ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከተናገሩት ንግግር የተወሰዱ አንኳር ነጥቦች
• የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ዝምድና ውክልና እስከመሰጣጠት የደረሰ ስለሆነ እንኳን ደስ አላችሁ፡፡
• ባቀረብንላችሁ ጥሪ መሰረት የ5 ሚሊዮን ብሩን እራት የታደማችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን እንኳን በሰላም መጣችሁ
• የ5 ሚሊዮን ብሩን እራት እንዲደገም በርካቶች ጥሪ ቢያቀርቡም እራቱ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ የተደረገ በመሆኑ እንደማይደገም አረጋግጠዋል
• በፕሮጀክቱ ቀን ከለሊት በመስራት ማጠናቀቅ የቻሉ ኢትዮጵያውያንም እንኳን ደስ አላችሁ ተብሏል
• እኛ ኢትዮጵያውያን ታሪክ አለን፣ እኛ ኢትዮጵያውያን ዱካችን በባህርም ሆነ በሰማይ ይታያል
• ስልጣኔ የተከማቸ የእውቀት ጥበብ ነው፣ ስልጣኔ ሳያቋርጥ እንደሚፈስ ጅረት ነው
• አባቶቻችን ጥፋት ቢሰሩም ከነሱ ጥፋት ተምረን አባቶቻችን አንድ አድርገው ያሳለፉልንን አገር አንድ አድርገን ማሻገር ግዴታ እንዳለብን ያሳያል
• ልጆቻችን ቤተመንግስት ፎቶ የማይነሳ የሚያስፈራ ስፍራ ሳይሆን፣ በመገዳደል ብቻ የሚገባበት ሳይሆን የሚጎበኝ ስፍራ መሆኑንም ለማሳየት የሚስችል ስፍራ ነው
• በአዲስ አበባ ከአፍሪካ ትልቁን ፓርክ እንገነባለን
• ይህንን ለማሳካት የሚያቆመን አንዳችም ሀይል የለም
• በዚህ ቤተመንህግስት ርካታ አስደናቂ ግብዣዎች ተደርገዋል በርካቶችም አድንቀውት አልፈዋል
• ዛሬ ለመላ ኢትዮጵያውያን መናገር የምፈልገው እኛ እንቀጥላለን ታሪክን ከዛሬ ጋር ለነገ በሚበጅ መልኩ አስተሳስረን እንቀጥላለን
• የሚያግዘን ካገኘን የወሩን በሳምንት የሳምንቱንም በእለት እንጨርሳለን
• ጨርሰን ሪባን እንቆርጣለን እንጂ ተስፋ አንቆርጥም
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
• የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ዝምድና ውክልና እስከመሰጣጠት የደረሰ ስለሆነ እንኳን ደስ አላችሁ፡፡
• ባቀረብንላችሁ ጥሪ መሰረት የ5 ሚሊዮን ብሩን እራት የታደማችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን እንኳን በሰላም መጣችሁ
• የ5 ሚሊዮን ብሩን እራት እንዲደገም በርካቶች ጥሪ ቢያቀርቡም እራቱ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ የተደረገ በመሆኑ እንደማይደገም አረጋግጠዋል
• በፕሮጀክቱ ቀን ከለሊት በመስራት ማጠናቀቅ የቻሉ ኢትዮጵያውያንም እንኳን ደስ አላችሁ ተብሏል
• እኛ ኢትዮጵያውያን ታሪክ አለን፣ እኛ ኢትዮጵያውያን ዱካችን በባህርም ሆነ በሰማይ ይታያል
• ስልጣኔ የተከማቸ የእውቀት ጥበብ ነው፣ ስልጣኔ ሳያቋርጥ እንደሚፈስ ጅረት ነው
• አባቶቻችን ጥፋት ቢሰሩም ከነሱ ጥፋት ተምረን አባቶቻችን አንድ አድርገው ያሳለፉልንን አገር አንድ አድርገን ማሻገር ግዴታ እንዳለብን ያሳያል
• ልጆቻችን ቤተመንግስት ፎቶ የማይነሳ የሚያስፈራ ስፍራ ሳይሆን፣ በመገዳደል ብቻ የሚገባበት ሳይሆን የሚጎበኝ ስፍራ መሆኑንም ለማሳየት የሚስችል ስፍራ ነው
• በአዲስ አበባ ከአፍሪካ ትልቁን ፓርክ እንገነባለን
• ይህንን ለማሳካት የሚያቆመን አንዳችም ሀይል የለም
• በዚህ ቤተመንህግስት ርካታ አስደናቂ ግብዣዎች ተደርገዋል በርካቶችም አድንቀውት አልፈዋል
• ዛሬ ለመላ ኢትዮጵያውያን መናገር የምፈልገው እኛ እንቀጥላለን ታሪክን ከዛሬ ጋር ለነገ በሚበጅ መልኩ አስተሳስረን እንቀጥላለን
• የሚያግዘን ካገኘን የወሩን በሳምንት የሳምንቱንም በእለት እንጨርሳለን
• ጨርሰን ሪባን እንቆርጣለን እንጂ ተስፋ አንቆርጥም
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
"ተስፋ የሚስቆርጡ ነገሮች በየሰከንዱ የሚታዩበት፣ በየዕለቱ በሚያስደምም ሁኔታ የተሰፋው የሚተረተርባት ሀገር ውስጥ ብንሆንም ተስፋ አንቆርጥም" -
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በአንድነት ፓርክ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ ካሰሙት ንግግር የተወሰደ
#Ethiopia
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በአንድነት ፓርክ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ ካሰሙት ንግግር የተወሰደ
#Ethiopia
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from WaymoreBrands😎(Clothing) (Kal)
Best brand frames❤️ Gucci👌 Boss🤓 and many more....The price includes delivery to any destination in addis and it includes😁 photo solar and anti glare lenses😎 call +251912894364
Or inbox via @ZenachBrands1
Or inbox via @ZenachBrands1
Forwarded from YeneTube
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
የአዲስ አበባ ዘመናዊ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ግንባታ እሁድ ይጀምራል!
የአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ህንጻ ግንባታ ሊጀመር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡የግንባታ ማስጀመሪያ ስነስርዓቱ እሁድ ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ የከተማዋና የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ይከናወናል፡፡ህንጻው ከመሬት ስር የሚገነቡ አራት ወለሎች የሚኖሩት ሲሆን፤ ከትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል በተጨማሪ መረጃ ማደራጃ ክፍሎች፣ የወንጀልና የአደጋ መከላከያ መረጃ ቢሮዎች እንዲሁም ልዩ ልዩ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን ያካትታል፡፡ፕሮጀክቱ ከመሬት ስር የሚጠናቀቅ ሲሆን ከመሬት በላይ ለአረንጓዴ ልማት እንደሚውል ተገልጿል፡፡
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ህንጻ ግንባታ ሊጀመር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡የግንባታ ማስጀመሪያ ስነስርዓቱ እሁድ ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ የከተማዋና የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ይከናወናል፡፡ህንጻው ከመሬት ስር የሚገነቡ አራት ወለሎች የሚኖሩት ሲሆን፤ ከትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል በተጨማሪ መረጃ ማደራጃ ክፍሎች፣ የወንጀልና የአደጋ መከላከያ መረጃ ቢሮዎች እንዲሁም ልዩ ልዩ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን ያካትታል፡፡ፕሮጀክቱ ከመሬት ስር የሚጠናቀቅ ሲሆን ከመሬት በላይ ለአረንጓዴ ልማት እንደሚውል ተገልጿል፡፡
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ አስካለ ተስፋዪ የ2012 ዓ.ም አርአያ ሰው ሽልማት አሸናፊ ሆነች።
