👉ሴት እህቶቻችንን ዋጋችን ከ 300 እስከ 1,000 ብር ብቻ!!!
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ከዛሬ ጀምሮ በኢትዮጵያ አየር ክልል መብረር ይችላሉ ሲል የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን አስታወቀ!
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን እገዳ ተጥሎባቸው የቆዩትን ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ከዛሬ ጀምሮ በኢትዮጵያ አየር ክልል መብረር እንደሚችሉ አስታዉቋል፡፡
ባለስልጣኑ ከዚህ ቀደም መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም በረራ ቁጥር ኢ ቲ-302 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ላይ የደረሰውን አደጋ መሠረት በማድረግ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ሥሪት ተለዋጭ መመሪያ እስካልወጣ ድረስ በኢትዮጵያ አየር ክልል እንዳይበር እገዳ መጣሉ ይታወሳል።
ይሁንና አውሮፕላኑ የተፈበረከበት አገር የአሜሪካ ፌደራል አቪዬሽን አስተዳደር አውሮፕላኑ ለአደጋው መንስኤ የሆኑ ችግሮችን በመለየት አደጋውን ሊቀርፍ የሚያስችል አስገዳጅ መመሪያ በማውጣት መመሪያዎቹ ተግባራዊ እንደሆኑ አውሮፕላኖቹ ወደ በረራ መመለስ እንደሚችሉ ገልጿል።
በመሆኑም የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን በአውሮፕላኖቹ ላይ የተደረገውን የዲዛይን ማሻሻያ እና የአየር መንገዱን የበረራ መመሪያዎች እና ሥልጠናዎች በተገቢው ሁኔታ በመፈተሽ አየር መንገዱ መመሪያዋቹን ተግባራዊ ማድረጉን በማረጋገጥ ከዛሬ ጀምሮ ጥሎት የነበረውን የበረራ እገዳ ማንሣቱን አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን እገዳ ተጥሎባቸው የቆዩትን ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ከዛሬ ጀምሮ በኢትዮጵያ አየር ክልል መብረር እንደሚችሉ አስታዉቋል፡፡
ባለስልጣኑ ከዚህ ቀደም መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም በረራ ቁጥር ኢ ቲ-302 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ላይ የደረሰውን አደጋ መሠረት በማድረግ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ሥሪት ተለዋጭ መመሪያ እስካልወጣ ድረስ በኢትዮጵያ አየር ክልል እንዳይበር እገዳ መጣሉ ይታወሳል።
ይሁንና አውሮፕላኑ የተፈበረከበት አገር የአሜሪካ ፌደራል አቪዬሽን አስተዳደር አውሮፕላኑ ለአደጋው መንስኤ የሆኑ ችግሮችን በመለየት አደጋውን ሊቀርፍ የሚያስችል አስገዳጅ መመሪያ በማውጣት መመሪያዎቹ ተግባራዊ እንደሆኑ አውሮፕላኖቹ ወደ በረራ መመለስ እንደሚችሉ ገልጿል።
በመሆኑም የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን በአውሮፕላኖቹ ላይ የተደረገውን የዲዛይን ማሻሻያ እና የአየር መንገዱን የበረራ መመሪያዎች እና ሥልጠናዎች በተገቢው ሁኔታ በመፈተሽ አየር መንገዱ መመሪያዋቹን ተግባራዊ ማድረጉን በማረጋገጥ ከዛሬ ጀምሮ ጥሎት የነበረውን የበረራ እገዳ ማንሣቱን አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ኩባንያ ከፊንላንዱ ኖኪያ ኩባንያ ጋር በቴሌኮም መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ዙሪያ የግማሽ ቢሊዮን ዶላር የረጅም ጊዜ ስምምነት እንደተፈራረመ ካፒታል ዘግቧል።
ስምምነቱ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ የቴሌኮም መሠረተ ልማቶችን እና ኔትዎርኮችን ለማስፋፋት የሚያስችል ነው። ሳፋሪኮም በቀናት ውስጥ በኢትዮጵያ የቴሌኮም አገልግሎቱን እንደሚጀምር ይጠበቃል። ኩባንያው ቀደም ሲል ከቻይናው ሁዋዌ ኩባንያ ጋር ከአዲስ አበባ ውጭ ባሉት የአገሪቱ ክፍሎች ኔትዎርክ ለማስፋፋት ውል ገብቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
ስምምነቱ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ የቴሌኮም መሠረተ ልማቶችን እና ኔትዎርኮችን ለማስፋፋት የሚያስችል ነው። ሳፋሪኮም በቀናት ውስጥ በኢትዮጵያ የቴሌኮም አገልግሎቱን እንደሚጀምር ይጠበቃል። ኩባንያው ቀደም ሲል ከቻይናው ሁዋዌ ኩባንያ ጋር ከአዲስ አበባ ውጭ ባሉት የአገሪቱ ክፍሎች ኔትዎርክ ለማስፋፋት ውል ገብቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
https://tttttt.me/sabinavisa1
😳በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ 🙄
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 _3 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
😳በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ 🙄
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 _3 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
በአፋር ክልል ሰሙሮቢ ገልዐሊ ወረዳ ትላንት በተከሰተ የእሳት ቃጠሎ ከ160 በላይ የሚጠጉ ሱቆች እና መኖሪያ ቤቶች ወደሙ!
በአፋር ክልል ሰሙሮቢ ገልዐሊ ወረዳ በትላንትናው ዕለት በድንገት በተከሰተ የእሳት ቃጠሎ በግምት ከ160 በላይ የሚጠጉ ሱቆች እና መኖሪያ ቤቶች መውደማቸውን የወረዳው አስተዳድር ገለፁ። የሰሙሮቢ ገልዐሊ ወረዳ አስተዳድር ሀሰን ሀንዲ ለአፋር ብዙሀን መገናኛ ድርጅት በስልክ እንደገለፁት የእሳት ቃጠሎ አደጋው የደረሰው ትናንት ወደ 10 :00 ሰዓት አካባቢ በድንገት ከቢንዝል መሸጫ ቤት በተነሳ መሆኑን ጠቁመዋል።
በደረሰው ድንገተኛ የቃጠሎ አደጋም ወደፊት የሚጣራ ሁኖ፤ በግምት ግን ከ80 በላይ መኖሪያ ቤቶች እንደዚሁም ወደ 80 ሊጠጋ የሚችል የተለያዩ የንግድ ሱቆች በእሳት አደጋው የወደሙ ሲሆን በሰው ህይወት ላይ የደረሰ አደጋ ግን የለም ብለዋል።በአካባቢው ከነበረው ከፍተኛ ንፋስ መኖሩ የተነሳ እና የውሀ እጥረት በመኖሩ ቃጠሎው በፍጥነት በመባባሱ ምክንያትም እሳቱን ለመቆጣጠር ባለመቻሉ ከፍተኛ ውድመት ተከስቷል ሲሉ የወረዳው አስተዳደር አስታውቀዋል።
ስለሆነም በቅድሚያ እሳቱን ማጥፋት እና ተጎጂዎቹ አስፈላጊው ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል። የወረዳው አስተዳደር አክለውም፤ በብዛት የቢንዚል ሽያጭ ከሚከናወንበት ቦታ በቀላሉ የእሳት አደጋ እየተፈጠረ በመሆኑ ከፍተኛ ጥንቃቂ ሊደረግ ይገባል ሲሉ ማሳሰባቸውን የአፋር መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በአፋር ክልል ሰሙሮቢ ገልዐሊ ወረዳ በትላንትናው ዕለት በድንገት በተከሰተ የእሳት ቃጠሎ በግምት ከ160 በላይ የሚጠጉ ሱቆች እና መኖሪያ ቤቶች መውደማቸውን የወረዳው አስተዳድር ገለፁ። የሰሙሮቢ ገልዐሊ ወረዳ አስተዳድር ሀሰን ሀንዲ ለአፋር ብዙሀን መገናኛ ድርጅት በስልክ እንደገለፁት የእሳት ቃጠሎ አደጋው የደረሰው ትናንት ወደ 10 :00 ሰዓት አካባቢ በድንገት ከቢንዝል መሸጫ ቤት በተነሳ መሆኑን ጠቁመዋል።
በደረሰው ድንገተኛ የቃጠሎ አደጋም ወደፊት የሚጣራ ሁኖ፤ በግምት ግን ከ80 በላይ መኖሪያ ቤቶች እንደዚሁም ወደ 80 ሊጠጋ የሚችል የተለያዩ የንግድ ሱቆች በእሳት አደጋው የወደሙ ሲሆን በሰው ህይወት ላይ የደረሰ አደጋ ግን የለም ብለዋል።በአካባቢው ከነበረው ከፍተኛ ንፋስ መኖሩ የተነሳ እና የውሀ እጥረት በመኖሩ ቃጠሎው በፍጥነት በመባባሱ ምክንያትም እሳቱን ለመቆጣጠር ባለመቻሉ ከፍተኛ ውድመት ተከስቷል ሲሉ የወረዳው አስተዳደር አስታውቀዋል።
ስለሆነም በቅድሚያ እሳቱን ማጥፋት እና ተጎጂዎቹ አስፈላጊው ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል። የወረዳው አስተዳደር አክለውም፤ በብዛት የቢንዚል ሽያጭ ከሚከናወንበት ቦታ በቀላሉ የእሳት አደጋ እየተፈጠረ በመሆኑ ከፍተኛ ጥንቃቂ ሊደረግ ይገባል ሲሉ ማሳሰባቸውን የአፋር መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ወደ ሶማልያ የሚሄድ ጫት ዋጋ ላይ እጥፍ ጭማሪ ተደረገ!
ከወጪ ሸቀጦች በግምባር ቀደምትነት የሚካተተው የጫት ዘርፍ የተሻለ ገቢ ማስገኘት እንዲቻል በግብይቱ ላይ በርካታ ማሻሻያዎች እየተደረገ ነው፡፡
ከነዚህም መካከል ለ41 አመታት ሲሰራበት የነበረውንን የግብይት መመሪያ ማሻሻል ይጠቀሳል፡፡በተጨማሪም የጫት ግብይት አሰራር እና የድርጊት መርሃግብር ተዘጋጅቶ እንዲፀድቅ ለብሄራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ቀርቧል፡፡
ከተደረጉ ለውጦች መካከል የጫት ወጪ ምርት ዋጋ ላይ ጭማሪ ማድረግ ይጠቀሳል፡፡በዚህም መሰረት ከጥር 15 አንስቶ ወደ ሶማልያ የሚላክ ጫት ዋጋ ላይ በኪሎግራም ቀደም ሲል ከነበረው ዝቅተኛ 5 ዶላር ወደ 10 ዶላር እንዲያድግ መደረጉ ይጠቀሳል፡፡
ጫት በበጀት አመቱ 8 ወራት 280 ሚሊየን ዶላር ያስገኘ ሲሆን ይህም ከወጪ ሸቀጦች በገቢ ቡና እና ወርቅን ተከትሎ 3ኛ ደረጃን እንዲይዝ አስችሎታል፡፡
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
ከወጪ ሸቀጦች በግምባር ቀደምትነት የሚካተተው የጫት ዘርፍ የተሻለ ገቢ ማስገኘት እንዲቻል በግብይቱ ላይ በርካታ ማሻሻያዎች እየተደረገ ነው፡፡
ከነዚህም መካከል ለ41 አመታት ሲሰራበት የነበረውንን የግብይት መመሪያ ማሻሻል ይጠቀሳል፡፡በተጨማሪም የጫት ግብይት አሰራር እና የድርጊት መርሃግብር ተዘጋጅቶ እንዲፀድቅ ለብሄራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ቀርቧል፡፡
ከተደረጉ ለውጦች መካከል የጫት ወጪ ምርት ዋጋ ላይ ጭማሪ ማድረግ ይጠቀሳል፡፡በዚህም መሰረት ከጥር 15 አንስቶ ወደ ሶማልያ የሚላክ ጫት ዋጋ ላይ በኪሎግራም ቀደም ሲል ከነበረው ዝቅተኛ 5 ዶላር ወደ 10 ዶላር እንዲያድግ መደረጉ ይጠቀሳል፡፡
ጫት በበጀት አመቱ 8 ወራት 280 ሚሊየን ዶላር ያስገኘ ሲሆን ይህም ከወጪ ሸቀጦች በገቢ ቡና እና ወርቅን ተከትሎ 3ኛ ደረጃን እንዲይዝ አስችሎታል፡፡
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
የሽንኩርት ዋጋ ሊወደድ የቻለው በህገወጥ ደላሎች መበራከት መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ!
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በአሁኑ ወቅት ምንም አይነት የሽንኩርት እጥረት የለም ሲል ቢያስታውቅም በተለያዩ የከተማዋ የገበያ ስፍራዎች አላአግባብ የዋጋ ጭማሪ ይስተዋላል።ይህ ሊሆን የቻለው የህገወጥ ደላሎች መበራከት ያመጣው ችግር መሆኑን በቢሮው የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ሚኤሶ በተለይ ተናግረዋል፡፡
በተለምዶው ሽንኩርት ከሚያዚያ ወር በኋላ ከነበረበት ዋጋ የተወሰነ ጭማሪ የሚያሳይ ሲሆን ለዚህም ምክንያቱም አጠቃላይ ሃገር ውስጥ የሚገኘው የሽንኩርት ምርት እየቀነሰ የሚሄድበት ወቅት በመሆኑ ነው።ካለው የሃገር ውስጥ የሽንኩርት ምርት በተጨማሪ ከሱዳን የሚመጣውን ሽንኩር በማቅረብ ፍላጎቱን ለማርካት እንደሚሰራ ተናግረዋል።
ቢሮው በሸንኩርት ዋጋ ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየታየ ያለውን የዋጋ መወደድ ተከትሎ አሉ በተባሉ ህብረት ስራ ማህበራት ጋር ያለውን ሁኔታ ለማጣራት የተሞከረ ቢሆንም ምንምን አይነት የምርት እጥረት እንደሌለ ማወቃቸውን አስረድተዋል፡፡
ችግሩ ያለው ሂደቱ ላይ ነው የሚሉት አቶ ዳንኤል ህገወጥ ደላሎች የገበሬው ማሳ ድረስ በመሄድ ገበሬዎቹ ኪሳራ ውስጥ እንዲገቡ በሚያደርግ መልኩ ዋጋውን የማራከስ ሂደቶችን እየተጠቀሙ መሆናቸውን አንስተዋል።
ችግሩን ለመፍታት ገበሬው ቀጥታ ከህብረት ስራ ማህበራት ጋር ትስስር እንዲፈጥር እና እዚሁ በመምጣት በማከፋፈል እንዲሰራ የማድረግ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡በዚህም ኦሮሚያ ህብረት ስራ ማህበራት ጨምሮ የሽንኩርት አምራቾች እና ሌሎች ዩኒየኖችን በመጪው በአል እና በእሁድ ገበያዎች ላይ በስፋት ማቅረብ እንዲችሉ ታሳቢም በማድረግ ከአዲስ አበባ ከሚገኙ የህብረት ሰራ ማህበራት ጋር የማስተሳሰር ስራ እየተሰራ ነው ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል፡፡ብስራት ሬዲዮ አከናወንኩት ባለው የገበያ ቅኝት አንድ ኪሎ ሽንኩርት በ 42 ብር እየተሸጠ ይገኛል።
[Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በአሁኑ ወቅት ምንም አይነት የሽንኩርት እጥረት የለም ሲል ቢያስታውቅም በተለያዩ የከተማዋ የገበያ ስፍራዎች አላአግባብ የዋጋ ጭማሪ ይስተዋላል።ይህ ሊሆን የቻለው የህገወጥ ደላሎች መበራከት ያመጣው ችግር መሆኑን በቢሮው የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ሚኤሶ በተለይ ተናግረዋል፡፡
በተለምዶው ሽንኩርት ከሚያዚያ ወር በኋላ ከነበረበት ዋጋ የተወሰነ ጭማሪ የሚያሳይ ሲሆን ለዚህም ምክንያቱም አጠቃላይ ሃገር ውስጥ የሚገኘው የሽንኩርት ምርት እየቀነሰ የሚሄድበት ወቅት በመሆኑ ነው።ካለው የሃገር ውስጥ የሽንኩርት ምርት በተጨማሪ ከሱዳን የሚመጣውን ሽንኩር በማቅረብ ፍላጎቱን ለማርካት እንደሚሰራ ተናግረዋል።
ቢሮው በሸንኩርት ዋጋ ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየታየ ያለውን የዋጋ መወደድ ተከትሎ አሉ በተባሉ ህብረት ስራ ማህበራት ጋር ያለውን ሁኔታ ለማጣራት የተሞከረ ቢሆንም ምንምን አይነት የምርት እጥረት እንደሌለ ማወቃቸውን አስረድተዋል፡፡
ችግሩ ያለው ሂደቱ ላይ ነው የሚሉት አቶ ዳንኤል ህገወጥ ደላሎች የገበሬው ማሳ ድረስ በመሄድ ገበሬዎቹ ኪሳራ ውስጥ እንዲገቡ በሚያደርግ መልኩ ዋጋውን የማራከስ ሂደቶችን እየተጠቀሙ መሆናቸውን አንስተዋል።
ችግሩን ለመፍታት ገበሬው ቀጥታ ከህብረት ስራ ማህበራት ጋር ትስስር እንዲፈጥር እና እዚሁ በመምጣት በማከፋፈል እንዲሰራ የማድረግ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡በዚህም ኦሮሚያ ህብረት ስራ ማህበራት ጨምሮ የሽንኩርት አምራቾች እና ሌሎች ዩኒየኖችን በመጪው በአል እና በእሁድ ገበያዎች ላይ በስፋት ማቅረብ እንዲችሉ ታሳቢም በማድረግ ከአዲስ አበባ ከሚገኙ የህብረት ሰራ ማህበራት ጋር የማስተሳሰር ስራ እየተሰራ ነው ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል፡፡ብስራት ሬዲዮ አከናወንኩት ባለው የገበያ ቅኝት አንድ ኪሎ ሽንኩርት በ 42 ብር እየተሸጠ ይገኛል።
[Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠ ማብራሪያ፡-
ሰሞኑን በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የሃይማኖታዊ እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ ጉዳዩን በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በማገናኘት ሲሰራጭ ቆይቷል።
እንደዚህ ያሉ ቅሬታዎች የሀገሪቱን የፌደራል ስርዓት አሰራር በውል ካለመረዳት የመጣ ሊሆን እንደሚችል በመገመት በፌደራል የትምህርት ሚኒስቴርና በክልሎች በሚተዳደሩ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አሰራር የግንኙነት ማዕቀፍ መረዳት ለሚፈልጉ ወገኖቻችን በአጭሩ ገለፃ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ አግንተንዋል፡፡
የአስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባራት ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀፅ 34 ለትምህርት ሚኒስቴር የተሰጡ ስልጣንና ተግባራትን ያከናውናል እንጂ የስልጣን ተዋረዱን ጠብቆ ላልመጣና ከክልሉ ትምህርት ቢሮ አቅም በላይ ባልሆነ ጉዳይ ትምህርት ሚኒስቴር ጣልቃ የሚገባበት ምንም አይነት አሰራር የለም፡፡::
ስለሆነም ከሰሞኑ ከሀይማኖታዊ ጉዳይ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የተነሱ ቅሬታዎች በህገ መንግስቱ መሰረት የሚስተናገዱ ሆነው ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከተው ግን የአዲስ አበባ ት/ቢሮን እንጂ የትምህርት ሚኒስቴር አለመሆኑን እየገለፅን የትምህርት ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡-
ሀ/ የአጠቃላይና የከፍተኛ ትምህርት፣ ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎች፣ ህጎችና እና ፕሮግራሞች ይቀርጻል፣ ለአፈጻጸሙ ከሀገራዊ የልማት አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ ዝርዝር መርኃ ግብር ያዘጋጃል፤ በሚመለከተው አካል ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤
ለ/ የአጠቃላይና የከፍተኛ ትምህርት የሥርዓተ-ትምህርት ማዕቀፍ ያዘጋጃል፣ የትምህርት እና የትምህርት ተቋማትን ስታንዳርድ ያወጣል፣ ሀገራዊ የብቃት ማዕቀፍ ያዘጋጃል፣ በሥራ ላይ መዋሉንም ያረጋግጣል፤
ሐ/ የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ፖሊሲና ሥርዓተ-ትምህርት መሠረት ያደረጉ ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ዝግጅት፣ ሪከርድ መያዝና የምስክር ወረቀት የመስጠት ሂደቶችን በበላይነት ያስተባብራል፤
መ/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጥናትና ምርምር የጎለበቱ እንዲሆኑ የሚያስችል ስልት ይነድፋል፣ ይተገብራል፤ የጥናትና ምርምር ውጤቶች በሥራ ላይ የሚውሉበትን መንገድ ያመቻቻል፤
ሠ/ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በከፍተኛ ትምህርትና የምርምር ተቋማት እና በኢንዱስትሪው ዘርፍ መካከል ለምርምርና ቴክኖሎጂ ልማት እንቅስቃሴ የሚያግዝ ምቹ የእርስበርስ ትስስርና ቅንጅታዊ አሠራር እንዲፈጠር ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
ረ/ የመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን አፈጻጸም ይከታተላል፤
ሰ/ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ቅበላና ምደባ አፈጻጸም ፍትሃዊ መሆኑን ያረጋግጣል፤ ሸ/ የአጠቃላይ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሊያሟሉ የሚገባቸውን ደረጃ መውጣቱን ያረጋግጣል፤ በተቋማቱ ጥራትና አግባብነት ያለው ትምህርት መሠጠቱን ይከታተላል፤
ቀ/ ጥራቱን የጠበቀ የከፍተኛ ትምህርት እንዲስፋፋ ያደርጋል፣ በበላይነት ይመራል፤ በ/ትምህርትን በተመለከተ አገራዊ የአህዝቦት ተግባራትን ያከናውናል ፡፡
ከህገ መንግስቱ አንፃር፡-
የብሄራዊ ፖሊሲ መርሆችና አላማዎች አንቀፅ 90 ንዑስ አንቀፅ 2 መሰረት ትምህርት በማንኛውም ረገድ ከሃይማኖት፣ ከፖለቲካ አመለካከትና ከባህላዊ ተፅዕኖዎች ነፃ በሆነ መንገድ መካሄድ አለበት የሚል የህገ-መንግስቱ አስገዳጅ ድንጋጌዎች ውስጥ ተካትቶ እንደሚገኝ መረዳት ያስፈልጋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
ሰሞኑን በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የሃይማኖታዊ እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ ጉዳዩን በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በማገናኘት ሲሰራጭ ቆይቷል።
