ሰባተኛው ከተማ አቀፍ የብዙሃን ስፖርት በዛሬው ዕለት በመስቀል አደባባይ ተካሂዷል፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ክብርት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ የቶክዮ ኦሎምፒክ የበላይ ጠባቂ አቶ አባ ዱላ ገመዳ ፣ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አመራሮች ፣ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ፣ አትሌቶች ፣ የተለያዩ የስፖርት ማህበራት እንዲሁም በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡በመድረኩ ላይ የ2020 የቶክዮ ኦሎምፒክ ችቦ የማብራት መርሃ ግብርም ተከናውኗል፡፡
Via Mayor office
@YeneTube @FikerAssefa
በመርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ክብርት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ የቶክዮ ኦሎምፒክ የበላይ ጠባቂ አቶ አባ ዱላ ገመዳ ፣ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አመራሮች ፣ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ፣ አትሌቶች ፣ የተለያዩ የስፖርት ማህበራት እንዲሁም በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡በመድረኩ ላይ የ2020 የቶክዮ ኦሎምፒክ ችቦ የማብራት መርሃ ግብርም ተከናውኗል፡፡
Via Mayor office
@YeneTube @FikerAssefa
ክልሎች ለስኳር ፋብሪካዎች የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆናቸው ታወቀ!
የክልሎቹ አቋም ስኳር ፋብሪካዎቹን ለመሸጥ የተያዘውን ዕቅድ እንዳይስተጓጎል ሥጋት ፈጥሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ መፍትሔ እንዲያሰጡ ተጠይቋል።በፌዴራል መንግሥት ለተቋቋሙ ነባርና በግንባታ ላይ ለሚገኙ አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎች የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲሰጡ ተደጋጋሚ ጥያቄ ለሚመለከታቸው ክልሎች ቢቀርብም፣ ክልሎች ፈቃደኛ አለመሆናቸውን ሪፖርተር አገኘሁት ያለው መረጃ አመለከተ፡፡
የተገኘው የሰነድ መረጃ እንደሚያመለክተው የፌዴራል መንግሥት ከበርካታ ዓመታት በፊት ላቋቋማቸው ነባር የስኳር ፋብሪካዎችም ሆነ፣ በአሁኑ ወቅት በግንባታ ላይ ለሚገኙት የስኳር ፋብሪካዎች የይዞታ ማረጋገጫ ማግኘት ባለመቻሉ መንግሥት ፋብሪካዎቹን ወደ ግል ለማዘዋወር እያደረገ ያለውን ጥረት እንዳያስተጓጉል ሥጋት ፈጥሯል፡፡
ሙሉውን ዝርዝር 👇👇👇
https://telegra.ph/projects-02-16
የክልሎቹ አቋም ስኳር ፋብሪካዎቹን ለመሸጥ የተያዘውን ዕቅድ እንዳይስተጓጎል ሥጋት ፈጥሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ መፍትሔ እንዲያሰጡ ተጠይቋል።በፌዴራል መንግሥት ለተቋቋሙ ነባርና በግንባታ ላይ ለሚገኙ አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎች የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲሰጡ ተደጋጋሚ ጥያቄ ለሚመለከታቸው ክልሎች ቢቀርብም፣ ክልሎች ፈቃደኛ አለመሆናቸውን ሪፖርተር አገኘሁት ያለው መረጃ አመለከተ፡፡
የተገኘው የሰነድ መረጃ እንደሚያመለክተው የፌዴራል መንግሥት ከበርካታ ዓመታት በፊት ላቋቋማቸው ነባር የስኳር ፋብሪካዎችም ሆነ፣ በአሁኑ ወቅት በግንባታ ላይ ለሚገኙት የስኳር ፋብሪካዎች የይዞታ ማረጋገጫ ማግኘት ባለመቻሉ መንግሥት ፋብሪካዎቹን ወደ ግል ለማዘዋወር እያደረገ ያለውን ጥረት እንዳያስተጓጉል ሥጋት ፈጥሯል፡፡
ሙሉውን ዝርዝር 👇👇👇
https://telegra.ph/projects-02-16
በአዲስ አበባ የተተከሉ አበቦች እና ሀገር በቀል ዛፎች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ አሽከርካሪዎችን ለመቆጣጠር በከተማው ዋና ዋና መንገዶች ቅኝት በማጠናከር ህጋዊ ርምጃ ለመውሰድ መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሰታወቀ፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
በኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት የምዕራብ ዕዝ በደቡብ ጎንደር ዞን ክምር ድንጋይ ከተማ ያስገነባውን የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ አስመርቋል፡፡
