አፋር ክልል በተለያዩ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬም እንደቀጠለ ነው።
ባሳለፍነው ሳምንት ሰርጎ ገቦች ድንበር አልፈው የአፋር ህዝብ ላይ ጥቃት መዘንዘራቸው ይታወሳል። በዚህ ጥቃት ሳቢያ የ17 ሰው ህይወት ማለፉ ይታወሳል ይህንን አስመልክቶ አፋር ክልል በተለያዩ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ እየተደረገ ይገኛል እንዲሁም #መንግስት ዝምታን መርጧል።
@YeneTube @Fikerassefa
ባሳለፍነው ሳምንት ሰርጎ ገቦች ድንበር አልፈው የአፋር ህዝብ ላይ ጥቃት መዘንዘራቸው ይታወሳል። በዚህ ጥቃት ሳቢያ የ17 ሰው ህይወት ማለፉ ይታወሳል ይህንን አስመልክቶ አፋር ክልል በተለያዩ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ እየተደረገ ይገኛል እንዲሁም #መንግስት ዝምታን መርጧል።
@YeneTube @Fikerassefa