በኢትዮቴሌኮም እና በሳፋሪኮም ኢትዮጵያ መካከል መሰረተልማትን ለመጋራት የሚደረጉ ስምምነቶች በዋጋ እና የክፍያ ገንዘብ አይነት ወይም ምንዛሪ ምክንያት አለመግባባቶች ተፈጠሩ፡፡
ሁለቱ የቴሌኮም ኦፕሬተሮች መሰረተ ልማትን መጋራት፤ ኢንቱ-ኮኔክቲቪቲ ማለትም የሁለቱ ደንበኞችን ማገናኘት አና ብሄራዊ ሮሚንግ ማለትም አንዳቸው የሌላኛቸውን ኔትዎርክ ለመጠቀም የሚያስችላቸውን ስምምነት ለማድረግ ከመስከረም ወር ጀምሮ ሲሰሩ የነበር ቢሆንም እስካሁን ንግግራቸውን ውጤታማ መሆን አልቻለም፡፡
በሁለቱም አገልግሎቶች ሰጪዎች እንደምክንያት ከተነሱት አንዱ የኪራይ ዋጋ ሲሆን የሳፋሪኮም ሀላፊዎች በኢትዮ ቴልኮም የቀረበው ዋጋ ውድ እንደሆነ ሲገልፁ የኢትዮ ቴልኮም ሃላፊዎች በበኩላቸው የቀረበው ዋጋ በጣም ዝቅተኛ መሆኑን ገልፀው ለሱም ማካካሻ ኢትዮቴሌኮም በውጭ ምንዛሪ የተወሰነው እንዲከፈለው ጠይቋል፤ የሳፋሪኮም ሀላፊዎች በበኩላቸው ድርጅታቸው ሀገር ውስጥ የተመዘገበ ስለሆነ በብር መጠቀም አለበት ሲሉ ኢትዮቴልኮም በበኩሉ መሰረተልማቶችን በዶላር ከፍሎ እንደሚያሰራ እና የውጪ ምንዛሪ እንደሚያስፈልገው ይገልጻል፡፡
የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት አና የቁጥጥር ከፍተኛ ኦፊሰር የሆኑት ማቲው ሀሪሰን ስምምነቱ በተለያዩ ምክንያቶች ቢዘገይም ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ባለፈው ወር ስምምነት ላይ ይደረሳል ብሎ ሲጠብቅ እንደነበር ተናግሯል፡፡የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሀላፊው ለካፒታል እንደተናገሩት ጉዳዩን ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ገልፀው በያዝነው ወር መጨረሻ መፈታት ካልተቻለ ነገሩን ወደ ኢትዮጵያ ኮምኒኬሽን ባለስልጣን እንደሚወስዱት ገልጸዋል።ባለስልጣኑ በህጉ መሰረት ጣልቃ መግባት እና የማስማማት ስልጣን አለው፡፡
[Capital]
@YeneTube @FikerAssefa
ሁለቱ የቴሌኮም ኦፕሬተሮች መሰረተ ልማትን መጋራት፤ ኢንቱ-ኮኔክቲቪቲ ማለትም የሁለቱ ደንበኞችን ማገናኘት አና ብሄራዊ ሮሚንግ ማለትም አንዳቸው የሌላኛቸውን ኔትዎርክ ለመጠቀም የሚያስችላቸውን ስምምነት ለማድረግ ከመስከረም ወር ጀምሮ ሲሰሩ የነበር ቢሆንም እስካሁን ንግግራቸውን ውጤታማ መሆን አልቻለም፡፡
በሁለቱም አገልግሎቶች ሰጪዎች እንደምክንያት ከተነሱት አንዱ የኪራይ ዋጋ ሲሆን የሳፋሪኮም ሀላፊዎች በኢትዮ ቴልኮም የቀረበው ዋጋ ውድ እንደሆነ ሲገልፁ የኢትዮ ቴልኮም ሃላፊዎች በበኩላቸው የቀረበው ዋጋ በጣም ዝቅተኛ መሆኑን ገልፀው ለሱም ማካካሻ ኢትዮቴሌኮም በውጭ ምንዛሪ የተወሰነው እንዲከፈለው ጠይቋል፤ የሳፋሪኮም ሀላፊዎች በበኩላቸው ድርጅታቸው ሀገር ውስጥ የተመዘገበ ስለሆነ በብር መጠቀም አለበት ሲሉ ኢትዮቴልኮም በበኩሉ መሰረተልማቶችን በዶላር ከፍሎ እንደሚያሰራ እና የውጪ ምንዛሪ እንደሚያስፈልገው ይገልጻል፡፡
የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት አና የቁጥጥር ከፍተኛ ኦፊሰር የሆኑት ማቲው ሀሪሰን ስምምነቱ በተለያዩ ምክንያቶች ቢዘገይም ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ባለፈው ወር ስምምነት ላይ ይደረሳል ብሎ ሲጠብቅ እንደነበር ተናግሯል፡፡የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሀላፊው ለካፒታል እንደተናገሩት ጉዳዩን ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ገልፀው በያዝነው ወር መጨረሻ መፈታት ካልተቻለ ነገሩን ወደ ኢትዮጵያ ኮምኒኬሽን ባለስልጣን እንደሚወስዱት ገልጸዋል።ባለስልጣኑ በህጉ መሰረት ጣልቃ መግባት እና የማስማማት ስልጣን አለው፡፡
[Capital]
@YeneTube @FikerAssefa
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🖲ሴኩሪቲ ካሚራ ከነፃ ገጠማ ጋር...
