መንገዱን ስቶ የተገለበጠ መኪና የስድስት ሰዎችን ሕይወትን ቀጠፈ ተሳፋሪዎች ላይ ግን ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ፖሊስ አስታውቋል፡፡
መንገዱን ስቶ የተገለበጠ መኪና እግራቸውን በመታጠብ ላይ የነበሩ ስድስት ሰዎች ሕይወት እንዲያልፍ ምክንያት መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ ፈለገ ዛቸና ቀበሌ ዛሬ ጥዋት 4፡00 ላይ ነው አደጋው ያጋጠመው፡፡ከባሕር ዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ መለስኛ የሕዝብ ማመላለሻ (ኤፍ ኤስ አር) ተሽከርካሪ መስመሩን ስቶ በመገልበጡና እግራቸውን በመታጠብ ላይ የነበሩ ስድስት ሰዎች ላይ በመውደቁ የስድስቱም ሕይወት እንዲያልፍ ምክንያት ሆኗል፡፡
የምሥራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት አስተባባሪ ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳው እንደገለጹት በመኪናው ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች ግን ምንም ጉዳት አልደረሰባቸውም፡፡ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሆነና አሽከርካሪውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ ክትትል እያደረገ መሆኑንም ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳው ተናግረዋል፡፡መረጃውን ያደረሰን ጋሻዬ ጌታሁን ነው፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
መንገዱን ስቶ የተገለበጠ መኪና እግራቸውን በመታጠብ ላይ የነበሩ ስድስት ሰዎች ሕይወት እንዲያልፍ ምክንያት መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ ፈለገ ዛቸና ቀበሌ ዛሬ ጥዋት 4፡00 ላይ ነው አደጋው ያጋጠመው፡፡ከባሕር ዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ መለስኛ የሕዝብ ማመላለሻ (ኤፍ ኤስ አር) ተሽከርካሪ መስመሩን ስቶ በመገልበጡና እግራቸውን በመታጠብ ላይ የነበሩ ስድስት ሰዎች ላይ በመውደቁ የስድስቱም ሕይወት እንዲያልፍ ምክንያት ሆኗል፡፡
የምሥራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት አስተባባሪ ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳው እንደገለጹት በመኪናው ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች ግን ምንም ጉዳት አልደረሰባቸውም፡፡ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ እንደሆነና አሽከርካሪውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ ክትትል እያደረገ መሆኑንም ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳው ተናግረዋል፡፡መረጃውን ያደረሰን ጋሻዬ ጌታሁን ነው፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
የፍል ውሃና አካባቢው የልማት ተነሺዎች ለ13 ዓመታት ሲያነሱት የነበረው የይዞታ ማረጋገጫ ጥያቄ ምላሽ ማግኘቱ ተገለፀ።
ከፍል ውሃና አካባቢው በልማት ተነሺ የነበሩ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በቦሌ ክፍለ ከተማ ሲ ኤም ሲ አካባቢ አልታድ የመኖሪያ ሰፈር ቤት ተሰጥቷቸው ይኖሩ ነበር፡፡ነገር ግን የልማት ተነሺዎቹ የይዞታ ማረጋገጫ የነበራቸው በመሆኑ እንደ ቀበሌ ቤት እየከፈልን መኖር የለብንም በማለት ቅሬታ ሲያቀርቡ ነበር፡፡በዛሬው ዕለትም እነዚህ የልማት ተነሺዎች ለ13 ዓመታት ሲያነሱት የነበረው የይዞታ ማረጋገጫ ጥያቄ የተለያዩ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ምላሽ አግኝቷል፡፡በዚህ መሰረት 1 ሺህ 300 የሚሆኑ አባዎራዎች እያንዳንዳቸው የይዞታ ማረጋገጫ እንደተሰጣቸው የከተማዋ ቤቶች አስተዳድር ልማት ቢሮ ሃላፊ ኢንጂነር ሰናይት ዳምጠው ተናግረዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማም የከተማ አስተዳደሩ በህብረተሰቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ ዝግጁ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
ከፍል ውሃና አካባቢው በልማት ተነሺ የነበሩ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በቦሌ ክፍለ ከተማ ሲ ኤም ሲ አካባቢ አልታድ የመኖሪያ ሰፈር ቤት ተሰጥቷቸው ይኖሩ ነበር፡፡ነገር ግን የልማት ተነሺዎቹ የይዞታ ማረጋገጫ የነበራቸው በመሆኑ እንደ ቀበሌ ቤት እየከፈልን መኖር የለብንም በማለት ቅሬታ ሲያቀርቡ ነበር፡፡በዛሬው ዕለትም እነዚህ የልማት ተነሺዎች ለ13 ዓመታት ሲያነሱት የነበረው የይዞታ ማረጋገጫ ጥያቄ የተለያዩ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ምላሽ አግኝቷል፡፡በዚህ መሰረት 1 ሺህ 300 የሚሆኑ አባዎራዎች እያንዳንዳቸው የይዞታ ማረጋገጫ እንደተሰጣቸው የከተማዋ ቤቶች አስተዳድር ልማት ቢሮ ሃላፊ ኢንጂነር ሰናይት ዳምጠው ተናግረዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማም የከተማ አስተዳደሩ በህብረተሰቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ ዝግጁ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
🤩🤩🤩🤩የምስራች 🤩🤩🤩
በአ.አ በቀላሉ የማይገኙ ፤ ወደ12ሺ ሰዓቶች እና ቦርሣዎች ለትዛዝ ፤ ከ 1ሺ በላይ እቃዎች በ እጃችን መርጠው ይዘዙን ወደ ክልልም እንልካለን
ከታች ባለው ሊንክ ይጎብኙን
👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
በአ.አ በቀላሉ የማይገኙ ፤ ወደ12ሺ ሰዓቶች እና ቦርሣዎች ለትዛዝ ፤ ከ 1ሺ በላይ እቃዎች በ እጃችን መርጠው ይዘዙን ወደ ክልልም እንልካለን
ከታች ባለው ሊንክ ይጎብኙን
👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
የኦሮሞ ፓርቲዎች ጋር በአንድ ፓርቲ ጥላ ስር ተሰባስቦ እስከመሥራት ድረስ መዘጋጀታቸውን አቶ በቀለ ገርባ ገለፁ።
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ገዢው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን ጨምሮ ከተለያዩ የኦሮሞ ፓርቲዎች ጋር በአንድ ፓርቲ ጥላ ስር ተሰባስቦ እስከመሥራት ድረስ መዘጋጀታቸውን ገለጡ። «ተመሳሳይ ዓላማና ተልዕኮ ይዘን እስከተነሳን ድረስ ወደ አንድነት እና ወደ አንድ ፓርቲ እንዳንመጣ የሚከለክለን ነገር የለም» ሲሉም ለዶይቸ ቬለ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የኦሮሞ ፖለቲከኞች ገዢው የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ባለበት ትናንት ባደረጉት ስምምነት በጋራ ለመሥራት መፈራረማቸው ተገልጧል። የኦሮሞ አመራርን በአንድ ጥላ ስር የሚያሰባስብ (ጋዲሳ ሆገንሳ ኦሮሞ) የተባለ ኮሚቴም ተመስርቷል። የኮሚቴው መሪ በትናንቱ የፊርማ ስምምነት ከጠቅላይ ሚንሥትር ዐቢይ አህመድ ጋር የታደሙት መከላከያ ሚንሥትሩ ለማ መገርሳ መኾናቸው ተገልጧል።
-ዶይቸ ቬሌ
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ገዢው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን ጨምሮ ከተለያዩ የኦሮሞ ፓርቲዎች ጋር በአንድ ፓርቲ ጥላ ስር ተሰባስቦ እስከመሥራት ድረስ መዘጋጀታቸውን ገለጡ። «ተመሳሳይ ዓላማና ተልዕኮ ይዘን እስከተነሳን ድረስ ወደ አንድነት እና ወደ አንድ ፓርቲ እንዳንመጣ የሚከለክለን ነገር የለም» ሲሉም ለዶይቸ ቬለ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የኦሮሞ ፖለቲከኞች ገዢው የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ባለበት ትናንት ባደረጉት ስምምነት በጋራ ለመሥራት መፈራረማቸው ተገልጧል። የኦሮሞ አመራርን በአንድ ጥላ ስር የሚያሰባስብ (ጋዲሳ ሆገንሳ ኦሮሞ) የተባለ ኮሚቴም ተመስርቷል። የኮሚቴው መሪ በትናንቱ የፊርማ ስምምነት ከጠቅላይ ሚንሥትር ዐቢይ አህመድ ጋር የታደሙት መከላከያ ሚንሥትሩ ለማ መገርሳ መኾናቸው ተገልጧል።
-ዶይቸ ቬሌ
@YeneTube @FikerAssefa
70 የፖለቲካ ድርጅቶች የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በምርጫ ሕጉ ላይ ተቃውሟችን ካልሰማልን ከጥቅምት 5-6 ርሃብ አድማ እናደርጋለን ብለዋል፡፡ የፓርቲዎቹ የጋራ ኮሚቴ ዛሬ በሰጠው መግለጫ፣ በተሻሻለው የምርጫና ፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጆች ላይ ተቃውሞውን ቢያቀርብም ሰሚ እንዳላገኘ መግለጹን ሸገር ዘግቧል፡፡ ያላግባብ የታሰሩ ዜጎች እንዲፈቱም ጠይቋል፡፡ ምላሽ ካልተገኘ፣ መጠነ ሰፊ የሕዝብ ፊርማ ድጋፍ እናሰባስባለን ሲል አክሏል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
የባህርዳርና አካባቢዋ ፍርድቤት የእነ ብርጋዴር ጀኔራል ተፈራ ማሞን ጉዳይ ለማየት ለመስከረም 27 ቀጠረ። የዛሬው ችሎት በዝግ የታየ ሲሆን፣ ችሎቱን ለመታደም የተገኘው ህዝብ በፍርድቤቱ ድርጊት አንጻር ተቃውሞውን አሰምቷል።
Via Ethiopia live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
Via Ethiopia live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
#FakeNewsAlert
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ሰራተኞች የእድገት መሰላልና የደሞዝ ስኬል ማሻሻያ ተደረገ በሚል በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ ሀሰት መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ሰራተኞች የእድገት መሰላልና የደሞዝ ስኬል ማሻሻያ ተደረገ በሚል በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ ሀሰት መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
ዩናይትድ ስቴትስ በሶማልያ ኢምባሲ ከፈተች!
ዩናይትድ ስቴትስ በ28 ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ ሶማልያ ውስጥ ኤምባሲ ከፈተች። ዛሬ የተከፈተው አዲስ ኤምባሲ ሞቃዲሾ በሚገኘው ዓለምቀፍ አውይሮፕላን ማረፍያ ምድር ላይ ይገኛል።የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ የተዘጋው እአአ በ1991 ሶማልያ ውስጥ የእርስ በርስ ጦርነት ይካሄድ በነበረበት ወቅት ነው።
አዲሱ ኤምባሲ ያወጣው መግለጫ ሞቃዲሾ ውስጥ መልሶ ኤምባሲ የማቋቋሙ ተግባር የቀጠለው የዩናይትድ ስቴትሳና የሶማልያ ግንኙነት ተጨማሪ ዕርንጃ መራመዱን ያሳያል ይላል።
በሶማልያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ዶናልድ ያማምቶ የኤምባሲው መልሶ መቋቋም ሶማልያ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ያሳየችውን መሻሻል በጉልህ የሚያንፀባርቅ ታሪካዎ ቀን ነው ሲሉ ገልፀዋታል። ኤምባሲው ትብብርን የጠነክራል፣ የዩናይትድ ስቴትስን ስትራቴጃዊ ጥቅም ያራምንዳል፣ የፀጥታ ደኅንነታችንን፣ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ ልማት ግብንና ዓላማን ይረዳል ሲሉም አምባሳደሩ አክለዋል።ዩናይትድ ስቴትስ ካለፈው ታህሳስ ወር አንስታ ሞቃዲሾ ውስጥ ዲፕሎማስያዊ ሚስዮን ነበራት።
ምንጭ:VOA
@YeneTube @FikerAssefa
ዩናይትድ ስቴትስ በ28 ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ ሶማልያ ውስጥ ኤምባሲ ከፈተች። ዛሬ የተከፈተው አዲስ ኤምባሲ ሞቃዲሾ በሚገኘው ዓለምቀፍ አውይሮፕላን ማረፍያ ምድር ላይ ይገኛል።የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ የተዘጋው እአአ በ1991 ሶማልያ ውስጥ የእርስ በርስ ጦርነት ይካሄድ በነበረበት ወቅት ነው።
አዲሱ ኤምባሲ ያወጣው መግለጫ ሞቃዲሾ ውስጥ መልሶ ኤምባሲ የማቋቋሙ ተግባር የቀጠለው የዩናይትድ ስቴትሳና የሶማልያ ግንኙነት ተጨማሪ ዕርንጃ መራመዱን ያሳያል ይላል።
በሶማልያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ዶናልድ ያማምቶ የኤምባሲው መልሶ መቋቋም ሶማልያ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ያሳየችውን መሻሻል በጉልህ የሚያንፀባርቅ ታሪካዎ ቀን ነው ሲሉ ገልፀዋታል። ኤምባሲው ትብብርን የጠነክራል፣ የዩናይትድ ስቴትስን ስትራቴጃዊ ጥቅም ያራምንዳል፣ የፀጥታ ደኅንነታችንን፣ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ ልማት ግብንና ዓላማን ይረዳል ሲሉም አምባሳደሩ አክለዋል።ዩናይትድ ስቴትስ ካለፈው ታህሳስ ወር አንስታ ሞቃዲሾ ውስጥ ዲፕሎማስያዊ ሚስዮን ነበራት።
ምንጭ:VOA
@YeneTube @FikerAssefa
እንኳን አደረሳችሁ
በ አዲስ አበባ የተለያዩ እቃዎች አስመጪ
🎖ብራንድ የወንድና የሴት ሰዓቶች
🎖የሴት ቦራሳዎች
🎖የመዋቢያ እቃዎች
🎖እንዲሁም አልባሳት
የምናስመጣቸው እቃዎች ጥራት እና በቀላሉ ገበያ ላይ አለመገኘት እንዲሁም ወደ ክልል ከተሞች መላክ መቻላችን ለየት ያደርገናል ።
ቦሌ መድኃአለም ሞል
+251993014846
ከታች ባለው ሊንክ ገብተው ይጎብኙን ይምረጡ ይዘዙን
👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
በ አዲስ አበባ የተለያዩ እቃዎች አስመጪ
🎖ብራንድ የወንድና የሴት ሰዓቶች
🎖የሴት ቦራሳዎች
🎖የመዋቢያ እቃዎች
🎖እንዲሁም አልባሳት
የምናስመጣቸው እቃዎች ጥራት እና በቀላሉ ገበያ ላይ አለመገኘት እንዲሁም ወደ ክልል ከተሞች መላክ መቻላችን ለየት ያደርገናል ።
ቦሌ መድኃአለም ሞል
+251993014846
ከታች ባለው ሊንክ ገብተው ይጎብኙን ይምረጡ ይዘዙን
👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
በአዲስ አበባ ከተማ የፍል ውሃና አካባቢው የልማት ተነሺዎች ለ13 ዓመታት ሲያነሱት የነበረው የይዞታ ማረጋገጫ ጥያቄ ምላሽ ማግኘቱ ተገለፀ።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ!
እንኳን ለ 2012 ዓ.ም የትምህርት ዘምን በሰላም አደረሳችሁ እያልን የ 2012 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች የዶርም ድልድል የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት ያወጣ ስለሆነ ከዛሬ ከዚህ ሰዓት ጀምሮ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ድህረ ገጽ ላይ በመግባት ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ህብረታችን በድህረ-ገጻችን በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ምክንያት በሰዓቱ ለማሳየት ባለመቻላችን ይቅርታ እየጠየቅን መልካም ጉዞ እና የውጤት አመት እንዲሆንላችሁ ከወዲሁ መልካም ምኞታችንን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
http://www.wkustudentsunion.com
እንኳን ለ 2012 ዓ.ም የትምህርት ዘምን በሰላም አደረሳችሁ እያልን የ 2012 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች የዶርም ድልድል የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት ያወጣ ስለሆነ ከዛሬ ከዚህ ሰዓት ጀምሮ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ድህረ ገጽ ላይ በመግባት ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ህብረታችን በድህረ-ገጻችን በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ምክንያት በሰዓቱ ለማሳየት ባለመቻላችን ይቅርታ እየጠየቅን መልካም ጉዞ እና የውጤት አመት እንዲሆንላችሁ ከወዲሁ መልካም ምኞታችንን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
http://www.wkustudentsunion.com
በሰሜን ጎንደር ዞን ጭልጋ እና አካባቢው የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ግጭቱ እንዳይበርድ የሚፈልጉ አካላት እንዳሉና የመገናኛ ብዙሀንም እንደሚገኙበት እና ከዚህም ጥፋታቸው እንዲቆጠቡ የአማራ ክልል የሰላምና ደኅንነት ግንባታ ቢሮ ኃላፊ አገኘሁ ተሻገር አሳስበዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
ጋምቤላ ዩንቨርስቲ የመግቢያ ቀን ተራዘመ!!
⚡️ነባር ተማሪዎች ከጥቅምት 3-4/2012 ዓ.ም
⚡️አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጥቅምት 10-11/2012 ዓ.ም
መሆኑን አውቃችሁ ወደ ግቢው እንድትመጡ ሲል አሳስቧል።
Gambella University changed the entering date for Seniors Student's Timkte 03_04/2012 E.C or October 14_15/2019 G.C and Fresh student's from Timkte 10_11/2012 E.C or October 21_22/2019 G.C
Gambella University Students Union office
@YeneTube @Fikerassefa
⚡️ነባር ተማሪዎች ከጥቅምት 3-4/2012 ዓ.ም
⚡️አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጥቅምት 10-11/2012 ዓ.ም
መሆኑን አውቃችሁ ወደ ግቢው እንድትመጡ ሲል አሳስቧል።
Gambella University changed the entering date for Seniors Student's Timkte 03_04/2012 E.C or October 14_15/2019 G.C and Fresh student's from Timkte 10_11/2012 E.C or October 21_22/2019 G.C
Gambella University Students Union office
@YeneTube @Fikerassefa
YeneTube
በሰሜን ጎንደር ዞን ጭልጋ እና አካባቢው የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ግጭቱ እንዳይበርድ የሚፈልጉ አካላት እንዳሉና የመገናኛ ብዙሀንም እንደሚገኙበት እና ከዚህም ጥፋታቸው እንዲቆጠቡ የአማራ ክልል የሰላምና ደኅንነት ግንባታ ቢሮ ኃላፊ አገኘሁ ተሻገር አሳስበዋል። @YeneTube @Fikerassefa
አቶ ጌታቸው ረዳ የአማራ ክልል አመራሮች ላቀረቡት ውንጀላ የሰጡት ምላሽ
"ህወሓት ይሄንን ችግር እየፈጠረ እንዳልሆነ ሰውየውም የሚያውቁት ይመስለኛል፡፡ የቅማንትም የአማራም ህዝብም በደንብ ያውቀዋል፡፡የተለመደ ነገር አለ በተለይ አሁን ባሉት አንዳንድ የአማራ ክልል የፀጥታ ኃላፊዎች ዘንድ ህፃናትንና ምስኪን ሴቶችን እናቶችን ተደራጅተህ ለመግደል ለማንበርከክ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በተበዳይ ወገኖች ጥንካሬ ሲከሽፍ ችግሩን ለሶስተኛ ወገን የሚሉት አለ፡፡ አንዳንዴም ስም መጥራት ይጀምራሉ ያው ሶስተኛ ወገን የሚሉት ማን እንደሆነ ብዙ ግዜ አይታወቅም፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ደፍረው ህወሓት ነው ወይ የሆነ ሃይል ነው ይላሉ፡፡ ሲጀመር እንወክለዋለን የሚሉት የአማራ ህዝብንም የማይመጥን አካሄድ ነው ብቻ ሳይሆን እጅግ በጣም አሳዛኝም ነው፡፡ የቅማንት ህፃናትንና ወጣቶችን እገላለሁ ብለህ ተደራጅተህ ሂደህ አልሳካ ሲል የሆነ ነገር'ማ አለ ሌላ ሶስተኛ ወገን የሚል በተደጋጋሚ የሚሰማ ነገር ነው፡፡ እንግዲህ ይህ በሶስተኛ ወገን የሚሉት ወይ በነሱ አጠራር ትህነግ የሚሉት ሃይል በዚህ ደረጃ በሩቅ ሆኖ የነሱን የሽፍታ እንቅስቃሴ ማስቆም ከቻለ ብዙ ግዜ በተደጋጋሚ እንደሚፎክሩት በቀጥታ ቢገጥሙት ምን ሊገጥማቸው እንደሚችል እራሳቸው ናቸው የሚያስቡት ማለት ነው"፡፡
የህወሓት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ለቪኦኤ
@YeneTube @FikerAssefa
"ህወሓት ይሄንን ችግር እየፈጠረ እንዳልሆነ ሰውየውም የሚያውቁት ይመስለኛል፡፡ የቅማንትም የአማራም ህዝብም በደንብ ያውቀዋል፡፡የተለመደ ነገር አለ በተለይ አሁን ባሉት አንዳንድ የአማራ ክልል የፀጥታ ኃላፊዎች ዘንድ ህፃናትንና ምስኪን ሴቶችን እናቶችን ተደራጅተህ ለመግደል ለማንበርከክ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በተበዳይ ወገኖች ጥንካሬ ሲከሽፍ ችግሩን ለሶስተኛ ወገን የሚሉት አለ፡፡ አንዳንዴም ስም መጥራት ይጀምራሉ ያው ሶስተኛ ወገን የሚሉት ማን እንደሆነ ብዙ ግዜ አይታወቅም፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ደፍረው ህወሓት ነው ወይ የሆነ ሃይል ነው ይላሉ፡፡ ሲጀመር እንወክለዋለን የሚሉት የአማራ ህዝብንም የማይመጥን አካሄድ ነው ብቻ ሳይሆን እጅግ በጣም አሳዛኝም ነው፡፡ የቅማንት ህፃናትንና ወጣቶችን እገላለሁ ብለህ ተደራጅተህ ሂደህ አልሳካ ሲል የሆነ ነገር'ማ አለ ሌላ ሶስተኛ ወገን የሚል በተደጋጋሚ የሚሰማ ነገር ነው፡፡ እንግዲህ ይህ በሶስተኛ ወገን የሚሉት ወይ በነሱ አጠራር ትህነግ የሚሉት ሃይል በዚህ ደረጃ በሩቅ ሆኖ የነሱን የሽፍታ እንቅስቃሴ ማስቆም ከቻለ ብዙ ግዜ በተደጋጋሚ እንደሚፎክሩት በቀጥታ ቢገጥሙት ምን ሊገጥማቸው እንደሚችል እራሳቸው ናቸው የሚያስቡት ማለት ነው"፡፡
የህወሓት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ለቪኦኤ
@YeneTube @FikerAssefa
በትግራይ ክልል አሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የተባለ ተቃዋሚ ፓርቲ ተቋቋመ።
ፓርቲው በምርጫ ቦርድ መመዝገቡም ታውቋል። የፓርቲው መስራቶች አንዱን አቶ ዶ/ር አስገዶምን መሆናቸውን ታውቋል።
@YeneTube @Fikerassefa
ፓርቲው በምርጫ ቦርድ መመዝገቡም ታውቋል። የፓርቲው መስራቶች አንዱን አቶ ዶ/ር አስገዶምን መሆናቸውን ታውቋል።
@YeneTube @Fikerassefa
በኮንጎ የ'ሕገወጥ' የማዕድን ፈላጊዎች ላይ ጉድጓድ ተደርምሶ በርካቶች ሞቱ
በዲሞክራቲክ ኮንጎ ወርቅ በሕገወጥ መንገድ ሲያወጡ የነበሩ ሰዎች ላይ ጉድጓድ ተደርምሶ ቢያንስ 14 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ።
የመንግሥት አስተዳደር ሚኒስትር የሆኑት ስቲቭ ምቢካዪ እንዳሉት፤ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሶስት ሰዎች ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል። ጉድጓዱ ውስጥ አፈር ተደርምሶባቸው የቀሩ ካሉ በሚል ፍለጋው እንደቀጠለ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
በዲሞክራቲክ ኮንጎ ወርቅ በሕገወጥ መንገድ ሲያወጡ የነበሩ ሰዎች ላይ ጉድጓድ ተደርምሶ ቢያንስ 14 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ።
የመንግሥት አስተዳደር ሚኒስትር የሆኑት ስቲቭ ምቢካዪ እንዳሉት፤ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሶስት ሰዎች ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል። ጉድጓዱ ውስጥ አፈር ተደርምሶባቸው የቀሩ ካሉ በሚል ፍለጋው እንደቀጠለ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
#FakeNewsAlert
የጎንደር ከተማ ውሀ ተመርዟል?
የከተማው ውሀ እና ፍሳሽ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀይማኖት በለጠ ከደቂቃዎች በፊት በስልክ የነገሩኝ:
"በሶሻል ሚድያ የሚናፈሰውን ይህን ወሬ ሰምተነዋል። ነገር ግን ወሬው የሀሰት እና ህዝብን ለመረበሽ የተሰራጨ ነው። ይህን እያሰራጨ ያለው የተደራጀ ሀይል ነው። ሁሌ ግርግር ሲፈጠር እንዲህ አይነት የሀሰት ወሬ እየተለመደ ነው። ውሃው እንደሁሌው የተደራጀ የ24 ሰአት ጥበቃ እየተደረገለት ነው። ምንም አይነት የተፈጠረ ችግር የለም፣ በላቦራቶሪ ተጣርቶም ችግር እንደሌለበት ተረጋግጧል። በአካባቢው ሚድያ ዛሬ ጠዋት መልእክት እናስተላልፋለን።"
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የጎንደር ከተማ ውሀ ተመርዟል?
የከተማው ውሀ እና ፍሳሽ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀይማኖት በለጠ ከደቂቃዎች በፊት በስልክ የነገሩኝ:
"በሶሻል ሚድያ የሚናፈሰውን ይህን ወሬ ሰምተነዋል። ነገር ግን ወሬው የሀሰት እና ህዝብን ለመረበሽ የተሰራጨ ነው። ይህን እያሰራጨ ያለው የተደራጀ ሀይል ነው። ሁሌ ግርግር ሲፈጠር እንዲህ አይነት የሀሰት ወሬ እየተለመደ ነው። ውሃው እንደሁሌው የተደራጀ የ24 ሰአት ጥበቃ እየተደረገለት ነው። ምንም አይነት የተፈጠረ ችግር የለም፣ በላቦራቶሪ ተጣርቶም ችግር እንደሌለበት ተረጋግጧል። በአካባቢው ሚድያ ዛሬ ጠዋት መልእክት እናስተላልፋለን።"
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የዩኒቨርሲቲ ምደባ ጉዳይ!
የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ እስካሁን ምንም አላለም፣ እስካሁን ሀላፊዎችን ለማግኘት ያደረግኩት ሙከራም አልተሳካም።
ብዙዎቻችሁ ስለ ምደባው እንዳጣራላችሁ እየጠየቃችሁ ነበር፣ ሌሎች መረጃዎችን ሳትሰሙ የሚኒስቴሩን መግለጫ መጠበቅ ሳያወጣ አይቀርም።
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ እስካሁን ምንም አላለም፣ እስካሁን ሀላፊዎችን ለማግኘት ያደረግኩት ሙከራም አልተሳካም።
ብዙዎቻችሁ ስለ ምደባው እንዳጣራላችሁ እየጠየቃችሁ ነበር፣ ሌሎች መረጃዎችን ሳትሰሙ የሚኒስቴሩን መግለጫ መጠበቅ ሳያወጣ አይቀርም።
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የፌዴራል መንግስት በአማራ ክልል ሽብር ለመፍጠር በሚንቀሳቀሱ ቡድኖችና ሚዲያዎች ላይ እርምጃ የማይወስድ ከሆን፣ እራስን ወደመከላከል ተግባር እንደሚገባ የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ።
ሙሉ መግለጫው 👇👇👇
https://bit.ly/2pAzgwB
ሙሉ መግለጫው 👇👇👇
https://bit.ly/2pAzgwB
Telegraph
(ከአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ)
“ የአማራ ብሎም የሀገራችን ህዝቦች የለውጥና የአንድነት ጉዞ በአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች ከቶውንም አይደናቀፍም!” በሀገር ግንባታ ውስጥ በርካታ አኩሪ ታሪኮች ያሉት የአማራ ህዝብ ከክልሉ ባለፈ የሀገራችን ህዝቦች ቋንቋቸው፣ ሃይማኖታቸው፣ ማንነታቸውን ጨምሮ ልዩ ልዩ ባህላዊ ዕሴቶቻቸው ተከብረው እንዲኖሩ በደምና አጥንቱ ጭምር በርካታ መስዋዕትነትን የከፈለ ታላቅ ህዝብ ነው፡፡ ባለፋት አመታትም ኢትዮጵያዊ…
በሰበታ ከተማ ወለቴ አካባቢ የገዳ አርማ ተብሎ በተሰየመው አደባባይ የቆመው የገዳና የሀዳ ሲንቄ ሀውልት ተመረቀ፡፡የከተማ አስተዳደሩ በኢሬቻ በዓል ላይ ለመሳተፍ ወደ ፊንፊኔ እያቀኑ ለሚገኙ እንግዶች አቀባል እያደረገ ነው፡፡
ምንጭ: OBN
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ: OBN
@YeneTube @FikerAssefa