እንደዚህ ያሉ ቅሬታዎች የሀገሪቱን የፌደራል ስርዓት አሰራር በውል ካለመረዳት የመጣ ሊሆን እንደሚችል በመገመት በፌደራል የትምህርት ሚኒስቴርና በክልሎች በሚተዳደሩ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አሰራር የግንኙነት ማዕቀፍ መረዳት ለሚፈልጉ ወገኖቻችን በአጭሩ ገለፃ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ አግንተንዋል፡፡
የአስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባራት ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀፅ 34 ለትምህርት ሚኒስቴር የተሰጡ ስልጣንና ተግባራትን ያከናውናል እንጂ የስልጣን ተዋረዱን ጠብቆ ላልመጣና ከክልሉ ትምህርት ቢሮ አቅም በላይ ባልሆነ ጉዳይ ትምህርት ሚኒስቴር ጣልቃ የሚገባበት ምንም አይነት አሰራር የለም፡፡::
ስለሆነም ከሰሞኑ ከሀይማኖታዊ ጉዳይ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የተነሱ ቅሬታዎች በህገ መንግስቱ መሰረት የሚስተናገዱ ሆነው ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከተው ግን የአዲስ አበባ ት/ቢሮን እንጂ የትምህርት ሚኒስቴር አለመሆኑን እየገለፅን የትምህርት ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡-
ሀ/ የአጠቃላይና የከፍተኛ ትምህርት፣ ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎች፣ ህጎችና እና ፕሮግራሞች ይቀርጻል፣ ለአፈጻጸሙ ከሀገራዊ የልማት አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ ዝርዝር መርኃ ግብር ያዘጋጃል፤ በሚመለከተው አካል ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤
ለ/ የአጠቃላይና የከፍተኛ ትምህርት የሥርዓተ-ትምህርት ማዕቀፍ ያዘጋጃል፣ የትምህርት እና የትምህርት ተቋማትን ስታንዳርድ ያወጣል፣ ሀገራዊ የብቃት ማዕቀፍ ያዘጋጃል፣ በሥራ ላይ መዋሉንም ያረጋግጣል፤
ሐ/ የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ፖሊሲና ሥርዓተ-ትምህርት መሠረት ያደረጉ ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ዝግጅት፣ ሪከርድ መያዝና የምስክር ወረቀት የመስጠት ሂደቶችን በበላይነት ያስተባብራል፤
መ/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጥናትና ምርምር የጎለበቱ እንዲሆኑ የሚያስችል ስልት ይነድፋል፣ ይተገብራል፤ የጥናትና ምርምር ውጤቶች በሥራ ላይ የሚውሉበትን መንገድ ያመቻቻል፤
ሠ/ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በከፍተኛ ትምህርትና የምርምር ተቋማት እና በኢንዱስትሪው ዘርፍ መካከል ለምርምርና ቴክኖሎጂ ልማት እንቅስቃሴ የሚያግዝ ምቹ የእርስበርስ ትስስርና ቅንጅታዊ አሠራር እንዲፈጠር ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
ረ/ የመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን አፈጻጸም ይከታተላል፤
ሰ/ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ቅበላና ምደባ አፈጻጸም ፍትሃዊ መሆኑን ያረጋግጣል፤ ሸ/ የአጠቃላይ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሊያሟሉ የሚገባቸውን ደረጃ መውጣቱን ያረጋግጣል፤ በተቋማቱ ጥራትና አግባብነት ያለው ትምህርት መሠጠቱን ይከታተላል፤
ቀ/ ጥራቱን የጠበቀ የከፍተኛ ትምህርት እንዲስፋፋ ያደርጋል፣ በበላይነት ይመራል፤ በ/ትምህርትን በተመለከተ አገራዊ የአህዝቦት ተግባራትን ያከናውናል ፡፡
ከህገ መንግስቱ አንፃር፡-
የብሄራዊ ፖሊሲ መርሆችና አላማዎች አንቀፅ 90 ንዑስ አንቀፅ 2 መሰረት ትምህርት በማንኛውም ረገድ ከሃይማኖት፣ ከፖለቲካ አመለካከትና ከባህላዊ ተፅዕኖዎች ነፃ በሆነ መንገድ መካሄድ አለበት የሚል የህገ-መንግስቱ አስገዳጅ ድንጋጌዎች ውስጥ ተካትቶ እንደሚገኝ መረዳት ያስፈልጋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
ወደ ቻይና የተላከ ሰሊጥ መንገዱን ቀይሮ እየተመለሰ ነው!
ቻይና በገቢ የግብርና ምርቶች ላይ አዳዲስ ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጧን ተከትሎ ወደ ቻይና መንገድ ጀምሮ የነበረ ሰሊጥ እየተመለሰ መሆኑ ተገለጸ፡፡ካለፈው ታህሳስ አንስቶ የሩቅ ምስራቋ አገር ተግባራዊ ማድረግ የጀመረችው ቅድመ ሁኔታ በወቅቱ ባለመታወቁ ወደ አገሪቱ ተልኮ የነበረ የሰሊጥ ጭነት መንገድ እንደጀመረ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ገልጸው አዲሱ አሰራር ዘግይቶ በአገሪቱ ከተገለፀ በኋላ ምርቱ እንዲመለስ መደረጉን እና የመልስ ጉዞ ላይ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በአዲሱ አሰራር የግብርና ምርቶች ወደ ግዙፏ ገዥ ማስገባት የሚችሉ የየትኛውም አገር ላኪዎች የራሳቸው ማቀነባበሪያ እና ማበጠሪያ ያላቸው እና ይሄንንም ማረጋገጥ የሚችሉ ብቻ እንደሚሆኑ ታውቋል፡፡በኢትዮጵያ በዚህ ደረጃ ያሉ ላኪዎች ቁጥር እጅግ ዝቅተኛ ነው ተብሏል፡፡ ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት መንግስት ከቻይና ኢምባሲ ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን ቅድመ ሁኔታውን ማሟላት የማይችሉ ላኪዎች አቅሙ ባላቸው እና ፈቃድ ቁጥር በያዙ ላኪዎች በኩል እንዲልኩ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
ቻይና በገቢ የግብርና ምርቶች ላይ አዳዲስ ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጧን ተከትሎ ወደ ቻይና መንገድ ጀምሮ የነበረ ሰሊጥ እየተመለሰ መሆኑ ተገለጸ፡፡ካለፈው ታህሳስ አንስቶ የሩቅ ምስራቋ አገር ተግባራዊ ማድረግ የጀመረችው ቅድመ ሁኔታ በወቅቱ ባለመታወቁ ወደ አገሪቱ ተልኮ የነበረ የሰሊጥ ጭነት መንገድ እንደጀመረ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ገልጸው አዲሱ አሰራር ዘግይቶ በአገሪቱ ከተገለፀ በኋላ ምርቱ እንዲመለስ መደረጉን እና የመልስ ጉዞ ላይ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በአዲሱ አሰራር የግብርና ምርቶች ወደ ግዙፏ ገዥ ማስገባት የሚችሉ የየትኛውም አገር ላኪዎች የራሳቸው ማቀነባበሪያ እና ማበጠሪያ ያላቸው እና ይሄንንም ማረጋገጥ የሚችሉ ብቻ እንደሚሆኑ ታውቋል፡፡በኢትዮጵያ በዚህ ደረጃ ያሉ ላኪዎች ቁጥር እጅግ ዝቅተኛ ነው ተብሏል፡፡ ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት መንግስት ከቻይና ኢምባሲ ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን ቅድመ ሁኔታውን ማሟላት የማይችሉ ላኪዎች አቅሙ ባላቸው እና ፈቃድ ቁጥር በያዙ ላኪዎች በኩል እንዲልኩ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
👉ሴት እህቶቻችንን ዋጋችን ከ 300 እስከ 1,000 ብር ብቻ!!!