📍በተጨማሪም በቻናላችን join በማለት እቃዎችን ማየት ይችላሉ👇👇
join :- @Dawitengineering
📍የፈለጉትን ይዘዙን እኛን ለማግኘት ከታች ባለው አድራሻ ያገኙናል።
ስልክ :- 0920757958
inbox :- @Dawit757985
📍በተጨማሪም በቻናላችን join በማለት እቃዎችን ማየት ይችላሉ👇👇
join :- @Dawitengineering
📍የፈለጉትን ይዘዙን እኛን ለማግኘት ከታች ባለው አድራሻ ያገኙናል።
ስልክ :- 0920757958
inbox :- @Dawit757985
11 ህጻናት የልብ ቀዶ ህክምና ለማድረግ ትናንት ማምሻውን ወደ እስራኤል ተጉዘዋል።
ህጻናቱ ወደ እስራኤል ያተጓዙት በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ ከሴቭ ዘቻይልድ ሀርት ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር ያመቻቸውን እድል በመጠቀም ነው።በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ለህክምና ለሚሄዱት ህጻናት ሽኝት አድርገውላቸዋል።
አምባሳደር አለልኝ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ኤምባሲው ቪዛ ያዘገጀው ለ16 ህጻናት ቢሆንም ዛሬ ወደ እስራኤል ያቀኑት 11ዱ ናቸው ብለዋል።በቀጣይም ቀሪዎቹ ህጻናት ወደ እስራኤል የሚሄዱበት ሁኔታ እንደሚመቻችም ማስታወቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።የእስራኤል መንግሥት የልብ ህሙማን ህጻናትን ወስዶ ከማሳከም ባለፈ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች በዘርፉ የሚፈለገውን እውቀት እንዲጨብጡ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ህጻናቱ ወደ እስራኤል ያተጓዙት በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ ከሴቭ ዘቻይልድ ሀርት ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር ያመቻቸውን እድል በመጠቀም ነው።በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ለህክምና ለሚሄዱት ህጻናት ሽኝት አድርገውላቸዋል።
አምባሳደር አለልኝ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ኤምባሲው ቪዛ ያዘገጀው ለ16 ህጻናት ቢሆንም ዛሬ ወደ እስራኤል ያቀኑት 11ዱ ናቸው ብለዋል።በቀጣይም ቀሪዎቹ ህጻናት ወደ እስራኤል የሚሄዱበት ሁኔታ እንደሚመቻችም ማስታወቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።የእስራኤል መንግሥት የልብ ህሙማን ህጻናትን ወስዶ ከማሳከም ባለፈ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች በዘርፉ የሚፈለገውን እውቀት እንዲጨብጡ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ መጋቢት 18 ላይ የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባዔውን እንደሚያካሂድ ፓርቲው ለኢትዮጵያ ኢንሳይደር ድረገጽ በሰጠው መረጃ አስታውቋል። የፓርቲው ጠቅላላ ጉባዔ የፓርቲውን መተዳደርያ ደንብ እንደሚያሻሽል እና አዳዲስ የፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ እና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን እንደሚመርጥ ተገልጧል።ምርጫ ቦርድ እስከ መጋቢት 10 ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያካሂዱ ካዘዛቸው ፓርቲዎች አንዱ ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
እስራኤል ለቀጣዩ ፋሲካ በዓል ለሐይማኖታዊ ተልዕኮ የሚሄዱ ኢትዮጵያዊያን ክርስቲያኖች ወደ ግዛቷ እንዳይገቡ ማገዷን ታይምስ ኦፍ እስራዔል ጋዜጣ አስነብቧል።
እስራዔል ኢትዮጵያዊያን ክርስቲያኖች እንዳይገቡባት ያገደችው፣ በኢትዮጵያ ባለው ጦርነት ሳቢያ አንዴ ከገቡ ወደ አገራቸው ላይመለሱ ይችላሉ በሚል ስጋት እና ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገቡ ኢትዮጵያዊያን ተጓዦች አልተመለሱም በማለት ነው። የአገሪቱ የኢምግሬሽን ባለሥልጣን ለእስራዔላዊያን አስጎብኝ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ፣ ተጓዥ የኢትዮጵያዊያን ክርስቲያን ቡድኖችን ወደ እስራዔል እንዳያጓጉዙ አሳስቧል።የአገሪቱ አስጎብኝ ድርጅቶች ማኅበር ግን፣ እገዳው አድሏዊ ነው ሲል ተቃውሟል።
✍️Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
እስራዔል ኢትዮጵያዊያን ክርስቲያኖች እንዳይገቡባት ያገደችው፣ በኢትዮጵያ ባለው ጦርነት ሳቢያ አንዴ ከገቡ ወደ አገራቸው ላይመለሱ ይችላሉ በሚል ስጋት እና ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገቡ ኢትዮጵያዊያን ተጓዦች አልተመለሱም በማለት ነው። የአገሪቱ የኢምግሬሽን ባለሥልጣን ለእስራዔላዊያን አስጎብኝ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ፣ ተጓዥ የኢትዮጵያዊያን ክርስቲያን ቡድኖችን ወደ እስራዔል እንዳያጓጉዙ አሳስቧል።የአገሪቱ አስጎብኝ ድርጅቶች ማኅበር ግን፣ እገዳው አድሏዊ ነው ሲል ተቃውሟል።
✍️Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
በጉጂ ዞን ከ22 ሺ በላይ ተማሪዎች በድርቅ እና በፀጥታ ችግር የተነሳ በትምህርት ገበታ ላይ እንደማይገኙ ተነገረ!
በጉጂ ዞን በ72 ትምህርት ቤቶች ትምህርታቸውን ይከታተሉ የነበሩ ከ22 ሺ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ባለው የጸጥታ ችግር እና በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደማይገኙ ተገልጿል።በዞኑ ከዚህ ቀደም በነበረ የትምህርት ቤት ምገባ በርካታ ተማሪዎች ተጠቃሚ የነበሩ ሲሆን አሁን ላይ ምገባው በመቋረጡ እና ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት በትምህርት ገበታቸው ላይ መገኘት አለመቻላቸው ተገልጿል፡፡
በተጨማሪም በትምህርት ቤቱ ያስተምሩ የነበሩ መምህራን ባለው ችግር የተነሳ የመማር ማስተማር ሂደቱ ሊቀጥል አለመቻሉ ተጠቁሟል።በዞኑ 22 ሺ 967 ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደማይገኙ እና ቤተሰቦቻቸውም ባለው የፀጥታ ችግር እና ድርቅ የተነሳ ከቤት ንብረታቸው እንደተፈናቀሉ የዞኑ መንግስት ኮሚኒኬሽን ሀላፊ የሆኑት አቶ ዮሀንስ ወርቁ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
እንደ ሀላፊው ገለፃ በአሁኑ ሰዓት የተወሰኑ ተማረዎች የዞኑ ትምህርት ቢሮ ባደረገው ክትትል ከ11 ሺ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ ትምህርት ቤቶች ተዘዋውረው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መደረጉ ተገልጿል፡፡በዞኑ በቂ ድጋፍ እየተደረገ አለመሆኑ እና ህብረተሰቡም በድርቅ እና በጸጥታ ችግር የተነሳ ክፉኛ መጎዳቱን አቶ ዮሀንስ ወርቁ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Via Bisrat FM
@YeneTube @FikerAssefa
በጉጂ ዞን በ72 ትምህርት ቤቶች ትምህርታቸውን ይከታተሉ የነበሩ ከ22 ሺ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ባለው የጸጥታ ችግር እና በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደማይገኙ ተገልጿል።በዞኑ ከዚህ ቀደም በነበረ የትምህርት ቤት ምገባ በርካታ ተማሪዎች ተጠቃሚ የነበሩ ሲሆን አሁን ላይ ምገባው በመቋረጡ እና ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት በትምህርት ገበታቸው ላይ መገኘት አለመቻላቸው ተገልጿል፡፡
በተጨማሪም በትምህርት ቤቱ ያስተምሩ የነበሩ መምህራን ባለው ችግር የተነሳ የመማር ማስተማር ሂደቱ ሊቀጥል አለመቻሉ ተጠቁሟል።በዞኑ 22 ሺ 967 ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደማይገኙ እና ቤተሰቦቻቸውም ባለው የፀጥታ ችግር እና ድርቅ የተነሳ ከቤት ንብረታቸው እንደተፈናቀሉ የዞኑ መንግስት ኮሚኒኬሽን ሀላፊ የሆኑት አቶ ዮሀንስ ወርቁ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
እንደ ሀላፊው ገለፃ በአሁኑ ሰዓት የተወሰኑ ተማረዎች የዞኑ ትምህርት ቢሮ ባደረገው ክትትል ከ11 ሺ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ ትምህርት ቤቶች ተዘዋውረው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መደረጉ ተገልጿል፡፡በዞኑ በቂ ድጋፍ እየተደረገ አለመሆኑ እና ህብረተሰቡም በድርቅ እና በጸጥታ ችግር የተነሳ ክፉኛ መጎዳቱን አቶ ዮሀንስ ወርቁ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
Via Bisrat FM
@YeneTube @FikerAssefa
ብልጽግና ፓርቲ በ10 ሺህ 658 አባላቱ ላይ ርምጃ መወሰዱን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚደንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ።
ብልጽግና ፓርቲ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤው የፓርቲውን ውስጣዊ አንድነት የሚያጠናክሩ ውሳኔዎች መወሰኑንና የተጣለበትን ሕዝባዊ አደራ በአግባቡ ይወጣ ዘንድ በአባላት ላይ የማጥራት እርምጃ መወሰዱን አስታወቀ።በዚህም መሰረት በ108 ሺህ 258 አባላት ላይ ጥልቅ ግምገማ መደረጉን፤ በ10 ሺህ 658 አባላት ላይ ርምጃ መወሰዱን ነው ያስታወቀው።
2 ሺህ 574 አባላትም ከኃላፊነት መነሳታቸውን ፓርቲው ገልጾ፥ ሌሎች የማስተካከያ እርምጃዎች መወሰዳቸውንም የፓርቲው ዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ዛሬ የፖርቲውን አንደኛ ጉባኤ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
በየክልሉ እታች ድረስ የተደራጀ እቅድ ተዘጋጅቶና ውይይት ተደርጎ በየአከባቢው ያሉ ችግሮች እንደሚፈቱም ነው የተገለጸው።በበርካታ ጫናዎች ኢትዮጵያን ለማበርታት፣ ለማጽናትና ለማቆም የተሄደበት ርቀት ውጤታማ የሚባል ነበር ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ብልጽግና ፓርቲ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤው የፓርቲውን ውስጣዊ አንድነት የሚያጠናክሩ ውሳኔዎች መወሰኑንና የተጣለበትን ሕዝባዊ አደራ በአግባቡ ይወጣ ዘንድ በአባላት ላይ የማጥራት እርምጃ መወሰዱን አስታወቀ።በዚህም መሰረት በ108 ሺህ 258 አባላት ላይ ጥልቅ ግምገማ መደረጉን፤ በ10 ሺህ 658 አባላት ላይ ርምጃ መወሰዱን ነው ያስታወቀው።
2 ሺህ 574 አባላትም ከኃላፊነት መነሳታቸውን ፓርቲው ገልጾ፥ ሌሎች የማስተካከያ እርምጃዎች መወሰዳቸውንም የፓርቲው ዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ዛሬ የፖርቲውን አንደኛ ጉባኤ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
በየክልሉ እታች ድረስ የተደራጀ እቅድ ተዘጋጅቶና ውይይት ተደርጎ በየአከባቢው ያሉ ችግሮች እንደሚፈቱም ነው የተገለጸው።በበርካታ ጫናዎች ኢትዮጵያን ለማበርታት፣ ለማጽናትና ለማቆም የተሄደበት ርቀት ውጤታማ የሚባል ነበር ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
152 ሺሕ ተማሪዎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችን እንደሚቀላቀሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ!
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 152 ሺሕ የሚሆኑት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችን እንደሚቀላቀሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ይህም በአማካይ በአጠቃላይ በሁለቱም ዙር ፈተናውን 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ካመጡት ውስጥ 53 በመቶ ያህል መሆኑ ተነግሯል።
በመንግሥት ተቋማት ምደባ ከሚያገኙት ተማሪዎች ውስጥ 63 ሺሕ 833 የሚሆኑት ሴት ተማሪዎች መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡የዩኒቨርሲቲ መግቢያ አነስተኛ ነጥብ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው ሌሎች 135 ሺሕ 209 ተማሪዎች በተለያዩ አማራጮች ከፍተኛ ትምህርት መማር እንደሚችሉም ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 152 ሺሕ የሚሆኑት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችን እንደሚቀላቀሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ይህም በአማካይ በአጠቃላይ በሁለቱም ዙር ፈተናውን 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ካመጡት ውስጥ 53 በመቶ ያህል መሆኑ ተነግሯል።
በመንግሥት ተቋማት ምደባ ከሚያገኙት ተማሪዎች ውስጥ 63 ሺሕ 833 የሚሆኑት ሴት ተማሪዎች መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡የዩኒቨርሲቲ መግቢያ አነስተኛ ነጥብ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው ሌሎች 135 ሺሕ 209 ተማሪዎች በተለያዩ አማራጮች ከፍተኛ ትምህርት መማር እንደሚችሉም ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት 623 መሆኑ ተገለፀ።
በሁለት ዙር በተሰጠው የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት 623 ከፍተኛ ውጤት ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል።በመጀመሪያው ዙር ፈተና የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት 563 ሲሆን በሁለተኛው ዙር የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት ደግሞ 623 መሆኑ ነው የተነገረው።
ከፍተኛ ውጤቱም በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ የተመዘገበ መሆኑም ታውቋል።ፈተናው በመጀመሪያው ዙር ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ 600፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ከ 500 የተያዘ ሲሆን በሁለተኛ ዙር ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ700 ፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ከ 600 መያዙ ታውቋል።አጠቃላይ ፈተናውን በሁለት ዙር 598ሺ 679 ተማሪዎች የተፈተኑ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 287ሺ223 ተማሪዎች 50% እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
Via MoE
@YeneTube @FikerAssefa
በሁለት ዙር በተሰጠው የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት 623 ከፍተኛ ውጤት ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል።በመጀመሪያው ዙር ፈተና የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት 563 ሲሆን በሁለተኛው ዙር የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት ደግሞ 623 መሆኑ ነው የተነገረው።
ከፍተኛ ውጤቱም በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ የተመዘገበ መሆኑም ታውቋል።ፈተናው በመጀመሪያው ዙር ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ 600፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ከ 500 የተያዘ ሲሆን በሁለተኛ ዙር ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ700 ፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ከ 600 መያዙ ታውቋል።አጠቃላይ ፈተናውን በሁለት ዙር 598ሺ 679 ተማሪዎች የተፈተኑ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 287ሺ223 ተማሪዎች 50% እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
Via MoE
@YeneTube @FikerAssefa
The dates are getting closer to witness one of Largest Global Hybrid Expo, which shall be taking place at the newly built state of the art library, Abrehot Library.
Exhibitors can take part either Onsite or Virtual, form any part of the globe.
List of Exhibitors:
Schools & Colleges/Universities
School Management Solution Providers
Software developers
App developers & Coders
Start-ups & TECH Entrepreneurs
Education Consultants
STEM Education Incubators,
Digital Service Providers
Education Material Producers & Suppliers
Digital Libraries
NGOs & related.
To Reserve Your Booth:
Call us:
+251 974 0820 36
+251 974 0820 37
Book online via:
www.backtoschoolafrica.com
Exhibitors can take part either Onsite or Virtual, form any part of the globe.
List of Exhibitors:
Schools & Colleges/Universities
School Management Solution Providers
Software developers
App developers & Coders
Start-ups & TECH Entrepreneurs
Education Consultants
STEM Education Incubators,
Digital Service Providers
Education Material Producers & Suppliers
Digital Libraries
NGOs & related.
To Reserve Your Booth:
Call us:
+251 974 0820 36
+251 974 0820 37
Book online via:
www.backtoschoolafrica.com
የእስራኤል መንግስት አግዶት የነበረውን የኢትዮጵያዊ ቤተ- እስራኤላውያንን ጉዞ ፈቀደ!
የእስራኤል ካቢኔ ምክር ቤት በጥቅምት ወር በእዚህ ዓመት 3 ሺህ ቤተ-እስራኤላውያንን ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ለመወሰድ ፈቃድ ሰጥቶ ነበር። የተወሰኑ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ይህን ሰበብ ተጠቅመው ቤተ-እስራኤላውያን ያልሆኑ ሰዎችም ወደ እስራኤል ሊገቡ ይችላሉ በሚል አቤቱታ በማሰባሰባቸው የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሂደቱ ለጊዜው እንዲቋረጥ ወስኖ ነበር። ዛሬ ደግሞ ሂደቱን ለመቀጠል ውሳኔ ሰጥቶ የተመላሾች ቁጥር እንዳስፈላጊነቱ ሊጨመር ይችላል ብሏል።
✍Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
የእስራኤል ካቢኔ ምክር ቤት በጥቅምት ወር በእዚህ ዓመት 3 ሺህ ቤተ-እስራኤላውያንን ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ለመወሰድ ፈቃድ ሰጥቶ ነበር። የተወሰኑ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ይህን ሰበብ ተጠቅመው ቤተ-እስራኤላውያን ያልሆኑ ሰዎችም ወደ እስራኤል ሊገቡ ይችላሉ በሚል አቤቱታ በማሰባሰባቸው የሀገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሂደቱ ለጊዜው እንዲቋረጥ ወስኖ ነበር። ዛሬ ደግሞ ሂደቱን ለመቀጠል ውሳኔ ሰጥቶ የተመላሾች ቁጥር እንዳስፈላጊነቱ ሊጨመር ይችላል ብሏል።
✍Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
አዝናኝ ተከታታይ ኮሜዲ ድራማ
በዋሜን ኢንተር ቴመንት ዘወትር ሮብዕ 3:00 ላይ
ከወጣት እስከ አንጋፋ ተዋናይ የተሳተፉበት
ገብተው ይመልከቱት 🙏
https://youtu.be/JFZKCW5ga0Q
በዋሜን ኢንተር ቴመንት ዘወትር ሮብዕ 3:00 ላይ
ከወጣት እስከ አንጋፋ ተዋናይ የተሳተፉበት
ገብተው ይመልከቱት 🙏
https://youtu.be/JFZKCW5ga0Q
YouTube
ፍቅር አዳሽ አዲስ ተከታታይ ድራማ ክፍል 1 fikiri adashi 1
Unauthorized use, distribution, and re-upload of this content is strictly prohibited Copyright ©2021 sintayehu melaku
ዛሬ በዓለም ገበያ የአንድ በርሜል ድግድፍ ነዳጅ ዋጋ ከ100 ዶላር በታች መውረዱን ዓለማቀፍ ዜና ምንጮች ዘግበዋል።
የዩክሬኑን ግጭት ተከትሎ ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ 140 ዶላር ደርሶ ነበር። ሆኖም ዩክሬን እና ሩሲያ ግጭቱን ለመፍታት የጀመሩት ድርድር ተስፋ በመፈንጠቁ የነዳጅ ዋጋ በፍጥነት ሊወርድ እንደቻለ ዘገባዎቹ አመልክተዋል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@Yenetube @Fikerassefa
የዩክሬኑን ግጭት ተከትሎ ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ 140 ዶላር ደርሶ ነበር። ሆኖም ዩክሬን እና ሩሲያ ግጭቱን ለመፍታት የጀመሩት ድርድር ተስፋ በመፈንጠቁ የነዳጅ ዋጋ በፍጥነት ሊወርድ እንደቻለ ዘገባዎቹ አመልክተዋል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ አስተዳደር 110 ዘመናዊ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን ከቻይና ሊገዛ እንደሆነ የአስተዳደሩ ቃል አቀባይ ቢሮ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባሰራጨው መረጃ አስታውቋል። አስተዳደሩ ትናንት ዘመናዊዎቹን አውቶብሶች በ15 ሚሊዮን ዶላር ወጭ ለመግዛት ከአንድ የቻይና ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራርሟል። በስምምነቱ መሠረት የቻይናው ኩባንያ አውቶብሶቹን በ8 ወራት ውስጥ ያስረክባል ተብሏል።
አስተዳደሩ ለከተማዋ በኪራይ ለሚያቀርባቸው የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን በዓመት እስከ 2 ቢሊዮን ብር ድረስ ድጎማ ይሰጣል።
@Yenetube @Fikerassefa
አስተዳደሩ ለከተማዋ በኪራይ ለሚያቀርባቸው የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶችን በዓመት እስከ 2 ቢሊዮን ብር ድረስ ድጎማ ይሰጣል።
@Yenetube @Fikerassefa
የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር የምግብ ዘይትና ነዳጅ በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠር አድርገዋል ያላቸውን ከ120 በላይ ንግድ ቤቶችን ማሸጉን አስታወቀ።
ከ58 ሺህ በላይ ሊትር ነዳጅና 7000 ሊትር የምግብ ዘይት ተከማችቶ መገኘቱን ከተማ አስተዳደሩ አመልክቷል። ለሕገወጥ ንግድ መባባስ የአንዳንድ አመራር እጅ እንዳለበት አስተያየት ሰጪዎች ጠቁመዋል። ሕገወጥ የንግድ እንቅስቃሴዎችን የሚከታተል ግብረኃይል መቋቋሙም ተመልክቷል።የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ከፀጥታ፣ ከንግድና ገበያ ልማትና አዲስ ከተቋቋመው «የገበያ አረጋጊ፣ ፀረ ኮንትሮባንድና ሕገወጥ ንግድ ጥምር ግብረ ኃይል» ጋር የጋራ ውይይት አድርጓል።
በውይይቱ ወቅት አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎቹ አንዳመለከቱት የኑሮ ውድነቱና የዋጋ ጭማሪው በተወሰኑ እቃዎች ላይ በሁሉም ሸቀጦች ላይ መሆኑን ተናግረዋል።እንደ አስተያየት ሰጪዎቹ መንግስት ለንግዱ ማኅበረሰብ ድጎማ እንደሚያደርገው ሁሉ በዋጋ ትመና ላይም አስተዋፅዖ ሊኖረው እንደሚገባ አሳስበዋል።
ለዋጋ መጨመሩና ለሕገወጥ ንግዱ መባባስ አንዱ ትልቁ ምክንያት የላይኛው የአስተዳደር እርከን ጣልቃ ገብነት እንደሆነ ተወያዮቹ አመልክተዋል።በውይይቱ ላይ የተገኙት የባህር ዳር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ባየ አለባቸው ንግዱ በሕገወጥ ደላላ እየተመራ እንደሆነ አመልክተው በዚህ ሂደት የአንዳንድ አመራርና ባለሞያዎች ተሳትፎ አለበት ብለዋል።ችግሩን ለመቀነስ ይህን ጉዳይ የሚከታተል ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጣ ግብረኃይ መቋቋሙን አብራርተዋል።የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ንግድ መምሪያ ኃላፊ አቶ አበበ አጥናፉ እስካሁን የምግብና ሌሎች ሸቀጦችን ያላግባብ አከማችተው ገበያው እንዲንር ባደረጉ 128 የንግድ ድርጅቶች ላይ ርምጃ መወሰዱን ተናግረዋል።
በባሕር ዳር ከተማ «የገበያ አረጋጊ፣ ፀረ ኮንትሮባንድና ሕገወጥ ንግድ ጥምር ግብረ ኃይል» መቋቋሙንና ግብረኃይሉም የሕገወጥ እንቅስቃሴዎችን እየተከታተለ ርምጃ ይወስዳል ብለዋል።ሰሞኑን በዋናነት የተከሰተውን የምግብ ዘይት እጥረት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ለመቅረፍ 883 ሺህ ሊትር ዘይት ለክፍለ ከተሞች እየተከፋፈለ ቢሆንም፤ በቂ እንዳልሆነ ነው መምሪያ ኃላፊው የገለፁት። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንዳንድ የምግብ ሸቀጦች ላይ የታየው ከፍተኛ የዋጋ ንረት በኑሯቸው ላይ ብርቱ ጫና እየፈጠረባቸው እንደሆነ በተለይም በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖች ሲያማርሩ ተሰምተዋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ከ58 ሺህ በላይ ሊትር ነዳጅና 7000 ሊትር የምግብ ዘይት ተከማችቶ መገኘቱን ከተማ አስተዳደሩ አመልክቷል። ለሕገወጥ ንግድ መባባስ የአንዳንድ አመራር እጅ እንዳለበት አስተያየት ሰጪዎች ጠቁመዋል። ሕገወጥ የንግድ እንቅስቃሴዎችን የሚከታተል ግብረኃይል መቋቋሙም ተመልክቷል።የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ከፀጥታ፣ ከንግድና ገበያ ልማትና አዲስ ከተቋቋመው «የገበያ አረጋጊ፣ ፀረ ኮንትሮባንድና ሕገወጥ ንግድ ጥምር ግብረ ኃይል» ጋር የጋራ ውይይት አድርጓል።
በውይይቱ ወቅት አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎቹ አንዳመለከቱት የኑሮ ውድነቱና የዋጋ ጭማሪው በተወሰኑ እቃዎች ላይ በሁሉም ሸቀጦች ላይ መሆኑን ተናግረዋል።እንደ አስተያየት ሰጪዎቹ መንግስት ለንግዱ ማኅበረሰብ ድጎማ እንደሚያደርገው ሁሉ በዋጋ ትመና ላይም አስተዋፅዖ ሊኖረው እንደሚገባ አሳስበዋል።
ለዋጋ መጨመሩና ለሕገወጥ ንግዱ መባባስ አንዱ ትልቁ ምክንያት የላይኛው የአስተዳደር እርከን ጣልቃ ገብነት እንደሆነ ተወያዮቹ አመልክተዋል።በውይይቱ ላይ የተገኙት የባህር ዳር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ባየ አለባቸው ንግዱ በሕገወጥ ደላላ እየተመራ እንደሆነ አመልክተው በዚህ ሂደት የአንዳንድ አመራርና ባለሞያዎች ተሳትፎ አለበት ብለዋል።ችግሩን ለመቀነስ ይህን ጉዳይ የሚከታተል ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጣ ግብረኃይ መቋቋሙን አብራርተዋል።የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ንግድ መምሪያ ኃላፊ አቶ አበበ አጥናፉ እስካሁን የምግብና ሌሎች ሸቀጦችን ያላግባብ አከማችተው ገበያው እንዲንር ባደረጉ 128 የንግድ ድርጅቶች ላይ ርምጃ መወሰዱን ተናግረዋል።
በባሕር ዳር ከተማ «የገበያ አረጋጊ፣ ፀረ ኮንትሮባንድና ሕገወጥ ንግድ ጥምር ግብረ ኃይል» መቋቋሙንና ግብረኃይሉም የሕገወጥ እንቅስቃሴዎችን እየተከታተለ ርምጃ ይወስዳል ብለዋል።ሰሞኑን በዋናነት የተከሰተውን የምግብ ዘይት እጥረት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ለመቅረፍ 883 ሺህ ሊትር ዘይት ለክፍለ ከተሞች እየተከፋፈለ ቢሆንም፤ በቂ እንዳልሆነ ነው መምሪያ ኃላፊው የገለፁት። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንዳንድ የምግብ ሸቀጦች ላይ የታየው ከፍተኛ የዋጋ ንረት በኑሯቸው ላይ ብርቱ ጫና እየፈጠረባቸው እንደሆነ በተለይም በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖች ሲያማርሩ ተሰምተዋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
አስደሳች ዜና 12ኛ ክፍል ለጨረሳቹ እና በመማር ላይ ላላቹ!!!
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
ማራኪ አማካሪ በ ካናዳ 🇨🇦 አሜሪካ 🇺🇸 እና ፖላንድ 🇵🇱 የመጀመሪያ ዲግሪ መማር የምትችሉበትን ዕድል አዘጋጅቶ በመመዝገብ ላይ ይገኛል።
እርሶም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዛሬዉኑ ያለ ቅድመ ክፍያ ይመዝገቡ!
በቡድን ለሚመዘገቡ ቅናሽ አዘጋጅተናል
የተማሪዎቻችንን ምስክርነት ለመመልከት የ ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
@marakiconsultancy
አድራሻ: ቦሌ ሸዋ ዳቦ ጌቱ የንግድ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 102
ስልክ: 0960612222
0118345171
ለበለጠ መረጃ @marakiapplication
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM