#ጋምቤላ
በጋምቤላ ከተማ ከጠዋት 2.30 ጀምሮ ከባድ መሳሪያን ጨምሮ ተኩስ እየተሰማ መሆኑን የከተማ ነዋሪዎች ለአዩዘሀበሻ ተናግረዋል።
ይህን ተከትሎ በከተማዋ የንግድ ቤቶች ተዘግተዋል፣ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል ብለዋል። ግጭቱ በኑዌር ጎሳ እና በአኝዋክ ጎሳ መካከል ሳይሆን እንዳልቀረ ጠቁመዋል።
ዛሬ ከተቀሰቀሰው ግጭት ቀደም ብሎ ትናንት ለሊት ከአኝዋክ ጎሳ በኩል ሁለት ሰዎች በጥይት በመገደላቸው የተነሳ ግጭቱ እንደተቀሰቀሰ ገልፀዋል።
Via:- አዩዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
በጋምቤላ ከተማ ከጠዋት 2.30 ጀምሮ ከባድ መሳሪያን ጨምሮ ተኩስ እየተሰማ መሆኑን የከተማ ነዋሪዎች ለአዩዘሀበሻ ተናግረዋል።
ይህን ተከትሎ በከተማዋ የንግድ ቤቶች ተዘግተዋል፣ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል ብለዋል። ግጭቱ በኑዌር ጎሳ እና በአኝዋክ ጎሳ መካከል ሳይሆን እንዳልቀረ ጠቁመዋል።
ዛሬ ከተቀሰቀሰው ግጭት ቀደም ብሎ ትናንት ለሊት ከአኝዋክ ጎሳ በኩል ሁለት ሰዎች በጥይት በመገደላቸው የተነሳ ግጭቱ እንደተቀሰቀሰ ገልፀዋል።
Via:- አዩዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
👍17😭11❤6🔥4