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
ኦፌኮ የአማራ ክልል ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ፣ ሆሮ ጉድሩ ወለጋ፣ ሰሜን ሸዋ፣ ምዕራብ ሸዋ እና ምሥራቅ ሸዋ ዞኖች የመሬት ወረራ እያካሄዱ ነው በማለት መክሰሱን አብን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አውግዟል።
ኦፌኮ የጠቀሳቸው አብዛኞቹ አካባቢዎች የአማራ ብሄር ተወላጆች በማንነታቸው ተለይተው በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች የሚጨፈጨፉባቸው እንደሆኑ አብን ገልጧል። ኦፌኮ ይህን አደገኛ መግለጫ ያወጣው፣ በኦሮሞ ፖለቲካ ኃይሎች መካከል ያለውን የፖለቲካ ሽኩቻ እና ከኦነግ ሸኔ ጋር የሚደረገውን ግጭት ለማርገብ ሲል ነው ሲል ከሷል። በአገሪቱ ያሉ ችግሮች ሊፈቱ የሚችሉት ተቀራርቦ በመስራት ብቻ እንደሆነ ፓርቲው ጨምሮ ገልጧል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኦፌኮ የጠቀሳቸው አብዛኞቹ አካባቢዎች የአማራ ብሄር ተወላጆች በማንነታቸው ተለይተው በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች የሚጨፈጨፉባቸው እንደሆኑ አብን ገልጧል። ኦፌኮ ይህን አደገኛ መግለጫ ያወጣው፣ በኦሮሞ ፖለቲካ ኃይሎች መካከል ያለውን የፖለቲካ ሽኩቻ እና ከኦነግ ሸኔ ጋር የሚደረገውን ግጭት ለማርገብ ሲል ነው ሲል ከሷል። በአገሪቱ ያሉ ችግሮች ሊፈቱ የሚችሉት ተቀራርቦ በመስራት ብቻ እንደሆነ ፓርቲው ጨምሮ ገልጧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሲዳማ ክልል ባለሥልጣናት የክልሉን ሕዝብ ሰብአዊ መብቶች ይጥሳሉ፣ የመልካም አስተዳደር ጉድለት ይታይባቸዋል፣ በሙስናም ተዘፍቀዋል በማለት የክልሉ ወጣቶች ወቀሱ።
ወጣቶቹ ትናንት ሐዋሳ ወስጥ ከፌደራሉ መንግስትና ከገዢው የብልጽግና ፓርቲ ተወካዮች ጋር ባደረጉት ዉይይት እንዳሉት ባለስልጣናቱ ለወጣቶች መገልገያ የተገነቡ ተቋማትን ለዘመዶቻቸዉና ለቤተሰቦቻቸዉ ሰጥተዋል፣ዉሳኔዎችንም የሚያሳልፉት ለነሱና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ በሚጠቅም መልኩ ነዉ። የክልሉና የገዢው ፓርቲ ተወካዮች ወጣቶቹ ባቀረቡት ቅሬታ ላይ ተመስርተዉ ስህተቶችን ለማረም እንደሚጥሩ ቃል ገብተዋል፡፡
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ወጣቶቹ ትናንት ሐዋሳ ወስጥ ከፌደራሉ መንግስትና ከገዢው የብልጽግና ፓርቲ ተወካዮች ጋር ባደረጉት ዉይይት እንዳሉት ባለስልጣናቱ ለወጣቶች መገልገያ የተገነቡ ተቋማትን ለዘመዶቻቸዉና ለቤተሰቦቻቸዉ ሰጥተዋል፣ዉሳኔዎችንም የሚያሳልፉት ለነሱና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ በሚጠቅም መልኩ ነዉ። የክልሉና የገዢው ፓርቲ ተወካዮች ወጣቶቹ ባቀረቡት ቅሬታ ላይ ተመስርተዉ ስህተቶችን ለማረም እንደሚጥሩ ቃል ገብተዋል፡፡
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
የአዋሽ – ኮምቦልቻ – ሃራ ገበያ የባቡር መስመርን የሚገነባው የቱርክ ኩባንያ የሰራተኞቹን ውል አቋረጠ!
የአዋሽ– ኮምቦልቻ – ሃራ ገበያ (ወልዲያ) የባቡር መስመር ፕሮጀክትን ግንባታ የሚያከናውነው “ያፒ መርከዚ” የተሰኘው የቱርክ ኩባንያ የሰራተኞቹን ውል አቋረጠ።ኩባንያው ውሉን ማቋረጡን ያስታወቀው ከአስር ቀናት ገደማ በፊት ለሰራተኞቹ በጻፈው ደብዳቤ ነው።
በ“ያፒ መርከዚ” የኢትዮጵያ ቅንርጫፍ ፕሮጀክት ማናጀር አቶ ሰርካን ኮርክማዝ ተፈርሞ በወጣው ደብዳቤ ላይ፤ የሰራተኞቹ ውል የተቋረጠው ከመጋቢት 22፤ 2014 ጀምሮ እንደሆነ ተገልጿል። ኩባንያው የሰራተኞቹን ውል ያቋረጠው የባቡር መስመር ፕሮጀክቱ ባለቤት ከሆነው ከኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ጋር የገባው ውል በመቋረጡ ሳቢያ መሆኑን በደብዳቤው ላይ አስፍሯል።
የቱርኩ ኩባንያ ከኮርፖሬሽኑ ጋር ያለው ውል የተቋረጠው ከሁለት ወር ገደማ በፊት ከጥር 25፤ 2014 ጀምሮ መሆኑን በደብዳቤው ገልጿል።በኢትዮጵያ የባቡር ትራንስፖርት መሰረተ ልማቶችን የመገንባት እና የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የመስጠት ዓላማ አንግቦ የተቋቋመው ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፤ የአዋሽ– ኮምቦልቻ– ሃራ ገበያ የባቡር መስመር ፕሮጀክትን ለ“ያፒ መርከዚ” የሰጠው በ2006 ዓ.ም ነበር።
ፕሮጀክቱን የተረከበው የቱርኩ ኩባንያ የባቡር መስመር ግንባታውን በ1.7 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጪ በሶስት ዓመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውሎ ገብቶ ነበር።ይሁን እንጂ የባቡር መስመር ግንባታው አምስት ዓመታት ዘግይቶም ቢሆን መጠናቀቅ አልቻለም።ፕሮጀክቱ ለዓመታት ከመጓተቱ በተጨማሪም በሰሜን ኢትዮጵያ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት ላለፉት ሰባት ወራት ያህል ተቋርጦ መቆየቱን የኩባንያው ሰራተኞች ይናገራሉ።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
የአዋሽ– ኮምቦልቻ – ሃራ ገበያ (ወልዲያ) የባቡር መስመር ፕሮጀክትን ግንባታ የሚያከናውነው “ያፒ መርከዚ” የተሰኘው የቱርክ ኩባንያ የሰራተኞቹን ውል አቋረጠ።ኩባንያው ውሉን ማቋረጡን ያስታወቀው ከአስር ቀናት ገደማ በፊት ለሰራተኞቹ በጻፈው ደብዳቤ ነው።
በ“ያፒ መርከዚ” የኢትዮጵያ ቅንርጫፍ ፕሮጀክት ማናጀር አቶ ሰርካን ኮርክማዝ ተፈርሞ በወጣው ደብዳቤ ላይ፤ የሰራተኞቹ ውል የተቋረጠው ከመጋቢት 22፤ 2014 ጀምሮ እንደሆነ ተገልጿል። ኩባንያው የሰራተኞቹን ውል ያቋረጠው የባቡር መስመር ፕሮጀክቱ ባለቤት ከሆነው ከኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ጋር የገባው ውል በመቋረጡ ሳቢያ መሆኑን በደብዳቤው ላይ አስፍሯል።
የቱርኩ ኩባንያ ከኮርፖሬሽኑ ጋር ያለው ውል የተቋረጠው ከሁለት ወር ገደማ በፊት ከጥር 25፤ 2014 ጀምሮ መሆኑን በደብዳቤው ገልጿል።በኢትዮጵያ የባቡር ትራንስፖርት መሰረተ ልማቶችን የመገንባት እና የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የመስጠት ዓላማ አንግቦ የተቋቋመው ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፤ የአዋሽ– ኮምቦልቻ– ሃራ ገበያ የባቡር መስመር ፕሮጀክትን ለ“ያፒ መርከዚ” የሰጠው በ2006 ዓ.ም ነበር።
ፕሮጀክቱን የተረከበው የቱርኩ ኩባንያ የባቡር መስመር ግንባታውን በ1.7 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጪ በሶስት ዓመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ ውሎ ገብቶ ነበር።ይሁን እንጂ የባቡር መስመር ግንባታው አምስት ዓመታት ዘግይቶም ቢሆን መጠናቀቅ አልቻለም።ፕሮጀክቱ ለዓመታት ከመጓተቱ በተጨማሪም በሰሜን ኢትዮጵያ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት ላለፉት ሰባት ወራት ያህል ተቋርጦ መቆየቱን የኩባንያው ሰራተኞች ይናገራሉ።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
https://tttttt.me/sabinavisa1
😳በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ 🙄
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 _3 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
😳በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ 🙄
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 _3 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዴቪድ ሳተርፊልድ እና ምክትላቸው ዛሬ አዲስ አበባ እንደሚገቡ ተገለጸ!
የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዴቪድ ሳተርፊልድ እና ምክትል ልዩ መልዕክተኛ የሆኑት ፔይቶን ኖፕፍ ዛሬ ሚያዝያ 5 ቀን 2014 አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።ልዩ መልዕክተኛው የአምባሳደር ዴቪድ ሳተርፊልድ እና የምክትላቸው ፓይተን ኖፍ በጉብኝታቸው ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት፣የሰብአዊ ድርጅቶች ተወካዮች እና የዲፕሎማቲክ አጋሮች ጋር በመገናኘት ይወያያሉ ተብሏል።
በተጨማሪም በዚህ ጉብኝት ጦርነትን ለማስቆም፣ ያልተገደበ የሰብአዊ አገልግሎት አቅርቦት እንዲኖር፣የሰብአዊ መብት ረገጣ እና የኹሉም ተዋናዮች ጥሰቶች ላይ ግልፅ ምርመራ እንዲደረግ እና በኢትዮጵያ ያለውን ግጭት በድርድር ለመፍታት አሜሪካ የምታደርገውን ጥረት ያስቀጥላሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።የቀድሞውን የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ጄፍሪ ፌልትማንን በቅርቡ የተኩት ሳተርፊልድ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ይህ የመጀመሪያቸው አይደለም።
አምባሳደሩ መጋቢት 12 እና 13/2014 አዲስ አበባ ገብተው ለኹለት ቀናት ባደረጉት ቆይታ ከአፍሪካ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆን፣ ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ውይይት አድርገው እንደነበር ይታወሳል።በተያያዘም የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛው ዴቪድ ሳተርፊልድ ከክረምት በፊት ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ጉዳዩን በቅርብ ከሚያውቁ ምንጮች ሰምቻለሁ ሲል ሮይተርስ ዘግቧል።ዛሬ አብረዋቸው አዲስ አበባ እንደሚገቡ የሚጠበቁት ምክትላቸው ፔይቶን ኖፕፍ ቦታውን እንደሚረከቡ እንደሚጠበቅም በዘገባው ተመላክቷል።
@YeneTube
የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዴቪድ ሳተርፊልድ እና ምክትል ልዩ መልዕክተኛ የሆኑት ፔይቶን ኖፕፍ ዛሬ ሚያዝያ 5 ቀን 2014 አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።ልዩ መልዕክተኛው የአምባሳደር ዴቪድ ሳተርፊልድ እና የምክትላቸው ፓይተን ኖፍ በጉብኝታቸው ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት፣የሰብአዊ ድርጅቶች ተወካዮች እና የዲፕሎማቲክ አጋሮች ጋር በመገናኘት ይወያያሉ ተብሏል።
በተጨማሪም በዚህ ጉብኝት ጦርነትን ለማስቆም፣ ያልተገደበ የሰብአዊ አገልግሎት አቅርቦት እንዲኖር፣የሰብአዊ መብት ረገጣ እና የኹሉም ተዋናዮች ጥሰቶች ላይ ግልፅ ምርመራ እንዲደረግ እና በኢትዮጵያ ያለውን ግጭት በድርድር ለመፍታት አሜሪካ የምታደርገውን ጥረት ያስቀጥላሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።የቀድሞውን የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ጄፍሪ ፌልትማንን በቅርቡ የተኩት ሳተርፊልድ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ይህ የመጀመሪያቸው አይደለም።
አምባሳደሩ መጋቢት 12 እና 13/2014 አዲስ አበባ ገብተው ለኹለት ቀናት ባደረጉት ቆይታ ከአፍሪካ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆን፣ ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ውይይት አድርገው እንደነበር ይታወሳል።በተያያዘም የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛው ዴቪድ ሳተርፊልድ ከክረምት በፊት ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ጉዳዩን በቅርብ ከሚያውቁ ምንጮች ሰምቻለሁ ሲል ሮይተርስ ዘግቧል።ዛሬ አብረዋቸው አዲስ አበባ እንደሚገቡ የሚጠበቁት ምክትላቸው ፔይቶን ኖፕፍ ቦታውን እንደሚረከቡ እንደሚጠበቅም በዘገባው ተመላክቷል።
@YeneTube
ህወሓት ከአፋር ክልል ኤሬብቲ አካባቢ ተዋጊዎቼን አስወጥቻለሁ አለ!
ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ጦርነት ውስጥ የገባው ህወሓት በአፋር ክልል ኤሬብቲ ተብሎ የሚጠራ ስፍራን ተቆጣጥረው የነበሩ ተዋጊዎቼ አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ አድርጊያለሁ አለ።
ህወሓት ሠራዊቱን ኤሬብቲ ተብሎ ከሚጠራው ስፍራ ለማስወጣት ከውሳኔ የደረሰው ለሰብአዊነት ሲባል የተደረሰው ስምምነት ተከብሮ ያልተገደብ ሰብአዊ እርዳት ትግራይ እንዲደርስ ነው ብሏል።
ዛሬ ሚያዚያ 5/2014 ዓ.ም. በክልሉ ቴሌቪዥን ጣቢያ በተላለፈው መግለጫ፤ "የትግራይ መንግሥት የሰላም ውይይቱን ለማሳለጥ በተለይም ለሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ሚያዚያ 4/2014 ዓ. ም. የትግራይ ሠራዊት ተቆጣጥሮት ከነበረው ኤሬብቲ ተብሎ ከሚጠራው የአፋር አካባቢ ሠራዊቱ እንዲነሳ ተደርጓል" ብሏል።
ህወሓት ይዟቸው ከነበራቸው የአፋር ክልል አካባቢዎች ለቅቆ ስለመውጣቱ ከአፋር ክልል መንግሥት ለማረጋገጥ ያደረግነው ጥረት ስልክ ባለመሳነቱ ሳይሳካ ቀርቷል።የህወሓት ኃይሎች በአፋር ክልል ዞን ሁለት የሚገኙ ወረዳዎችን በቁጥጥራቸው ስር ያዋሉት በጥር ወር አጋማሽ ላይ ነበር።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ጦርነት ውስጥ የገባው ህወሓት በአፋር ክልል ኤሬብቲ ተብሎ የሚጠራ ስፍራን ተቆጣጥረው የነበሩ ተዋጊዎቼ አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ አድርጊያለሁ አለ።
ህወሓት ሠራዊቱን ኤሬብቲ ተብሎ ከሚጠራው ስፍራ ለማስወጣት ከውሳኔ የደረሰው ለሰብአዊነት ሲባል የተደረሰው ስምምነት ተከብሮ ያልተገደብ ሰብአዊ እርዳት ትግራይ እንዲደርስ ነው ብሏል።
ዛሬ ሚያዚያ 5/2014 ዓ.ም. በክልሉ ቴሌቪዥን ጣቢያ በተላለፈው መግለጫ፤ "የትግራይ መንግሥት የሰላም ውይይቱን ለማሳለጥ በተለይም ለሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ሚያዚያ 4/2014 ዓ. ም. የትግራይ ሠራዊት ተቆጣጥሮት ከነበረው ኤሬብቲ ተብሎ ከሚጠራው የአፋር አካባቢ ሠራዊቱ እንዲነሳ ተደርጓል" ብሏል።
ህወሓት ይዟቸው ከነበራቸው የአፋር ክልል አካባቢዎች ለቅቆ ስለመውጣቱ ከአፋር ክልል መንግሥት ለማረጋገጥ ያደረግነው ጥረት ስልክ ባለመሳነቱ ሳይሳካ ቀርቷል።የህወሓት ኃይሎች በአፋር ክልል ዞን ሁለት የሚገኙ ወረዳዎችን በቁጥጥራቸው ስር ያዋሉት በጥር ወር አጋማሽ ላይ ነበር።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚውል የ300 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ!
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት ለተዘጋጀ ፕሮጀክት የሚውል የ300 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አፀደቀ።ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባንኩ ላከልኝ ባለው መግለጫ፥ ይህ ዓለም አቀፍ የልማት ድጋፍ በኢትዮጵያ ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች የተጎዱ ሰዎችን መልሶ ለማቋቋም እና የወደሙ መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት እንደሚውል አስታውቋል።
በተለይም ድጋፉ የመሰረታዊ አገልግሎት አቅርቦትን ለማሻሸል እና ለዓየር ንብረት ለውጥ የማይበገር መሰረተ ልማት ለመገንባት እንደሚውል በመጠቆም፥ በግጭት የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን እንደሚያስቀድም ነው ባንኩ ያመለከተው።
በዚህም መሰረት አፋር፣ አማራ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ኦሮሚያ እና ትግራይ ክልሎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑም አስታውቋል።ውጤታማ እና ፈጣን ምላሽ ለመስጠትም በማሰብ የገንዘብ ድጋፉ በፌደራል መንግስት፣ በክልል መንግስታት እና በአካባቢዎቹ በሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በኩል እንደሚቀርብም ገልጿል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት ለተዘጋጀ ፕሮጀክት የሚውል የ300 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አፀደቀ።ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባንኩ ላከልኝ ባለው መግለጫ፥ ይህ ዓለም አቀፍ የልማት ድጋፍ በኢትዮጵያ ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች የተጎዱ ሰዎችን መልሶ ለማቋቋም እና የወደሙ መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት እንደሚውል አስታውቋል።
በተለይም ድጋፉ የመሰረታዊ አገልግሎት አቅርቦትን ለማሻሸል እና ለዓየር ንብረት ለውጥ የማይበገር መሰረተ ልማት ለመገንባት እንደሚውል በመጠቆም፥ በግጭት የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን እንደሚያስቀድም ነው ባንኩ ያመለከተው።
በዚህም መሰረት አፋር፣ አማራ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ኦሮሚያ እና ትግራይ ክልሎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑም አስታውቋል።ውጤታማ እና ፈጣን ምላሽ ለመስጠትም በማሰብ የገንዘብ ድጋፉ በፌደራል መንግስት፣ በክልል መንግስታት እና በአካባቢዎቹ በሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በኩል እንደሚቀርብም ገልጿል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ ቢያንስ 60 ሰዎች ሞቱ።
ደርባን ከተማ እና በኩዋዙሉ ናላት ክፍለ ሀገር አካባቢ በሚገኙ ቦታዎች ወጀብ የቀላቀለበት ዝናብ ያስከተለው የመሬት መናድ ለሰዎቹ ሞት ምክንያት መሆኑን ባለሥልጣናት ተናግረዋል። የሟቾች ቁጥርም ሊጨምር እንደሚችል የአካባቢው ነዋሪዎች እየገለጹ ነው። ከገጠር አንስቶ እስከ ከተማ በርካታ ቤቶች እና መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳትም መድረሱም ተነግሯል።
የሜቲሪዎሎጂ ትንበያ ትናንት ሌሊቱንም ተጨማሪ ኃይለኛ ዝናብ እንዲሁም ጎርፍ ሊከሰት እንደሚችል አሳስቧል። የሀገሪቱ ፕሬዝደንት ሲሪል ራማፎሳ ደርባን ላይ በጎርፍ የተጎዱ አካባቢዎች ነዋሪዎችን ዛሬ ጎብኝተዋል። ራማፎሳ በተለይም በኮረብታ አካባቢ በተገነቡት ቤቶች ከሚኖሩት መካከል የመሬት መናዱ ቤታቸውን ባፈረሰበት ወቅት አራት ልጆቻቸው የሞቱባቸውን ቤተሰቦችም አጽናንተዋል። ከዚህ በፊት ተመሳሳይ የጎርፍ አደጋ በሌሎች እንደ ሞዛምቢክ እና ዚምባብዌ ሲደርስ መመልከታቸውን የተናገሩት ፕሬዝደንቱ ዛሬ ደግሞ ይኽ አደጋ በሀገራቸው መከሰቱን አውስተዋል። ኃይለኛው ዝናብ ያስከተለው ጎርፍ የከተማዋ የትራፊክ መብራቶች አናት ብቻ በሚታይበት ደረጃ ድረስ እንዳጥለቀለቃት ነው የተገለጸው።
የኳዙሉ ናታል ክፍለ ሀገር የአደጋ መከላከል ዘርፍ የደርባን ከተማ ሰዎች ከቤት እንዳይወጡ ያስጠነቀቀ ሲሆን በዝቅተኛ አካባቢ የሚኖሩ ደግሞ ባስቸኳይ ወደ ከፍተኛ አካባቢዎች እንዲወጡ አሳስቧል። እስካሁን ከሁለት ሺህ በላይ ቤቶች ፤ አራት ሺህ የሚሆኑ ደግሞ መጠለያ መሰል መኖሪያዎች መጎዳታቸው ተገልጿል። 140 በላይ ትምህርት ቤቶች ላይም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘግቧል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ደርባን ከተማ እና በኩዋዙሉ ናላት ክፍለ ሀገር አካባቢ በሚገኙ ቦታዎች ወጀብ የቀላቀለበት ዝናብ ያስከተለው የመሬት መናድ ለሰዎቹ ሞት ምክንያት መሆኑን ባለሥልጣናት ተናግረዋል። የሟቾች ቁጥርም ሊጨምር እንደሚችል የአካባቢው ነዋሪዎች እየገለጹ ነው። ከገጠር አንስቶ እስከ ከተማ በርካታ ቤቶች እና መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳትም መድረሱም ተነግሯል።
የሜቲሪዎሎጂ ትንበያ ትናንት ሌሊቱንም ተጨማሪ ኃይለኛ ዝናብ እንዲሁም ጎርፍ ሊከሰት እንደሚችል አሳስቧል። የሀገሪቱ ፕሬዝደንት ሲሪል ራማፎሳ ደርባን ላይ በጎርፍ የተጎዱ አካባቢዎች ነዋሪዎችን ዛሬ ጎብኝተዋል። ራማፎሳ በተለይም በኮረብታ አካባቢ በተገነቡት ቤቶች ከሚኖሩት መካከል የመሬት መናዱ ቤታቸውን ባፈረሰበት ወቅት አራት ልጆቻቸው የሞቱባቸውን ቤተሰቦችም አጽናንተዋል። ከዚህ በፊት ተመሳሳይ የጎርፍ አደጋ በሌሎች እንደ ሞዛምቢክ እና ዚምባብዌ ሲደርስ መመልከታቸውን የተናገሩት ፕሬዝደንቱ ዛሬ ደግሞ ይኽ አደጋ በሀገራቸው መከሰቱን አውስተዋል። ኃይለኛው ዝናብ ያስከተለው ጎርፍ የከተማዋ የትራፊክ መብራቶች አናት ብቻ በሚታይበት ደረጃ ድረስ እንዳጥለቀለቃት ነው የተገለጸው።
የኳዙሉ ናታል ክፍለ ሀገር የአደጋ መከላከል ዘርፍ የደርባን ከተማ ሰዎች ከቤት እንዳይወጡ ያስጠነቀቀ ሲሆን በዝቅተኛ አካባቢ የሚኖሩ ደግሞ ባስቸኳይ ወደ ከፍተኛ አካባቢዎች እንዲወጡ አሳስቧል። እስካሁን ከሁለት ሺህ በላይ ቤቶች ፤ አራት ሺህ የሚሆኑ ደግሞ መጠለያ መሰል መኖሪያዎች መጎዳታቸው ተገልጿል። 140 በላይ ትምህርት ቤቶች ላይም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተዘግቧል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
የፌደራል መንግስትና የደቡብ ክልል መንግስት የዜጎችን ደህንነት እንዲያከብሩ እና እንዲያስከብሩ ኢሰመጉ ጠየቀ!
የፌደራል መንግስት እና የደቡብ ብሄር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት የዜጎችን በህይወት የመኖር፣ አካላዊ እና የንብረት ደህንነት እንዲያስከብሩ እና እንዲያከብሩ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ጥሪ አቀረበ።
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን አሪ ወረዳ ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ ኢሰመጉ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ “የአሪ ወጣቶች ነን” በሚል ሽፋን ‘ሸኮን’ የተባሉ የተደራጁ ቡድኖች በወረዳው በሚገኙ በጋዘር (ደቡብ አሪ ከተማ) አንዲሁም በሌጠር፣ ሺሸር፣ ሆሊታ፣ በርካማማ እና ቲቲ ቀበሌዎች ቤቶችን ማቃጠል፣ ንብረት ማውደም እና ዘረፋ መፈፀማቸውን ገልጿል። ከመጋቢት መጨረሻ የጀመረውን ክስተት ለመቆጣጠር በአሁኑ ወቅት የፀጥታ ኃይል ወደ አካባቢው መግባቱን ኢሰመጉ አረጋግጫለሁ ብሏል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ባሰባሰባቸው መረጃዎች የችግሩ መነሻ የአሪ ወረዳ የዞን አደረጃጀት ጥያቄውን ለደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት ቢያቀርብም ጥያቄያቸው ለክልል ምክር ቤት አለመላኩ ሲሆን ለብዙ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን ገልጿል።ኢሰመጉ ችግሩ በአፋጣኝ እንዲቆም፣ በድርጊቱ ፈፃሚዎች ላይ መንግስት ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ እንዲሁም ለተፈናቀሉ ሰዎች ተገቢ ጥበቃ እና ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል። ጉባኤው በቀጣይ ሰፊ የምርመራ ሪፖርቶችን እንደሚያወጣም አስታውቋል።
[Addis Zeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
የፌደራል መንግስት እና የደቡብ ብሄር ብሔረሰቦች ክልላዊ መንግስት የዜጎችን በህይወት የመኖር፣ አካላዊ እና የንብረት ደህንነት እንዲያስከብሩ እና እንዲያከብሩ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ጥሪ አቀረበ።
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን አሪ ወረዳ ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ ኢሰመጉ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ “የአሪ ወጣቶች ነን” በሚል ሽፋን ‘ሸኮን’ የተባሉ የተደራጁ ቡድኖች በወረዳው በሚገኙ በጋዘር (ደቡብ አሪ ከተማ) አንዲሁም በሌጠር፣ ሺሸር፣ ሆሊታ፣ በርካማማ እና ቲቲ ቀበሌዎች ቤቶችን ማቃጠል፣ ንብረት ማውደም እና ዘረፋ መፈፀማቸውን ገልጿል። ከመጋቢት መጨረሻ የጀመረውን ክስተት ለመቆጣጠር በአሁኑ ወቅት የፀጥታ ኃይል ወደ አካባቢው መግባቱን ኢሰመጉ አረጋግጫለሁ ብሏል።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ባሰባሰባቸው መረጃዎች የችግሩ መነሻ የአሪ ወረዳ የዞን አደረጃጀት ጥያቄውን ለደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት ቢያቀርብም ጥያቄያቸው ለክልል ምክር ቤት አለመላኩ ሲሆን ለብዙ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን ገልጿል።ኢሰመጉ ችግሩ በአፋጣኝ እንዲቆም፣ በድርጊቱ ፈፃሚዎች ላይ መንግስት ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ እንዲሁም ለተፈናቀሉ ሰዎች ተገቢ ጥበቃ እና ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል። ጉባኤው በቀጣይ ሰፊ የምርመራ ሪፖርቶችን እንደሚያወጣም አስታውቋል።
[Addis Zeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
👉ሴት እህቶቻችንን ዋጋችን ከ 300 እስከ 1,000 ብር ብቻ!!!
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።