ለሲያትል እና አካባቢ ነዋሪዎች በቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን አማካኝነት በቤት ውስጥ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ኪት ለነዋሪዎች ለማከፋፋል እየተዘጋጁ መሆኑ ተሰምቷል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
እስራኤል ኮሮና ቫይረስ ከተከሰተባቸው ሀገራት ወደ ሀገሯ የሚገቡትን 14 ቀን ለይቶ ማቆያ ማስገባት መጀመሯን አስታውቋል።
#ኮቪድ19
@Yenetube @Fikerassefa
#ኮቪድ19
@Yenetube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ የነበረ አንድ የአሜሪካ የባህር ሀይል የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መሆኑ ተገልጿል።
ቶክ ሚዲያ የአሜሪካ መከላከያ ሀይል መግለጫን ዋቢ አድርጎ በሰራው ዘገባ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርጎ ወደ ዋሸንግተን የተመለሰ አንድ የባህር ሀይል ወታደር በኮሮና ቫይረስ መጠቃቱ ተገልጿል።
ይሁንና ወታደሩ ወደ ኢትዮጽያ የመጣው መቼ እንደሆነ ዘገባው አልጠቀሰም።
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እስካሁን በኢትዮጵያ በዚህ ቫይረስ የተጠቃ ሰው አለመኖሩን ማስታወቁ ይታወሳል።
http://www.talkmedianews.com/featured/2020/03/09/marine-back-from-ethiopia-tests-positive-from-covid-19-at-ft-belvoir-virginia/
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
ቶክ ሚዲያ የአሜሪካ መከላከያ ሀይል መግለጫን ዋቢ አድርጎ በሰራው ዘገባ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርጎ ወደ ዋሸንግተን የተመለሰ አንድ የባህር ሀይል ወታደር በኮሮና ቫይረስ መጠቃቱ ተገልጿል።
ይሁንና ወታደሩ ወደ ኢትዮጽያ የመጣው መቼ እንደሆነ ዘገባው አልጠቀሰም።
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እስካሁን በኢትዮጵያ በዚህ ቫይረስ የተጠቃ ሰው አለመኖሩን ማስታወቁ ይታወሳል።
http://www.talkmedianews.com/featured/2020/03/09/marine-back-from-ethiopia-tests-positive-from-covid-19-at-ft-belvoir-virginia/
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
የመንግስትም ሆነ የግል፣ የውጪም ሆነ የሀገር ውስጥ ሚድያዎች ዛሬ የሚከናወነውን የET-302 የመታሰብያ ፕሮግራም በስፍራው ተገኝተው እንዳይዘግቡ ተደርጓል!
#ኤልያስ_መሰረት
አዘጋጆቹ "ቪድዮ ቀርፀን እና ፎቶ አንስተን እኛ እንሰጣለን። ሚድያ ያልተጋበዘው በቤተሰቦች ጥያቄ ነው" ያሉ ሲሆን በዚህም ምክንያት ከቦታው ሳንደርስ እየተመለስን እንገኛለን።
Via:- eliasmeseret
@Yenetube @Fikerassefa
#ኤልያስ_መሰረት
አዘጋጆቹ "ቪድዮ ቀርፀን እና ፎቶ አንስተን እኛ እንሰጣለን። ሚድያ ያልተጋበዘው በቤተሰቦች ጥያቄ ነው" ያሉ ሲሆን በዚህም ምክንያት ከቦታው ሳንደርስ እየተመለስን እንገኛለን።
Via:- eliasmeseret
@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
በኢትዮጵያ የነበረ አንድ የአሜሪካ የባህር ሀይል የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መሆኑ ተገልጿል። ቶክ ሚዲያ የአሜሪካ መከላከያ ሀይል መግለጫን ዋቢ አድርጎ በሰራው ዘገባ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርጎ ወደ ዋሸንግተን የተመለሰ አንድ የባህር ሀይል ወታደር በኮሮና ቫይረስ መጠቃቱ ተገልጿል። ይሁንና ወታደሩ ወደ ኢትዮጽያ የመጣው መቼ እንደሆነ ዘገባው አልጠቀሰም። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እስካሁን በኢትዮጵያ…
ከባህር ሀይሉ ጋር በተያያ ሮይተርስ ይዞ በወጣው መረጃ መሰረት የባህር ሀይሉ ባሳለፍነው ወር ነው
ከኢትዮጵያ የተመለሰው።
ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች ጋር ንኪኪ ነበራቸው የተባሉት ግለሰቦች የቫይረሱን ምልክት አለማሳየታቸውን ተገልጷል።
ማንበብ ትችላላችሁ⬇️
https://mobile.reuters.com/article/amp/idUSKBN20W2PL?fbclid=IwAR2-NXlkToe7nTQ0U1iPc6Rc7I2OtVOC-hX9d5ItuKl0xy8RJsL-OXEbGG4&__twitter_impression=true
@Yenetube @Fikerassefa
ከኢትዮጵያ የተመለሰው።
ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች ጋር ንኪኪ ነበራቸው የተባሉት ግለሰቦች የቫይረሱን ምልክት አለማሳየታቸውን ተገልጷል።
ማንበብ ትችላላችሁ⬇️
https://mobile.reuters.com/article/amp/idUSKBN20W2PL?fbclid=IwAR2-NXlkToe7nTQ0U1iPc6Rc7I2OtVOC-hX9d5ItuKl0xy8RJsL-OXEbGG4&__twitter_impression=true
@Yenetube @Fikerassefa
በዚምቧብዌ በኮሮና ቫይረስ ተይዟል ተብሎ የተጠረጠረ አንድ ግለሰብ ማምለጡ ተገለጸ።
በዚምባብዌ መዲና ሀራሬ ከተማ አንድ ታይላንዳዊ የኮሮና ምልክቶች ቢታዩበትም ሳይመረመር ከሆስፒታሉ መጥፋቱ እስካሁን ኮሮና ላላገኛት ሀገር አሳሳቢ ሆኗል፡፡
በበሽታው ተይዟል ተብሎ የተጠረጠረው ይህ ታይላንዳዊ በፖሊስ እየታሰሰ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
የዚምባብዌ ጤና ሚኒስቴር እስካሁን በሀገሬ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ የለም ብሏል፡፡
በተያያዘ ዜና በቡርኪና ፋሶ የመጀመርያ የሆኑ 2 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዟል፡፡
የሀገሪቱ ጤና ሚ/ር እንዳለው ከሰሀራ በታች በኮሮና ስንጠቃ ስድስተኛ ሀገር ሆነናል ብሏል፡፡ በቫይረሱ የተጠቁት ባልና ሚስቶች ከፈረንሳይ ጉዟቸው በቅርቡ የተመለሱ ሲሆኑ በለይቶ ማቆያ ተቀምጠዋል ተብሏል፡፡
በደቡብ አፍሪካ ደግሞ ተጨማሪ 4 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፡፡
እነዚህ ተጠቂዎች ጣልያን ሄደው ባለፈው ሳምንት ከተመለሱት 10 ሰዎች መካከል ናቸው ተብሏል፡፡
ይህ አዲስ ጥቃት በደቡብ አፍሪካ በበሽታው የተያዙትን ሰዎች ቁጥር ወደ ሰባት ያደረሰው ሲሆን በጆሀንስበርግ አንድ መምህር ከጣልያን ስለመጣ የሚያስተምርበት ት/ቤት ለ 1 ቀን ተዘግቷል፡፡
እንዲሁም በቱኒዚያ ተጨማሪ ሶስት አዳዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኝተዋል።
የጤና ባለሙያዎች እንደገለፁት በመዲናዋ በቱኒዝ፣በሰሜን ቱኒዝያ በምትገኘው የወደብ ከተማ ቢዜርቴ እና በደቡብ በምትኘው ሜህዲያ ከተማ ነው በበሽታው የተጠቁት ሰዎች የተገኙት፡፡
ሁለቱ ከጣልያን ተጉዘው የመጡ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ከጤና ሚኒስቴር የወጣ ይፋዊ የሆነ ደብዳበቤ ሁሉም ቱኒዚያውያን ስብሰባዎችን ለሌላ ጊዜ እንዲያስተላልፉ፣በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁ ሀገራት እንግዶችን ፣መጋበዝ እንዲያቆሙ አሳስቧል፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
በዚምባብዌ መዲና ሀራሬ ከተማ አንድ ታይላንዳዊ የኮሮና ምልክቶች ቢታዩበትም ሳይመረመር ከሆስፒታሉ መጥፋቱ እስካሁን ኮሮና ላላገኛት ሀገር አሳሳቢ ሆኗል፡፡
በበሽታው ተይዟል ተብሎ የተጠረጠረው ይህ ታይላንዳዊ በፖሊስ እየታሰሰ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
የዚምባብዌ ጤና ሚኒስቴር እስካሁን በሀገሬ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ የለም ብሏል፡፡
በተያያዘ ዜና በቡርኪና ፋሶ የመጀመርያ የሆኑ 2 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዟል፡፡
የሀገሪቱ ጤና ሚ/ር እንዳለው ከሰሀራ በታች በኮሮና ስንጠቃ ስድስተኛ ሀገር ሆነናል ብሏል፡፡ በቫይረሱ የተጠቁት ባልና ሚስቶች ከፈረንሳይ ጉዟቸው በቅርቡ የተመለሱ ሲሆኑ በለይቶ ማቆያ ተቀምጠዋል ተብሏል፡፡
በደቡብ አፍሪካ ደግሞ ተጨማሪ 4 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፡፡
እነዚህ ተጠቂዎች ጣልያን ሄደው ባለፈው ሳምንት ከተመለሱት 10 ሰዎች መካከል ናቸው ተብሏል፡፡
ይህ አዲስ ጥቃት በደቡብ አፍሪካ በበሽታው የተያዙትን ሰዎች ቁጥር ወደ ሰባት ያደረሰው ሲሆን በጆሀንስበርግ አንድ መምህር ከጣልያን ስለመጣ የሚያስተምርበት ት/ቤት ለ 1 ቀን ተዘግቷል፡፡
እንዲሁም በቱኒዚያ ተጨማሪ ሶስት አዳዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኝተዋል።
የጤና ባለሙያዎች እንደገለፁት በመዲናዋ በቱኒዝ፣በሰሜን ቱኒዝያ በምትገኘው የወደብ ከተማ ቢዜርቴ እና በደቡብ በምትኘው ሜህዲያ ከተማ ነው በበሽታው የተጠቁት ሰዎች የተገኙት፡፡
ሁለቱ ከጣልያን ተጉዘው የመጡ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ከጤና ሚኒስቴር የወጣ ይፋዊ የሆነ ደብዳበቤ ሁሉም ቱኒዚያውያን ስብሰባዎችን ለሌላ ጊዜ እንዲያስተላልፉ፣በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁ ሀገራት እንግዶችን ፣መጋበዝ እንዲያቆሙ አሳስቧል፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
🏷CLARKS
🏷🇮🇹 ITALY 🇮🇹
🏷Size:39 40 41 42 43 44
🏷️Price: 2300 ETB
🏷Free Delivery
🏷contact @babeyos
🏷call +251955352406
BABYO BRAND™|always unique
Join👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFhWm3MuPyJdztBwSQ
🏷🇮🇹 ITALY 🇮🇹
🏷Size:39 40 41 42 43 44
🏷️Price: 2300 ETB
🏷Free Delivery
🏷contact @babeyos
🏷call +251955352406
BABYO BRAND™|always unique
Join👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFhWm3MuPyJdztBwSQ
ባለፈው መስከረም ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩት የፈረንሳይ ባህል ሚኒስትር በኮሮና ቫይረስ ተያዙ
በፈረንሳይ መንግስት እርዳታ እየተዳሰ የነበረውን የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያንን ለመገምገም ባለፈው መስከረም ኢትዮጵያ የመጡትና ከጠ/ሚ ከዶ/ር አብይ አህመድ ጋር ውይይት ያረጉት የፈረንሳይ የባህል ሚኒስትር ፍራንክ ሬይስተር በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነግሯል ።
የፈረንሳይ የጤና ሚኒስትር ኦሊቨር ቬራን ቢ ኤፍ ኤም ቴሌቭዥን ላይ ቀርበው እንደተናገሩት ” ሬይሰተር አሁን እቤቱ አረፍ ብሏል።ደህና ነው ።” በማለት ሚኒስትሩ እቤታቸው ሆነው ህክምና እያገኙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
የ46 አመቱ ሬይስተር በቅርቡ በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁት አምስት የፈረንሳይ የፓርላማ አባላት ከአንዱ ጋር በመገናኘታቸው ቫይረሱ ሊይዛቸው እንደቻለም ተነግሯል።
ሬይስተር ከፈረንሳይ ባለስልጣኖች መሀከል ግብረሰዶማዊ ነኝ በማለት በ2010 ዓ.ም መናገራቸው የሚታወስ ሲሆን የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን አጥብቀው ይደግፋሉ።
ሬይስተር ዛሬ ማክሰኞ ከፊልም ኢንደስትሪ ሰዎች ጋር እና ከአርቲስቶች ጋር በኮሮና ቫይረስ መከላከል ዙርያ ዉይይት ለማድረግ ቀጠሮ ይዘው ነበር።
በፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት 25 ሰዎች ሲሞቱ 1,412 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል።
Via:- Fidelpost.com
@Yenetube @Fikerassefa
በፈረንሳይ መንግስት እርዳታ እየተዳሰ የነበረውን የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያንን ለመገምገም ባለፈው መስከረም ኢትዮጵያ የመጡትና ከጠ/ሚ ከዶ/ር አብይ አህመድ ጋር ውይይት ያረጉት የፈረንሳይ የባህል ሚኒስትር ፍራንክ ሬይስተር በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተነግሯል ።
የፈረንሳይ የጤና ሚኒስትር ኦሊቨር ቬራን ቢ ኤፍ ኤም ቴሌቭዥን ላይ ቀርበው እንደተናገሩት ” ሬይሰተር አሁን እቤቱ አረፍ ብሏል።ደህና ነው ።” በማለት ሚኒስትሩ እቤታቸው ሆነው ህክምና እያገኙ መሆናቸውን ገልፀዋል።
የ46 አመቱ ሬይስተር በቅርቡ በኮሮና ቫይረስ ከተጠቁት አምስት የፈረንሳይ የፓርላማ አባላት ከአንዱ ጋር በመገናኘታቸው ቫይረሱ ሊይዛቸው እንደቻለም ተነግሯል።
ሬይስተር ከፈረንሳይ ባለስልጣኖች መሀከል ግብረሰዶማዊ ነኝ በማለት በ2010 ዓ.ም መናገራቸው የሚታወስ ሲሆን የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን አጥብቀው ይደግፋሉ።
ሬይስተር ዛሬ ማክሰኞ ከፊልም ኢንደስትሪ ሰዎች ጋር እና ከአርቲስቶች ጋር በኮሮና ቫይረስ መከላከል ዙርያ ዉይይት ለማድረግ ቀጠሮ ይዘው ነበር።
በፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት 25 ሰዎች ሲሞቱ 1,412 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል።
Via:- Fidelpost.com
@Yenetube @Fikerassefa
ትናንት ምሽት በሰሜን ሸዋ ዞን መሀል ሜዳ ከተማ አንድ ግለሰብ ቦንብ ወርውሮ 3 ሰዎችን የገደለ ሲሆን ተጨማሪ 3 ሰዎችን አቁስሏል። ይህው ግለሰብ በሽጉጥና በጩቤ ተጨማሪ 13 ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል።
ድርጊቱ የተፈጸመው በከተማው በሚገኘው ወይዘሮ ትርንጎ መጠጥ ቤት ሲሆን፣ ፖሊስ ተጠርጣሪውን ለመያዝ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
በተጨማሪም በተመሳሳይ ሰዐት በከተማው በተለምዶ ወልደመድን ጫካ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ አንድ ሌላ ሰው ጭንቅላቱ ላይ በስለት ተመቶ ወድቆ የተገኘ ሲሆን፣ ይህም የሟቾቹን ቁጥር ወደ 4 ከፍ አድርጎታል።
Via:- Elu
@Yenetube @Fikerassefa
ድርጊቱ የተፈጸመው በከተማው በሚገኘው ወይዘሮ ትርንጎ መጠጥ ቤት ሲሆን፣ ፖሊስ ተጠርጣሪውን ለመያዝ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
በተጨማሪም በተመሳሳይ ሰዐት በከተማው በተለምዶ ወልደመድን ጫካ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ አንድ ሌላ ሰው ጭንቅላቱ ላይ በስለት ተመቶ ወድቆ የተገኘ ሲሆን፣ ይህም የሟቾቹን ቁጥር ወደ 4 ከፍ አድርጎታል።
Via:- Elu
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያን ፕረስ ጋዜጠኞች ከስራ ታገዱ!!
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከደቂቃዎች በፊት፤ ቦርዱ የምርጫ ክልሎችን ካርታ ቅዳሜ ይፋ ያደርጋል” በሚል ርዕስ በሰራው ዜና ስር የተጠቀመው ምስል የተሳሳተ መሆኑን እየገለጽን፤ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን ብሏል።
ድርጅቱ ይህንን ስህተት የፈጠሩ ጋዜጠኞቹን ከስራ ያገደ መሆኑን እየገለጽን፤ በቀጣይ የሚወሰደውን እርምጃም እናሳውቃለን ሲል በፌስቡክ ገፁ ገልጷል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከደቂቃዎች በፊት፤ ቦርዱ የምርጫ ክልሎችን ካርታ ቅዳሜ ይፋ ያደርጋል” በሚል ርዕስ በሰራው ዜና ስር የተጠቀመው ምስል የተሳሳተ መሆኑን እየገለጽን፤ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን ብሏል።
ድርጅቱ ይህንን ስህተት የፈጠሩ ጋዜጠኞቹን ከስራ ያገደ መሆኑን እየገለጽን፤ በቀጣይ የሚወሰደውን እርምጃም እናሳውቃለን ሲል በፌስቡክ ገፁ ገልጷል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአሜሪካ አምስት ሴናተሮች ራሳቸውን በለይቶ ማቆያ ስፍራ አስቀምጠዋል፡፡
አምስቱ የአሜሪካ ሪፐብሊካን ሲናተሮች የቲክሳሱን ሴናተር ቴድ ክሩዝን ጨምሮ ራሳቸውን አግልለው ያስቀመጡት በኮሮና ቫይረስ ከተጠቃ ሰው ጋር መጨባበጣቸውን ተለከትሉ ነው፡፡
የኮንግረስ አባላቱ የተጨባበጡት በየካቲት መጨረሻ ላይ በነበረ አንድ ኮንፍረንስ ነው፡፡
በዚህ ኮንፈረንስ ላይ ፕረዝደንት ዶናልድ ትራንፕም ተገኝተው እንደነበረ ተነግሯል፡፡ይጨባበጡ አይጨባበጡ ግን የቢቢሲ ዜና ያለው ነገር የለም፡፡
ፕሬዝደንቱ ምርመራ ባያደርጉም በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡
በሌላ ዜና የቻይናው ፕሬዝደንት ዢ ፒንግ ቫይረሱ የተነሳባት ውሃን ከተማን ጎብኝተዋል፡፡
ከሁለት ወር በፊት ከዚህች ስፍራ የተነሳው የኮሮና ቫይረስ አሁን ትልቅ የአለም ስጋት ሆኗል፡፡
እርግጥ በውሃን የቫይረሱ ስርጭት እየቀነሰ እንደመጣ ተነግሯል፡፡
እስካሁን በቻይና ከ67 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን አብዛኛዎቹ ወረሽኙ ያጠቃቸው ሰዎች በሁቤይ ግዛት ባለችው የውሃን ከተማ ነዋሪዎችን ነው ፡፡
በዚህ የኮሮና ቫይረስ ከሞቱት 3 ሺህ 136 ሰዎች ውስጥ 112ቱ ብቻ ከሁቤይ ግዛት ውጪ የሞቱ ዜጎች ናቸው፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
አምስቱ የአሜሪካ ሪፐብሊካን ሲናተሮች የቲክሳሱን ሴናተር ቴድ ክሩዝን ጨምሮ ራሳቸውን አግልለው ያስቀመጡት በኮሮና ቫይረስ ከተጠቃ ሰው ጋር መጨባበጣቸውን ተለከትሉ ነው፡፡
የኮንግረስ አባላቱ የተጨባበጡት በየካቲት መጨረሻ ላይ በነበረ አንድ ኮንፍረንስ ነው፡፡
በዚህ ኮንፈረንስ ላይ ፕረዝደንት ዶናልድ ትራንፕም ተገኝተው እንደነበረ ተነግሯል፡፡ይጨባበጡ አይጨባበጡ ግን የቢቢሲ ዜና ያለው ነገር የለም፡፡
ፕሬዝደንቱ ምርመራ ባያደርጉም በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡
በሌላ ዜና የቻይናው ፕሬዝደንት ዢ ፒንግ ቫይረሱ የተነሳባት ውሃን ከተማን ጎብኝተዋል፡፡
ከሁለት ወር በፊት ከዚህች ስፍራ የተነሳው የኮሮና ቫይረስ አሁን ትልቅ የአለም ስጋት ሆኗል፡፡
እርግጥ በውሃን የቫይረሱ ስርጭት እየቀነሰ እንደመጣ ተነግሯል፡፡
እስካሁን በቻይና ከ67 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን አብዛኛዎቹ ወረሽኙ ያጠቃቸው ሰዎች በሁቤይ ግዛት ባለችው የውሃን ከተማ ነዋሪዎችን ነው ፡፡
በዚህ የኮሮና ቫይረስ ከሞቱት 3 ሺህ 136 ሰዎች ውስጥ 112ቱ ብቻ ከሁቤይ ግዛት ውጪ የሞቱ ዜጎች ናቸው፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
#Coronavirus_Update_Spain
ስፔን ዛሬ ብቻ 415 ሰው በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። እንዲሁም በኮሮኛ ቫይረስ ምክንያት ከ5 ሰው በላይ መቷል በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች 1646 ሲሆን የሟቾች ቁጥር ከ35 ደርሷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ስፔን ዛሬ ብቻ 415 ሰው በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። እንዲሁም በኮሮኛ ቫይረስ ምክንያት ከ5 ሰው በላይ መቷል በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች 1646 ሲሆን የሟቾች ቁጥር ከ35 ደርሷል።
@Yenetube @Fikerassefa
በሻሸመኔ ከተማ 200 ኪሎ ግራም የሚመዝን የካናቢስ አደንዛዥ እጽ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
200 ኪሎ ግራም የሚመዝን የካናቢስ እጽ ከነ አዘዋዋሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን በሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወረዳ ሁለት ጽ ህፈት ቤት ለኢትዩ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
አደንዛዥ እጹ በቁጥጥር ስር የዋለው በተለየ መንገድ እንደ ዶካ (አነስተኘ ወንበር) አድርጎ በመስራት በህዝብ ማመላለሻ መኪና ከሻሸመኔ ከተማ ወደ ሞያሌ ለማሻገር ሲሞክሩ ነው፡፡
አንድ ተሳፋሪ ነገሩን በመጠራጠሩ ለፖሊስ ባደረሰው ጥቁማ መሰረት ፖሊስ ክትትል በማድረግ 200 ኪሎ ግራም ካናቢሱን በቁጥጥር ስር እንደዋለው የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት አዛዝ ሳጂን ሙዲን መሀመድ ለኢትዩ ኤፍ ኤም አስታውቀዋል፡፡
ከእጽ ዝውውሩ ጋር በተያያዘ ሶስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸው ሳጂን ሙዲን ለጣቢያችን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ፖሊስ በከተማዋ ውስጥ ባደረገው አሰሳ ከግለሰቦች ቤት እና ከሆቴሎች 200 የሺሻ ማስጨሻ ቁሳቁሱችን በቁጥጥር ስር ማዋለቸውንም ተናግረዋል፡፡
የከተማዋ ከንቲባ አቶ ተማም ሀሰን በበኩላቸው ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጎን እንዲቆም ጠይቀው መንግስትም በነዚህ ግለሰቦች ላይ የህግ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል፡፡
Via:- ethio fm
@Yenetube @Fikerassefa
200 ኪሎ ግራም የሚመዝን የካናቢስ እጽ ከነ አዘዋዋሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን በሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወረዳ ሁለት ጽ ህፈት ቤት ለኢትዩ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
አደንዛዥ እጹ በቁጥጥር ስር የዋለው በተለየ መንገድ እንደ ዶካ (አነስተኘ ወንበር) አድርጎ በመስራት በህዝብ ማመላለሻ መኪና ከሻሸመኔ ከተማ ወደ ሞያሌ ለማሻገር ሲሞክሩ ነው፡፡
አንድ ተሳፋሪ ነገሩን በመጠራጠሩ ለፖሊስ ባደረሰው ጥቁማ መሰረት ፖሊስ ክትትል በማድረግ 200 ኪሎ ግራም ካናቢሱን በቁጥጥር ስር እንደዋለው የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት አዛዝ ሳጂን ሙዲን መሀመድ ለኢትዩ ኤፍ ኤም አስታውቀዋል፡፡
ከእጽ ዝውውሩ ጋር በተያያዘ ሶስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸው ሳጂን ሙዲን ለጣቢያችን ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ፖሊስ በከተማዋ ውስጥ ባደረገው አሰሳ ከግለሰቦች ቤት እና ከሆቴሎች 200 የሺሻ ማስጨሻ ቁሳቁሱችን በቁጥጥር ስር ማዋለቸውንም ተናግረዋል፡፡
የከተማዋ ከንቲባ አቶ ተማም ሀሰን በበኩላቸው ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጎን እንዲቆም ጠይቀው መንግስትም በነዚህ ግለሰቦች ላይ የህግ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል፡፡
Via:- ethio fm
@Yenetube @Fikerassefa
የወ/ሮ ነጻነት አስፋው የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈፀመ።
በትላንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞ የዶቼቬሌ ጋዜጠኛና የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣን ወይዘሮ ነፃነት አስፋው የሽኝትና ቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በመቐለ ተፈፀመ፡፡ በሽኝትና ቀብር ስነ ስርዓቱ የትግራይ ክልልና ህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጨምሮ ቤተሰብ፣ የትግልና ስራ ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡
via:- DW
@Yenetube @Fikerassefa
በትላንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞ የዶቼቬሌ ጋዜጠኛና የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣን ወይዘሮ ነፃነት አስፋው የሽኝትና ቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በመቐለ ተፈፀመ፡፡ በሽኝትና ቀብር ስነ ስርዓቱ የትግራይ ክልልና ህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጨምሮ ቤተሰብ፣ የትግልና ስራ ባልደረቦቻቸው እንዲሁም የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡
via:- DW
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአለም አቀፍ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ በሽፋን እንዲገባ የተደረገ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉን አስመልክቶ ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ
via:- FBC
@YeneTube @FikerAssefa
via:- FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ፈረንሳዊው የፒ.ኤስ.ጂ ተጫዋች ኪልያን ምባፔ በኮሮና ቫይረስ ሳይያዝ አይቀርም ሲል ተነባቢው ለኪፕ ጋዜጣን ጠቅሶ goal.com ዘግቧል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
YeneTube
ፈረንሳዊው የፒ.ኤስ.ጂ ተጫዋች ኪልያን ምባፔ በኮሮና ቫይረስ ሳይያዝ አይቀርም ሲል ተነባቢው ለኪፕ ጋዜጣን ጠቅሶ goal.com ዘግቧል። @YeneTube @Fikerassefa
የኪልያን ምባፔ የህክምና ውጤት ከቫይረሱ ነፃ መሆን ያመለክታል።
9000 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኦሮምያ ክልል ነው የተገነቡት
የተገነቡት "በኦሮሚያ ክልል ላይ ነው" በሚል ውዝግብ ተቀስቅሶባቸው ከነበሩ የአዲስ አበባ ኮንዶሚኒየም ቤቶች ውስጥ ሰላሳ ሁለት ሺህው ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ዕጣ ለወጣላቸው ዕድለኞች ሊተላለፉ እንደሆነ ሪፖርተር ዘግቧል።
የኮንዲሚኒየም ቤቶቹን ውዝግብ እንዲያጠና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከኦሮሚያ ክልል ተውጣጥቶ የተቋቋመው ኮሚቴ፤ ዕጣ ከወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ 9,000 ያህሉ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ መገንባታቸውን አረጋግጧል -
ምንጭ:- ሪፖርተር / ተስፋዓለም ወልደየሱስ
@Yenetube @Fikerassefa
የተገነቡት "በኦሮሚያ ክልል ላይ ነው" በሚል ውዝግብ ተቀስቅሶባቸው ከነበሩ የአዲስ አበባ ኮንዶሚኒየም ቤቶች ውስጥ ሰላሳ ሁለት ሺህው ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ዕጣ ለወጣላቸው ዕድለኞች ሊተላለፉ እንደሆነ ሪፖርተር ዘግቧል።
የኮንዲሚኒየም ቤቶቹን ውዝግብ እንዲያጠና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከኦሮሚያ ክልል ተውጣጥቶ የተቋቋመው ኮሚቴ፤ ዕጣ ከወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ 9,000 ያህሉ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ መገንባታቸውን አረጋግጧል -
ምንጭ:- ሪፖርተር / ተስፋዓለም ወልደየሱስ
@Yenetube @Fikerassefa
በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው የድርድር ሰነድ ለግብፅና ለሱዳን ብቻ እንደሚቀርብ፣ ነገር ግን በሦስቱ አገሮች ስምምነት መሠረት ሌሎች አጋሮች በድርድሩ ሚና እንዲኖራቸውም ክፍት መደረጉን ከመረጃው መረዳት ተችሏል።
የሪፓርተርን ሙሉ ዘገባ ይመልከቱ
https://www.ethiopianreporter.com/article/18307
የሪፓርተርን ሙሉ ዘገባ ይመልከቱ
https://www.ethiopianreporter.com/article/18307