YeneTube
የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ሩሲያን ከሰብአዊ መብቶች ም/ቤት አገደ! የተባበሩት መንግስታት ድርጅት(ተመድ) ጠቅላላ ጉባኤ ሩሲያ በዩክሬን ባካሄደችው “ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ” ወታደሮቿ መጠነ ሰፊ እና ስልታዊ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል የሚሉ ሪፖርቶች መውጣታቸውን ተከትሎ ነው፡፡ ይህ ወሳኔ የተላለፈው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ባደረገው ስብሰባ ነው፡፡በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ግልጽ ጦርነት የተጀመረ ሲሆን፤…
ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ሩሲያን ከሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ለማገድ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተቃወሙ።
ሩሲያ ከምክር ቤቱ እንድትታገድ 93 አባል አገራት ድጋፍ የሰጡ ሲሆን፤ 24 አገራት ሲቃወሙ 58ቱ ደግሞ ድምጽ አልሰጡም።የሩሲያን ከምክር ቤቱ መታገድ ከተቃወሙ አገራት መካከል ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ኢራን፣ ቻይና፣ ሶሪያ፣ ቪዬትናም እና ዚምባብዌ ይጠቀሳሉ።በርካታ ምዕራባውያን አገራት ግን ሩሲያ ከሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት እንድትታገድ ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሩሲያ ከምክር ቤቱ እንድትታገድ 93 አባል አገራት ድጋፍ የሰጡ ሲሆን፤ 24 አገራት ሲቃወሙ 58ቱ ደግሞ ድምጽ አልሰጡም።የሩሲያን ከምክር ቤቱ መታገድ ከተቃወሙ አገራት መካከል ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ኢራን፣ ቻይና፣ ሶሪያ፣ ቪዬትናም እና ዚምባብዌ ይጠቀሳሉ።በርካታ ምዕራባውያን አገራት ግን ሩሲያ ከሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት እንድትታገድ ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
#ችግሮችን_እንደ_ካርታ_ጨዋታ
#አሁኑኑ_አደርገዋለሁ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ትክክለኛ አስተሳሰብ ያለው ሰው ችግር አያስጨንቀውም፡፡ ምክንያቱም በቀላሉ መፍትሄ ከመሻቱም በዘለለ ለሕይወቱ ጣዕም ይጨምርለታል፡፡ ካርታ በምትጫወትበት ወቅት የማይረቡ ካርታዎች ቢደርሱህ እድል ከእኔ ጋር አይደለችም ብለህ በራስህ ማዘን አትጀምርም፡፡
አዎ አታስብም!
እንደ ፈተና አይተኸው ካርታዎቹን በሚገባቸው ቦታ እየሰካካህ ለማሸነፍ ትጥራለህ፡፡ ስታሸንፍ ከፍተኛ ደስታ ይሰማሃል፡፡ችግሮችን በድል ትወጣ ዘንድ የዚህ ዓይነት ብሩህ አመለካከት ይኑርህ፡፡
ለራስህም ይህን በል፦
"ከራሴም ይሁን ከዓለም ጋር ጥሩ ግንኙነት አለኝ፡፡ የሚያጋጥሙኝ ችግሮች ያለኝን እውቀትና ኃይል ስለሚፈትኑት መጥፎ አይደሉም፡፡ በተገቢው ጊዜ ተገቢ ነገር ለመስራት እንቀሳቀሳለሁ፡፡"
አዎ ይህንንም አሁኑኑ ማድረግ ትችላለህ!
#አሁኑኑ_አደርገዋለሁ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
#አሁኑኑ_አደርገዋለሁ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ትክክለኛ አስተሳሰብ ያለው ሰው ችግር አያስጨንቀውም፡፡ ምክንያቱም በቀላሉ መፍትሄ ከመሻቱም በዘለለ ለሕይወቱ ጣዕም ይጨምርለታል፡፡ ካርታ በምትጫወትበት ወቅት የማይረቡ ካርታዎች ቢደርሱህ እድል ከእኔ ጋር አይደለችም ብለህ በራስህ ማዘን አትጀምርም፡፡
አዎ አታስብም!
እንደ ፈተና አይተኸው ካርታዎቹን በሚገባቸው ቦታ እየሰካካህ ለማሸነፍ ትጥራለህ፡፡ ስታሸንፍ ከፍተኛ ደስታ ይሰማሃል፡፡ችግሮችን በድል ትወጣ ዘንድ የዚህ ዓይነት ብሩህ አመለካከት ይኑርህ፡፡
ለራስህም ይህን በል፦
"ከራሴም ይሁን ከዓለም ጋር ጥሩ ግንኙነት አለኝ፡፡ የሚያጋጥሙኝ ችግሮች ያለኝን እውቀትና ኃይል ስለሚፈትኑት መጥፎ አይደሉም፡፡ በተገቢው ጊዜ ተገቢ ነገር ለመስራት እንቀሳቀሳለሁ፡፡"
አዎ ይህንንም አሁኑኑ ማድረግ ትችላለህ!
#አሁኑኑ_አደርገዋለሁ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
https://tttttt.me/sabinavisa1
😳በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ 🙄
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 _3 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
😳በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ 🙄
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 _3 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
👉ሴት እህቶቻችንን ዋጋችን ከ 300 እስከ 1,000 ብር ብቻ!!!
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
አቶ ታዲዮስ ጌታቸው በታጣቂዎች አልታገቱም!