በ"ጉና ቤጌምድር 2ኛ ደረጃ ትምርት ቤት" የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የታደሙት የምዕራብ ዕዝ መከላከያ ሰራዊት አዛዥ ሜጀር ጀነራል መሠለ መሠረት ሰራዊቱ የሀገርን ሉዓላዊነት ከመጠበቅ ባሻገር የሕዝብን ችግሮች የሚቀርፉ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ለአብነትም በመስኖ ልማት፣ በችግኝ ተከላ እና በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ ጠቅሰዋል። ለሕዳሴው ግድብም ከ999 ሚሊዮን ብር በላይ የቦንድ ግዥ መፈጸማቸውን ገልፀዋል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል አደም መሀመድ እንደተናገሩት ሰራዊቱ ለሀገር ውስጣዊ አንድነት መጠበቅና ለሉዓላዊነቷ እየሠራ ነው። ትምህርት ቤቱ ሰራዊቱ ቋሚ ሀውልት ለሕዝቡ ያስቀመጠበት እንደሆነም ጀነራል አደም ገልፀዋል።
ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ትምህርት ቤቱ በ10 ወራት እንደተጠናቀቀም ታውቋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ በበኩላቸው ሰራዊቱ ላደረገው አስተዋጽዖ አመሥግነዋል። የሀገርን ዳር ድንበር ከማስከበር ባለፈ በማኅበራዊ አገልግሎትና በተቋማት ግንባታ እያደረገው ያለው ተግባር የሚያስመሰግን መሆኑንም ተናግረዋል።
በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ በሱዳን የገዳሪፍ ግዛት የሁለተኛ ክፍለ ጦር አዛዥን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአካባቢው ነዋሪዎችና የመከላከያ ሰራዊት አባላት ታድመዋል፡፡ ስምንተኛው የኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን "የሀገራችንን ሉዓላዊነትና የሕዝባችንን ሰላም በጽናት እንጠብቃለን" በሚል መሪ መልዕክት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ በጉና በጌምድር ወረዳ ክምር ድንጋይ ከተማም ከትምህርት ቤቱ ምረቃ ጎን ለጎን ተከብሯል።
ምንጭ: አብመድ
@YeneTube @FikerAssefa
በ"ጉና ቤጌምድር 2ኛ ደረጃ ትምርት ቤት" የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የታደሙት የምዕራብ ዕዝ መከላከያ ሰራዊት አዛዥ ሜጀር ጀነራል መሠለ መሠረት ሰራዊቱ የሀገርን ሉዓላዊነት ከመጠበቅ ባሻገር የሕዝብን ችግሮች የሚቀርፉ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ለአብነትም በመስኖ ልማት፣ በችግኝ ተከላ እና በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ ጠቅሰዋል። ለሕዳሴው ግድብም ከ999 ሚሊዮን ብር በላይ የቦንድ ግዥ መፈጸማቸውን ገልፀዋል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል አደም መሀመድ እንደተናገሩት ሰራዊቱ ለሀገር ውስጣዊ አንድነት መጠበቅና ለሉዓላዊነቷ እየሠራ ነው። ትምህርት ቤቱ ሰራዊቱ ቋሚ ሀውልት ለሕዝቡ ያስቀመጠበት እንደሆነም ጀነራል አደም ገልፀዋል።
ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ትምህርት ቤቱ በ10 ወራት እንደተጠናቀቀም ታውቋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ በበኩላቸው ሰራዊቱ ላደረገው አስተዋጽዖ አመሥግነዋል። የሀገርን ዳር ድንበር ከማስከበር ባለፈ በማኅበራዊ አገልግሎትና በተቋማት ግንባታ እያደረገው ያለው ተግባር የሚያስመሰግን መሆኑንም ተናግረዋል።
በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ በሱዳን የገዳሪፍ ግዛት የሁለተኛ ክፍለ ጦር አዛዥን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአካባቢው ነዋሪዎችና የመከላከያ ሰራዊት አባላት ታድመዋል፡፡ ስምንተኛው የኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን "የሀገራችንን ሉዓላዊነትና የሕዝባችንን ሰላም በጽናት እንጠብቃለን" በሚል መሪ መልዕክት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ በጉና በጌምድር ወረዳ ክምር ድንጋይ ከተማም ከትምህርት ቤቱ ምረቃ ጎን ለጎን ተከብሯል።
ምንጭ: አብመድ
@YeneTube @FikerAssefa
በቡራዩ ከተማ የተከሰተው ምንድን ነው?
በትናትና ዕለት ቅዳሜ የካቲት 7/2012 ዓ.ም በቡራዩ ከተማ በሚገኝ አንድ ሆቴል ምረቃ ላይ በፀጥታ ኃይሎች ድብደባ ደርሶብናል በማለት አርቲስቶች ለቢቢሲ ገልፀዋል።ድብደባ ደርሶባቸዋል ከተባሉት መካከል አንዷ ሃዊ ኤች ቀነኒ ፊቷ በተደም ተለውሶ እንዲሁም እጇ የተሰበረበት ምስል በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ነበር።ሃዊ ኤች ቀነኒ በፀጥታ ኃይሎች ተደበደበች የተባለው እውነት መሆኑን አረጋግጣ በአሁኑ ወቅት ሃያት ሆስፒታል በህክምና ላይ እንዳለች ለቢቢሲ አስረድታለች።የቡራዩ ፖሊስ በበኩሉ ችግሩ የተፈጠረው ለሆቴሉ ምርቃት የተጠሩ እንግዶች ጎራ ለይተው የዘፈን ምርጫ ላይ ባለመስማማታቸው መሆኑን ገልጿል።
ተጨማሪ 👇👇👇👇
https://telegra.ph/Burayue-02-16
በትናትና ዕለት ቅዳሜ የካቲት 7/2012 ዓ.ም በቡራዩ ከተማ በሚገኝ አንድ ሆቴል ምረቃ ላይ በፀጥታ ኃይሎች ድብደባ ደርሶብናል በማለት አርቲስቶች ለቢቢሲ ገልፀዋል።ድብደባ ደርሶባቸዋል ከተባሉት መካከል አንዷ ሃዊ ኤች ቀነኒ ፊቷ በተደም ተለውሶ እንዲሁም እጇ የተሰበረበት ምስል በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ነበር።ሃዊ ኤች ቀነኒ በፀጥታ ኃይሎች ተደበደበች የተባለው እውነት መሆኑን አረጋግጣ በአሁኑ ወቅት ሃያት ሆስፒታል በህክምና ላይ እንዳለች ለቢቢሲ አስረድታለች።የቡራዩ ፖሊስ በበኩሉ ችግሩ የተፈጠረው ለሆቴሉ ምርቃት የተጠሩ እንግዶች ጎራ ለይተው የዘፈን ምርጫ ላይ ባለመስማማታቸው መሆኑን ገልጿል።
ተጨማሪ 👇👇👇👇
https://telegra.ph/Burayue-02-16
‹‹ወደ ፓርቲ ፖለቲካ የገፋኝ ጠ/ሚኒስትሩ ነው›› ጀዋር መሃመድ
➡️ ኢህአዴግን መቀመቅ ከከተቱት ሰዎች አንዱ ነኝ
➡️ ተቃውሞ የማደርገው ሽግግሩን ለማሳካት ነው
➡️ በምርጫው ማንም ያሸንፍ ከሁሉም ጋ አብሮ ለመስራት ዝግጁ ነን
➡️ ህወኃት ቢሄድም የኢህአዴግ ስርዓት ቀጥሏል
ጃዋር መሃመድ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር ያደረገው ቆይታ ሙሉውን ከፍተው ያንብቡ👇👇👇👇
https://telegra.ph/JawarInterview-02-16
➡️ ኢህአዴግን መቀመቅ ከከተቱት ሰዎች አንዱ ነኝ
➡️ ተቃውሞ የማደርገው ሽግግሩን ለማሳካት ነው
➡️ በምርጫው ማንም ያሸንፍ ከሁሉም ጋ አብሮ ለመስራት ዝግጁ ነን
➡️ ህወኃት ቢሄድም የኢህአዴግ ስርዓት ቀጥሏል
ጃዋር መሃመድ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር ያደረገው ቆይታ ሙሉውን ከፍተው ያንብቡ👇👇👇👇
https://telegra.ph/JawarInterview-02-16
‹‹ወደ ፓርቲ ፖለቲካ የገፋኝ ጠ/ሚኒስትሩ ነው›› ጀዋር መሃመድ
➡️ ኢህአዴግን መቀመቅ ከከተቱት ሰዎች አንዱ ነኝ
➡️ ተቃውሞ የማደርገው ሽግግሩን ለማሳካት ነው
➡️ በምርጫው ማንም ያሸንፍ ከሁሉም ጋ አብሮ ለመስራት ዝግጁ ነን
➡️ ህወኃት ቢሄድም የኢህአዴግ ስርዓት ቀጥሏል
ጃዋር መሃመድ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር ያደረገው ቆይታ ሙሉውን ከፍተው ያንብቡ👇👇👇👇
https://telegra.ph/JawarInterview-02-16
➡️ ኢህአዴግን መቀመቅ ከከተቱት ሰዎች አንዱ ነኝ
➡️ ተቃውሞ የማደርገው ሽግግሩን ለማሳካት ነው
➡️ በምርጫው ማንም ያሸንፍ ከሁሉም ጋ አብሮ ለመስራት ዝግጁ ነን
➡️ ህወኃት ቢሄድም የኢህአዴግ ስርዓት ቀጥሏል
ጃዋር መሃመድ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር ያደረገው ቆይታ ሙሉውን ከፍተው ያንብቡ👇👇👇👇
https://telegra.ph/JawarInterview-02-16
ከለቡ-ጀሞ የብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎት ስራ ጀመረ
በአዲስ አበባ ከተማ ከለቡ ጀሞ የተሰራውን የሞተር አልባ ትራንፖርት አገልግሎት መስጫ መንገድ ስራ መጀመሩን የከተማዋ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ከተማ ከለቡ ጀሞ የተሰራውን የሞተር አልባ ትራንፖርት አገልግሎት መስጫ መንገድ ስራ መጀመሩን የከተማዋ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
ህወሓት ኢትዮጵያ በአሳሳቢ ሁኔታ ውስጥ ትገኛለች ብሏል ዛሬ ባወጣው መግለጫ ።
ባለፉት ሁለት ዓመታት በተፈጸሙ ከባድ ጥፋቶችና ቀውሶች ምክንያት ኢትዮጵያ ወደ ጥፋትና መበታተን መንገድ በማምራት ላይ ትገኛለች ሲል ህወሓት አመለከተ።
ድርጅቱ የተመሰረተበትን 45ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳለው "ተጀምሮ የነበረው ልማት ተስተጓጉሎ፣ የዲሞክራሲ ጥያቄ አደጋ ላይ ወድቆ ይገኛል" ብሏል።ለዚህም ኢህአዲግ ሲመራበት የነበረውና "አንፀባራቂ ድሎችን እያስመዘገበ የመጣው የልማታዊ ዲሞክራሲ መስመር ባለፉት 3 እና 4 ዓመታት በድርጅቱ ውስጥ ባጋጠመ የጥገኛ መበስበስ አደጋ" ምክንያት እንደሆነ ጠቅሷል::ህወሓት በኢህአዴግ ውስጥ አጋጥሟል ያለውን "የመበስበስ አደጋ በፅናት በመታገል ዳግም ታድሶ ሥርዓቱን ለማዳን ከባድ ጥረት ቢያደርግም አባል ድርጅቶች ራሳቸውን ሳያጠሩ" በመቅረታቸው የድርጅቱ አመራር "ጥገኛ" ባለው ኃይል ስር ወድቋል ሲል ገልጿል።
አመራሩም የልማታዊ ዲሞክራሲ መስመርን በመተው "ወደ ፍፁም ግለሰባዊ አምባገነናዊነት" መንገድ መግባቱንና በተሃድሶ ወቅት “መደገም የለባቸውም!” የተባሉ ጉድለቶችን "በከፋ ደረጃ በመፈፀም ላይ ይገኛል" ብሏል:: አክሎም ያለፉት 27 ዓመታት "ጠላቶች እንደሚሉት “የጨለማ ዘመን¡” ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝቦች ከጭቆናና ከባርነት ቀንበር ተላቀው የሰላም፣ የልማትና ዲሞክራሲ ትሩፋትን የሚያጣጥሙበት የለውጥና የህዳሴ ዘመን ነበር" ብሏል። መግለጫው በተጨማሪም "ሕገ መንግሥት ተጥሶ፣ የሕግ የበላይነት ተረግጦ፣ ሕብረ ብሔራዊ የፌዴራል ሥርዓቱ እየተሸረሸረ፣ ተጠብቆ የነበረው ሰላም ደፍርሶ፣ የሕዝባችን አንድነት ተበትኖ፣ ልማት ተኮላሽቶ፣ የአገር ክብርና ሉዓላዊነት በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ተደፍሮ አገራችን የውጪ ኃይሎች መፈንጫ ሆናለች" ሲል ይጠቅሳል::
ህወሓት እንደሚለው በዚህም ምክንያት "አገር ህልውና ከማንኛውም ጊዜ በከፋ ደረጃ አደጋ ላይ ወድቆ ይገኛል።" የኢህአዴግ መፍረስን በተመለከተ "ፀረ- ዲሞክራሲ፣ በሕገወጥ አካሄድና በእህት ድርጅቶች ክህደት እንዲፈርስ ተደርጓል" በማለት የብልጽግና ፓርቲ መመስረትን ተከትሎም በፌደራልና በአዲስ አበባ አስተዳደር ያሉ የህወሓት አባላት ከሃላፊነት እንዲነሱ እየተደረገ ነው ብሏል።በአገሪቱ ውስጥም ፍፁም ፀረ-ዲሞክራሲና አፈና እንደንገሰ አመልክቶ "ፖለቲካዊ ምህዳሩ ጠቧል፣ የተለየ ሃሣብ ያላቸው የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ግለሰቦችና ጋዜጠኞች ይታሰራሉ፣ይታፈናሉ" ሲል ከሷል። ህወሓት በዚህ መግለጫው ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና የፖለቲካ ኃይሎች መልዕክት ያስተላለፈ ሲሆን ለኤርትራ ሕዝብም ጥሪ አቅርቧል::
በዚህም "የትግራይ ሕዝብና ህወሓት በኤርትራ ህዝብ ጥያቄ ላይ ተደራድረውም ሆነ ተሳስተው አያውቁም" በማለት በጋራ በተከፈለ መስዋዕትነት የጋራ ድል መገኘቱን ጠቅሶ በዚህም "የራስህን ዕድል በራስህ የመወሰን መብት አረጋግጠሃል፤ በዚህም ህወሓትና የትግራይ ህዝብ ይኮራሉ" ብሏል:: አክሎም ባለፉት 20 ዓመታት አሰፈላጊ ባልሆነ ጦርነትና ግጭት ውስጥ መገባቱንና "ሁላችንም አስፈላጊ ያልሆነ ዋጋ ከፍለናል" በማለት በዚህም የፈጠረው ጠባሳ ቀላል እንደማይሆን ሁሉም የሚገነዘበው ሃቅ እንደሆነ አመልክቷል::አስከትሎም "አሁን ግን የጋራ ጥቅማችንንና ታሪካዊ ዝምድናችንን በማደስ የጋራ እድገት ለማረጋጥ ወደሚያስችል ደረጃ እናሸጋግረው" ሲል ህወሓት ጥሪ አቅርቧል።
ህወሓት ይህንን መግለጫ ያወጣው የትጥቅ ትግል የጀመረበትን 45 ዓመት በዓል ከጥቂት ቀናት በሗል የካቲት 11 ለማክበር ዝግጅት እያደረገ ባለበት ወቅት ነው::
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ባለፉት ሁለት ዓመታት በተፈጸሙ ከባድ ጥፋቶችና ቀውሶች ምክንያት ኢትዮጵያ ወደ ጥፋትና መበታተን መንገድ በማምራት ላይ ትገኛለች ሲል ህወሓት አመለከተ።
ድርጅቱ የተመሰረተበትን 45ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳለው "ተጀምሮ የነበረው ልማት ተስተጓጉሎ፣ የዲሞክራሲ ጥያቄ አደጋ ላይ ወድቆ ይገኛል" ብሏል።ለዚህም ኢህአዲግ ሲመራበት የነበረውና "አንፀባራቂ ድሎችን እያስመዘገበ የመጣው የልማታዊ ዲሞክራሲ መስመር ባለፉት 3 እና 4 ዓመታት በድርጅቱ ውስጥ ባጋጠመ የጥገኛ መበስበስ አደጋ" ምክንያት እንደሆነ ጠቅሷል::ህወሓት በኢህአዴግ ውስጥ አጋጥሟል ያለውን "የመበስበስ አደጋ በፅናት በመታገል ዳግም ታድሶ ሥርዓቱን ለማዳን ከባድ ጥረት ቢያደርግም አባል ድርጅቶች ራሳቸውን ሳያጠሩ" በመቅረታቸው የድርጅቱ አመራር "ጥገኛ" ባለው ኃይል ስር ወድቋል ሲል ገልጿል።
አመራሩም የልማታዊ ዲሞክራሲ መስመርን በመተው "ወደ ፍፁም ግለሰባዊ አምባገነናዊነት" መንገድ መግባቱንና በተሃድሶ ወቅት “መደገም የለባቸውም!” የተባሉ ጉድለቶችን "በከፋ ደረጃ በመፈፀም ላይ ይገኛል" ብሏል:: አክሎም ያለፉት 27 ዓመታት "ጠላቶች እንደሚሉት “የጨለማ ዘመን¡” ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝቦች ከጭቆናና ከባርነት ቀንበር ተላቀው የሰላም፣ የልማትና ዲሞክራሲ ትሩፋትን የሚያጣጥሙበት የለውጥና የህዳሴ ዘመን ነበር" ብሏል። መግለጫው በተጨማሪም "ሕገ መንግሥት ተጥሶ፣ የሕግ የበላይነት ተረግጦ፣ ሕብረ ብሔራዊ የፌዴራል ሥርዓቱ እየተሸረሸረ፣ ተጠብቆ የነበረው ሰላም ደፍርሶ፣ የሕዝባችን አንድነት ተበትኖ፣ ልማት ተኮላሽቶ፣ የአገር ክብርና ሉዓላዊነት በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ተደፍሮ አገራችን የውጪ ኃይሎች መፈንጫ ሆናለች" ሲል ይጠቅሳል::
ህወሓት እንደሚለው በዚህም ምክንያት "አገር ህልውና ከማንኛውም ጊዜ በከፋ ደረጃ አደጋ ላይ ወድቆ ይገኛል።" የኢህአዴግ መፍረስን በተመለከተ "ፀረ- ዲሞክራሲ፣ በሕገወጥ አካሄድና በእህት ድርጅቶች ክህደት እንዲፈርስ ተደርጓል" በማለት የብልጽግና ፓርቲ መመስረትን ተከትሎም በፌደራልና በአዲስ አበባ አስተዳደር ያሉ የህወሓት አባላት ከሃላፊነት እንዲነሱ እየተደረገ ነው ብሏል።በአገሪቱ ውስጥም ፍፁም ፀረ-ዲሞክራሲና አፈና እንደንገሰ አመልክቶ "ፖለቲካዊ ምህዳሩ ጠቧል፣ የተለየ ሃሣብ ያላቸው የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ግለሰቦችና ጋዜጠኞች ይታሰራሉ፣ይታፈናሉ" ሲል ከሷል። ህወሓት በዚህ መግለጫው ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና የፖለቲካ ኃይሎች መልዕክት ያስተላለፈ ሲሆን ለኤርትራ ሕዝብም ጥሪ አቅርቧል::
በዚህም "የትግራይ ሕዝብና ህወሓት በኤርትራ ህዝብ ጥያቄ ላይ ተደራድረውም ሆነ ተሳስተው አያውቁም" በማለት በጋራ በተከፈለ መስዋዕትነት የጋራ ድል መገኘቱን ጠቅሶ በዚህም "የራስህን ዕድል በራስህ የመወሰን መብት አረጋግጠሃል፤ በዚህም ህወሓትና የትግራይ ህዝብ ይኮራሉ" ብሏል:: አክሎም ባለፉት 20 ዓመታት አሰፈላጊ ባልሆነ ጦርነትና ግጭት ውስጥ መገባቱንና "ሁላችንም አስፈላጊ ያልሆነ ዋጋ ከፍለናል" በማለት በዚህም የፈጠረው ጠባሳ ቀላል እንደማይሆን ሁሉም የሚገነዘበው ሃቅ እንደሆነ አመልክቷል::አስከትሎም "አሁን ግን የጋራ ጥቅማችንንና ታሪካዊ ዝምድናችንን በማደስ የጋራ እድገት ለማረጋጥ ወደሚያስችል ደረጃ እናሸጋግረው" ሲል ህወሓት ጥሪ አቅርቧል።
ህወሓት ይህንን መግለጫ ያወጣው የትጥቅ ትግል የጀመረበትን 45 ዓመት በዓል ከጥቂት ቀናት በሗል የካቲት 11 ለማክበር ዝግጅት እያደረገ ባለበት ወቅት ነው::
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
በቻይና በዛሬዉ እለት ብቻ 2009 የኮረና ቫይረስ ተጠቂዎች መመዝገባቸዉን መዲና ቤጂንግ የሚገኙ ባለስልጣናት ገለፁ።
ባለስልጣናቱ እንዳሉት ይህ ቁጥር ትናንት ከተመዘገበዉ ከ 2 ሺህ 641 ጋር ሲነፃጸር አነስተኛ ነዉ። የቁጥሩ መቀነስ የተኅዋሲዉን ስርጭት ለመቆጣጠር የተደረገዉ ከፍተኛ ጥረት ዉጤት መሆኑን አመልክተዋል። በቻይና በዛሬዉ ዕለት የተመዘገቡ የኮረና ተኅዋሲ ተጠቂዎችን ጨምሮ እስካሁን 68 ሺ 500 ሰዎች በተኅዋሲዉ የተለከፉ ዜጎች እንዳሉ ለማወቅ ተችሏል።በኮረና ቫይረስ በዛሬዉ እለት ብቻ በቻይና የሞቱት ሰዎች 142 ሲሆን ይህ ቁጥር ከትናንትናዉ እለት ጋር ሲነጻፀር በአንድ ሰዉ ሞት መቀነሱን የቻይና ባለስልጣናት አመልክተዋል። እስካሁን በቻይና በኮሮና ተኅዋሲ ወደ 1665 መሞታቸዉን ታዉቋል።
ከሟቾች በአብዛኛዉን ቁጥር የሚይዙት በቻይና ማዕከላዊ ሁባይ አዉራጃ የሚኖሩ ሰዎች ናቸዉም ተብሏል። ከቻይና ዉጭ ታይዋን ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮና ቫይረስ ሞት የተመዘገበ ሲሆን በትናንትናዉ ዕለት ደግሞ ፈረንሳይ ዉስጥ አንድ የቻይና ቱሪስት ለመጀመሪያ ጊዜ በተኅዋሲዉ ህይወቱ አልፏል። የኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውጭ ደግሞ በ30 ሀገራት 500 ሰዎችን ያጠቃ ሲሆን አራት ሰዎች ደግሞ ህይወታቸው ማለፉን የዘገበው ሮይተርስን ጠቅሶ ዶይቸ ቨለ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
ባለስልጣናቱ እንዳሉት ይህ ቁጥር ትናንት ከተመዘገበዉ ከ 2 ሺህ 641 ጋር ሲነፃጸር አነስተኛ ነዉ። የቁጥሩ መቀነስ የተኅዋሲዉን ስርጭት ለመቆጣጠር የተደረገዉ ከፍተኛ ጥረት ዉጤት መሆኑን አመልክተዋል። በቻይና በዛሬዉ ዕለት የተመዘገቡ የኮረና ተኅዋሲ ተጠቂዎችን ጨምሮ እስካሁን 68 ሺ 500 ሰዎች በተኅዋሲዉ የተለከፉ ዜጎች እንዳሉ ለማወቅ ተችሏል።በኮረና ቫይረስ በዛሬዉ እለት ብቻ በቻይና የሞቱት ሰዎች 142 ሲሆን ይህ ቁጥር ከትናንትናዉ እለት ጋር ሲነጻፀር በአንድ ሰዉ ሞት መቀነሱን የቻይና ባለስልጣናት አመልክተዋል። እስካሁን በቻይና በኮሮና ተኅዋሲ ወደ 1665 መሞታቸዉን ታዉቋል።
ከሟቾች በአብዛኛዉን ቁጥር የሚይዙት በቻይና ማዕከላዊ ሁባይ አዉራጃ የሚኖሩ ሰዎች ናቸዉም ተብሏል። ከቻይና ዉጭ ታይዋን ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮና ቫይረስ ሞት የተመዘገበ ሲሆን በትናንትናዉ ዕለት ደግሞ ፈረንሳይ ዉስጥ አንድ የቻይና ቱሪስት ለመጀመሪያ ጊዜ በተኅዋሲዉ ህይወቱ አልፏል። የኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውጭ ደግሞ በ30 ሀገራት 500 ሰዎችን ያጠቃ ሲሆን አራት ሰዎች ደግሞ ህይወታቸው ማለፉን የዘገበው ሮይተርስን ጠቅሶ ዶይቸ ቨለ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
ማስታወቂያ
ለቴፒ ግቢ ተማሪዎች በሙሉ
የሜዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ሴነት በቀን 07/06/2012 ዓ.ም ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ መሰረተ ነገሮች እስኪረጋጉ ድረስ ሁሉም ተማር ለተከታታይ ወደ ቤተሰባቸው እንዲመለሱ ወስኗል። ከሰኞ 09/06/2012 ጀምሮ እንድትሄድ እናሳስባለን ።
@YeneTube @Fikerassefa
ለቴፒ ግቢ ተማሪዎች በሙሉ
የሜዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ሴነት በቀን 07/06/2012 ዓ.ም ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ መሰረተ ነገሮች እስኪረጋጉ ድረስ ሁሉም ተማር ለተከታታይ ወደ ቤተሰባቸው እንዲመለሱ ወስኗል። ከሰኞ 09/06/2012 ጀምሮ እንድትሄድ እናሳስባለን ።
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተለያዩ ምክንያቶች በችግር ውስጥ የነበሩ 135 ኢትዮጵያውያንን ይዘው ዛሬ እኩለ ሌሊት ገደማ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2012 ዓ.ም በመካከለኛው ምስራቅ ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ሲመለሱ ነው ዜጎችን በተሳፈሩበት አውሮፕላን አሳፍረው ያመጡት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉብኝታቸው ወደተለያዩ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በህገ ወጥ መንገድ ገብተው ችግር የደረሰባቸው ዜጎችን በአቡዳቢ አግኝተው ባወያዩበት ወቅት ወደሀገራቸው መመለስ የሚፈልጉትን ይዘዋቸው እንደሚመለሱ ቃል በገቡት መሠረት 135 ዜጎችን ይዘው ተመልሰዋል።
ምንጭ: ኢ.ፕ.ድ
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2012 ዓ.ም በመካከለኛው ምስራቅ ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ሲመለሱ ነው ዜጎችን በተሳፈሩበት አውሮፕላን አሳፍረው ያመጡት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉብኝታቸው ወደተለያዩ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በህገ ወጥ መንገድ ገብተው ችግር የደረሰባቸው ዜጎችን በአቡዳቢ አግኝተው ባወያዩበት ወቅት ወደሀገራቸው መመለስ የሚፈልጉትን ይዘዋቸው እንደሚመለሱ ቃል በገቡት መሠረት 135 ዜጎችን ይዘው ተመልሰዋል።
ምንጭ: ኢ.ፕ.ድ
@YeneTube @FikerAssefa
የራይድ አባላት የተሰረቀ ተሽከርካሪ ያዙ!
ትናንት ሌሊት 6 ሰዓት ገደማ የተሰረቀን መኪና የራይድ ቤተሰብ ከፖሊስ ጋር በጋራ ተረባርቦ ሰሚት አካባቢ መያዛቸውን ራይድ በገፁ አስታወቀ። ከ40 በላይ የሚሆኑ አባላት በአካባቢያቸው የሚያልፍ የተሰረቀ መኪና እንዲከታተሉ በተበተነ መረጃ መሰረት ነው ከፖሊስ ጋር በመተባበር ሰሚት ፍየል ቤት አቅራቢያ መኪናውን ሊይዙ የቻሉት::
Via Ethio Daily Post
@YeneTube @FikerAssefa
ትናንት ሌሊት 6 ሰዓት ገደማ የተሰረቀን መኪና የራይድ ቤተሰብ ከፖሊስ ጋር በጋራ ተረባርቦ ሰሚት አካባቢ መያዛቸውን ራይድ በገፁ አስታወቀ። ከ40 በላይ የሚሆኑ አባላት በአካባቢያቸው የሚያልፍ የተሰረቀ መኪና እንዲከታተሉ በተበተነ መረጃ መሰረት ነው ከፖሊስ ጋር በመተባበር ሰሚት ፍየል ቤት አቅራቢያ መኪናውን ሊይዙ የቻሉት::
Via Ethio Daily Post
@YeneTube @FikerAssefa
በቅርቡ 80 የመኖሪያ ቤቶች ለዳኞች ይተላለፋሉ!
የዳኞችን ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም፤ እንዲሁም የመኖሪያ ቤት ጉዳይ በአፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት በተያዘው እቅድ መሰረት 80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለዳኞች እንደሚተላልፍ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ተስፋዬ ንዋይ በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ የዳኞችን ደመወዝ ጥቅማጥቅምና የመኖሪያ ቤቶች ጉዳይ በአፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ይገኛል።ከዳኞች መኖሪያ ቤት ግንባታ ጋር በተያያዘ ግንባታው ከተጀመረ ብዙ ዓመታት ያስቆጠረ ቢሆንም በአጭር ጊዜ ውስጥ በውሉ መሠረት ለማከናወን የውጭ ምንዛሬ እጥረት እንቅፋት ፈጥሮ እንደነበር አስታውሰዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የዳኞችን ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም፤ እንዲሁም የመኖሪያ ቤት ጉዳይ በአፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት በተያዘው እቅድ መሰረት 80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለዳኞች እንደሚተላልፍ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ተስፋዬ ንዋይ በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ የዳኞችን ደመወዝ ጥቅማጥቅምና የመኖሪያ ቤቶች ጉዳይ በአፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ይገኛል።ከዳኞች መኖሪያ ቤት ግንባታ ጋር በተያያዘ ግንባታው ከተጀመረ ብዙ ዓመታት ያስቆጠረ ቢሆንም በአጭር ጊዜ ውስጥ በውሉ መሠረት ለማከናወን የውጭ ምንዛሬ እጥረት እንቅፋት ፈጥሮ እንደነበር አስታውሰዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የኮቪድ-19 (የኮሮና ቫይረስ በሽታ) አስመልክቶ የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ
የካቲት 8/2012
➡️ ከጥር 15/2012 ጀምሮ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ብቻ 125,850 በላይ የሚሆኑ መንገደኞች በሙቀት ልየታው ያለፉ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 3,538 በሽታውን ሪፖረት ካደረጉ ሃገራት የመጡ ናቸው፡፡ እንዲሁም 465 የሚሆኑት ደግሞ ባሉበት ቦታ ሆነው የጤና ክትትል አየተደረገላቸው ይገኛል፡፡ነገር ግን እስካሁን በለው መረጃ መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ወረርሺን አልተከሰተም፡፡
➡️ ከጥር 15/2012 ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ 51 ጭምጭምታዎች ለኢንስቲትዩቱ የድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል (Emergency Operation Center) ደርሰው በሁሉም ጥቆማዎች ላይ ማጣራት ተደርጓል፡፡
➡️ ከነዚህም ጥቆማዎች 16ቱ የበሽታውን ምልክቶችን በማሳየታቸው እና የቻይና ጉዞ ታሪክ ስላላቸው በተለያየ ጊዜ በለይቶ ማቆያ ማእከል እንዲቆዩ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም 16ንም የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው በመረጋገጡ ወደ ሕብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፡፡
➡️ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚያገለግሉ የተለያዩ ግብዓቶች ለጋንዲ ጠቅላላ ሆስፒታል እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
➡️ የየካ ኮተቤ ሆስፒታል እና የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ባለሙያዎች ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል የትግበራ ልምምድ አድርገዋል፡፡
➡️ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ቅድመ ዝግጅትና ምላሽ እቅድ ባላድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተዘጋጅቶ ተጠናቋል፡፡
➡️ ኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ቁልፍ መልዕክቶች በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ከመዘጋጀታቸውም በላይ በሃገር ውስጥ በሚገኙ በተለያዩ ቋንቋዎች እና በውጪ ቋንቋዎች እየተተረጎሙ ይገኛሉ፡፡
➡️ ለግንዛቤ ማስጨበጫና የስራ መተግበሪያ ቅጾች ተዘጋጅተው ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርሱ ተደርጓል፡፡
➡️ ከተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ለተውጣጡ 45 በላይ ለሚሆኑ ባለሙያዎች ስለ ኮሮና ቫይረስ (COVID-19) የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ተግባቦት (communication) ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
Via Ministry of Health
@YeneTube @FikerAssefa
የካቲት 8/2012
➡️ ከጥር 15/2012 ጀምሮ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ብቻ 125,850 በላይ የሚሆኑ መንገደኞች በሙቀት ልየታው ያለፉ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 3,538 በሽታውን ሪፖረት ካደረጉ ሃገራት የመጡ ናቸው፡፡ እንዲሁም 465 የሚሆኑት ደግሞ ባሉበት ቦታ ሆነው የጤና ክትትል አየተደረገላቸው ይገኛል፡፡ነገር ግን እስካሁን በለው መረጃ መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ወረርሺን አልተከሰተም፡፡
➡️ ከጥር 15/2012 ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ 51 ጭምጭምታዎች ለኢንስቲትዩቱ የድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ ማስተባበሪያ ማዕከል (Emergency Operation Center) ደርሰው በሁሉም ጥቆማዎች ላይ ማጣራት ተደርጓል፡፡
➡️ ከነዚህም ጥቆማዎች 16ቱ የበሽታውን ምልክቶችን በማሳየታቸው እና የቻይና ጉዞ ታሪክ ስላላቸው በተለያየ ጊዜ በለይቶ ማቆያ ማእከል እንዲቆዩ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም 16ንም የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው በመረጋገጡ ወደ ሕብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርጓል፡፡
➡️ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚያገለግሉ የተለያዩ ግብዓቶች ለጋንዲ ጠቅላላ ሆስፒታል እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
➡️ የየካ ኮተቤ ሆስፒታል እና የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ባለሙያዎች ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል የትግበራ ልምምድ አድርገዋል፡፡
➡️ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ቅድመ ዝግጅትና ምላሽ እቅድ ባላድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተዘጋጅቶ ተጠናቋል፡፡
➡️ ኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ቁልፍ መልዕክቶች በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ከመዘጋጀታቸውም በላይ በሃገር ውስጥ በሚገኙ በተለያዩ ቋንቋዎች እና በውጪ ቋንቋዎች እየተተረጎሙ ይገኛሉ፡፡
➡️ ለግንዛቤ ማስጨበጫና የስራ መተግበሪያ ቅጾች ተዘጋጅተው ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርሱ ተደርጓል፡፡
➡️ ከተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ለተውጣጡ 45 በላይ ለሚሆኑ ባለሙያዎች ስለ ኮሮና ቫይረስ (COVID-19) የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ተግባቦት (communication) ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
Via Ministry of Health
@YeneTube @FikerAssefa
የጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ያጋጠመው የውሃ እጥረት...
በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል አዳዲስ ማዋለጃ ክፍሎች ተዘጋጅተው አገልግሎት እየተሰጠ ቢሆንም በውሃ እጥረት ምክንያት ወላዶች ታጥበው ለመውጣት መቸገራው ተገለጸ።
የጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ታሪኩ ደሬሳ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በሆስፒታሉ በወር ውስጥ ከአንድ ሺህ በላይ እናቶች ይወልዳሉ። በሆስፒታሉ የውሃ አቅርቦቱ በጣም የተቆራረጠ ነው።
ለማዋለጃ ክፍሎች ተብለው የተተከሉ የውሃ ማከማቻዎች ቢኖሩም በቀን አንድ ጊዜ ማታ የሚመጣው ውሃ ሊሞላቸው አልቻለም። በዚህም እናቶች ከወለዱ በኋላ ታጥበው ለመውጣት ተቸግረዋል።
እንደ ዶክተር ታሪኩ ደሬሳ ገለፃ ከሆነ፤ ቀደም ብሎ እናቶች የሚወልዱበትን ስፍራ በመቀየር በአንድ ክፍል ውስጥ ሁሉንም ነገር እንዲጨርሱ የማድረግ አሰራር ተጀምሯል። ነገር ግን፤ በውሃ እጥረት ምክንያት ወላድ እናቶች ታጥበው መውጣት አልቻሉም።
Via:- EPA
@YeneTube @Fikerassefa
በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል አዳዲስ ማዋለጃ ክፍሎች ተዘጋጅተው አገልግሎት እየተሰጠ ቢሆንም በውሃ እጥረት ምክንያት ወላዶች ታጥበው ለመውጣት መቸገራው ተገለጸ።
የጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ታሪኩ ደሬሳ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በሆስፒታሉ በወር ውስጥ ከአንድ ሺህ በላይ እናቶች ይወልዳሉ። በሆስፒታሉ የውሃ አቅርቦቱ በጣም የተቆራረጠ ነው።
ለማዋለጃ ክፍሎች ተብለው የተተከሉ የውሃ ማከማቻዎች ቢኖሩም በቀን አንድ ጊዜ ማታ የሚመጣው ውሃ ሊሞላቸው አልቻለም። በዚህም እናቶች ከወለዱ በኋላ ታጥበው ለመውጣት ተቸግረዋል።
እንደ ዶክተር ታሪኩ ደሬሳ ገለፃ ከሆነ፤ ቀደም ብሎ እናቶች የሚወልዱበትን ስፍራ በመቀየር በአንድ ክፍል ውስጥ ሁሉንም ነገር እንዲጨርሱ የማድረግ አሰራር ተጀምሯል። ነገር ግን፤ በውሃ እጥረት ምክንያት ወላድ እናቶች ታጥበው መውጣት አልቻሉም።
Via:- EPA
@YeneTube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች ዝውውር በሰፊው ከሚሰራጭባቸው ሃገሮች ተርታ መሰለፏ ተገለጸ፡፡
የጦር መሳሪያዎች በቀላሉ መገኘት፤ህብረተሰቡ ጦር መሳሪያ የመታጠቅ ፍላጎት መጨመር፣ እና በጎረቤት ሃገራት ያሉ ክፍት ድንበሮችና ሌሎችም ተያያዥ ችግሮች አባባሽ የሆኑ ምክንያቶች መሆናቸው ተነግሯል፡፡
በፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የሕግ ጥናቶች፤ማርቀቅና ማከፋፈል ዳይሬክተር የሆኑት አቶ በላይሁን ይርጋ በጉዳዩ ላይ በሰጡን አስተያየት ባለፉት ጥቂት አመታት ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በኢትዮጲያ ውስጥ እየጨመረ እንደሚገኝ ነው፡፡
ይህም ሃገሪቱን ወደ አለመረጋጋት እና የደህንነት ስጋት ስለሚከታት በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጦር መሳሪያዎች ይዞታ መቆጣጠር እና ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመከላከል የወጣውን አዲስ አዋጅ ተግባራዊ መደረግ ይኖርበታል ብለዋል፡፡
የጦር ማሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅን በተለመከተ የባለድርሻ አካላት መድረክ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል፡፡በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት እየተካሄደ ያለው ይህ የምክክር መድረክም በሃገሪቱ ውስጥ በተለያዩ ወቅቶች በሚከሰቱ ግጭቶች የተነሳ ይህ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በከፍተኛ ሁኔታ አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ፤የሕግና የአሰራር ስርአት የሌለው በመሆኑና በሌሎችም ምክንያች የአዋጁን ተግባራዊነት እንዲፈፀም ባለድርሻ አካለት እንዲመክሩበት የተዘጋጀ ነው፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የጦር መሳሪያዎች በቀላሉ መገኘት፤ህብረተሰቡ ጦር መሳሪያ የመታጠቅ ፍላጎት መጨመር፣ እና በጎረቤት ሃገራት ያሉ ክፍት ድንበሮችና ሌሎችም ተያያዥ ችግሮች አባባሽ የሆኑ ምክንያቶች መሆናቸው ተነግሯል፡፡
በፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የሕግ ጥናቶች፤ማርቀቅና ማከፋፈል ዳይሬክተር የሆኑት አቶ በላይሁን ይርጋ በጉዳዩ ላይ በሰጡን አስተያየት ባለፉት ጥቂት አመታት ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በኢትዮጲያ ውስጥ እየጨመረ እንደሚገኝ ነው፡፡
ይህም ሃገሪቱን ወደ አለመረጋጋት እና የደህንነት ስጋት ስለሚከታት በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጦር መሳሪያዎች ይዞታ መቆጣጠር እና ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመከላከል የወጣውን አዲስ አዋጅ ተግባራዊ መደረግ ይኖርበታል ብለዋል፡፡
የጦር ማሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅን በተለመከተ የባለድርሻ አካላት መድረክ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል፡፡በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት እየተካሄደ ያለው ይህ የምክክር መድረክም በሃገሪቱ ውስጥ በተለያዩ ወቅቶች በሚከሰቱ ግጭቶች የተነሳ ይህ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በከፍተኛ ሁኔታ አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ፤የሕግና የአሰራር ስርአት የሌለው በመሆኑና በሌሎችም ምክንያች የአዋጁን ተግባራዊነት እንዲፈፀም ባለድርሻ አካለት እንዲመክሩበት የተዘጋጀ ነው፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa