አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሁሉም መነኃርያዎች እና ኤርፓርቶች ተማሪዎችን እየተቀበለ መሆኑን የተማሪዎች ፕሬዝዳንት ናትናኤል ለየኔቲዩብ አስታውቋዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ፖሊስ 'ነገ ለሚደረግ ሰልፍ በማስተባበር ላይ ናችሁ' ያላቸውን በርካታ ወጣቶች ማሰሩን ምንጮች ገለጹ።ከአስተባባሪዎቹ መካከል ናትናኤል የዓለም ዘውድ፣ ስምኦን፣ ደበላ ኩባ የተባሉ ወጣቶች ታስረዋል ሲል አስተባባሪው ገለጿል።
ምንጭ: ድሬቲውብ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ: ድሬቲውብ
@YeneTube @FikerAssefa
ፈጣንና ወቅታዊ መረጃ በማድረስ ኤልያስ መሠረት የ3ኛው ጣና ሽልማት አሸናፊ ሆኗል።
እንኳን ደስ አለህ ኤልያስ መሰረት ታዬ
ኤልያስን በቴሌግራም ያልተከተላችሁ በዚህ ሊንክ ታገኙታላችሁ @eliasmeseret
እንኳን ደስ አለህ ኤልያስ መሰረት ታዬ
ኤልያስን በቴሌግራም ያልተከተላችሁ በዚህ ሊንክ ታገኙታላችሁ @eliasmeseret
ፈጣንና ወቅታዊ መረጃ በማድረስ ኤልያስ መሠረት የ3ኛው ጣና ሽልማት አሸናፊ ሆኗል።
እንኳን ደስ አለህ ኤልያስ መሰረት ታዬ
ኤልያስን በቴሌግራም ያልተከተላችሁ በዚህ ሊንክ ታገኙታላችሁ @eliasmeseret
እንኳን ደስ አለህ ኤልያስ መሰረት ታዬ
ኤልያስን በቴሌግራም ያልተከተላችሁ በዚህ ሊንክ ታገኙታላችሁ @eliasmeseret
ፖሊስ የጥቅምት ሁለቱን ሰልፍ ስለመከልከሉ
የአዲስ አበባ ምክር ቤት ጥቅምት 2 2012 ዓ.ም የጠራውን ሰልፍ የአዲስ አበባ መስተዳድር በህጉ መሠረት በዝምታ ፍቃድ ከሰጠ በኃላ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥቅምት 1 2012 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ክልከላ አድርጎበታል።
ይህን አስመልክቶ ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፣ ምክር ቤቱ ቀደም ብሎ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣ለሀገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ሰልፉን ሰርዟል።
የመንግስት ህገ ወጥ ክልከላ የዴሞክራሲ እና ፍትህ ቅልበሳውን አረጋግጧል። ስለዚህም፣ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ እንደገለፀው፣ ሰላማዊ ትግሉን በሂደት ወደ ቀጣይ ምእራፍ ለማሸጋገር እንደሚገደድ በዚህ አጋጣሚ ይገልፃል።
የአዲስ አበባ ባላደራ ምክርቤት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ ለማሳካት ሲንቀሳቀሱ የታሰሩ በርካታ ወጣቶች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን።
በመላው ኢትዮጵያ የምትገኙ፣ እንዲሁም፣ በውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን ቀን ከሌሊት ያደረጋችሁት ልፋት ለዲሞክራሲ እና ፍትህ መምጣት የምትከፍሉት ዋጋ ቢሆንም፣ ባለ አደራ ምክር ቤቱ የላቀ ምስጋናውን እና አክብሮቱን ይገልፃል።
ፈጣሪ ህዝቧንና ኢትዮጵያን ይባርክ!
የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት
አዲስ አበባ
@YeneTube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ምክር ቤት ጥቅምት 2 2012 ዓ.ም የጠራውን ሰልፍ የአዲስ አበባ መስተዳድር በህጉ መሠረት በዝምታ ፍቃድ ከሰጠ በኃላ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥቅምት 1 2012 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ክልከላ አድርጎበታል።
ይህን አስመልክቶ ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፣ ምክር ቤቱ ቀደም ብሎ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣ለሀገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ሰልፉን ሰርዟል።
የመንግስት ህገ ወጥ ክልከላ የዴሞክራሲ እና ፍትህ ቅልበሳውን አረጋግጧል። ስለዚህም፣ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ እንደገለፀው፣ ሰላማዊ ትግሉን በሂደት ወደ ቀጣይ ምእራፍ ለማሸጋገር እንደሚገደድ በዚህ አጋጣሚ ይገልፃል።
የአዲስ አበባ ባላደራ ምክርቤት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ ለማሳካት ሲንቀሳቀሱ የታሰሩ በርካታ ወጣቶች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን።
በመላው ኢትዮጵያ የምትገኙ፣ እንዲሁም፣ በውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን ቀን ከሌሊት ያደረጋችሁት ልፋት ለዲሞክራሲ እና ፍትህ መምጣት የምትከፍሉት ዋጋ ቢሆንም፣ ባለ አደራ ምክር ቤቱ የላቀ ምስጋናውን እና አክብሮቱን ይገልፃል።
ፈጣሪ ህዝቧንና ኢትዮጵያን ይባርክ!
የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት
አዲስ አበባ
@YeneTube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በነገው ዕለት በከተማይቱ በሚገኘው የመስቀል አደባባይ የሚካሄድ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ እንደሌለ አስታወቀ።
ለነገ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቶ የነበረው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በበኩሉ በርካታ አባላቱ እና የሰልፉ አስተባባሪዎች ዛሬ መታሰራቸውን ገልጿል።
ለነገ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቶ የነበረው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በርካታ አባላቱ እና የሰልፉ አስተባባሪዎች ዛሬ መታሰራቸውን ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ደግሞ በነገው ዕለት በከተማይቱ በሚገኘው የመስቀል አደባባይ የሚካሄድ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ የለም ብሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በይፋዊ የፌስ ቡክ ገጹ ዛሬ ይፋ እንዳደረገው በነገው ዕለት በሚኖረው ሰልፍ ምክንያት የሚዘጉ መንገዶች እንደሚኖሩ ፖሊስ ኮሚሽኑ እንደገለጸ ተደርጎ የተላለፈው መረጃ ሀሰተኛ ነው ብሏል። የከተማይቱ ነዋሪ በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ የሌለ እና ምንም የሚዘጋ መንገድ አለመኖሩን ተገንዝቦ መደበኛ እንቅስቃሴ ማድረግ እንደሚችል ፖሊስ ኮሚሽኑ አሳስቧል።
የነገውን ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው በጋዜጠኛ እና አክቲቪስት እስክንድር ነጋ የሚመራው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በዛሬው ዕለት በበርካታ አባላቱ እና ደጋፊዎቹ ላይ የእስር ዘመቻ መደረጉን አስታውቋል። እስካሁን ምን ያህል ሰዎች በትክክል እንደታሰሩ እንደማይታወቅም አቶ እስክንድር ለ DW ተናግረዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
ለነገ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቶ የነበረው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በበኩሉ በርካታ አባላቱ እና የሰልፉ አስተባባሪዎች ዛሬ መታሰራቸውን ገልጿል።