ጋዜጠኛ አስካለ መቀመጫውን አሜሪካ - ዳላስ ባደረገው አድዋ የባህልና ታሪክ ማህበር አዘጋጅነት የሚከናወነውን የ2012 አርአያ ሰው ሽልማት ነው ያሸነፈችው ።ከ22 ዓመታት በላይ በጋዜጠኝነት ሙያ አገሯንና ህዝቧን እያገለገለች የምትገኘው ጋዜጠኛ አስካለ፣ለረጅም አመታት በአንጋፋው የኢትዮጵያ ሬዲዪ ታቀርባቸው በነበሩ ፕሮግራሞች ተወዳጅ ለመሆን የበቃች አንጋፋና ተወዳጅ ጋዜጠኛ ናት።ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ በ ኢቲቪ መዝናኛ ቻናል በሚተላለፈው ውሎ አዳር በተሰኘው ፕሮግራሟ የብዙ ተመልካቾችን ቀልብ ስባለች ተብሏል::
የዉሎ አዳር ኘሮግራም የኢትዮጵያዊያንን አኗኗር በተለይም ሰፊውን የገጠሩን ህብረተሰብ አኗኗር ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ኘሮግራም ነው። ስራን በተግባር፤ ሙያን በፍቅር ያስመሰከረች ጋዜጠኛ በሚልም ከፕሮግራሙ ጋር በበርካታ ተመልካቾች እየተመሰከረላት እንደሆነ በሽልማት ስነስርአቱ ላይ ተገልጧል፡፡በዚሁ ፕሮግራም ባሳየችው ሙያዊ ብቃት፣ የ2012 አርአያ ሰው ሽልማት አሸናፊ መሆኗ ተገልጧል፡፡
Via FM Addis 97.1
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ አስካለ መቀመጫውን አሜሪካ - ዳላስ ባደረገው አድዋ የባህልና ታሪክ ማህበር አዘጋጅነት የሚከናወነውን የ2012 አርአያ ሰው ሽልማት ነው ያሸነፈችው ።ከ22 ዓመታት በላይ በጋዜጠኝነት ሙያ አገሯንና ህዝቧን እያገለገለች የምትገኘው ጋዜጠኛ አስካለ፣ለረጅም አመታት በአንጋፋው የኢትዮጵያ ሬዲዪ ታቀርባቸው በነበሩ ፕሮግራሞች ተወዳጅ ለመሆን የበቃች አንጋፋና ተወዳጅ ጋዜጠኛ ናት።ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ በ ኢቲቪ መዝናኛ ቻናል በሚተላለፈው ውሎ አዳር በተሰኘው ፕሮግራሟ የብዙ ተመልካቾችን ቀልብ ስባለች ተብሏል::
የዉሎ አዳር ኘሮግራም የኢትዮጵያዊያንን አኗኗር በተለይም ሰፊውን የገጠሩን ህብረተሰብ አኗኗር ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ኘሮግራም ነው። ስራን በተግባር፤ ሙያን በፍቅር ያስመሰከረች ጋዜጠኛ በሚልም ከፕሮግራሙ ጋር በበርካታ ተመልካቾች እየተመሰከረላት እንደሆነ በሽልማት ስነስርአቱ ላይ ተገልጧል፡፡በዚሁ ፕሮግራም ባሳየችው ሙያዊ ብቃት፣ የ2012 አርአያ ሰው ሽልማት አሸናፊ መሆኗ ተገልጧል፡፡
Via FM Addis 97.1
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የ2019 የሰላም ኖቤል ሽልማትን አሸነፉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የ2019 የሰላም ኖቤል ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡
ዘንድሮ ለዘርፉ ከቀረቡ እጩዎች መካከል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና የ16 ዓመቷ ስዊድናዊት የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋች ግሪታ ተንበርግ በሰፊው ያሸንፋሉ የሚል ግምት ተሰጥቷቸው ነበር፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከ20 ዓመት በፊት ደም አፋሳሽ የነበረውንና በርካታ ሰዎች ያለቁበትን የኢትዮ- ኤርትራ ጦርነት መቋጫ እንዲያገኝ አድርገው ሰላም በማውረዳቸውና ምስራቅ አፍሪካ የትብብር ቀጠና እንዲሆን ያደረጉት ድፕሎማሲያዊ ጥረት የኖቤል ሽልማቱን እንዲያሸንፉ ጉልህ ሚና ተጫውቷል ተብሏል፡፡
በተለይም ወደ ደም መፋሰስ እየገባች የነበረችው የሱዳን የፖለቲካ ኃይሎች ተደራድረው የስልጣን ክፍፍል በማድረግ ወደ ሰላም መመለሳቸውም ትልቅ ዋጋ የሚያሰጥ ስኬት ተደርጎም ተወስዷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአንድ ቀን 350 ሚሊዮን ችግኝ ማስተከላቸውና በእርሳቸው አመራር የካቢኔያቸውን ግማሹ በሴቶች እንዲያዝ ማድረጋቸውም አለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ እንዲቸራቸው ያደረገ መሆኑን የፖለቲካ ጠበብቶች ግምታቸውን ሰጥተዋል፡፡
በተለያዩ መስኮች ጉልህ ተግባራቶችን ያከናወኑ ግለሰቦችን ተቋማት በየዓመቱ የሚሸለሙበት የኖቤል ሽልማት በአለማችን ከሚሰጡ ሽልማቶች መካከል ቀዳሚው ነው፡፡
የኖቤል የሰላም ሽልማት እስካሁን ለ133 ግለሰቦችና ተቋማቶች ተሰጥቷል፡፡ እ.ኤ.አ 1938 ንጉሰ ነገስት ቀዳማዊ አፄ ኃይለስላሴ ለኖቤል ሽልማት መታጨታቸው የቢቢሲ መረጃ ያሳያል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማትን በማሸነፋቸው 9 መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወይም 9 ሚሊዮን የስዊድን ክሮነር ይበረከትላቸዋል፡፡
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የ2019 የሰላም ኖቤል ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡
ዘንድሮ ለዘርፉ ከቀረቡ እጩዎች መካከል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና የ16 ዓመቷ ስዊድናዊት የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋች ግሪታ ተንበርግ በሰፊው ያሸንፋሉ የሚል ግምት ተሰጥቷቸው ነበር፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከ20 ዓመት በፊት ደም አፋሳሽ የነበረውንና በርካታ ሰዎች ያለቁበትን የኢትዮ- ኤርትራ ጦርነት መቋጫ እንዲያገኝ አድርገው ሰላም በማውረዳቸውና ምስራቅ አፍሪካ የትብብር ቀጠና እንዲሆን ያደረጉት ድፕሎማሲያዊ ጥረት የኖቤል ሽልማቱን እንዲያሸንፉ ጉልህ ሚና ተጫውቷል ተብሏል፡፡
በተለይም ወደ ደም መፋሰስ እየገባች የነበረችው የሱዳን የፖለቲካ ኃይሎች ተደራድረው የስልጣን ክፍፍል በማድረግ ወደ ሰላም መመለሳቸውም ትልቅ ዋጋ የሚያሰጥ ስኬት ተደርጎም ተወስዷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአንድ ቀን 350 ሚሊዮን ችግኝ ማስተከላቸውና በእርሳቸው አመራር የካቢኔያቸውን ግማሹ በሴቶች እንዲያዝ ማድረጋቸውም አለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ እንዲቸራቸው ያደረገ መሆኑን የፖለቲካ ጠበብቶች ግምታቸውን ሰጥተዋል፡፡
በተለያዩ መስኮች ጉልህ ተግባራቶችን ያከናወኑ ግለሰቦችን ተቋማት በየዓመቱ የሚሸለሙበት የኖቤል ሽልማት በአለማችን ከሚሰጡ ሽልማቶች መካከል ቀዳሚው ነው፡፡
የኖቤል የሰላም ሽልማት እስካሁን ለ133 ግለሰቦችና ተቋማቶች ተሰጥቷል፡፡ እ.ኤ.አ 1938 ንጉሰ ነገስት ቀዳማዊ አፄ ኃይለስላሴ ለኖቤል ሽልማት መታጨታቸው የቢቢሲ መረጃ ያሳያል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማትን በማሸነፋቸው 9 መቶ ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወይም 9 ሚሊዮን የስዊድን ክሮነር ይበረከትላቸዋል፡፡
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
አዲስ አበባን ከባህርዳርና ጎንደር የሚያገናኘው መንገድ ዛሬ ረፋድ ጀምሮ ጎሃ ጺዮን ከተማ ላይ ተዘግቷል።
ጎሃ ጺዮን በአባይ በርሃ አፋፋ ላይ የምትገኝ የኦሮሚያና የአማራ ክልሎች አዋሳኝ ከተማ ናት።
@YeneTube @Fikerassefa
ጎሃ ጺዮን በአባይ በርሃ አፋፋ ላይ የምትገኝ የኦሮሚያና የአማራ ክልሎች አዋሳኝ ከተማ ናት።
@YeneTube @Fikerassefa
⬆️ከአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ ከተማ የሚሄዱ ተጓዦች ለእንግልት እየተዳረጉ መሆናቸውን አስታውቀዋል!
በደጀን እና ጎሃ ፅዮን መሥመር ወደ አዲስ አበባ ተጓዦችን አሳፍረው ሲሄዱ የነበሩ ተሽከርካሪዎች ወደ መጡበት እንዲመለሱ መደረጉንም የዓይን እማኞች ለአብመድ በስልክ ተናግረዋል፡፡
ተጓዦቹ ከረፋዱ 3:00 ገደማ ጀምሮ በጎሃ ፅዮንና አካባቢው እንዳያልፉ ተደርገዋል፡፡ ከ60 በላይ ተሽከርካሪዎችም ወደ ደጀን ከተማ እንዲመለሱ መደረጋቸውን ነው ያስረዱት፡፡
ክልከላው ‹‹በመጭው እሑድ አዲስ አበባ ላይ በተጠራው ሰልፍ ልትሳተፉ ነው›› በሚል እንደሆነም ነው ተጓዦች የጠቆሙት፡፡ ለአብመድ አስተያየታቸውን ከሰጡት መካከል በአማራ ክልል የሚገኙ መንፈሳዊ ቦታዎችን ጎብኝተው ወደ አዲስ አበባ በመመለስ ላይ የነበሩም ይገኙበታል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚሔዱ ተማሪዎች እና ለሕክምና ክትትል ቀጠሮ ወደ አዲስ አበባ የሚሂዱ ተጓዦችም እንደንዳሉ ታውቋል፡፡ ጉዳዩ የሚመለከተው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል የሚገቡ ተሽከርካሪዎች በሠላም እንዲገቡ እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ እየሄዱ የነበሩ ተጓዦች ግን እንዳያልፉ መደረጉንና ወደ ደጀን እየተመለሱ መሆኑንም ኮሚሽኑ ከተሳፋሪዎች አገኘሁት ባለው መረጃ አረጋግጧል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ኮማንድ ፖስት ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ የተጣራ መረጃ እንዳልደረሰው አስረድቷል፡፡
ከአስተያየት ሰጭዎቹ ያገኘነው መረጃ የሚያሳየው ግን ከረፋዱ 3:00 ጀምሮ ችግሩ እንደተፈጠረ ነው የተናገሩት፡፡ ኮማንድ ፖስቱ ጉዳዩን ለማጣራትም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየሠራ መሆኑን አስረድቷል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ መረጃው እንደደረሰው ገልጾ ዝርዝር ምክንያቱን እያጣራ እንደሆነ አስታውቋል፡፡
Via አብመድ
@YeneTube @Fikerassefa
በደጀን እና ጎሃ ፅዮን መሥመር ወደ አዲስ አበባ ተጓዦችን አሳፍረው ሲሄዱ የነበሩ ተሽከርካሪዎች ወደ መጡበት እንዲመለሱ መደረጉንም የዓይን እማኞች ለአብመድ በስልክ ተናግረዋል፡፡
ተጓዦቹ ከረፋዱ 3:00 ገደማ ጀምሮ በጎሃ ፅዮንና አካባቢው እንዳያልፉ ተደርገዋል፡፡ ከ60 በላይ ተሽከርካሪዎችም ወደ ደጀን ከተማ እንዲመለሱ መደረጋቸውን ነው ያስረዱት፡፡
ክልከላው ‹‹በመጭው እሑድ አዲስ አበባ ላይ በተጠራው ሰልፍ ልትሳተፉ ነው›› በሚል እንደሆነም ነው ተጓዦች የጠቆሙት፡፡ ለአብመድ አስተያየታቸውን ከሰጡት መካከል በአማራ ክልል የሚገኙ መንፈሳዊ ቦታዎችን ጎብኝተው ወደ አዲስ አበባ በመመለስ ላይ የነበሩም ይገኙበታል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚሔዱ ተማሪዎች እና ለሕክምና ክትትል ቀጠሮ ወደ አዲስ አበባ የሚሂዱ ተጓዦችም እንደንዳሉ ታውቋል፡፡ ጉዳዩ የሚመለከተው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ወደ አማራ ክልል የሚገቡ ተሽከርካሪዎች በሠላም እንዲገቡ እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ እየሄዱ የነበሩ ተጓዦች ግን እንዳያልፉ መደረጉንና ወደ ደጀን እየተመለሱ መሆኑንም ኮሚሽኑ ከተሳፋሪዎች አገኘሁት ባለው መረጃ አረጋግጧል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ኮማንድ ፖስት ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ የተጣራ መረጃ እንዳልደረሰው አስረድቷል፡፡
ከአስተያየት ሰጭዎቹ ያገኘነው መረጃ የሚያሳየው ግን ከረፋዱ 3:00 ጀምሮ ችግሩ እንደተፈጠረ ነው የተናገሩት፡፡ ኮማንድ ፖስቱ ጉዳዩን ለማጣራትም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየሠራ መሆኑን አስረድቷል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ መረጃው እንደደረሰው ገልጾ ዝርዝር ምክንያቱን እያጣራ እንደሆነ አስታውቋል፡፡
Via አብመድ
@YeneTube @Fikerassefa
ዶክተር አብይ እንዲያሸንፉ የረዳን ኢትዮጵያዊ ወንድማችን
አንድ ግለሰብ የኖቤል ተሸላሚ ይሆን ዘንድ ከመስፈርቶቹ አንደኛው በታዋቂ አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲ በሚያስተምሩ ምሁራን መጠቆም ይኖርበታል። ዶክተር አብይ የኖቤል ተሸላሚ እንዲሆኑ ጥቆማ ያደረጉት የኖርዌዩ University of South Eastern Norway አሶሽዬት ፕሮፌሰር የሆኑት ዶክተር ግሩም ዘለቀ ናቸው። ዶክተር ግሩም ያላቸውን ሃላፊነት በመጠቀም ስለጠቅላይ ሚኒስትራችን 61 ገፅ ፅሁፍ በማዘጋጀት ለኖቤል ሽልማት ያጯቸው ሲሆን የኖቤል ፕራይዝ አዘጋጆችም እጩነታቸውን ተቀብለው በመጨረሻ ሽልማቱ የዶክተር አብይ ሆኗል።
Via:- Ermias Tokuma
@YeneTube @Fikerassefa
አንድ ግለሰብ የኖቤል ተሸላሚ ይሆን ዘንድ ከመስፈርቶቹ አንደኛው በታዋቂ አለም አቀፍ ዩኒቨርስቲ በሚያስተምሩ ምሁራን መጠቆም ይኖርበታል። ዶክተር አብይ የኖቤል ተሸላሚ እንዲሆኑ ጥቆማ ያደረጉት የኖርዌዩ University of South Eastern Norway አሶሽዬት ፕሮፌሰር የሆኑት ዶክተር ግሩም ዘለቀ ናቸው። ዶክተር ግሩም ያላቸውን ሃላፊነት በመጠቀም ስለጠቅላይ ሚኒስትራችን 61 ገፅ ፅሁፍ በማዘጋጀት ለኖቤል ሽልማት ያጯቸው ሲሆን የኖቤል ፕራይዝ አዘጋጆችም እጩነታቸውን ተቀብለው በመጨረሻ ሽልማቱ የዶክተር አብይ ሆኗል።
Via:- Ermias Tokuma
@YeneTube @Fikerassefa
የትግራይ ክልል ለጠ/ሚ ዶ/ር አብይ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፈ!
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የ2019 የሰላም የኖቤል ሽልማት በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አልዎት መልእክት አስተላልፏል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተሸለሙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሀገሪቱ የጀመረችው የሰላም ጉዞን አጠናክሮ ለመቀጠል እንደሚያስችል እምነቱን ገልጿል።
Via FANA
@YeneTube @FikerAssefa
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የ2019 የሰላም የኖቤል ሽልማት በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አልዎት መልእክት አስተላልፏል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተሸለሙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ሀገሪቱ የጀመረችው የሰላም ጉዞን አጠናክሮ ለመቀጠል እንደሚያስችል እምነቱን ገልጿል።
Via FANA
@YeneTube @FikerAssefa
Best brand frames❤️ Gucci👌 Boss🤓 and many more....The price includes delivery to any destination in addis and it includes😁 photo solar and anti glare lenses😎 call +251912894364
Or inbox via @ZenachBrands1
Or inbox via @ZenachBrands1
Forwarded from YeneTube
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Forwarded from YeneTube via @Qualitymovbot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ፍርድ ቤቱ የነአቶ በረከት ስምዖንን የክስ መዝገብ መርምሮ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ሰጠ፡፡
በነአቶ በረከት ስምዖን የክስ መዝገብ ዛሬ በድጋሜ ከሰዓት በኋላ የተሰየመው ችሎት ዐቃቤ ሕግ ያቀረበውን ተጨማሪ ሰነድ መርምሮ የሰነዱ አካል እንዲሆን ብይን ሰጥቷል፡፡ከፍርድ በፊት የሚቀርብ ማንኛውም ማስረጃ መርምሮ ትክክለኛ ብይን ለመስጠት አጋዥ ስለሚሆን ዐቃቤ ሕግ እንዲያዝለት ያቀረበውን 141 ገፅ ማስረጃ ከዚህ ቀደም የቀረበው የሰነድ ማስረጃ አካል እንዲሆን ሊያያዝ ይገባል ብሏል ፍርድ ቤቱ፡፡ፍርድ ቤቱ ሰነዱን መርምሮ ብይን ለመስጠትም ለጥቅምት 21 ቀን 2012 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
በነአቶ በረከት ስምዖን የክስ መዝገብ ዛሬ በድጋሜ ከሰዓት በኋላ የተሰየመው ችሎት ዐቃቤ ሕግ ያቀረበውን ተጨማሪ ሰነድ መርምሮ የሰነዱ አካል እንዲሆን ብይን ሰጥቷል፡፡ከፍርድ በፊት የሚቀርብ ማንኛውም ማስረጃ መርምሮ ትክክለኛ ብይን ለመስጠት አጋዥ ስለሚሆን ዐቃቤ ሕግ እንዲያዝለት ያቀረበውን 141 ገፅ ማስረጃ ከዚህ ቀደም የቀረበው የሰነድ ማስረጃ አካል እንዲሆን ሊያያዝ ይገባል ብሏል ፍርድ ቤቱ፡፡ፍርድ ቤቱ ሰነዱን መርምሮ ብይን ለመስጠትም ለጥቅምት 21 ቀን 2012 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
የቀድሞው የዞን 9 ጦማሪዎች ቡድን አባል በፍቃዱ ኃይሉ ለጸሃፊያን የሚሰጠው የፔን ፒንተር “International Writer of Courage” ሽልማት ተሸላሚ ሆኗል፡፡ ሸላሚው ድርጅት የፔን ኢንተርናሽናል አጋር የሆነው የእንግሊዙ ፔን ነው፡፡ በፍቃዱ ሽልማቱን ትናንት በለንደኑ ብሪትሽ ላይበራሪ እንደተቀበለ ድርጅቱ በትዊተር ገጹ አስታውቋል፡፡ በፍቃዱ ባሁኑ ሰዓት የአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ም/አዘጋጅ እና ለአማርኛው DW ሬዲዮ ጽሁፍ አቅራቢ ነው፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa