጥ ያሉ እንደ ናይጄሪያ፣ ሴኔጋል እና አንጎላ ያሉ ሀገራት በአብዛኛው ጥቅም ላይ ያልዋለ ከፍተኛ ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት አላቸው።
ቻይና ከሩሲያ የምትገዛውን የነዳጅ መጠን በ60 በመቶ አሳደገች
ለዚህም ህብረቱ ከሩሲያ በስተቀር ወደ ሌሎች ሀገራት የጋዝ ቧንቧ መስመር ጨምሮ በተለያዩ የጭነት አማራጮች የሚያስገባውን የጋዝ መጠን ለመጨመር ማቀዱም ተገልጿል።
የአውሮፓ ህብረት እቅዱን ለማሳካት ከአሜሪካ ጋር ያለውን የፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ አቅርቦት ስምምነትን ሙሉ በሙሉ መተግበር እንዳለበትም ተነግሯል።
እንደሁም እንደ ግብፅ፣ እስራኤል፣ አዘርባጃን እና አውስትራሊያ ካሉ አቅራቢዎች ጋር ያለውን የንግድ ስምምነት ማጠናከር እንደሚጠበቅበትም ተመላክቷል።
ሩሲያ ከመጋቢት መጨረሻ ቀናት ጀምሮ አውሮፓ ህብረትን ጨምሮ ወዳጅ ላልሆኑ ለሌሎች ሀገራት ነዳጅ በሩብል እንዲሸጥ መወሰኗ ይታወሳል።
የአውሮፓ ህብረት የሩሲያን አዲስ የነዳጅ ግዥ ውሳኔ ውድቅ ያደረገ ቢሆንም የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በበኩሉ ማዕቀቡን ሳይጥሱ የአውሮፓ የነዳጅ ኩባንያዎች ከሩሲያ በሩብል እንዲገዙ ፈቅዷል።
ጣሊያን በሩሲያ ላይ ካላት የነዳጅ ጥገኝነት ለመላቀቅ አፍሪካን እያማተረች ነው
ከ10 በላይ የአውሮፓ ሀገራት ነዳጅ በሩብል ከሩሲያ በመግዛት ላይ ሲሆኑ ፖላንድ እና ቡልጋሪያ ነዳጅ ለመግዛት ሩብል ባለማቅረባቸው ምክንያት ሩሲያ ነዳጅ መሸጥ ማቆሟ አይዘነጋም።
ቻይና ባሳለፍነው ተመሳሳይ ወራት ከሩሲያ የገዛችው የነዳጅ መጠን ከዘንድሮው ጋር ሲነጻጸር በ60 በመቶ ማደጉን በትናትናው እለት የወጣ ሪፖት ያመላክታል።
@Yenetube @Fikerassefa
አልሸባብ 170 የአፍሪካ ህብረት ወታደሮችን መግደሉን አስታወቀ
የአልሸባብ ታጣቂዎች በማዕከላዊ ሶማሊያ የብሩንዲ ወታደሮች በሚገኙበት የአፍሪካ ህብረት ጦር ሰፈር ላይ ኢላማ በማድረግ በሰነዘረው ጥቃት ከ170 በላይ የብሩንዲ ወታደሮችን መግደሉን አስታውቋል።
ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሰሜን ምስራቅ 130 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በሚገኘው የጦር ሰፈር ከባድ ውጊያ እንደነበር የዜና ኤጀንሲዎች የዓይን እማኞችን ጠቅሰዉ ዘግበዋል።
ትላንት ጎህ ከመቅደዱ በፊት የተካሄደው ወረራ ተከትሎ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ እንደነበር የተዘገበ ሲሆን፥ ከሄሊኮፕተሮች የተተኮሱ መሳሪያዎች መመልከታቸውን የዓይን እማኞች ጨምረው ተናግረዋል።
"አሸባሪዎቹ የቡሩንዲ ጦር ሰፈር ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል በሁለቱም ወገኖች ከባድ ጦርነት እና ጉዳት ደርሶባቸዋል፣ነገር ግን ስለዚህ ክስተት እስካሁን ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ የለንም።"ሲሉ የአካባቢው ወታደራዊ አዛዥ ሞሃመድ አሊ ለኤኤፍፒ የዜና ወኪል ተናግረዋል።
ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ ከመደረጉ በፊት ጥቃቱን የጀመሩት ታጣቂዎቹ በመኪና ላይ ያጠመዱትን ቦምብ በማፈንዳት ነው ሲሉም አክለዋል።አልሸባብ ባወጣዉ መግለጫ እንዳስታወቀው የጦር ሰፈሩን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን ይፋ ቢያደርግም በገለልተኛ አካል ግን አልተረጋገጠም።
የአፍሪካ ህብረት ጦር እየተባለ የሚጠራው እና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ማለትም ከኡጋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ጅቡቲ፣ ኬንያ እና ኢትዮጵያ የተውጣጡ ወታደሮችን ያቀፈ ስብስብ ነው።የሞቃዲሾን መንግስት ከአልሸባብ ታጣቂዎች ጋር የሚያደርገውን ውጊያ የአፍሪካ ህብረት ጦር እየደገፈ ሲሆን በአልሻባብ ታጣቂዎች ከዚህ ቀደምም የጥቃት ኢላማ እንደነበር ይታወሳል፡፡
Via:- Bisrat FM
@Yenetube @Fikerassefa
የአልሸባብ ታጣቂዎች በማዕከላዊ ሶማሊያ የብሩንዲ ወታደሮች በሚገኙበት የአፍሪካ ህብረት ጦር ሰፈር ላይ ኢላማ በማድረግ በሰነዘረው ጥቃት ከ170 በላይ የብሩንዲ ወታደሮችን መግደሉን አስታውቋል።
ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሰሜን ምስራቅ 130 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በሚገኘው የጦር ሰፈር ከባድ ውጊያ እንደነበር የዜና ኤጀንሲዎች የዓይን እማኞችን ጠቅሰዉ ዘግበዋል።
ትላንት ጎህ ከመቅደዱ በፊት የተካሄደው ወረራ ተከትሎ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ እንደነበር የተዘገበ ሲሆን፥ ከሄሊኮፕተሮች የተተኮሱ መሳሪያዎች መመልከታቸውን የዓይን እማኞች ጨምረው ተናግረዋል።
"አሸባሪዎቹ የቡሩንዲ ጦር ሰፈር ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል በሁለቱም ወገኖች ከባድ ጦርነት እና ጉዳት ደርሶባቸዋል፣ነገር ግን ስለዚህ ክስተት እስካሁን ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ የለንም።"ሲሉ የአካባቢው ወታደራዊ አዛዥ ሞሃመድ አሊ ለኤኤፍፒ የዜና ወኪል ተናግረዋል።
ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ ከመደረጉ በፊት ጥቃቱን የጀመሩት ታጣቂዎቹ በመኪና ላይ ያጠመዱትን ቦምብ በማፈንዳት ነው ሲሉም አክለዋል።አልሸባብ ባወጣዉ መግለጫ እንዳስታወቀው የጦር ሰፈሩን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን ይፋ ቢያደርግም በገለልተኛ አካል ግን አልተረጋገጠም።
የአፍሪካ ህብረት ጦር እየተባለ የሚጠራው እና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ማለትም ከኡጋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ጅቡቲ፣ ኬንያ እና ኢትዮጵያ የተውጣጡ ወታደሮችን ያቀፈ ስብስብ ነው።የሞቃዲሾን መንግስት ከአልሸባብ ታጣቂዎች ጋር የሚያደርገውን ውጊያ የአፍሪካ ህብረት ጦር እየደገፈ ሲሆን በአልሻባብ ታጣቂዎች ከዚህ ቀደምም የጥቃት ኢላማ እንደነበር ይታወሳል፡፡
Via:- Bisrat FM
@Yenetube @Fikerassefa
ለረጅም አመታት ደምበኞችን በትጋት ሲያገለግል የቆየው እና አንቱታን ያተረፈው አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ ዘመኑ ባፈራቸው ዘመናዊ በረቀቁ ማሽኖች እና በዘርፉ አንቱታን ባተረፍ ባለሞያዎቻችን በመታገዝ ለመኖሪያ ቤቶው እና ለቢሮ አዳዳስ ምርቶችን ውበትን በተላበሱ ዲዛይኖች እና በበርካታ አማራጮች ይዞላችሁ ቀርቧል።
ለቤትዎ ግርማሞገስ የሚሆኑ ለአይን ዕይታ ማራኪ የሆኑ በሌዘር እና በጨርቅ የተሰሩ ዘመናዊ ሶፍዎች! ቀን በስራ ሲደክም የዋለ ሰውነቶን እፎይ የሚሉባቸው ቅንጡ አልጋዎች በፈለጉት ዲዛይኖች !
የምግብ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ! እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት እና ህንፆዎች የሚያገለግሉ በአይነታቸው ልዩ የሆኑ ፈርኒቸሮችን ጥራታቸውን እና ጥንካሬዎቻቸውን ጠብቀው እርሶ እኛ ዘንድ ያገኛሉ !
እርሶ ብቻ ያሻዎትን ይዘዙን ከድርጅታችን የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ ማጓጓዣ እና የሰራተኛ አቅርቦት ከኛ መሆኑ ወጪዎን ይቀንስሎታል የፈለጉትን ዕቃ ያለቀጠሮ መግዛት በመቻሎ ! እና ያዘዟቸውን እቃዎች በቀጠሮ ቀን ማድረስ በመቻሎ ከሌሎች ልዩ ያደርገናል አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ አድራሻ
#ቁ 1 ሀዋሳ ሞቢል ከድሮ ሸዋበር ሆቴል ፊትለፊት
#ቁ2 ሀዋሳ መናሀርያ ዙፍን ህንጳ ስር እንገኛለን
#ቁ3 ሀዋሳ መናሀርያ ኖክ ማደያ ውስጥ እንገኛለን
#ቀ4 ሀዋሳ ወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ 300ሜ ላይ ባለው አጠና ተራ ፊት ለፈት እንገኛለን ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥራችን
0966464646
0916107676
0916581884 ሀሎ ይበሉን
አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ
ለቤትዎ ግርማሞገስ የሚሆኑ ለአይን ዕይታ ማራኪ የሆኑ በሌዘር እና በጨርቅ የተሰሩ ዘመናዊ ሶፍዎች! ቀን በስራ ሲደክም የዋለ ሰውነቶን እፎይ የሚሉባቸው ቅንጡ አልጋዎች በፈለጉት ዲዛይኖች !
የምግብ ወንበር እና ጠረጴዛዎች ! እንዲሁም በተለያዩ ተቋማት እና ህንፆዎች የሚያገለግሉ በአይነታቸው ልዩ የሆኑ ፈርኒቸሮችን ጥራታቸውን እና ጥንካሬዎቻቸውን ጠብቀው እርሶ እኛ ዘንድ ያገኛሉ !
እርሶ ብቻ ያሻዎትን ይዘዙን ከድርጅታችን የተለያዩ እቃዎችን ሲገዙ ማጓጓዣ እና የሰራተኛ አቅርቦት ከኛ መሆኑ ወጪዎን ይቀንስሎታል የፈለጉትን ዕቃ ያለቀጠሮ መግዛት በመቻሎ ! እና ያዘዟቸውን እቃዎች በቀጠሮ ቀን ማድረስ በመቻሎ ከሌሎች ልዩ ያደርገናል አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ አድራሻ
#ቁ 1 ሀዋሳ ሞቢል ከድሮ ሸዋበር ሆቴል ፊትለፊት
#ቁ2 ሀዋሳ መናሀርያ ዙፍን ህንጳ ስር እንገኛለን
#ቁ3 ሀዋሳ መናሀርያ ኖክ ማደያ ውስጥ እንገኛለን
#ቀ4 ሀዋሳ ወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ 300ሜ ላይ ባለው አጠና ተራ ፊት ለፈት እንገኛለን ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥራችን
0966464646
0916107676
0916581884 ሀሎ ይበሉን
አበራ ላንጋኖ የቤትና የቢሮ እቃዎች ስራ ድርጅት ሀዋሳ
ከ33ሺ በላይ ተፈናቃዮች ከአበርገሌ ወደ ሰቆጣ መግባታቸው ተነገረ
በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ሁለት ወረዳዎች እና የተለያዩ ቀበሌዎች በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሸባሪው ተብሎ የተፈረጀው የህወኃት ቡድን ያደረሰውን ጥቃት ተከትሎ በርካታ ሰዎች ከቤት ንብረታቸዉ እንዲፈናቀሉ ምክንያት ሆኗል፡፡በዚህም የተነሳ በየእለቱ የተፈናቃዮች ቁጥር በመጨመሩ በርካታ ሰዎች ለእንግልት እየተዳረጉ ይገኛል፡፡
በተለይም ከ70ሺ በላይ ነዋሪዎች የሚገኙባት የአበርጌሌ ወረዳ እስካሁን ድረስ በህወኃት ሀይሎች እጅ ስር በመሆኑ አለመረጋጋቱ መባባሱ ተገልጿል፡፡በወረዳው ያለዉ የጸጥታ ሁኔታ ባለመረጋጋቱ የተነሳ በርካታ ሰዎች ለእግልት እየተዳረጉ በመሆኑ ከ33ሺ በላይ የሚሆኑ ተፋናቃዮዎች ከአበርገሌ ወደ ሰቋጣ እየገቡ ይገኛል፡፡
በአበርገሌ ወረዳ በየእለቱ ከጸጥታ ሁኔታ ባለመረጋጋቱ የተነሳ ህጻናት፣አዛውንቶች እና ሌሎችም ችግር ላይ ናቸው ሲሉ የአበርግሌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አለሙ ክፍሌ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡መንግስታዊ የሆኑ እና ያልሆኑ ድርጅቶች የተለያዩ ድጋፎች እያደረጉ ቢሆንም ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ግን ለበርካታ ሰዎች ተደራሽ ለማድረግ እንዳልተቻለ ገልጸዋል፡፡
በወረዳው በመድሀኒት እጥረት በረሀብ እና በጸጥታ ችግር ምክንያት ከ120 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የአበርግሌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አለሙ ክፍሌ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ሁለት ወረዳዎች እና የተለያዩ ቀበሌዎች በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሸባሪው ተብሎ የተፈረጀው የህወኃት ቡድን ያደረሰውን ጥቃት ተከትሎ በርካታ ሰዎች ከቤት ንብረታቸዉ እንዲፈናቀሉ ምክንያት ሆኗል፡፡በዚህም የተነሳ በየእለቱ የተፈናቃዮች ቁጥር በመጨመሩ በርካታ ሰዎች ለእንግልት እየተዳረጉ ይገኛል፡፡
በተለይም ከ70ሺ በላይ ነዋሪዎች የሚገኙባት የአበርጌሌ ወረዳ እስካሁን ድረስ በህወኃት ሀይሎች እጅ ስር በመሆኑ አለመረጋጋቱ መባባሱ ተገልጿል፡፡በወረዳው ያለዉ የጸጥታ ሁኔታ ባለመረጋጋቱ የተነሳ በርካታ ሰዎች ለእግልት እየተዳረጉ በመሆኑ ከ33ሺ በላይ የሚሆኑ ተፋናቃዮዎች ከአበርገሌ ወደ ሰቋጣ እየገቡ ይገኛል፡፡
በአበርገሌ ወረዳ በየእለቱ ከጸጥታ ሁኔታ ባለመረጋጋቱ የተነሳ ህጻናት፣አዛውንቶች እና ሌሎችም ችግር ላይ ናቸው ሲሉ የአበርግሌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አለሙ ክፍሌ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡መንግስታዊ የሆኑ እና ያልሆኑ ድርጅቶች የተለያዩ ድጋፎች እያደረጉ ቢሆንም ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ግን ለበርካታ ሰዎች ተደራሽ ለማድረግ እንዳልተቻለ ገልጸዋል፡፡
በወረዳው በመድሀኒት እጥረት በረሀብ እና በጸጥታ ችግር ምክንያት ከ120 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የአበርግሌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አለሙ ክፍሌ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
ሞሐ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አ.ማ የለስላሳ መጠጦችን ማምረት አቆመ።
በሀገሪቱ ካለው የለስላሳ መጠጥ ኢንደስትሪ ከፍተኛውን የገቢያ ድርሻ (52%) የሚይዘውና የሚድሮክ ኢትዮጵያ አባል የሆነው ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አ.ማ በውጭ ምንዛሬ እጥረትና በጥሬ አቃ እጦት የ 7 UP፣ ሚሪንዳ እና ፔፕሲ ምርቶችን ማምረት አቁሟል።
ካፒታል እንደዘገበው ድርጅቱ ለወራት በጥሬ አቃ እጦት ምክንያት ከአቅም በታች በሳምንት ለሦስት ቀናት ብቻ እየሰራ እንደነበር የተገለጸ ሲሆን ችግሩ በማየሉ ከሁለት ሳምንት በፊት ጀምሮ እንቅስቃሴውን አቁሟል። ችግሩ እልባት እስኪያገኝ ድረስም ሰራተኞቹ ክፍያቸው ሳይቋረጥ እረፍት እንዲወጡ ተገደዋል።
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
Via:- Ethio Tube
@Yenetube @Fikerassefa
በሀገሪቱ ካለው የለስላሳ መጠጥ ኢንደስትሪ ከፍተኛውን የገቢያ ድርሻ (52%) የሚይዘውና የሚድሮክ ኢትዮጵያ አባል የሆነው ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አ.ማ በውጭ ምንዛሬ እጥረትና በጥሬ አቃ እጦት የ 7 UP፣ ሚሪንዳ እና ፔፕሲ ምርቶችን ማምረት አቁሟል።
ካፒታል እንደዘገበው ድርጅቱ ለወራት በጥሬ አቃ እጦት ምክንያት ከአቅም በታች በሳምንት ለሦስት ቀናት ብቻ እየሰራ እንደነበር የተገለጸ ሲሆን ችግሩ በማየሉ ከሁለት ሳምንት በፊት ጀምሮ እንቅስቃሴውን አቁሟል። ችግሩ እልባት እስኪያገኝ ድረስም ሰራተኞቹ ክፍያቸው ሳይቋረጥ እረፍት እንዲወጡ ተገደዋል።
የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
Via:- Ethio Tube
@Yenetube @Fikerassefa
በፌደራል ፍርድ ቤቶች የተገልጋዮች እርካታ 75 በመቶ መድረሱን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት መዓዛ አሸናፊ ገለጹ፡፡
ፕሬዝዳንቷ ይህን ያሉት ፍርድ ቤቱ ላይ ያስጠናውን የዳሰሳ ጥናት ይፋ ባደረገበት ወቅት የፌደራል ፍርድ ቤቶች አገልግሎቱን በማቀላጠፍ የዳኝነት ስርዓቱን ለማሻሻል ልዩ ልዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ጠቁመዉ ጥናቱ በ17 የዳኝነት አገልግሎት መስጫ ቦታዎች ናሙና በመውሰድ ተገልጋዮችን በመጠየቅ የተሰራ ሲሆን ከባለፍት ሶስት አመታት ወዲህ ያለው የተገልጋይ እርካታ 75 በመቶ መድረሱን አመልክተዋል።
የጥናቱ ግኝት በፍርድ ቤቶች አስተዳደር ለውጥ እንዴት ሊመጣ እንደሚችል ያስገነዘበና የተረዳንበት ነው ያሉት ወይዘሮ መዓዛ ግኝቶቹም በሪፎርም ስራዎች ተካተው ይተገበራሉ ብለዋል።በፍርድ ቤቶች ላይ የህዝብ አመኔታን እውን ለማድረግም መሰረታዊ የሆነ የመዋቅር ለውጥ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነዉ ብለዋል ወይዘሮ መዓዛ፡፡የተገልጋይ እርካታ ጥናቱ ግኝትም የታተመ ሲሆን ለህዝቡ ይፋ ይደረጋል ተብሏል። ይህን ተከትሎ የመዋቅር ለውጡም ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተጠቁሟል።
[AMN]
@YeneTube @FikerAssefa
ፕሬዝዳንቷ ይህን ያሉት ፍርድ ቤቱ ላይ ያስጠናውን የዳሰሳ ጥናት ይፋ ባደረገበት ወቅት የፌደራል ፍርድ ቤቶች አገልግሎቱን በማቀላጠፍ የዳኝነት ስርዓቱን ለማሻሻል ልዩ ልዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ጠቁመዉ ጥናቱ በ17 የዳኝነት አገልግሎት መስጫ ቦታዎች ናሙና በመውሰድ ተገልጋዮችን በመጠየቅ የተሰራ ሲሆን ከባለፍት ሶስት አመታት ወዲህ ያለው የተገልጋይ እርካታ 75 በመቶ መድረሱን አመልክተዋል።
የጥናቱ ግኝት በፍርድ ቤቶች አስተዳደር ለውጥ እንዴት ሊመጣ እንደሚችል ያስገነዘበና የተረዳንበት ነው ያሉት ወይዘሮ መዓዛ ግኝቶቹም በሪፎርም ስራዎች ተካተው ይተገበራሉ ብለዋል።በፍርድ ቤቶች ላይ የህዝብ አመኔታን እውን ለማድረግም መሰረታዊ የሆነ የመዋቅር ለውጥ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነዉ ብለዋል ወይዘሮ መዓዛ፡፡የተገልጋይ እርካታ ጥናቱ ግኝትም የታተመ ሲሆን ለህዝቡ ይፋ ይደረጋል ተብሏል። ይህን ተከትሎ የመዋቅር ለውጡም ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተጠቁሟል።
[AMN]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢድ አልፈጥር በዓል ላይ ለተነሳው ሁከት የተጠረጠረው የፌዴራል ፖሊስ አባል ፍርድ ቤት ቀረበ!
ሚያዝያ 24 ቀን 2014 ዓ.ም. የኢድ አልፈጥር በዓል በተከበረበት እለት ለተፈጠረው ሁከት ተጠርጣሪ የሆነው የፌደራል ፖሊስ አባል ፍርድ ቤት ቀረበ።የፌደራል ፖሊስ አድማ ብተና ዘርፍ አባል የሆነው ኮንስታብል አንቡላ ኡቴ በሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ ከፈነዳው የአድማ በታጭ የጭስ ቦንብ ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር ውሎ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ ረፋድ ላይ ቀርቧል።
ግለሰቡ ትጥቁን በአግባቡ ባለማድረጉ የአድማ መበተኛ የአስለቃሽ ጭስ ቦንቡ እንዲፈነዳ እና ሁከት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል ሲል መርማሪ ፖሊስ አስረድቷል።ተጠርጣሪው በበኩሉ ባላወቀው ሁኔታ ከታጠቀው ሶስት የጭስ ቦንቦች ውስጥ አንዱ መሬት ላይ ወድቆ በድንገት እንደፈነዳበት አስረድቷል።ፍርድ ቤቱ ለተጨማሪ ምርመራ ለፖሊስ የ14 ቀን ገደብ በመስጠት ለግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
[Addis Zeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
ሚያዝያ 24 ቀን 2014 ዓ.ም. የኢድ አልፈጥር በዓል በተከበረበት እለት ለተፈጠረው ሁከት ተጠርጣሪ የሆነው የፌደራል ፖሊስ አባል ፍርድ ቤት ቀረበ።የፌደራል ፖሊስ አድማ ብተና ዘርፍ አባል የሆነው ኮንስታብል አንቡላ ኡቴ በሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ ከፈነዳው የአድማ በታጭ የጭስ ቦንብ ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር ውሎ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ ረፋድ ላይ ቀርቧል።
ግለሰቡ ትጥቁን በአግባቡ ባለማድረጉ የአድማ መበተኛ የአስለቃሽ ጭስ ቦንቡ እንዲፈነዳ እና ሁከት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል ሲል መርማሪ ፖሊስ አስረድቷል።ተጠርጣሪው በበኩሉ ባላወቀው ሁኔታ ከታጠቀው ሶስት የጭስ ቦንቦች ውስጥ አንዱ መሬት ላይ ወድቆ በድንገት እንደፈነዳበት አስረድቷል።ፍርድ ቤቱ ለተጨማሪ ምርመራ ለፖሊስ የ14 ቀን ገደብ በመስጠት ለግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
[Addis Zeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
ህወሓት ለመዝመት ፍቃደኛ ያልሆኑ ልጆች ወላጆችን እያሰረ መሆኑ ተነገረ!
ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ጦርነት ውስጥ የገባው ህወሓት እየተካሄደ ባለው ጦርነት ልጆቻቸው ያልዘመቱ ወላጆችን እያሰረ እንደሚገኝ የቤተሰብ አባላት ለቢቢሲ ተናገሩ።
ቢቢሲ ያነጋገረው አንድ የትግራይ ተወላጅ፤ ልጆች ለመዝመት ፍቃደኛ ሳይሆኑ በመቅረታቸው ወላጅ አባቱ እና አጎቱ እንደታሰሩ ገልጿል።
ለራሱና ለቤተሰቡ ደኅንነት ሲል ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀው ወጣት፤ "ቢያንስ ከቤተሰብ አንድ ሰው ውድትርና መላክ አለበት። መዋጣት አለበት የሚል ሕግ አለ" ይላል።
ይህ በአሁኑ ወቅት ከትግራይ ክልል ውጪ የሚገኘው ወጣት፤ "አባቴን ልጅህን አምጣህ አሉት። ማምጣት ስላልቻለ ለአንድ ወር አሰሩት። ከዚያ ደግሞ ወንድሜን እንዲያመጣ ብለው ለቀውት ነበር። አሁን ያለበትን ሁኔታ ባላውቅም ለመጨረሻ ጊዜ በስልክ ሳገኛቸው አባቴን አስረውት ነበር" በማለት ይናገራል።
ይህ ወጣት እንደሚለው አዋቂ የሆነው ወንድሙ በዚህ ጦርነት ተሳታፊ የመሆን ፍላጎት የለውም። "ወንድሜ እኮ ትልቅ ነው። ከፈለገ የአባቴን ፍቃድ ሳይጠይቅ ይሄድ ነበር። የያዙት ግን አባቴን ነው" በማለት ይናገራል።
ልጆቻቸውን ወደ ጦር ሜዳ ባለመላካቸው አጎቱም ጨምር ለእስር መዳረጋቸውን ይህ ወጣት ይናገራል። "ከሁለት ወር በፊት አጎቴንም ሴት ልጁን አምጣ ብለው አስረውት ነበር። 18 ዓመት እንኳን አይሆናትም" ይላል።
ሙሉ ዘገባው: https://bbc.in/3KJcxlC
@YeneTube @FikerAssefa
ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ጦርነት ውስጥ የገባው ህወሓት እየተካሄደ ባለው ጦርነት ልጆቻቸው ያልዘመቱ ወላጆችን እያሰረ እንደሚገኝ የቤተሰብ አባላት ለቢቢሲ ተናገሩ።
ቢቢሲ ያነጋገረው አንድ የትግራይ ተወላጅ፤ ልጆች ለመዝመት ፍቃደኛ ሳይሆኑ በመቅረታቸው ወላጅ አባቱ እና አጎቱ እንደታሰሩ ገልጿል።
ለራሱና ለቤተሰቡ ደኅንነት ሲል ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀው ወጣት፤ "ቢያንስ ከቤተሰብ አንድ ሰው ውድትርና መላክ አለበት። መዋጣት አለበት የሚል ሕግ አለ" ይላል።
ይህ በአሁኑ ወቅት ከትግራይ ክልል ውጪ የሚገኘው ወጣት፤ "አባቴን ልጅህን አምጣህ አሉት። ማምጣት ስላልቻለ ለአንድ ወር አሰሩት። ከዚያ ደግሞ ወንድሜን እንዲያመጣ ብለው ለቀውት ነበር። አሁን ያለበትን ሁኔታ ባላውቅም ለመጨረሻ ጊዜ በስልክ ሳገኛቸው አባቴን አስረውት ነበር" በማለት ይናገራል።
ይህ ወጣት እንደሚለው አዋቂ የሆነው ወንድሙ በዚህ ጦርነት ተሳታፊ የመሆን ፍላጎት የለውም። "ወንድሜ እኮ ትልቅ ነው። ከፈለገ የአባቴን ፍቃድ ሳይጠይቅ ይሄድ ነበር። የያዙት ግን አባቴን ነው" በማለት ይናገራል።
ልጆቻቸውን ወደ ጦር ሜዳ ባለመላካቸው አጎቱም ጨምር ለእስር መዳረጋቸውን ይህ ወጣት ይናገራል። "ከሁለት ወር በፊት አጎቴንም ሴት ልጁን አምጣ ብለው አስረውት ነበር። 18 ዓመት እንኳን አይሆናትም" ይላል።
ሙሉ ዘገባው: https://bbc.in/3KJcxlC
@YeneTube @FikerAssefa
ሥራ ካቆሙት 446 አምራቾች 118 የሚሆኑት ወደ ምርት መመለሳቸውን አቶ መላኩ አለበል ዛሬ በተሰጠው መግለጫ ተናገሩ፡፡
አቶ መላኩ አለበል ”ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ንቅናቄው የአምራች ኢንዱስትሪውን ማነቆ መፍታት፣ ለዘላቂ ልማትና ተወዳደሪነት ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ያሰበ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የንቅናቄው ሀገር አቀፍ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር የፊታችን ሚያዝያ 29 እንደሚካሄድ አስታውቀው እስካከሁን በተለያዩ ክልሎች ሲካሄድ መቆየቱንም አስታውሰዋል፡፡
የንቅናቄው አካል የሆኑ ውይይቶችና መርሐ ግብሮች የዘርፉን ችግሮች ማወቅ ያስቻሉ፣ ማምረት ያቆሙ አምራቾችን ወደ ምርት የመመለስ፣ ምርታማነትን ለማሳደግ ተጨማሪ ጉልበት የሚሆን እና አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችም እንዲመሰርቱ አስችለዋል ብለዋል፡፡
ሥራ ካቆሙት 446 አምራቾች 118 የሚሆኑት ወደ ምርት መመለሳቸውን ናበአማካይ ከማምረት አቅማቸው 50 በመቶውን ብቻ የሚጠቀሙ ኢንዱስትሪዎች ባሉበት ሁኔታ እድገት የማይታሰብ በመሆኑ÷ ችግሮቹን ፈትቶ ለስራ እድልና ለጠቅላላ ገቢ ምርታማነትን ማሳደግ ወሳኝ በመሆኑ ንቅናቄው ማስፈለጉን አሳሰበዋል፡፡
እስካሁን በተካሄዱ ውይይቶች፥ የግብአት አቅርቦት፣ የፋይናንስ ችግር፣ የመሰረተልማት አቅርቦት ችግር፣ የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት እና የተቀናጀ ድጋፍ ከመንግስት አለማግኘት የሚሉት ዋና ዋና ችግሮች ተብለው መለየታቸውንም በመግለጫቸው ጠቅሰዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ መላኩ አለበል ”ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ንቅናቄው የአምራች ኢንዱስትሪውን ማነቆ መፍታት፣ ለዘላቂ ልማትና ተወዳደሪነት ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ያሰበ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የንቅናቄው ሀገር አቀፍ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር የፊታችን ሚያዝያ 29 እንደሚካሄድ አስታውቀው እስካከሁን በተለያዩ ክልሎች ሲካሄድ መቆየቱንም አስታውሰዋል፡፡
የንቅናቄው አካል የሆኑ ውይይቶችና መርሐ ግብሮች የዘርፉን ችግሮች ማወቅ ያስቻሉ፣ ማምረት ያቆሙ አምራቾችን ወደ ምርት የመመለስ፣ ምርታማነትን ለማሳደግ ተጨማሪ ጉልበት የሚሆን እና አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችም እንዲመሰርቱ አስችለዋል ብለዋል፡፡
ሥራ ካቆሙት 446 አምራቾች 118 የሚሆኑት ወደ ምርት መመለሳቸውን ናበአማካይ ከማምረት አቅማቸው 50 በመቶውን ብቻ የሚጠቀሙ ኢንዱስትሪዎች ባሉበት ሁኔታ እድገት የማይታሰብ በመሆኑ÷ ችግሮቹን ፈትቶ ለስራ እድልና ለጠቅላላ ገቢ ምርታማነትን ማሳደግ ወሳኝ በመሆኑ ንቅናቄው ማስፈለጉን አሳሰበዋል፡፡
እስካሁን በተካሄዱ ውይይቶች፥ የግብአት አቅርቦት፣ የፋይናንስ ችግር፣ የመሰረተልማት አቅርቦት ችግር፣ የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት እና የተቀናጀ ድጋፍ ከመንግስት አለማግኘት የሚሉት ዋና ዋና ችግሮች ተብለው መለየታቸውንም በመግለጫቸው ጠቅሰዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የወጪ ቅነሳን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ገንዘብ ሚኒሰቴር አሳሰበ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የወጪ ቅነሳ ጉዳይ የ2015 በጀት አመት አንዱ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን ተናግረዋል፡፡በበጀት አመቱ አዳዲስ የግንባታ ፕሮጀክቶች እንደማይኖሩና ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸው ንብረት ታውቆ በአንድ የመረጃ ቋጥ ውስጥ እንዲካተት ተደርጎ የክትትልና የቁጥጥር ስርአት እንደሚዘረጋ ገልጸዋል፡፡
የገንዘብ ሚኒሰቴር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ በበኩላቸው የፋይናንስ ስርአቱን በህጉ መሰረት ተግባራዊ ባላደረጉ የተቋማት ኃላፊዎችና ባለሞያዎች ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን አመልክተዋል፡፡
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ በገንዘብ ሚኒስቴር ከተቀመጠላቸው የበጀት ጣሪያ በላይ ያቀረቡ ሲሆን፣የተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ፣ የምግብ፣ የሌሎች ሸቀጦችና የመድሐኒት ዋጋ መጨመር እንዲሁም ያልተጠናቀቁ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ስራ መኖራቸውን በምክንያትነት ማንሳታቸዉን ገንዘብ ሚንስቴር በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ አስፍሯል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የወጪ ቅነሳ ጉዳይ የ2015 በጀት አመት አንዱ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን ተናግረዋል፡፡በበጀት አመቱ አዳዲስ የግንባታ ፕሮጀክቶች እንደማይኖሩና ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸው ንብረት ታውቆ በአንድ የመረጃ ቋጥ ውስጥ እንዲካተት ተደርጎ የክትትልና የቁጥጥር ስርአት እንደሚዘረጋ ገልጸዋል፡፡
የገንዘብ ሚኒሰቴር ዴኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ በበኩላቸው የፋይናንስ ስርአቱን በህጉ መሰረት ተግባራዊ ባላደረጉ የተቋማት ኃላፊዎችና ባለሞያዎች ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን አመልክተዋል፡፡
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ በገንዘብ ሚኒስቴር ከተቀመጠላቸው የበጀት ጣሪያ በላይ ያቀረቡ ሲሆን፣የተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ፣ የምግብ፣ የሌሎች ሸቀጦችና የመድሐኒት ዋጋ መጨመር እንዲሁም ያልተጠናቀቁ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ስራ መኖራቸውን በምክንያትነት ማንሳታቸዉን ገንዘብ ሚንስቴር በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ አስፍሯል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ጤና ይስጥልን የተወደዳችሁ ቤተሰቦች
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ 0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መፍትሔ ሥራይ ወአይነ ጥላ ለጤናወ መፍትሔ ከመሪጌታ ጥበቡ
ለጤናወ መፍትሄ በዚህ ስልክ ደውለው ያግኙን
0917040506
0912718883
https://tttttt.me/meritibe
https://tttttt.me/meritibe
መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ከአባቶቻችን በተሰጠንና ባገኘነው ጥበብ መሰረት የተለያዩ የጤና መፍትሄወችን እንሰጣለን።**
የምንሰጣቸው አገልግሎቶችም:-
- የኪንታሮት መድሀኒት በሚቀባ ታማሚው ወደቤቱ ወስዶ ሌላ ገላ ሳይነካ በመቀባት ሳያቆስል ስራወትን ሳያስተጓጉል በሽታውን ለይቶ በማውጣት ሁለተኛም እንዳይተካ አድርጎ ይፈውሳል።
-የሪህ መድሀኒት ወስዶ በመቀባት ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል።
- የአስም
_ የስንፈተ ወሲብ
_የአይነጥላ
_የገርጋሪ
_ለመፍትሄ ስራይ
እነዚህንና ሌሎችን አገልግሎቶችን እንሰጣለን
በሁሉም አገልግሎቶቻችን ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።
የሚፈልጉትን መድሀኒት ያሉበት ቦታ መላላክ ይቻላል።
አድርሻ:-
ባህር ዳር:- ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ:-በ 0917040506
0912718883
ይደውሉ።
መፍትሔ ሥራይ ወአይነ ጥላ ለጤናወ መፍትሔ ከመሪጌታ ጥበቡ
ለጤናወ መፍትሄ በዚህ ስልክ ደውለው ያግኙን
0917040506
0912718883
https://tttttt.me/meritibe
https://tttttt.me/meritibe
የደራሼ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ተገደሉ!
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን የደራሼ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጆበርና አሰፋ በታጣቂዎች መገደላቸው ተሰምቷል።ሀላፊው የተገደሉት ያለፈው ቅዳሜ ማለዳ ላይ ሲሆን፤የወረዳው ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ እንደተናገሩት ከአካባቢው ባለስልጣን ግድያ ጋር በተያያዘ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በአካባቢው የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣት ላይ ግድያ ሲፈፀም ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው። ባለፈው በመጋቢት ወር በሰገን ወረዳ በኮንሶ ዞን ዙሪያ ወረዳ የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ የነበሩት አቶ ገረሙ ገለቦ በአንድ ሆቴል ውስጥ ከጓደኞቻቸው ጋር ሲመገቡ በጥይት መገደላቸው ታውቋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን የደራሼ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጆበርና አሰፋ በታጣቂዎች መገደላቸው ተሰምቷል።ሀላፊው የተገደሉት ያለፈው ቅዳሜ ማለዳ ላይ ሲሆን፤የወረዳው ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ እንደተናገሩት ከአካባቢው ባለስልጣን ግድያ ጋር በተያያዘ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በአካባቢው የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣት ላይ ግድያ ሲፈፀም ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው። ባለፈው በመጋቢት ወር በሰገን ወረዳ በኮንሶ ዞን ዙሪያ ወረዳ የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ የነበሩት አቶ ገረሙ ገለቦ በአንድ ሆቴል ውስጥ ከጓደኞቻቸው ጋር ሲመገቡ በጥይት መገደላቸው ታውቋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa