ወሎ ዩኒቨርሲቲ በ335 ተማሪዎች፣ የአስተዳደር ሰራተኞችና መምህራን ላይ እርምጃ ወሰደ!
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አባተ ጌታሁን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በብሔርና በኃይማኖት ሽፋን በተፈጠረ አለመረጋጋት የመማር ማስተማር ስራው ባለፉት ወራት ውስጥ ለሶስት ጊዜ መቋረጡን አውስተዋል።
በዚህም የሁለት ተማሪዎች ህይወት ማለፉንና በተወሰኑት ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት መድረሱን ጠቅሰው ይህም ከአንድ የእውቀት ምንጭ ተቋም የማይጠበቅ አሳፋሪ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።
ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ወራት ችግር ፈጣሪዎችን ለመለየት በተከናወነው ጠንካራ የህግ ማስከበር ስራም ሰላማዊ የመማር ማስተማር ስራው እንዳይቀጥል ፍላጎት ያላቸውን 332 ተማሪዎች፣ ሁለት የአስተዳደር ሰራተኞችና አንድ መምህር ላይ እርምጃ መወሰዱን አስታውቀዋል። እንደ ፕሬዝዳንቱ ገለጻ ከዚህ ውስጥ 12 ተማሪዎችና ሁለት የአስተዳደር ሰራተኞች በህግ ቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ ይገኛል።
Via ኢዜአ
@YeneTube @Fikerassefa
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አባተ ጌታሁን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በብሔርና በኃይማኖት ሽፋን በተፈጠረ አለመረጋጋት የመማር ማስተማር ስራው ባለፉት ወራት ውስጥ ለሶስት ጊዜ መቋረጡን አውስተዋል።
በዚህም የሁለት ተማሪዎች ህይወት ማለፉንና በተወሰኑት ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት መድረሱን ጠቅሰው ይህም ከአንድ የእውቀት ምንጭ ተቋም የማይጠበቅ አሳፋሪ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።
ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ወራት ችግር ፈጣሪዎችን ለመለየት በተከናወነው ጠንካራ የህግ ማስከበር ስራም ሰላማዊ የመማር ማስተማር ስራው እንዳይቀጥል ፍላጎት ያላቸውን 332 ተማሪዎች፣ ሁለት የአስተዳደር ሰራተኞችና አንድ መምህር ላይ እርምጃ መወሰዱን አስታውቀዋል። እንደ ፕሬዝዳንቱ ገለጻ ከዚህ ውስጥ 12 ተማሪዎችና ሁለት የአስተዳደር ሰራተኞች በህግ ቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ ይገኛል።
Via ኢዜአ
@YeneTube @Fikerassefa
ዛሬ ጠዋት ከኢራን ወደ ዩክሬን ሲያመራ የተከሰከሰው አውሮፕላን ውስጥ ተሳፍረው የነበሩት ሰዎች ዜግነት ታውቋል!
በዚህም መሰረት 82 ኢራናውያን፣ 63 ካናዳውያን፣ 11 ዩክሬናውያን እና 10 ስዊድናውያን በአደጋው ህይወታቸውን እንዳጡ ታውቋል። ከአደጋው በህይወት የተረፉ ሰዎች እንደሌሉም አሶሼትድ ፕረስ ከቴህራን ዘግቧል።
@YeneTube @Fikerassefa
በዚህም መሰረት 82 ኢራናውያን፣ 63 ካናዳውያን፣ 11 ዩክሬናውያን እና 10 ስዊድናውያን በአደጋው ህይወታቸውን እንዳጡ ታውቋል። ከአደጋው በህይወት የተረፉ ሰዎች እንደሌሉም አሶሼትድ ፕረስ ከቴህራን ዘግቧል።
@YeneTube @Fikerassefa
በአውስትራሊያ በተከሰተው እሳት የተጠረጠሩ 24 ሰዎች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ኒው ሳውዝ ዌልስ ግዛት የአደጋው ዋነኛ ተጠቂ ስትሆን 24 ሰዎችና ግማሽ ቢሊዮን የሚጠጉ እንስሳት ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
በያዝነው ወር(በፈረንጆች) ከመደበኛ ከፍ ያለ የዝናብ መጠን በደቡብ ኢትዮጵያ እንደሚጠበቅ የኢጋድ አየር ትንበያና ትግበራ ማዕከል አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ይቅርታ ስለ መጠየቅ!!