የኩሪፍቱ ሪዞርት ባለቤት አቶ ታዲዮስ ጌታቸው በታጣቂዎች ታግተዋል በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ እየተዘዋወረ ይገኛል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም የኩሪፍቱ ሪዞርት ባለቤት የሆኑት አቶ ታዲዮስ ጌታቸው ጋር ደውዬ አረጋግጫለሁ እንዳለው፣ ለስራ ጉዳይ በሱዳን እንደሚገኙና የሚባለዉ መረጃ ፍጹም ሃሰተኛ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
አቶ ታዲዎስ አክለዉም በቀጣይ በአርባ ምንጭ አካባቢ ለሚሰሩ ስራዎች ከአጋሮች ጋር ለመነጋገር ወደ ሱዳን ማቅናታቸዉን ተናግረዉ፣ እርሳቸዉን በሚመለከት በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ የሚናፈሰዉን መረጃ እንደማንኛዉም ሰዉ ዛሬ ጠዋት አካባቢ መመልከታቸዉን ገልጸዋል፡፡
“እኔ ሰላም ነኝ”፤በሚወራዉ ነገር ለተደጋገጡና ትክክለኛዉ መረጃን ለማወቅ ለሚፈለጉ ሰዎች የምለዉም ይህንኑ ነዉ ብለዋል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የኩሪፍቱ ሪዞርት ባለቤት አቶ ታዲዮስ ጌታቸው በታጣቂዎች ታግተዋል በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ እየተዘዋወረ ይገኛል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም የኩሪፍቱ ሪዞርት ባለቤት የሆኑት አቶ ታዲዮስ ጌታቸው ጋር ደውዬ አረጋግጫለሁ እንዳለው፣ ለስራ ጉዳይ በሱዳን እንደሚገኙና የሚባለዉ መረጃ ፍጹም ሃሰተኛ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
አቶ ታዲዎስ አክለዉም በቀጣይ በአርባ ምንጭ አካባቢ ለሚሰሩ ስራዎች ከአጋሮች ጋር ለመነጋገር ወደ ሱዳን ማቅናታቸዉን ተናግረዉ፣ እርሳቸዉን በሚመለከት በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ የሚናፈሰዉን መረጃ እንደማንኛዉም ሰዉ ዛሬ ጠዋት አካባቢ መመልከታቸዉን ገልጸዋል፡፡
“እኔ ሰላም ነኝ”፤በሚወራዉ ነገር ለተደጋገጡና ትክክለኛዉ መረጃን ለማወቅ ለሚፈለጉ ሰዎች የምለዉም ይህንኑ ነዉ ብለዋል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
ከሳኡዲ አረቢያ 101 ሕጻናት ወደ አገራቸው ተመለሱ!
ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ የመመለሱ ሥራ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፤ ዛሬ በተከናወነ ሥራ በመጀመሪያ በረራ 101 ሕጻናት ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በዚህ ረገድ መንግስት ዜጎችን ወደ አገር በመመለስ የተለያዩ ድጋፎችን እንዲያገኙ እያደረገ ይገኛል።
ይህም የመመለሱ ሥራ እስካሁን አስራ አንደኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን፣ ከ 4 ሺህ 900 በላይ ዜጎችን ለመመለስ መቻሉም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ የመመለሱ ሥራ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፤ ዛሬ በተከናወነ ሥራ በመጀመሪያ በረራ 101 ሕጻናት ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በዚህ ረገድ መንግስት ዜጎችን ወደ አገር በመመለስ የተለያዩ ድጋፎችን እንዲያገኙ እያደረገ ይገኛል።
ይህም የመመለሱ ሥራ እስካሁን አስራ አንደኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን፣ ከ 4 ሺህ 900 በላይ ዜጎችን ለመመለስ መቻሉም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ትምሕርት ሚኒስቴር በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ የሚፈጸመውን የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ስርቆት ለመከላከል ፈተናውን በታብሌት ለመስጠት ማቀዱን አስታውቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ብርሃኑ ነጋ ትናንት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ዘገባ ላይ ለዚሁ ተግባር የሚውሉ አንድ ሚሊዮን ታብሌቶችን ለመግዛት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህ ሌላ በየትምህርት ቤቱ ፈተና ከመስጠት ይልቅ ተማሪዎች በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲፈተኑ ለማድረግ አንደ አንድ አማራጭ መፍትሄ መታሰቡንም ተናግረዋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ብርሃኑ ነጋ ትናንት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ዘገባ ላይ ለዚሁ ተግባር የሚውሉ አንድ ሚሊዮን ታብሌቶችን ለመግዛት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህ ሌላ በየትምህርት ቤቱ ፈተና ከመስጠት ይልቅ ተማሪዎች በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲፈተኑ ለማድረግ አንደ አንድ አማራጭ መፍትሄ መታሰቡንም ተናግረዋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
በሱዳን ሽግግሩን ለማጨናገፍ አሲረዋል ተብለው ተከስሰው የነበሩ የ13 የቀድሞ ሹሞች ክስ ተቋርጦ በነፃ እንዲሰናበቱ በፍርድ ቤት ታዘዘ፡፡
በነፃ እንዲሰናበቱ በፍርድ ቤት ከታዘዘላቸው መካከል የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢብራሂም ጋንዱር አንዱ እንደሆኑ አል አረቢ ፅፏል፡፡ጋንዱር የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩ ከመሆኑም በላይ የአገሪቱ የቀድሞ ገዢ የሱዳን ብሔራዊ ኮንግረስ የፖለቲካ ማህበር መሪ እንደነበሩም መረጃው አስታውሷል፡፡
የሱዳን ሽግግር ራሳቸው የጦር አለቆቹ ባለፈው ጥቅምት ወር ባደረጉት ዳግም የመንግስት ግልበጣ እንደተሰናከለ በመረጃው ተጠቅሷል፡፡የ13ቱ ግለሰቦች በነፃ መሰናበት የቀድሞ ገዢ የፖለቲካ ማህበር ብሔራዊ ኮንግረስ ዳግም እንዲያንሰራራ ጥርጊያው ሊያቀናለት እንደሚችል ግምት አሳድሯል ተብሏል፡፡
[Sheger]
@YeneTube @FikerAssefa
በነፃ እንዲሰናበቱ በፍርድ ቤት ከታዘዘላቸው መካከል የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢብራሂም ጋንዱር አንዱ እንደሆኑ አል አረቢ ፅፏል፡፡ጋንዱር የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩ ከመሆኑም በላይ የአገሪቱ የቀድሞ ገዢ የሱዳን ብሔራዊ ኮንግረስ የፖለቲካ ማህበር መሪ እንደነበሩም መረጃው አስታውሷል፡፡
የሱዳን ሽግግር ራሳቸው የጦር አለቆቹ ባለፈው ጥቅምት ወር ባደረጉት ዳግም የመንግስት ግልበጣ እንደተሰናከለ በመረጃው ተጠቅሷል፡፡የ13ቱ ግለሰቦች በነፃ መሰናበት የቀድሞ ገዢ የፖለቲካ ማህበር ብሔራዊ ኮንግረስ ዳግም እንዲያንሰራራ ጥርጊያው ሊያቀናለት እንደሚችል ግምት አሳድሯል ተብሏል፡፡
[Sheger]
@YeneTube @FikerAssefa
ፐርፐዝ ብላክ ኢቲ.ኤች በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ግብርና ላይ ብቻ ትኩረቱን ያደረገ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሊያቋቁም መሆኑን አስታወቀ፡፡
ኩባንያው የግብርና ሥነ ተግባቦትና ቴክኖሎጂ ስርዓትን በማዘጋጀት አርሶ አደሩን በቴክኖሎጂ ለማገዝና ግብርናን በሚመለከት ጥራቱን የጠበቀ ፈጣን መረጃን በመስጠት ግንዛቤን ለማሳደግ በማሰብ የቴሌቪዥን ጣቢያው ለማቋቋም ማሰቡን በዛሬው ዕለት አስታውቋል።ፐርፐዝ ብላክ ኢቲ.ኤች የመጀመሪያውን ዓመታዊ አግሪ ኢኖቬሽን ኮንፈረንስ ያካሄደ ሲሆን፤ በኮንፈረንሱ የግብርና ሚኒስቴር፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንዲሁም ሌሎች መንግሥታዊ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰኃ እሸቱ (ዶ/ር) በቀጣይ 6 ወራት ውስጥ የቴሌቪዥን ጣቢያው ወደ ሥራ እንደሚገባ ገልፀው፤ በ24 ሰዓታት ሥርጭቱ አካባቢያዊ ሥነ ምህዳርን ባገናዘበ መልኩ በአገራችን የተለያዩ አካባቢዎች የሚከናወኑ የግብና እንቅስቃሴዎች እንደሚዳሰሱበት ተናግረዋል።ከገበሬ ለገበሬ፣ የከተማ ግብርና፣ ገበሬዬ ማነው፣ የገበሬዎች የሥራ እድል ፈጠራና ሌሎች የገበሬውን ህይወት የሚያስቃኙ የተመረጡ ፕሮግራሞችም እንደሚተላለፋበት ዶክተር ፍሰኃ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።በተጨማሪም አገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ለማምጣት እና አገር በቀል የምግብ ሥርዓት ፖሊሲዎችን ለማሻሻል የሚረዱ የተለያዩ መሰናዶዎችም በጣቢያው እንደሚተላለፋ ገልፀዋል።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
ኩባንያው የግብርና ሥነ ተግባቦትና ቴክኖሎጂ ስርዓትን በማዘጋጀት አርሶ አደሩን በቴክኖሎጂ ለማገዝና ግብርናን በሚመለከት ጥራቱን የጠበቀ ፈጣን መረጃን በመስጠት ግንዛቤን ለማሳደግ በማሰብ የቴሌቪዥን ጣቢያው ለማቋቋም ማሰቡን በዛሬው ዕለት አስታውቋል።ፐርፐዝ ብላክ ኢቲ.ኤች የመጀመሪያውን ዓመታዊ አግሪ ኢኖቬሽን ኮንፈረንስ ያካሄደ ሲሆን፤ በኮንፈረንሱ የግብርና ሚኒስቴር፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንዲሁም ሌሎች መንግሥታዊ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰኃ እሸቱ (ዶ/ር) በቀጣይ 6 ወራት ውስጥ የቴሌቪዥን ጣቢያው ወደ ሥራ እንደሚገባ ገልፀው፤ በ24 ሰዓታት ሥርጭቱ አካባቢያዊ ሥነ ምህዳርን ባገናዘበ መልኩ በአገራችን የተለያዩ አካባቢዎች የሚከናወኑ የግብና እንቅስቃሴዎች እንደሚዳሰሱበት ተናግረዋል።ከገበሬ ለገበሬ፣ የከተማ ግብርና፣ ገበሬዬ ማነው፣ የገበሬዎች የሥራ እድል ፈጠራና ሌሎች የገበሬውን ህይወት የሚያስቃኙ የተመረጡ ፕሮግራሞችም እንደሚተላለፋበት ዶክተር ፍሰኃ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።በተጨማሪም አገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ለማምጣት እና አገር በቀል የምግብ ሥርዓት ፖሊሲዎችን ለማሻሻል የሚረዱ የተለያዩ መሰናዶዎችም በጣቢያው እንደሚተላለፋ ገልፀዋል።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
ከሳዑዲ አረቢያ በሶስተኛው በረራ 472 ሰዎች ተመለሱ!
በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን የመመለሱ ጥረት ተጠናክሮ የቀጠለ መሆኑን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዚሁ መሰረት ዛሬ በ3ኛው በረራ ብቻ 472 ሰዎች የተመለሱ ሲሆን፤ 128ቱ ህጻናት፣ የተቀሩት 344 ደግሞ ሴቶች ናቸው።በዛሬው ዕለት ቀደም ሲል በ2 በረራዎች በድምሩ 850 ዜጎች መመለሳቸው ይታወሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን የመመለሱ ጥረት ተጠናክሮ የቀጠለ መሆኑን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዚሁ መሰረት ዛሬ በ3ኛው በረራ ብቻ 472 ሰዎች የተመለሱ ሲሆን፤ 128ቱ ህጻናት፣ የተቀሩት 344 ደግሞ ሴቶች ናቸው።በዛሬው ዕለት ቀደም ሲል በ2 በረራዎች በድምሩ 850 ዜጎች መመለሳቸው ይታወሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
#በራስ_መተማመን
4ተኛው ዕትም በገበያ ላይ
ይህ A Guide to confident Living የተባለው መጽሐፍ በራስ መተማመንን እርካታን መቀዳጀት እንችል ዘንድ ያስችላል።
ቀላል ለማንም ሰው ሊገባ በሚችል ቋንቋ የተጠቀመው
ዶ/ር ፒል በሕይወታችን ትልቅ መታደስ ማግኘት እንችል ዘንድ አዲስ የሆነ የኃይል መንገድን ይጠቁመናል።
ከሚለግሰን ምክሮች መካከል እንደ፤
* ውስጣዊኃ ይሎቻችንን ነጻ ማውጣት
* ችግሮቻችንን አውጥተን መናገር
* የበታችነት ኮምፕሌክሳችንን መውደድ
* ለሕይወታችን የተረጋጋ ማዕከልን ማግኘት
* የጸሎትን ኃይል መለማመድ
* ከፍርሃትና ሃዘን ነፃነትን ማግኘት
* የትዳር፣ ሙያዊ እና ግለሰባዊ ደስታን ማግኘት ያሉት ይጠቀሳሉ።
ኖርማን ቪንሰንት ፒል በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ሽያጭ ያስገኘለት The Power of Positive Thinkingን ጨምሮ የ46 ያህል መጽሐፎች ደራሲ ነው።
በኖረበት ዘመን ትልቅ ከተባሉ የሃይማኖት ሰዎች አንዱ የነበረው ዶ/ር ፒል ምንም እንኳ ሕይወቱ ቢያልፍም በስሙ በተከፈተው Peal Center For Chrisitian Living በተባለው ፋውንዴሽን አማካይነት ውርሱ ለመላው ዓለም እየተዳረሰ ይገኛል።
አሳታሚና አከፋፋይ- ዘላለም
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
4ተኛው ዕትም በገበያ ላይ
ይህ A Guide to confident Living የተባለው መጽሐፍ በራስ መተማመንን እርካታን መቀዳጀት እንችል ዘንድ ያስችላል።
ቀላል ለማንም ሰው ሊገባ በሚችል ቋንቋ የተጠቀመው
ዶ/ር ፒል በሕይወታችን ትልቅ መታደስ ማግኘት እንችል ዘንድ አዲስ የሆነ የኃይል መንገድን ይጠቁመናል።
ከሚለግሰን ምክሮች መካከል እንደ፤
* ውስጣዊኃ ይሎቻችንን ነጻ ማውጣት
* ችግሮቻችንን አውጥተን መናገር
* የበታችነት ኮምፕሌክሳችንን መውደድ
* ለሕይወታችን የተረጋጋ ማዕከልን ማግኘት
* የጸሎትን ኃይል መለማመድ
* ከፍርሃትና ሃዘን ነፃነትን ማግኘት
* የትዳር፣ ሙያዊ እና ግለሰባዊ ደስታን ማግኘት ያሉት ይጠቀሳሉ።
ኖርማን ቪንሰንት ፒል በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ሽያጭ ያስገኘለት The Power of Positive Thinkingን ጨምሮ የ46 ያህል መጽሐፎች ደራሲ ነው።
በኖረበት ዘመን ትልቅ ከተባሉ የሃይማኖት ሰዎች አንዱ የነበረው ዶ/ር ፒል ምንም እንኳ ሕይወቱ ቢያልፍም በስሙ በተከፈተው Peal Center For Chrisitian Living በተባለው ፋውንዴሽን አማካይነት ውርሱ ለመላው ዓለም እየተዳረሰ ይገኛል።
አሳታሚና አከፋፋይ- ዘላለም
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል።
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
በጅማ ከተማ አዲስ ደረቅ ወደብና ተርሚናል ሊገነባ ነው!
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዘጠነኛ የደረቅ ወደብና ተርሚናል መዳረሻውን በጅማ ከተማ እንደሚገነባ አስታወቀ፡፡በጅማ ከተማ የሚገነባው ደረቅ ወደብና ተርሚናል በምዕራቡ የኢትዮጵያ ክፍል ለሚገኙ ተገልጋዮች በቅርበት አገልግሎት በመስጠት የወጪና ገቢ ንግዱን ለማሳለጥ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡
በተለይ አካባቢው በቡናና በሌሎችም የግብርና ምርቶች በእጅጉ የሚታወቅ በመሆኑ እነዚህ የግብርና ምርቶች ቀልጣፋ የሎጂስቲክስ አገልግሎት አግኝተው ለውጭ ገበያ እንዲደርሱ በማስቻል ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡
የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክና አየር መንገድን ማዕከል አድርጎ ከጅማ ወደ ቦንጋ በሚወስደው አውራ ጎዳና ላይ ለደረቅ ወደቡ ግንባታ የሚሆን 20 ሄክታር መሬት መመረጡን ከባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ድርጅቱ ለመሬቱ የካሳ ክፍያና መሰል ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት ሂደት ላይ እንደሆነና የመሬት ርክክቡ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚከናወን መሆኑን በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ ኢንጂነር አሰፋ ወርቅነህ ገልፀዋል፡፡የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ስምንት ወደብና ተርሚናሎች ያሉት ሲሆን በጅማ ከተማ የሚገነባው ዘጠነኛው መሆኑ ታውቋል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዘጠነኛ የደረቅ ወደብና ተርሚናል መዳረሻውን በጅማ ከተማ እንደሚገነባ አስታወቀ፡፡በጅማ ከተማ የሚገነባው ደረቅ ወደብና ተርሚናል በምዕራቡ የኢትዮጵያ ክፍል ለሚገኙ ተገልጋዮች በቅርበት አገልግሎት በመስጠት የወጪና ገቢ ንግዱን ለማሳለጥ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡
በተለይ አካባቢው በቡናና በሌሎችም የግብርና ምርቶች በእጅጉ የሚታወቅ በመሆኑ እነዚህ የግብርና ምርቶች ቀልጣፋ የሎጂስቲክስ አገልግሎት አግኝተው ለውጭ ገበያ እንዲደርሱ በማስቻል ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡
የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክና አየር መንገድን ማዕከል አድርጎ ከጅማ ወደ ቦንጋ በሚወስደው አውራ ጎዳና ላይ ለደረቅ ወደቡ ግንባታ የሚሆን 20 ሄክታር መሬት መመረጡን ከባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ድርጅቱ ለመሬቱ የካሳ ክፍያና መሰል ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት ሂደት ላይ እንደሆነና የመሬት ርክክቡ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚከናወን መሆኑን በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ ኢንጂነር አሰፋ ወርቅነህ ገልፀዋል፡፡የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ስምንት ወደብና ተርሚናሎች ያሉት ሲሆን በጅማ ከተማ የሚገነባው ዘጠነኛው መሆኑ ታውቋል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚንስቴር የሥራ ማቆም አድማ ጠርቶ ከነበረው የነዳጅ ማመላለሻ ባለንብረቶች ማኅበር ጋር መግባባት ላይ መድረሱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ማኅበሩ በትርፍ እየሰሩ ላሉት ነዳጅ አመላላሽ ቦቴዎች መንግሥት ዝቅተኛ የትርፍ መጠን ይወሰንላቸው በማለት ላነሳው ጥያቄ፣ ሚንስቴሩ ምን ምላሽ እንደሰጠ ግን መግለጫው አላብራራም። ማኅበሩ የነዳጅ ቤቴ ባለንብረቶች በኪሳራ እየሰሩ መሆኑን ጠቅሶ ባለፈው ሳምንት የጠራውን አድማ ከትራንስፖርት ሚንስቴር ጋር ገንቢ ውይይት መጀመሩን በመግለጽ መሰረዙን ትናንት ገልጧል።
@YeneTube @FikerAssefa
ማኅበሩ በትርፍ እየሰሩ ላሉት ነዳጅ አመላላሽ ቦቴዎች መንግሥት ዝቅተኛ የትርፍ መጠን ይወሰንላቸው በማለት ላነሳው ጥያቄ፣ ሚንስቴሩ ምን ምላሽ እንደሰጠ ግን መግለጫው አላብራራም። ማኅበሩ የነዳጅ ቤቴ ባለንብረቶች በኪሳራ እየሰሩ መሆኑን ጠቅሶ ባለፈው ሳምንት የጠራውን አድማ ከትራንስፖርት ሚንስቴር ጋር ገንቢ ውይይት መጀመሩን በመግለጽ መሰረዙን ትናንት ገልጧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ ከአፍሪካ 100 ምርጥ ሴት ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች አንዷ ሆኑ!
የኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ የ2021 ምርጥ 100 አፍሪካዊያን ሴት ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች አንዷ ሆነው በሪሴት ግሎባል ፒፕል እና አቫንስ ሚዲያ ተመረጡ።ይህ ዓመታዊ ምርጫ በተባበሩት መንግስታት ዘላቂ ልማት ግቦች ድጋፍ የተዘጋጀ ሲሆን በአፍሪካ የላቀ አፈጻጸም ያስመዘገቡ እና ስኬታማ ሴት ዋና ሥራ አስፈጻሚዎችን ዕውቅና የሚሰጥ ነው።
የ2021 ምርጥ 100 አፍሪካዊያን ሴት ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ እንስት አመራሮች ያላቸውን አርአያነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት እንዲሁም ትርፋማነተን በማሳደግ እና አጠቃላይ ዘላቄታዊ የልማት ግቦችን ለማስመዝገብ በኩባንያቸው፣ በአፍሪካ ብሎም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የነበራቸውን አበርክቶት ከግምት ውስጥ በማስገባት የቀጣዩን ትውልድ ሴት ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ለማነቃቃት ያለመ መሆኑን ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮ ቴሌኮም ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ የ2021 ምርጥ 100 አፍሪካዊያን ሴት ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች አንዷ ሆነው በሪሴት ግሎባል ፒፕል እና አቫንስ ሚዲያ ተመረጡ።ይህ ዓመታዊ ምርጫ በተባበሩት መንግስታት ዘላቂ ልማት ግቦች ድጋፍ የተዘጋጀ ሲሆን በአፍሪካ የላቀ አፈጻጸም ያስመዘገቡ እና ስኬታማ ሴት ዋና ሥራ አስፈጻሚዎችን ዕውቅና የሚሰጥ ነው።
የ2021 ምርጥ 100 አፍሪካዊያን ሴት ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ እንስት አመራሮች ያላቸውን አርአያነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት እንዲሁም ትርፋማነተን በማሳደግ እና አጠቃላይ ዘላቄታዊ የልማት ግቦችን ለማስመዝገብ በኩባንያቸው፣ በአፍሪካ ብሎም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የነበራቸውን አበርክቶት ከግምት ውስጥ በማስገባት የቀጣዩን ትውልድ ሴት ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ለማነቃቃት ያለመ መሆኑን ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
#ችግሮችን_እንደ_ካርታ_ጨዋታ
#አሁኑኑ_አደርገዋለሁ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ትክክለኛ አስተሳሰብ ያለው ሰው ችግር አያስጨንቀውም፡፡ ምክንያቱም በቀላሉ መፍትሄ ከመሻቱም በዘለለ ለሕይወቱ ጣዕም ይጨምርለታል፡፡ ካርታ በምትጫወትበት ወቅት የማይረቡ ካርታዎች ቢደርሱህ እድል ከእኔ ጋር አይደለችም ብለህ በራስህ ማዘን አትጀምርም፡፡
አዎ አታስብም!
እንደ ፈተና አይተኸው ካርታዎቹን በሚገባቸው ቦታ እየሰካካህ ለማሸነፍ ትጥራለህ፡፡ ስታሸንፍ ከፍተኛ ደስታ ይሰማሃል፡፡ችግሮችን በድል ትወጣ ዘንድ የዚህ ዓይነት ብሩህ አመለካከት ይኑርህ፡፡
ለራስህም ይህን በል፦
"ከራሴም ይሁን ከዓለም ጋር ጥሩ ግንኙነት አለኝ፡፡ የሚያጋጥሙኝ ችግሮች ያለኝን እውቀትና ኃይል ስለሚፈትኑት መጥፎ አይደሉም፡፡ በተገቢው ጊዜ ተገቢ ነገር ለመስራት እንቀሳቀሳለሁ፡፡"
አዎ ይህንንም አሁኑኑ ማድረግ ትችላለህ!
#አሁኑኑ_አደርገዋለሁ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
#አሁኑኑ_አደርገዋለሁ መጽሐፍ በገበያ ላይ
ትክክለኛ አስተሳሰብ ያለው ሰው ችግር አያስጨንቀውም፡፡ ምክንያቱም በቀላሉ መፍትሄ ከመሻቱም በዘለለ ለሕይወቱ ጣዕም ይጨምርለታል፡፡ ካርታ በምትጫወትበት ወቅት የማይረቡ ካርታዎች ቢደርሱህ እድል ከእኔ ጋር አይደለችም ብለህ በራስህ ማዘን አትጀምርም፡፡
አዎ አታስብም!
እንደ ፈተና አይተኸው ካርታዎቹን በሚገባቸው ቦታ እየሰካካህ ለማሸነፍ ትጥራለህ፡፡ ስታሸንፍ ከፍተኛ ደስታ ይሰማሃል፡፡ችግሮችን በድል ትወጣ ዘንድ የዚህ ዓይነት ብሩህ አመለካከት ይኑርህ፡፡
ለራስህም ይህን በል፦
"ከራሴም ይሁን ከዓለም ጋር ጥሩ ግንኙነት አለኝ፡፡ የሚያጋጥሙኝ ችግሮች ያለኝን እውቀትና ኃይል ስለሚፈትኑት መጥፎ አይደሉም፡፡ በተገቢው ጊዜ ተገቢ ነገር ለመስራት እንቀሳቀሳለሁ፡፡"
አዎ ይህንንም አሁኑኑ ማድረግ ትችላለህ!
#አሁኑኑ_አደርገዋለሁ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
https://tttttt.me/sabinavisa1
😳በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ 🙄
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 _3 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
😳በድጋሚ የወጣ የስራ ማስታወቂያ 🙄
🇬🇧 የስራ ጉዞ ወደ #UK 🇬🇧
👉 የሚሰራበት አገር - UK
👉 የስራው አይነት - Vegetables and fruits picker
👉 የስራ ቀናት - 5 - 6 ቀናት/ week
👉 የስራ ሰዓት - ከ8 - 10 hr/day
40/60 working hrs per week
👉 ደሞዝ - £8.91 per hr + bonuses for OT
👉 ፆታ - ወንድ እና ሴት
👉 ዕድሜ - 20 እስከ 45
👉 OT - ይቻላል
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ 2 _3 ወር
Accommodation is provided by the employer (~£55 per week)
#Requirements
👉 Passport
👉 Photo
#Urgent
የምንፈልገው የአመልካች ብዛት 20 ሰው ብቻ::
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
info@sabinaadvisor.com
https://tttttt.me/sabinaadvisor
👍1
👉ሴት እህቶቻችንን ዋጋችን ከ 300 እስከ 1,000 ብር ብቻ!!!
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
😱 3 ልብስ ለገዛ 1 በነፃ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ ቅናሽ።
ሰላም ውድ ደንበኞቻችን ጥራት ያላቸውን የሴት አልባሳት እና ጫማዎችን እጅግ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
👉የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ምርጥ ምርጥ ልብሶችን በቅናሽ ዋጋ ይግዙ።
https://tttttt.me/CITYFASHION321
📞ስ.ቁ
0975798585
አድራሻ: ከ 22 ወደ ቦሌ መድሃኒአለም (ኤድና ሞል) በሚወስደዉ መንገድ(New day) ኒው ዴይ ሆቴል አጠገብ ባማ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ላይ ሱቅ ቁጥር 108 ላይ ያገኙናል።
መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ያለምንም የውጭ ምንዛሪ ፍቃድ በጉምሩክ በኩል እንዲገቡ ተወሰነ!
መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች፤ ዘይት፣ ስኳር፣ ስንዴ፣ የሕፃናት ወተት እና ሩዝ ያለውጭ ምንዛሪ ፈቃድ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ መንግስት ወሰነ። መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦቹ ያለውጭ ምንዛሪ ፈቃድ በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል እየተፈቀደ እንዲገቡ ተወስኗል።
የገንዘብ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ “በአሁኑ ጊዜ እየተስተዋለ ያለውን የዋጋ ንረት ማረጋጋት እንዲቻል” እንዲሁም ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አዎንታዊ ሚና ለመጫወት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የተወሰነ ነው።
ሚኒስቴሩ ካለፈው ዓመት ሚያዝያ ወር ጀምሮ መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ያለውጭ ምንዛሪ ፈቃድ ምንጩ በብሔራዊ ባንክ እየተረጋገጠ እንዲገቡ ለስድስት ወራት መወሰኑን አስታውሷል።
[Addis Zeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች፤ ዘይት፣ ስኳር፣ ስንዴ፣ የሕፃናት ወተት እና ሩዝ ያለውጭ ምንዛሪ ፈቃድ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ መንግስት ወሰነ። መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦቹ ያለውጭ ምንዛሪ ፈቃድ በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል እየተፈቀደ እንዲገቡ ተወስኗል።
የገንዘብ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ “በአሁኑ ጊዜ እየተስተዋለ ያለውን የዋጋ ንረት ማረጋጋት እንዲቻል” እንዲሁም ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አዎንታዊ ሚና ለመጫወት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የተወሰነ ነው።
ሚኒስቴሩ ካለፈው ዓመት ሚያዝያ ወር ጀምሮ መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ያለውጭ ምንዛሪ ፈቃድ ምንጩ በብሔራዊ ባንክ እየተረጋገጠ እንዲገቡ ለስድስት ወራት መወሰኑን አስታውሷል።
[Addis Zeybe]
@YeneTube @FikerAssefa
"የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት በመገናኛ ብዙኃን አዋጁ ውስጥ የተካተቱ ድንጋጌዎችን የጣሰ ነው።"፦ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት ምክር ቤቱ መጋቢት 2013 ባወጣው ‹‹የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ›› (አዋጅ ቁጥር 1238/2013) ውስጥ የተካተቱ ድንጋጌዎችን የጣሰ ሆኖ አግኝቶታል ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር አስታወቀ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 29 ቀን 2014 ባካሄደው 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 6ኛ መደበኛ ሥብሰባው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት ማፅደቁ ይታወሳል።
ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር በዛሬው ዕለት መግለጫ አውጥቷል።
የመግለጫውም ሙሉ ቃል እንደሚከተው ቀርቧል፦
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት በተመለከተ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር የተሰጠ መግለጫ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 29 ቀን 2014 ባካሄደው 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 6ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት አፅድቋል፡፡
ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር ባደረገው ምርመራ የቦርድ አባላቱ ሹመት ምክር ቤቱ መጋቢት 2013 ባወጣው ‹‹የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ›› (አዋጅ ቁጥር 1238/2013) ውስጥ የተካተቱ ድንጋጌዎችን የጣሰ ሆኖ አግኝቶታል።
በአዋጁ ክፍል 2፣ ቁጥር 9፣ ንዑስ ቁጥር 2 (ሀ እና ለ)፤ ንዑስ ቁጥር 5 (ሀ)፤ ንዑስ ቁጥር 6 እንዲሁም በዚሁ ክፍል ቁጥር 11፣ ንዑስ ቁጥር 6 ስር የተመለከቱት ድንጋጌዎች በቦርድ አባላት ሹመቱ ከተጣሱ የአዋጁ ድንጋጌዎች መካከል ይጠቀሳሉ፡፡
ለአብነትም የቦርድ አባላት እጩዎችን የመመልመልና የማፅደቁ ሂደት ለሕዝብ ግልፅ በሆነ መንገድ መከናወን እንደሚኖርበት፤ ሕዝብ እጩ ግለሰቦችን ለመጠቆምና በእጩዎችም ላይ አስተያየት እንዲሰጥ እንዲደረግ እንዲሁም፣ የእጩዎች አመራረጥ ሂደትና የተመረጡ እጩዎች ዝርዝር በመገናኛ ብዙኃን ወይም በሌሎች ኤሌክትሮኒክ ማሰራጫዎች ታትሞ ለሕዝብ ይፋ እንዲደረግ በአዋጁ ክፍል 2 ቁጥር 9፣ ንዑስ ቁጥር 2 (ሀ እና ለ) ላይ የተደነገገ ቢሆንም የቦርድ አባላቱ ምልመላና ሹመት ይህንን ድንጋጌ አላከበረም።
እንዲሁም ከቦርዱ አባላት መካከል ሁለቱ ከመገናኛ ብዙኃን እንደሚሾሙ በአዋጁ ሁለተኛ ክፍል፣ ቁጥር 9፣ ንዑስ ቁጥር 5 (ሀ) ላይ የተመለከተ ቢሆንም አንድም የመገናኛ ብዙኃን አባል በዚሁ ሹመት
አልተካተተም።
ከዚህ በተጨማሪም የቦርድ አባላት የሚመረጡበትን መስፈርት በሚደነግገው የአዋጁ ክፍል (ክፍል ሁለት፣ ቁጥር 11፣ ንዑስ ቁጥር 6) ላይ ለቦርድ አባልነት የሚመረጥ ማንኛውም ሰው የፖለቲካ ፓርቲ አባል ወይም ተቀጣሪ መሆን እንደሌለበት በግልፅ ሰፍሮ የሚገኝ ቢሆንም ሶስት የገዢው ፓርቲ አባላት የቦርዱ አባል በመሆን ተሹመዋል።
ይህም የቦርዱ አባላት ሹመት የመገናኛ ብዙኃን አዋጁን የጣሰ እንደሆነ ተጨማሪ
ማሳያ ሆኖ በግልፅ ታይቷል፡፡
የዚህ ድንጋጌ ገቢራዊ ባለመሆኑ ደግሞ በአዋጁ ክፍል 2፣ ቁጥር 6 ላይ ‹‹የቦርዱ አባላት ሥራቸውን ሲያከናውኑ ከፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጣልቃ ገብነት ወይም ተፅዕኖ ገለልተኛና ነፃ መሆን አለባቸው›› በሚለው ድንጋጌ ላይ ቀጥተኛ ተፅዕኖ የሚያሳድርና ድንጋጌውን የሚፃረር ተጨማሪ ስህተት እንዲፈፀም አድርጓል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር ይህ ግልፅ የሆነና የማያሻማ የሕግ ጥሰት ያለበት የቦርድ ሹመት ሕግን ሳይሸራረፍ መተግበር ያለመቻልን ችግር አጉልቶ ከማሳየቱ ባሻገር የአገራችንን የሚዲያ እድገት በእጅጉ የሚጎዳ እንደሆነ ያምናል። ሕዝብም በሕግ አውጭው ተቋም ላይ እምነት እንዳይኖረው የሚያደርግ እንደሆነ ይገነዘባል።
ከዚህ በተጨማሪም የሙያ ማኅበራችን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያፀደቃቸውን አዋጆችንና ድንጋጌዎችን ተፈፃሚነታቸውን በትኩረት መከታተል ስለመቻሉ ጥያቄ የሚያጭር ሆኖ አግኝቶታል።
ስለሆነም ማኅበራችን ይህ ግልፅ የሕግ ጥሰት የተስተዋለበት የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላት ሹመት እና የሥራ ምደባ በአመዛኙ መስተካከል ያለበት መሆኑን በአፅንዖት ሲገልፅ የመገናኛ ብዙኃንን ቁልፍ አገራዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
በግልፅ የታየው እርምት የሚሻው እና ውስን የምክር ቤት አባላት ተቃውሞ እና ድምፀ ተዓቅቦ ያቀረቡበት ሹመት ማኅበራችንን እንደሚያሳስበው እየገለፀ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጉዳዩን ዳግም የሚያጤንበትን አማራጭ እንዲመለከት በአፅንዖት ይጠይቃል!
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት ምክር ቤቱ መጋቢት 2013 ባወጣው ‹‹የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ›› (አዋጅ ቁጥር 1238/2013) ውስጥ የተካተቱ ድንጋጌዎችን የጣሰ ሆኖ አግኝቶታል ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር አስታወቀ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 29 ቀን 2014 ባካሄደው 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 6ኛ መደበኛ ሥብሰባው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት ማፅደቁ ይታወሳል።
ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር በዛሬው ዕለት መግለጫ አውጥቷል።
የመግለጫውም ሙሉ ቃል እንደሚከተው ቀርቧል፦
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት በተመለከተ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር የተሰጠ መግለጫ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 29 ቀን 2014 ባካሄደው 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 6ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላትን ሹመት አፅድቋል፡፡
ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር ባደረገው ምርመራ የቦርድ አባላቱ ሹመት ምክር ቤቱ መጋቢት 2013 ባወጣው ‹‹የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ›› (አዋጅ ቁጥር 1238/2013) ውስጥ የተካተቱ ድንጋጌዎችን የጣሰ ሆኖ አግኝቶታል።
በአዋጁ ክፍል 2፣ ቁጥር 9፣ ንዑስ ቁጥር 2 (ሀ እና ለ)፤ ንዑስ ቁጥር 5 (ሀ)፤ ንዑስ ቁጥር 6 እንዲሁም በዚሁ ክፍል ቁጥር 11፣ ንዑስ ቁጥር 6 ስር የተመለከቱት ድንጋጌዎች በቦርድ አባላት ሹመቱ ከተጣሱ የአዋጁ ድንጋጌዎች መካከል ይጠቀሳሉ፡፡
ለአብነትም የቦርድ አባላት እጩዎችን የመመልመልና የማፅደቁ ሂደት ለሕዝብ ግልፅ በሆነ መንገድ መከናወን እንደሚኖርበት፤ ሕዝብ እጩ ግለሰቦችን ለመጠቆምና በእጩዎችም ላይ አስተያየት እንዲሰጥ እንዲደረግ እንዲሁም፣ የእጩዎች አመራረጥ ሂደትና የተመረጡ እጩዎች ዝርዝር በመገናኛ ብዙኃን ወይም በሌሎች ኤሌክትሮኒክ ማሰራጫዎች ታትሞ ለሕዝብ ይፋ እንዲደረግ በአዋጁ ክፍል 2 ቁጥር 9፣ ንዑስ ቁጥር 2 (ሀ እና ለ) ላይ የተደነገገ ቢሆንም የቦርድ አባላቱ ምልመላና ሹመት ይህንን ድንጋጌ አላከበረም።
እንዲሁም ከቦርዱ አባላት መካከል ሁለቱ ከመገናኛ ብዙኃን እንደሚሾሙ በአዋጁ ሁለተኛ ክፍል፣ ቁጥር 9፣ ንዑስ ቁጥር 5 (ሀ) ላይ የተመለከተ ቢሆንም አንድም የመገናኛ ብዙኃን አባል በዚሁ ሹመት
አልተካተተም።
ከዚህ በተጨማሪም የቦርድ አባላት የሚመረጡበትን መስፈርት በሚደነግገው የአዋጁ ክፍል (ክፍል ሁለት፣ ቁጥር 11፣ ንዑስ ቁጥር 6) ላይ ለቦርድ አባልነት የሚመረጥ ማንኛውም ሰው የፖለቲካ ፓርቲ አባል ወይም ተቀጣሪ መሆን እንደሌለበት በግልፅ ሰፍሮ የሚገኝ ቢሆንም ሶስት የገዢው ፓርቲ አባላት የቦርዱ አባል በመሆን ተሹመዋል።
ይህም የቦርዱ አባላት ሹመት የመገናኛ ብዙኃን አዋጁን የጣሰ እንደሆነ ተጨማሪ
ማሳያ ሆኖ በግልፅ ታይቷል፡፡
የዚህ ድንጋጌ ገቢራዊ ባለመሆኑ ደግሞ በአዋጁ ክፍል 2፣ ቁጥር 6 ላይ ‹‹የቦርዱ አባላት ሥራቸውን ሲያከናውኑ ከፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጣልቃ ገብነት ወይም ተፅዕኖ ገለልተኛና ነፃ መሆን አለባቸው›› በሚለው ድንጋጌ ላይ ቀጥተኛ ተፅዕኖ የሚያሳድርና ድንጋጌውን የሚፃረር ተጨማሪ ስህተት እንዲፈፀም አድርጓል፡፡
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር ይህ ግልፅ የሆነና የማያሻማ የሕግ ጥሰት ያለበት የቦርድ ሹመት ሕግን ሳይሸራረፍ መተግበር ያለመቻልን ችግር አጉልቶ ከማሳየቱ ባሻገር የአገራችንን የሚዲያ እድገት በእጅጉ የሚጎዳ እንደሆነ ያምናል። ሕዝብም በሕግ አውጭው ተቋም ላይ እምነት እንዳይኖረው የሚያደርግ እንደሆነ ይገነዘባል።
ከዚህ በተጨማሪም የሙያ ማኅበራችን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያፀደቃቸውን አዋጆችንና ድንጋጌዎችን ተፈፃሚነታቸውን በትኩረት መከታተል ስለመቻሉ ጥያቄ የሚያጭር ሆኖ አግኝቶታል።
ስለሆነም ማኅበራችን ይህ ግልፅ የሕግ ጥሰት የተስተዋለበት የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ አባላት ሹመት እና የሥራ ምደባ በአመዛኙ መስተካከል ያለበት መሆኑን በአፅንዖት ሲገልፅ የመገናኛ ብዙኃንን ቁልፍ አገራዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
በግልፅ የታየው እርምት የሚሻው እና ውስን የምክር ቤት አባላት ተቃውሞ እና ድምፀ ተዓቅቦ ያቀረቡበት ሹመት ማኅበራችንን እንደሚያሳስበው እየገለፀ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጉዳዩን ዳግም የሚያጤንበትን አማራጭ እንዲመለከት በአፅንዖት ይጠይቃል!
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር
@YeneTube @FikerAssefa
በምሥረታ ላይ የሚገኘው የጃኖ ባንክ አመራሮች ቢሮ ዘግተው መጥፋታቸውን ባለድርሻዎች ገለጹ!
በምሥረታ ላይ የሚገኘው የጃኖ ባንክ አመራሮችና ሠራተኞች፣ የባንኩ ባለድርሻዎች የገዙትን አክሲዮን ገንዘብ ሳይመልሱ ተከራይተውት የነበረውን ቢሮ ለቀው እንደጠፉና ስልካቸውንም እንዳጠፉባቸው አክሲዎን የገዙ ሰዎች ለአዲስ ማለዳ ገለጹ።ቅሬታ አቅራቢዎቹ እንደሚሉት፣ ጃኖ ባንክን ለመመስረት ከኹለት ዓመት በፊት አክሲዮን መሸጥ የተጀመረ ሲሆን፣ የተወሰነ ከተሸጠ በኋላ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የሚመሠረቱ ባንኮች የመነሻ ካፒታላቸው አምስት ቢሊዮን ብር ማድረስ እንዳለባቸው መመሪያ ማውጣቱን ተክትሎ በምሥረታ ላይ የነበረው ባንክ ይህንን ማሟላት ባለመቻሉ ወደ ማይክሮ ፋይናንስ እንዲወርድ ተወስኖ ነበር።
ነገር ግን፣ በምሥረታ ላይ የነበረው ጃኖ ባንክ ይህን ለማድረግ መሥራቾችን እንዲያስፍርም ከብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ ቢሰጠውም፣ አብዛኛዎቹ መሥራቾች የባንኩ ምስረታ ወደ ማይክሮ ፋይናንስ በመቀየሩ ላይ አለመስማማታቸው ተሠምቷል።በዚህም፣ መሥራቾቹ ብሔራዊ ባንክ የገባው ሰነድ ፈርሶ ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢፈልጉም አመራሮቹን ማግኘት እንዳልቻሉ ጠቅሰው መፍትሔ ይሰጠን እያሉ ነው።
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ:
https://bit.ly/3jjW2RS
@YeneTube @FikerAssefa
በምሥረታ ላይ የሚገኘው የጃኖ ባንክ አመራሮችና ሠራተኞች፣ የባንኩ ባለድርሻዎች የገዙትን አክሲዮን ገንዘብ ሳይመልሱ ተከራይተውት የነበረውን ቢሮ ለቀው እንደጠፉና ስልካቸውንም እንዳጠፉባቸው አክሲዎን የገዙ ሰዎች ለአዲስ ማለዳ ገለጹ።ቅሬታ አቅራቢዎቹ እንደሚሉት፣ ጃኖ ባንክን ለመመስረት ከኹለት ዓመት በፊት አክሲዮን መሸጥ የተጀመረ ሲሆን፣ የተወሰነ ከተሸጠ በኋላ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የሚመሠረቱ ባንኮች የመነሻ ካፒታላቸው አምስት ቢሊዮን ብር ማድረስ እንዳለባቸው መመሪያ ማውጣቱን ተክትሎ በምሥረታ ላይ የነበረው ባንክ ይህንን ማሟላት ባለመቻሉ ወደ ማይክሮ ፋይናንስ እንዲወርድ ተወስኖ ነበር።
ነገር ግን፣ በምሥረታ ላይ የነበረው ጃኖ ባንክ ይህን ለማድረግ መሥራቾችን እንዲያስፍርም ከብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ ቢሰጠውም፣ አብዛኛዎቹ መሥራቾች የባንኩ ምስረታ ወደ ማይክሮ ፋይናንስ በመቀየሩ ላይ አለመስማማታቸው ተሠምቷል።በዚህም፣ መሥራቾቹ ብሔራዊ ባንክ የገባው ሰነድ ፈርሶ ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢፈልጉም አመራሮቹን ማግኘት እንዳልቻሉ ጠቅሰው መፍትሔ ይሰጠን እያሉ ነው።
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ:
https://bit.ly/3jjW2RS
@YeneTube @FikerAssefa