ለነገ ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቶ የነበረው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በርካታ አባላቱ እና የሰልፉ አስተባባሪዎች ዛሬ መታሰራቸውን ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ደግሞ በነገው ዕለት በከተማይቱ በሚገኘው የመስቀል አደባባይ የሚካሄድ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ የለም ብሏል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በይፋዊ የፌስ ቡክ ገጹ ዛሬ ይፋ እንዳደረገው በነገው ዕለት በሚኖረው ሰልፍ ምክንያት የሚዘጉ መንገዶች እንደሚኖሩ ፖሊስ ኮሚሽኑ እንደገለጸ ተደርጎ የተላለፈው መረጃ ሀሰተኛ ነው ብሏል። የከተማይቱ ነዋሪ በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ የሌለ እና ምንም የሚዘጋ መንገድ አለመኖሩን ተገንዝቦ መደበኛ እንቅስቃሴ ማድረግ እንደሚችል ፖሊስ ኮሚሽኑ አሳስቧል።
የነገውን ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው በጋዜጠኛ እና አክቲቪስት እስክንድር ነጋ የሚመራው የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በዛሬው ዕለት በበርካታ አባላቱ እና ደጋፊዎቹ ላይ የእስር ዘመቻ መደረጉን አስታውቋል። እስካሁን ምን ያህል ሰዎች በትክክል እንደታሰሩ እንደማይታወቅም አቶ እስክንድር ለ DW ተናግረዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ምክር ቤት ጥቅምት 2, 2012 ዓ.ም የጠራውን ሰልፍ የአዲስ አበባ መስተዳድር በህጉ መሠረት በዝምታ ፍቃድ ከሰጠ ቦኃላ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥቅምት 1 2012 ባወጣው መግለጫ ክልከላ አድርጎበታል።
ይህን አስመልክቶ ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፣ ምክር ቤቱ ቀደም ብሎ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣ለሀገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ሰልፉን ሰርዟል።
የመንግስት ህገ ወጥ ክልከላ የዴሞክራሲ እና ፍትህ ቅልበሳውን አረጋግጧል። ስለዚህም፣ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ እንደገለፀው፣ ሰላማዊ ትግሉን በሂደት ወደ ቀጣይ ምእራፍ ለማሸጋገር እንደሚገደድ በዚህ አጋጣሚ ይገልፃል።
የአዲስ አበባ ባላደራ ምክርቤት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ ለማሳካት ሲንቀሳቀሱ የታሰሩ በርካታ ወጣቶች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን።
በመላው ኢትዮጵያ የምትገኙ፣ እንዲሁም፣ በውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን ቀን ከሌሊት ያደረጋችሁት ልፋት ለዲሞክራሲ እና ፍትህ መምጣት የምትከፍሉት ዋጋ ቢሆንም፣ ባለ አደራ ምክር ቤቱ የላቀ ምስጋናውን እና አክብሮቱን ይገልፃል።
እስክንድር ነጋ --- ዳዊት እንደሻው እንደፃፈው
@YeneTube @Fikerassefa
ይህን አስመልክቶ ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፣ ምክር ቤቱ ቀደም ብሎ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣ለሀገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ሰልፉን ሰርዟል።
የመንግስት ህገ ወጥ ክልከላ የዴሞክራሲ እና ፍትህ ቅልበሳውን አረጋግጧል። ስለዚህም፣ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ እንደገለፀው፣ ሰላማዊ ትግሉን በሂደት ወደ ቀጣይ ምእራፍ ለማሸጋገር እንደሚገደድ በዚህ አጋጣሚ ይገልፃል።
የአዲስ አበባ ባላደራ ምክርቤት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ ለማሳካት ሲንቀሳቀሱ የታሰሩ በርካታ ወጣቶች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን።
በመላው ኢትዮጵያ የምትገኙ፣ እንዲሁም፣ በውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን ቀን ከሌሊት ያደረጋችሁት ልፋት ለዲሞክራሲ እና ፍትህ መምጣት የምትከፍሉት ዋጋ ቢሆንም፣ ባለ አደራ ምክር ቤቱ የላቀ ምስጋናውን እና አክብሮቱን ይገልፃል።
እስክንድር ነጋ --- ዳዊት እንደሻው እንደፃፈው
@YeneTube @Fikerassefa
#FakeNewsAlert
የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት ሰልፍ እንዳያረግ እንደተከለከለ ገልፆ ለዛሬ ታስቦ የነበረው ሰልፍ እንደተሰረዘ ትናንት ገልፆ ነበር። ነገር ግን በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ስም የተከፈተ አንድ ሀሰተኛ የፌስቡክ ገፅ ሰልፉ እንደሚካሄድ ፅፎ ህዝቡን እያደናገረ ነው።
ይህ አደገኛ ፌክ ኒውስ ነው! እውነት መስሎት ሰልፍ የወጣ ሰው ከፖሊስ ጋር አላስፈላጊ ፍጥጫ ውስጥ ሊገባ ይችላል።
ጥቆማ: የፌደራል ፖሊስ ትክክለኛ የፌስቡክ ገፅ ይህ ነው:
https://www.facebook.com/Addisababapolice/
የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት ሰልፍ እንዳያረግ እንደተከለከለ ገልፆ ለዛሬ ታስቦ የነበረው ሰልፍ እንደተሰረዘ ትናንት ገልፆ ነበር። ነገር ግን በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ስም የተከፈተ አንድ ሀሰተኛ የፌስቡክ ገፅ ሰልፉ እንደሚካሄድ ፅፎ ህዝቡን እያደናገረ ነው።
ይህ አደገኛ ፌክ ኒውስ ነው! እውነት መስሎት ሰልፍ የወጣ ሰው ከፖሊስ ጋር አላስፈላጊ ፍጥጫ ውስጥ ሊገባ ይችላል።
ጥቆማ: የፌደራል ፖሊስ ትክክለኛ የፌስቡክ ገፅ ይህ ነው:
https://www.facebook.com/Addisababapolice/
በአዲስ አበባ ባልደራስ ምክር ቤት ለዛሬ ተጠርቶ የነበረው ሕዝባዊ ሰልፍ ፖሊስ ባደረገው ክልከላ መሰረዙን አስተባባሪው እስክንድር ነጋ በቲዊተር ገፁ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ አስቀድሞ በሰጠው መግለጫ ለሰልፉ ዕውቅና በመንፈግ ምንም አይነት ስልፍም ሆነ የመንገድ መዘጋት እንደማይኖር ህዝቡ ይወቅልኝ ሲል አሳስቦ ነበር። እስክንድር ነጋ በበኩሉ ለሀገር ሰላምና ለህዝብ ደህንነት ሲባል ስልፉን ለመሰረዝ እንደተገደዱ አስታውቋል። የኖቤል የሰላም ሽልማት ለሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሰጥ በተበሰረበት ማግስት የተደረገው የሰልፍ ክልከላ የሀገሪቱን ወደ ዴሞክራሲ ሽግግር የማድረግ ተስፋ መና እንዳያስቀረው ስጋታቸውን የሚገልፁ ዜጎች ቁጥርም ቀላል አይደለም።
Via Wazema
@YeneTube @FikerAsseda
Via Wazema
@YeneTube @FikerAsseda
አዳማ ⬆️
ጠቅላይ ዶ/ር አብይ አህመድ የሰላም ኖቤል አሸናፊ መሆናቸው አስመልክቶ ህብረተሰቡ አደባባይ ወጥቶ ደስታውን ገልጿል ።
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ዶ/ር አብይ አህመድ የሰላም ኖቤል አሸናፊ መሆናቸው አስመልክቶ ህብረተሰቡ አደባባይ ወጥቶ ደስታውን ገልጿል ።
@YeneTube @Fikerassefa
የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 204ኛ መደበኛ ስብሰባው በሁለት አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔ አስተላለፈ፡፡
የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 204ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2011 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም እና በ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በመምከር በሁለቱ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡መስተዳድር ምክር ቤቱ የ2011 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምን የገመገመ ሲሆን በክልሉ በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት በአፈፃፀም ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩን ተመልክቷል፡፡በመሆኑም የ2011 በጀት ዓመት አፈፃፀም እንዲሁም የ2012 በጀት አመት ዕቅድን መስተዳድር ምክር ቤቱ በጥልቀት በመገምገም ለክልሉ ምክር ቤት እንዲቀርብ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡በመሆኑም ባለፈው አመት ያልተፈፀሙ ተግባራትን ከላይ እስከ ታች ባለው መዋቅር ርብርብ በማድረግ ማካካስ እንደሚገባም አጽኖት ሰጥቶ ተወያይቷል፡፡
የሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ማጠቃለያ ዓመት ላይ እንደመሆናችን ከዚህ በፊት ያጋጠሙ የአፈፃፀም ውስንነቶችን ፈጥኖ በማረም በ2012 በጀት ዓመት እቅድ ላይ በማካተት ለላቀ ክልላዊና ሀገራዊ ስኬት መስራት እንደሚገባም ገልጿል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ የክልሉን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች በአግባቡ ምላሽ ለመስጠት ርብርብ ማድረግ እንደሚገባም ወስኗል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቀጣዩ አመት በሚከናወኑ ሁሉን አቀፍ የልማት ስራዎች የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት በላቀ ደረጃ ሊያረጋግጡ በሚችሉ ተግባራት ላይ በማተኮር ርብርብ ማድረግ እንደሚገባም ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
ምንጭ፡ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ፕሬስ ሴክሬታሪያት
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 204ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2011 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም እና በ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በመምከር በሁለቱ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡መስተዳድር ምክር ቤቱ የ2011 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምን የገመገመ ሲሆን በክልሉ በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት በአፈፃፀም ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩን ተመልክቷል፡፡በመሆኑም የ2011 በጀት ዓመት አፈፃፀም እንዲሁም የ2012 በጀት አመት ዕቅድን መስተዳድር ምክር ቤቱ በጥልቀት በመገምገም ለክልሉ ምክር ቤት እንዲቀርብ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡በመሆኑም ባለፈው አመት ያልተፈፀሙ ተግባራትን ከላይ እስከ ታች ባለው መዋቅር ርብርብ በማድረግ ማካካስ እንደሚገባም አጽኖት ሰጥቶ ተወያይቷል፡፡
የሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ማጠቃለያ ዓመት ላይ እንደመሆናችን ከዚህ በፊት ያጋጠሙ የአፈፃፀም ውስንነቶችን ፈጥኖ በማረም በ2012 በጀት ዓመት እቅድ ላይ በማካተት ለላቀ ክልላዊና ሀገራዊ ስኬት መስራት እንደሚገባም ገልጿል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ የክልሉን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች በአግባቡ ምላሽ ለመስጠት ርብርብ ማድረግ እንደሚገባም ወስኗል፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቀጣዩ አመት በሚከናወኑ ሁሉን አቀፍ የልማት ስራዎች የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት በላቀ ደረጃ ሊያረጋግጡ በሚችሉ ተግባራት ላይ በማተኮር ርብርብ ማድረግ እንደሚገባም ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
ምንጭ፡ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ፕሬስ ሴክሬታሪያት
@YeneTube @FikerAssefa
ትናንት ምሽት በፍልውሃ አካባቢ የተፈጠረው ምንድን ነው?
ትናንት ማምሻውን በአዲስ አበባ ፍልውሃ አካባቢ 2 የፌደራል ፖሊስ አባላት ህይወታቸው ማለፉን የፌደራል ፖሊስ ኮምንኬሽን ለሸገር ነግሯል።4 አባላት መቁሰላቸውንም ተሰምቷል።ምክንያቱም ምን እንደሆነ የጠየቅናቸው የስራ ሀላፊ የአንድ አባል ቀልድ መሳይ ብሽሽቅ እንደሆነ ተናግረዋል። በተጀመረውም ብሽሽቅ አንደኛው አባል 2 ጓደኞቹን በእጁ በያዘው መሳሪያ ተኩሶ መግደሉን የፌደራል ፖሊስ ለሸገር ነግሯል።ህይወት ያጠፋው አባልም እንደቆሰለ እና ጉዳዩ በምርመራ እንደሆነ ታውቋል።ሸገር የፌደራል ፖሊስ አባላቱ ፍልውሀ አካባቢ ምን ያደርጉ እንደነበር ጠይቋል። የኮሚንኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ ጄላን አባሎቹ በአካባቢው የሚኖሩበት ቦታ አለ በጥበቃም የተሰየሙ ነበሩ የሚል መልስ ሰጥተዋል።
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
ትናንት ማምሻውን በአዲስ አበባ ፍልውሃ አካባቢ 2 የፌደራል ፖሊስ አባላት ህይወታቸው ማለፉን የፌደራል ፖሊስ ኮምንኬሽን ለሸገር ነግሯል።4 አባላት መቁሰላቸውንም ተሰምቷል።ምክንያቱም ምን እንደሆነ የጠየቅናቸው የስራ ሀላፊ የአንድ አባል ቀልድ መሳይ ብሽሽቅ እንደሆነ ተናግረዋል። በተጀመረውም ብሽሽቅ አንደኛው አባል 2 ጓደኞቹን በእጁ በያዘው መሳሪያ ተኩሶ መግደሉን የፌደራል ፖሊስ ለሸገር ነግሯል።ህይወት ያጠፋው አባልም እንደቆሰለ እና ጉዳዩ በምርመራ እንደሆነ ታውቋል።ሸገር የፌደራል ፖሊስ አባላቱ ፍልውሀ አካባቢ ምን ያደርጉ እንደነበር ጠይቋል። የኮሚንኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ ጄላን አባሎቹ በአካባቢው የሚኖሩበት ቦታ አለ በጥበቃም የተሰየሙ ነበሩ የሚል መልስ ሰጥተዋል።
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa