በጅቡቲ ድንበር በኩል አልፈው የገቡት ታጣቂዎች ዜጎቹ ላይ ጥቃት ለመፈጸም #ቦምብን_ጨምሮ_ከባድ መሣሪያዎችን መጠቀማቸውም ታውቋል፡፡
ኢትዮጵያና ጅቡቲ ድንበር አቅራቢያ በአፋር ክልል አፈምቦ ወረዳ ልዩ ስሙ ኦብኖ በተባለ ሥፍራ የታጠቀ ቡድን ባደረሰው ጥቃት፣ 16 ንፁኃን ዜጎች መገደላቸውና ወደ 30 የሚጠጉት ዜጎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱ ታወቀ፡፡
ጥቃቱ የተፈጸመው ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ከሌሊቱ ሰባት ሰዓት ጀምሮ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በጥቃቱም ከሰው ሕይወት መጥፋት በተጨማሪ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ከብቶችና ግመሎች በታጠቀው ቡድን መዘረፋቸውን እንዲሁም በርካታ ፍየሎች መገደላቸውን የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል፡፡
በጅቡቲ ድንበር በኩል አልፈው የገቡት ታጣቂዎች ዜጎቹ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ቦምብን ጨምሮ ከባድ መሣሪያዎችን መጠቀማቸውም ታውቋል፡፡ በዚህም እንደ አርፒጅ ላውንቸር፣ ስናይፐር እንዲሁም ተቀጣጣይ ነገሮችን መጠቀማቸውን ምንጮች ገልጸዋል፡፡፡
በጥቃቱም የአራት ወር ሕፃንን ጨምሮ 16 የሚሆኑ ንፁኃን ዜጎች ሕይወታቸውን አጥተዋል፡፡ በተጨማሪም 28 የሚሆኑ ቁስለኞች ወደ ጂቡቲ ሆስፒታል የተላኩ ሲሆን፣ ወደ መቐለና አዲስ አበባ የተላኩ ቁስለኞች መኖራቸውን ታውቋል፡፡
ከጥቃቱ በኋላ በአፋር ክልል የተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰላማዊ ሠልፍ ተደርጓል፡፡
በተጨማሪም በቅርቡ ወደ አገር ውስጥ የገባውና በክልሉ የሚንቀሳቀሰው የአፋር ሕዝቦች ፓርቲ ጥቃቱን አውግዟል፡፡ የፌዴራል መንግሥት ይኼንን አረመኔያዊ ድርጊት በንፁኃን አርብቶ አደሮች ላይ የፈጸመውን ኃይል በማጣራት ሕጋዊ ዕርምጃ እንዲወስድበት የጠየቀው ፓርቲው፣ በንፁኃን ላይ የሚደርሰውን ጥቃት መንግሥት እንዲስያቆም አሳስቧል፡፡
Via :- Reporter
@YeneTube @Fikerassefa
ኢትዮጵያና ጅቡቲ ድንበር አቅራቢያ በአፋር ክልል አፈምቦ ወረዳ ልዩ ስሙ ኦብኖ በተባለ ሥፍራ የታጠቀ ቡድን ባደረሰው ጥቃት፣ 16 ንፁኃን ዜጎች መገደላቸውና ወደ 30 የሚጠጉት ዜጎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱ ታወቀ፡፡
ጥቃቱ የተፈጸመው ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ከሌሊቱ ሰባት ሰዓት ጀምሮ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በጥቃቱም ከሰው ሕይወት መጥፋት በተጨማሪ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ከብቶችና ግመሎች በታጠቀው ቡድን መዘረፋቸውን እንዲሁም በርካታ ፍየሎች መገደላቸውን የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል፡፡
በጅቡቲ ድንበር በኩል አልፈው የገቡት ታጣቂዎች ዜጎቹ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ቦምብን ጨምሮ ከባድ መሣሪያዎችን መጠቀማቸውም ታውቋል፡፡ በዚህም እንደ አርፒጅ ላውንቸር፣ ስናይፐር እንዲሁም ተቀጣጣይ ነገሮችን መጠቀማቸውን ምንጮች ገልጸዋል፡፡፡
በጥቃቱም የአራት ወር ሕፃንን ጨምሮ 16 የሚሆኑ ንፁኃን ዜጎች ሕይወታቸውን አጥተዋል፡፡ በተጨማሪም 28 የሚሆኑ ቁስለኞች ወደ ጂቡቲ ሆስፒታል የተላኩ ሲሆን፣ ወደ መቐለና አዲስ አበባ የተላኩ ቁስለኞች መኖራቸውን ታውቋል፡፡
ከጥቃቱ በኋላ በአፋር ክልል የተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰላማዊ ሠልፍ ተደርጓል፡፡
በተጨማሪም በቅርቡ ወደ አገር ውስጥ የገባውና በክልሉ የሚንቀሳቀሰው የአፋር ሕዝቦች ፓርቲ ጥቃቱን አውግዟል፡፡ የፌዴራል መንግሥት ይኼንን አረመኔያዊ ድርጊት በንፁኃን አርብቶ አደሮች ላይ የፈጸመውን ኃይል በማጣራት ሕጋዊ ዕርምጃ እንዲወስድበት የጠየቀው ፓርቲው፣ በንፁኃን ላይ የሚደርሰውን ጥቃት መንግሥት እንዲስያቆም አሳስቧል፡፡
Via :- Reporter
@YeneTube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ሶስት ሰዎች ወንዝ ውስጥ ገብተው መሞታቸው ተገለጸ፡፡
የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግኑኝነት ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት በከተማዋ በትላንትናው እለት ሶስት ሰዎች በወንዝ ውስጥ ገብተው ህይወታቸው አልፏል፡፡የመጀመርያ የሞት አደጋ የደረሰው በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ኮካ የመዝናኛ ስፍራ ላይ በሚገኝው ወንዝ ውስጥ ሲሆን እድሜው በግምት 35 አመት የሆነ ወጣት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል፡፡
ሁለተኛው የሞት አደጋ የደረሰው ደግሞ በአቃቂ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት ጨሬ መድሀኒአለም አካባቢ እድሜው 30 ዓመት የሆነው ወጣት ወንዝ ውስጥ ገብቶ ህይወቱ አልፏል፡፡
ከላይ የተጠቀሱት የሞት አደጋዎች ምክንያት ሟቾች ወንዙን ለመሻገር፣ለመዋኘትና ለሌሎች አገልግሎቶች እንደሆነ በአካባቢዉ ነዋሪዎች ቢጠቀስም ፖሊስ ክስተቱን በመመርመር ላይ እንደሆነ ተገልጿል።
ሶስተኛው የሞት አደጋ የደረሰው ደግሞ በቦሌ ክፍለ ከተማ ሀሰን ኮንስትራክሽን አካባቢ አንድ ግለሰብ በፈሳሽ ማስወገጃ ውስጥ ገብቶ እንደሞተ ነው ኮሚሸኑ ያስታወቀው፡፡
በተያያዘ ዜና በትላንትናው እለት በከተማዋ አራት የእሳት አደጋዎች መከሰቱን ኮሚሽኑ ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
አደጋዎች የደረሱት በጉለሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ ስድስት ፖሊስ ጣበያ አካባቢ በሚገኝው የኩኪስ ማምረቻ እና መሸጫ ቤት የተከሰተ የእሳት አደጋ ነው፡፡
ሁለተኛው አደጋ የደረሰው ደግሞ እዛው ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት ሲሆን ሶስተኛ አደጋ የደረሰው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሰፈረ ሰላም ጭማድ ተብሎ በሚጠራው ባለቤትነቱ የሸበሌ ትራንስፖርት የሆነ ጋራዥ ላይ የተከሰተ የእሳት አደጋ ነው፡፡
አራተኛው አደጋ የደረሰው በአቃቂ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት ጨፌ ኮንዶሚኒየም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡
በነዚህ አደጋዎች ሳብያም በግምት 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙ ተገልጿል።
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግኑኝነት ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት በከተማዋ በትላንትናው እለት ሶስት ሰዎች በወንዝ ውስጥ ገብተው ህይወታቸው አልፏል፡፡የመጀመርያ የሞት አደጋ የደረሰው በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ኮካ የመዝናኛ ስፍራ ላይ በሚገኝው ወንዝ ውስጥ ሲሆን እድሜው በግምት 35 አመት የሆነ ወጣት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል፡፡
ሁለተኛው የሞት አደጋ የደረሰው ደግሞ በአቃቂ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት ጨሬ መድሀኒአለም አካባቢ እድሜው 30 ዓመት የሆነው ወጣት ወንዝ ውስጥ ገብቶ ህይወቱ አልፏል፡፡
ከላይ የተጠቀሱት የሞት አደጋዎች ምክንያት ሟቾች ወንዙን ለመሻገር፣ለመዋኘትና ለሌሎች አገልግሎቶች እንደሆነ በአካባቢዉ ነዋሪዎች ቢጠቀስም ፖሊስ ክስተቱን በመመርመር ላይ እንደሆነ ተገልጿል።
ሶስተኛው የሞት አደጋ የደረሰው ደግሞ በቦሌ ክፍለ ከተማ ሀሰን ኮንስትራክሽን አካባቢ አንድ ግለሰብ በፈሳሽ ማስወገጃ ውስጥ ገብቶ እንደሞተ ነው ኮሚሸኑ ያስታወቀው፡፡
በተያያዘ ዜና በትላንትናው እለት በከተማዋ አራት የእሳት አደጋዎች መከሰቱን ኮሚሽኑ ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቋል፡፡
አደጋዎች የደረሱት በጉለሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ ስድስት ፖሊስ ጣበያ አካባቢ በሚገኝው የኩኪስ ማምረቻ እና መሸጫ ቤት የተከሰተ የእሳት አደጋ ነው፡፡
ሁለተኛው አደጋ የደረሰው ደግሞ እዛው ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት ሲሆን ሶስተኛ አደጋ የደረሰው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሰፈረ ሰላም ጭማድ ተብሎ በሚጠራው ባለቤትነቱ የሸበሌ ትራንስፖርት የሆነ ጋራዥ ላይ የተከሰተ የእሳት አደጋ ነው፡፡
አራተኛው አደጋ የደረሰው በአቃቂ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት ጨፌ ኮንዶሚኒየም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡
በነዚህ አደጋዎች ሳብያም በግምት 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙ ተገልጿል።
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
በድሬዳዋ ከተማ አዲስ የተቃዋሚ ፓርቲ ተመሰረተ።ለሶማሌ ሕዝብ ነጻነትና ዴሞክራሲ እንደሚታገል ያስታወቀው አዲሱ ፓርቲ ቅንጅት ለዴሞክራሲና ለነጻነት ይሰኛል። የፓርቲው መስራች ጉባዔ እስከስኞ ድረስ ይቀጥላል ተብሏል። ፓርቲው ዋና መቀመጫውን በጅግጅጋ እንደሚያደርግና በድሬዳዋና አዲስ አበባም ቅርንጫፎች እንደሚኖሩት ገልጿል።
ምንጭ:VOA
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:VOA
@YeneTube @FikerAssefa
400 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሳዑዲ ዓረቢያ መንግስት ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት በእስር ላይ የነበሩ 400 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል።
በዛሬው እለት ወደ ሃገራቸው የተመለሱት ኢትዮጵያውያን ቀይ ባህርን አቋርጠው ሲጓዙ በሳዑዲ ዓረቢያ የፀጥታ ሀይል ተይዘው በእስር ላይ የቆዩ ናቸው ተብሏል።
ኢትዮጵያውያኑ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ ዮሃንስ ሾዴ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የዛሬዎቹን ተመላሾች ጨምሮ በበጀት ዓመቱ ባለፉት 3 ወራት 32 ሺህ 890 ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ ሀገራት ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲን በመከተል በተለያዩ ሃገራት የሚኖሩና መሰል ችግር ያጋጠማቸውን ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ፈቃድ ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሳዑዲ ዓረቢያ መንግስት ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት በእስር ላይ የነበሩ 400 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል።
በዛሬው እለት ወደ ሃገራቸው የተመለሱት ኢትዮጵያውያን ቀይ ባህርን አቋርጠው ሲጓዙ በሳዑዲ ዓረቢያ የፀጥታ ሀይል ተይዘው በእስር ላይ የቆዩ ናቸው ተብሏል።
ኢትዮጵያውያኑ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ ዮሃንስ ሾዴ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የዛሬዎቹን ተመላሾች ጨምሮ በበጀት ዓመቱ ባለፉት 3 ወራት 32 ሺህ 890 ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ ሀገራት ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲን በመከተል በተለያዩ ሃገራት የሚኖሩና መሰል ችግር ያጋጠማቸውን ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ፈቃድ ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
⬆️በሀዋሳ ከተማ በመናኸሪያ ክ/ከተማ በርካታ የሺሻ ቁሳቁሶች ተያዙ አስጠቃሚ ቤቶችም ታሸጉ፡፡
ይህ የሆነው ከህብረተሰቡና ከፖሊስ ጋር በተደረገ ቅንጅታዊ አሰራር መሆኑን የሀዋሳ ከተማ አሰተዳደር የህዝብ ግንኙነት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መልካሙ ተፈራ አስታውቀዋል፡፡
ከህብረተሰቡ በተሰጠ ጥቆማና በፖሊስ ክትትል የተከናወነው ይህ ተግባር የህብረተሰቡን ሰላምና
ደህንነት ለማስጠበቅ ሲባል በሁሉም ክ/ከተማ ተመሳሳይ ኦፕሬሽኖችን የተጠናከረ መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝም ነው አቶ መልካሙ የገለፁት፡፡
ለህብረተሰቡ ሰላም እና ደህንነት እንዲሁም ለወጣቱ መልካም አርአያ ሊሆኑ የሚችሉ ተመሳሳይ የቅንጅት ስራዎች በሁሉም ክፍለ ከተሞች እየተደረጉ ያሉ ውይይቶች ስለመኖራቸውም የጽ/ቤት ሀላፊው አስረድተዋል።
አብዛኞቹ የሺሻ ማጬሻ ቤቶች በትምህርት ቤት አቅራቢያ እና በመኖሪያ መንደሮች ውስጥ መሆናቸው ጉዳቱን የከፋ እንዳደረገውም ነው አቶ መልካሙ ለዝግጅት ክፍላችን የገለፁት።
Via:- ሀዋሳ ከተማ አስተዳደር
@YeneTube @Fikerassefa
ይህ የሆነው ከህብረተሰቡና ከፖሊስ ጋር በተደረገ ቅንጅታዊ አሰራር መሆኑን የሀዋሳ ከተማ አሰተዳደር የህዝብ ግንኙነት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መልካሙ ተፈራ አስታውቀዋል፡፡
ከህብረተሰቡ በተሰጠ ጥቆማና በፖሊስ ክትትል የተከናወነው ይህ ተግባር የህብረተሰቡን ሰላምና
ደህንነት ለማስጠበቅ ሲባል በሁሉም ክ/ከተማ ተመሳሳይ ኦፕሬሽኖችን የተጠናከረ መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝም ነው አቶ መልካሙ የገለፁት፡፡
ለህብረተሰቡ ሰላም እና ደህንነት እንዲሁም ለወጣቱ መልካም አርአያ ሊሆኑ የሚችሉ ተመሳሳይ የቅንጅት ስራዎች በሁሉም ክፍለ ከተሞች እየተደረጉ ያሉ ውይይቶች ስለመኖራቸውም የጽ/ቤት ሀላፊው አስረድተዋል።
አብዛኞቹ የሺሻ ማጬሻ ቤቶች በትምህርት ቤት አቅራቢያ እና በመኖሪያ መንደሮች ውስጥ መሆናቸው ጉዳቱን የከፋ እንዳደረገውም ነው አቶ መልካሙ ለዝግጅት ክፍላችን የገለፁት።
Via:- ሀዋሳ ከተማ አስተዳደር
@YeneTube @Fikerassefa
በአፋር ክልል አፋምቦ ወረዳ ታጣቂዎች በንጹሃን ላይ የፈጸሙትን ጥቃት የሚያጣራ ቡድን ወደ ሥፍራው ልኬያለሁ- ብሏል ሰላም ሚንስቴር፡፡ የ17 ሰዎች ያህል ሕይወት የጠፋበት ጥቃት ግን ከተፈጸመ ዛሬ 5ኛ ቀኑን ይዟል፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማን ከሃላፊነት እንዳነሷቸው ነግረዋቸዋል፡፡
በምትካቸው አዳነች አቢቤን እንደሚተኩም ከ3 ቀናት በፊት ለታከለ ገልጸውላቸዋል አዳነች የኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ አባል እና የፌደራሉ ገቢዎች ሚንስትር ናቸው፡፡
ታከለ ለምን ከሃላፊነት እንደተነሱ አልታወቀም፡፡
በሌላ ዜና፣ ኢሕዴግን #የማዋሃድ ሃሳብ የኦሕዴድ/ኦዴፓን ሥራ አስፈጻሚ #ለሁለት ከፍሎታል፡፡ ዛሬ የተሰበሰበው ማዕከላዊ ኮሚቴው በዚሁ ጉዳይ ላይ ጭምር ይመክራል፡፡
ምንጭ :- አዲስ እስታንዳርድ - ትርጉም ዋዜማ
@YeneTube @FikerAssefa
በምትካቸው አዳነች አቢቤን እንደሚተኩም ከ3 ቀናት በፊት ለታከለ ገልጸውላቸዋል አዳነች የኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ አባል እና የፌደራሉ ገቢዎች ሚንስትር ናቸው፡፡
ታከለ ለምን ከሃላፊነት እንደተነሱ አልታወቀም፡፡
በሌላ ዜና፣ ኢሕዴግን #የማዋሃድ ሃሳብ የኦሕዴድ/ኦዴፓን ሥራ አስፈጻሚ #ለሁለት ከፍሎታል፡፡ ዛሬ የተሰበሰበው ማዕከላዊ ኮሚቴው በዚሁ ጉዳይ ላይ ጭምር ይመክራል፡፡
ምንጭ :- አዲስ እስታንዳርድ - ትርጉም ዋዜማ
@YeneTube @FikerAssefa
የህወሓት መግለጫና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ምላሽ!
የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ለህወሀት መግለጫ በሰጡት ምላሽ “በህወሓት የወጣው መግለጫ ለውጡ ከመጣላት ሳይሆን ከመጣበት ሕዝብን የማይወክል አካል የወጣ ነው። ለዚህም ምክንያቱም መግለጫውን ያወጣው ቡድን በለውጡ ምክንያት የተቋረጠበት ጥቅም መኖሩንና የነበረው ግፍ እንዲመለስ መመኘቱ ነው። ህወሓት የኢህአዴግን የውህደት እንቅስቃሴ አስመልክቶ በመግለጫው ያሰፈረውም ለዓመታት ሲያንፀባርቀው ከነበረው አቋም የተለየ ነው።"
Via VOA Amharic
@YeneTube @Fikerassefa
የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ለህወሀት መግለጫ በሰጡት ምላሽ “በህወሓት የወጣው መግለጫ ለውጡ ከመጣላት ሳይሆን ከመጣበት ሕዝብን የማይወክል አካል የወጣ ነው። ለዚህም ምክንያቱም መግለጫውን ያወጣው ቡድን በለውጡ ምክንያት የተቋረጠበት ጥቅም መኖሩንና የነበረው ግፍ እንዲመለስ መመኘቱ ነው። ህወሓት የኢህአዴግን የውህደት እንቅስቃሴ አስመልክቶ በመግለጫው ያሰፈረውም ለዓመታት ሲያንፀባርቀው ከነበረው አቋም የተለየ ነው።"
Via VOA Amharic
@YeneTube @Fikerassefa
የአማራ ክልል ደኅንነትና የጸጥታ ካውንስል የጋራ መግለጫና ውሳኔዎች!
በማዕከላዊ እና በምዕራብ ጎንደር ዞኖች፣ በጎንደር ከተማ እንዲሁም በቅማንት ብሔረሰብ አስተዳድር ማንነትን ሽፋን በማድረግ ባለፉት አምስት ዓመታት የዘለቀው የጸጥታ መደፍረስ ለሰው ህይዎትና ለንብረት ጥፋት ምክንያት ሆኖ መቀጠሉ የሚታወስ ነው፡፡ የክልሉ መንግስት ህግና ሥርዓትን በተከተለ አኳኋን ለተነሱ የማንነት ጥያቄዎች የቅማንት ብሔረሰብን ጨምሮ ምላሽ መስጠቱ የሚታወስ ነው፡፡ ለተነሱ የማንነት ጥያቄዎችና መልሶች ቅሬታ ያቀረበ ኃይል፣ ቡድንና ማኅበረሰብ ህግና ሥርዓትን በተከተለ መንገድ ሀሳባቸውን፣ ጥያቄያቸውንና ቅሬታቸውን አቅረበው መስተናገድ እየተቻለና ለዚህም በርካታ ዕድሎች ብሎም ጊዜያት ተሰጥተው እያለ በሃይል ፍላጎትን ለማሳካት መሞከር ጸረ ህገ መንግስትና የለዬለት ጸረ ሰላም ተግባር መሆኑ በግልጽ ሊታወቅ ይገባል፡፡
ሙሉ መግለጫ👇👇👇👇
https://telegra.ph/Amhara-10-16
@YeneTube @FikerAssefa
በማዕከላዊ እና በምዕራብ ጎንደር ዞኖች፣ በጎንደር ከተማ እንዲሁም በቅማንት ብሔረሰብ አስተዳድር ማንነትን ሽፋን በማድረግ ባለፉት አምስት ዓመታት የዘለቀው የጸጥታ መደፍረስ ለሰው ህይዎትና ለንብረት ጥፋት ምክንያት ሆኖ መቀጠሉ የሚታወስ ነው፡፡ የክልሉ መንግስት ህግና ሥርዓትን በተከተለ አኳኋን ለተነሱ የማንነት ጥያቄዎች የቅማንት ብሔረሰብን ጨምሮ ምላሽ መስጠቱ የሚታወስ ነው፡፡ ለተነሱ የማንነት ጥያቄዎችና መልሶች ቅሬታ ያቀረበ ኃይል፣ ቡድንና ማኅበረሰብ ህግና ሥርዓትን በተከተለ መንገድ ሀሳባቸውን፣ ጥያቄያቸውንና ቅሬታቸውን አቅረበው መስተናገድ እየተቻለና ለዚህም በርካታ ዕድሎች ብሎም ጊዜያት ተሰጥተው እያለ በሃይል ፍላጎትን ለማሳካት መሞከር ጸረ ህገ መንግስትና የለዬለት ጸረ ሰላም ተግባር መሆኑ በግልጽ ሊታወቅ ይገባል፡፡
ሙሉ መግለጫ👇👇👇👇
https://telegra.ph/Amhara-10-16
@YeneTube @FikerAssefa
Telegraph
Amhara
የአማራ ክልል ደኅንነትና የጸጥታ ካውንስል የጋራ መግለጫና ውሳኔዎች! በማዕከላዊ እና በምዕራብ ጎንደር ዞኖች፣ በጎንደር ከተማ እንዲሁም በቅማንት ብሔረሰብ አስተዳድር ማንነትን ሽፋን በማድረግ ባለፉት አምስት ዓመታት የዘለቀው የጸጥታ መደፍረስ ለሰው ህይዎትና ለንብረት ጥፋት ምክንያት ሆኖ መቀጠሉ የሚታወስ ነው፡፡ የክልሉ መንግስት ህግና ሥርዓትን በተከተለ አኳኋን ለተነሱ የማንነት ጥያቄዎች የቅማንት ብሔረሰብን…
📌መረጃ ከምንጩ
ዛሬ ከቀኑ 3:00 ላይ የውሀ ሚኒስትራችን ለሁሉም ሚኒስትሮች ስለ አባይ ግድብ ማብራሪያ ይሰጣሉ ተብሏል። ማብራሪያ የሚሰጡበት ቦታ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር።
የመንግስት ሚዲያዎች ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል። ተጨማሪ መረጃዎች ከዚህ ጉዳይ ጋር የተያያዘ እንደደረሰን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
@YeneTube @Fikerassefa
ዛሬ ከቀኑ 3:00 ላይ የውሀ ሚኒስትራችን ለሁሉም ሚኒስትሮች ስለ አባይ ግድብ ማብራሪያ ይሰጣሉ ተብሏል። ማብራሪያ የሚሰጡበት ቦታ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር።
የመንግስት ሚዲያዎች ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል። ተጨማሪ መረጃዎች ከዚህ ጉዳይ ጋር የተያያዘ እንደደረሰን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
💥💥School Of American English💥💥
ይምጡ እኛ ጋር የተለያዩ #ቋንቋዎችን ተምረው ይመለሳለሁ!!
#እንግሊዝኛ #ቻይንኛ
#ጀርመንኛ #ጣልያንኛ
#አረብኛ አንቱታን በአተረፉ መምህራኖቻችን እናስተምሮታለን።
በተጨማሪ ለሰራተኞች የጊዜ እጥረት ላለባቸው በግል እንዲሁም ቅዳሜ እና እሁድ እናስተምሮታለን።
📌ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 1ኛ ፎቅ
📌ጎላጎል ህንፃ ስድስተኛ 6ኛ ፎቅ
📌ፒያሳ የገበያ መዐከል
ከላይ የተጠቀሱት ህንፃዎች ላይ እንገኛለን 0921309530 ይደውሉ
በተጨማሪ መረጃ ⬆️ ፎቶውም ላይ ይመልከቱ።
ይምጡ እኛ ጋር የተለያዩ #ቋንቋዎችን ተምረው ይመለሳለሁ!!
#እንግሊዝኛ #ቻይንኛ
#ጀርመንኛ #ጣልያንኛ
#አረብኛ አንቱታን በአተረፉ መምህራኖቻችን እናስተምሮታለን።
በተጨማሪ ለሰራተኞች የጊዜ እጥረት ላለባቸው በግል እንዲሁም ቅዳሜ እና እሁድ እናስተምሮታለን።
📌ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 1ኛ ፎቅ
📌ጎላጎል ህንፃ ስድስተኛ 6ኛ ፎቅ
📌ፒያሳ የገበያ መዐከል
ከላይ የተጠቀሱት ህንፃዎች ላይ እንገኛለን 0921309530 ይደውሉ
በተጨማሪ መረጃ ⬆️ ፎቶውም ላይ ይመልከቱ።
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ 💥
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
Macbook Pro😍 15.4" 256GB SSD Intel Core i7 9th Gen 2.60 GHz 16GB Touch Bar - Space
Call now🏃♂+251912894363
Or via ZenachBrands1
Join our channel 😍😍@ZenachBrands for more items
Call now🏃♂+251912894363
Or via ZenachBrands1
Join our channel 😍😍@ZenachBrands for more items
ማስታወቂያ💥
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
በትግራይ ክልል 'እየተባባሰ የመጣው' በሴቶች ላይ የሚፈፀም ፆታዊ ጥቃት የሚያወግዝ ሰልፍ ለማድረግ እየተንቀሳቀሱ ያሉ እንስቶች፣ በመንግስት ወገን ሰልፍ እንዳያደርጉ ክልከላ እንደገጠማቸው ገለፁ፡፡ ሴቶቹ ግን ሰልፉ እሁድ ይደረጋል እያሉ ነው፡፡
Via ሚሊዮን ሃ/ስላሴ
@YeneTube @FikerAssefa
Via ሚሊዮን ሃ/ስላሴ
@YeneTube @FikerAssefa
ታከለ ኡማና ሌሎች ሹማምንት ከስልጣናቸው ለምን ይነሳሉ?
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና ሌሎች ሹማምንት ከስልጣናቸው ይነሳሉ። ዋዜማ ራዲዮ ባለስልጣናቱ የሚነሱበት ምክንያት ምንድ ነው? በሚል የነበሩትን ሂደቶች ተመልክቷል። አንብቡት👇👇👇👇
https://telegra.ph/Takele-10-17
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና ሌሎች ሹማምንት ከስልጣናቸው ይነሳሉ። ዋዜማ ራዲዮ ባለስልጣናቱ የሚነሱበት ምክንያት ምንድ ነው? በሚል የነበሩትን ሂደቶች ተመልክቷል። አንብቡት👇👇👇👇
https://telegra.ph/Takele-10-17
@YeneTube @FikerAssefa
ሀዋሳ ዩንቨርሲቲ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ኦሬንቴሽን እየተሰጠ ይገኛል በጠዋቱ መረሀ ግብር ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪች ኦሬንቴሽን እየተሰጠ ሲሆን ከሰዐት ላይ (7:30) ላይ ለማህበረሰብ ሳይንስ ኦሬንቴሽን ይሰጣል።
🎯ተማሪዎች ኦሬንቴሽን የሚሰጥበት አደራሽ መገኘት እንዲሁም መከታተል ግዴታችሁ ነው።
@YeneTube @Fikerassefa
🎯ተማሪዎች ኦሬንቴሽን የሚሰጥበት አደራሽ መገኘት እንዲሁም መከታተል ግዴታችሁ ነው።
@YeneTube @Fikerassefa