ከዚህ በፊት ከጋዜጠኛ #ኤልያስ_መሰረትም ሆነ ከሌሎች ሚድያዎች የምንወስዳቸውን መረጃዎች በትክክል ምንጭ ጠቅሰን የምንለቅ ቢሆንም ዛሬ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃል።
ከዚህ በኋላ እንደዚህ አይነት ስህተት የማይደገም መሆኑ ለመናገር እንወዳለን።
እናመሰግናለን!!
@YeneTube @Fikerassefa
ከዚህ በፊት ከጋዜጠኛ #ኤልያስ_መሰረትም ሆነ ከሌሎች ሚድያዎች የምንወስዳቸውን መረጃዎች በትክክል ምንጭ ጠቅሰን የምንለቅ ቢሆንም ዛሬ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃል።
ከዚህ በኋላ እንደዚህ አይነት ስህተት የማይደገም መሆኑ ለመናገር እንወዳለን።
እናመሰግናለን!!
@YeneTube @Fikerassefa
ኔዳምኮ ካፒታል የተሰኘ የኔዘርላንድስ ኩባንያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ 10 ሺህ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ማሰልጠን እፈልጋለሁ አለ።
Via:- Fbc / #Al_ain
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Fbc / #Al_ain
@YeneTube @Fikerassefa
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የገና ሎተሪ ታህሳስ 29/2012 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሆነዋል፡፡ 👇👇👇👇
👉1ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር -------1507526
👉2ኛ. 2,500,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር----------0391652
👉3ኛ. 1,500,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር ---------0083181
👉4ኛ. 600,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1436526
👉5ኛ. 300,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1570545
👉6ኛ. 150,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ----------0355397
👉7ኛ.100,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ----------0880889
👉8ኛ.17 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 3,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------- 03240
👉9ኛ. 17 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------90649
👉10ኛ. 170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 600 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------1263
👉11ኛ.170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 300 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------6233
👉12ኛ.170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 150 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------2565
👉13ኛ.1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 120 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------646
👉14ኛ. 1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 90 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----385
👉15ኛ. 1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 45 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----80
👉16ኛ.17,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 30 የሚያስገኘው (የማስተዛዘኛ) ዕጣ ቁጥር ደግሞ 5 በመሆን ወጥቷል፡፡
ታህሳስ 29 ቀን 2012 ዓ.ም
ምንጭ:- ብሔራዊ ሎተሪ
@YeneTube @Fikerassefa
👉1ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር -------1507526
👉2ኛ. 2,500,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር----------0391652
👉3ኛ. 1,500,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር ---------0083181
👉4ኛ. 600,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1436526
👉5ኛ. 300,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1570545
👉6ኛ. 150,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ----------0355397
👉7ኛ.100,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ----------0880889
👉8ኛ.17 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 3,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------- 03240
👉9ኛ. 17 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------90649
👉10ኛ. 170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 600 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------1263
👉11ኛ.170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 300 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------6233
👉12ኛ.170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 150 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------2565
👉13ኛ.1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 120 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------646
👉14ኛ. 1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 90 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----385
👉15ኛ. 1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 45 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----80
👉16ኛ.17,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 30 የሚያስገኘው (የማስተዛዘኛ) ዕጣ ቁጥር ደግሞ 5 በመሆን ወጥቷል፡፡
ታህሳስ 29 ቀን 2012 ዓ.ም
ምንጭ:- ብሔራዊ ሎተሪ
@YeneTube @Fikerassefa
በምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች የኢንተርኔት እና ስልክ ግንኙነት ከተቋረጠ 5 ቀናት እንደሆነው ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል፡፡ ኢንተርኔት ደሞ በአራቱም ወለጋ ዞኖች ተቋርጧል፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም ማብራሪያ መስጠት አልፈለገም፡፡ አካባቢው ግን በጦር ዕዝ ስር ከወደቀ ወራት አልፈዋል፡፡
Via:- wazema
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- wazema
@YeneTube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከመሸ በሰጡት መግለጫ ከአሜሪካ በኩል በትላንቱ የኢራን ጥቃት የተጎዳም ሆነ የሞተ አለመኖሩን አስታውቋል።
እንዲሁም ኢራን ፀብ አጫሪ ተግባሯን የማታቆም ከሆነ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ማዕቀብ ይጠብቃታል ብለዋል።
Via:- Usa today
@YeneTube @Fikerassefa
እንዲሁም ኢራን ፀብ አጫሪ ተግባሯን የማታቆም ከሆነ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ማዕቀብ ይጠብቃታል ብለዋል።
Via:- Usa today
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A. 👈🏾👈🏾👈👈👈 🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄
የተከበራችሁ የ SHOPIA®️ ቤተሰቦች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ ❤️ እያልን በዐሉን ምክንያት በማድረግ ከ 25/04/12(ቅዳሜ) ጀምሮ ለ 3 ተከታታይ ቀናት በቻናላችን በኩል በሚሸጡ ሁሉም ዕቃዎች ላይ 5-15%⬇️ ቅናሽ አድርገናል።🤗
🎉🛍 ይግዙ በዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ ቅናሹ የሚቆየው እስከ በዐሉ ዋዜማ ድረስ ብቻ ነው🎁🛒
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅
⭐️ መልካም የገና በዐል ⭐️
⭐️ SHOPIA ⭐️
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A
የተከበራችሁ የ SHOPIA®️ ቤተሰቦች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ ❤️ እያልን በዐሉን ምክንያት በማድረግ ከ 25/04/12(ቅዳሜ) ጀምሮ ለ 3 ተከታታይ ቀናት በቻናላችን በኩል በሚሸጡ ሁሉም ዕቃዎች ላይ 5-15%⬇️ ቅናሽ አድርገናል።🤗
🎉🛍 ይግዙ በዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ ቅናሹ የሚቆየው እስከ በዐሉ ዋዜማ ድረስ ብቻ ነው🎁🛒
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅
⭐️ መልካም የገና በዐል ⭐️
⭐️ SHOPIA ⭐️
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A
Quality products 👇👇👇
Edifice casio watch- 1900 birr
Poison girl dior perfume-1100 birr
Ysl manifesto perfume-1100 birr
Chanel bags 7 pieces -2000 birr
Armani watch-1900 birr
YSL perfume-1100 birr
Miss dior perfume-1100 birr
Contact @kiru04
0931607806
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEPkyxEP1snCoAkFGw
Edifice casio watch- 1900 birr
Poison girl dior perfume-1100 birr
Ysl manifesto perfume-1100 birr
Chanel bags 7 pieces -2000 birr
Armani watch-1900 birr
YSL perfume-1100 birr
Miss dior perfume-1100 birr
Contact @kiru04
0931607806
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEPkyxEP1snCoAkFGw
ኢትዮ ቴሌኮም ባለፉት 6 ወራት 547 የኬብል መቆረጥና ስርቆትእንደደረሰበት ዛሬ በዚሁ ጉዳይ ላይ እየተደረገ በሚገኝ ስብሰባ ላይ አስታውቋል።
ምንጭ:- Alain
@YeneTube @Fikeeassefa
ምንጭ:- Alain
@YeneTube @Fikeeassefa
የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ከተለያያዩ የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች ተመልክተናል።
@YeneTube @Fikerasssefa
@YeneTube @Fikerasssefa
ታሕሳስ 8 ቀን 2011 ዓ/ም የከምባታ ጠምባሮ ዞን ምክር ቤት ባካሔደው አስቸኳይ ጉባኤ በሙሉ ድምጽ ያፀደቀው የከምባታ ብሔር በክልል የመደራጀት ሕገ መንግስታዊ ጥያቄ መፈጸም ባለበት የጊዜ ገደብ ውስጥ ባለመከናወኑ የከምባታ ጠምባሮ ዞን ምክር ቤት ለኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት የፃፈው አቤቱታ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም ቢሮ ደርሷል።
የከምባታ ጠምባሮ ዞን አስተዳደር ሕዝብ ግንኙነት ጽ/ቤት
@Yenetube @Fikerassefa
የከምባታ ጠምባሮ ዞን አስተዳደር ሕዝብ ግንኙነት ጽ/ቤት
@Yenetube @Fikerassefa