ይህ እንዲህ በእንዲህ እያለ ቁርኣን በቁሬይሽ ዘዬ ወረደ፤ ሌሎች ሁድኸይል፣ ጠቂፍ፣ ሃዋዚን፣ ኪናነህ፣ ተሚን፣ የመኒ ወዘተ ከዚህ ዘዬ ወስደው ሲጠቀሙ በማጥበቅና በማላላት፤ በማቅጠንና በማወፈር በትርጉም ላይ ልዩነት አመጣ፤ ይህ ልዩነት ከዐረብ ውጪ ላሉት መከፋፈል አመጣ፤ ይህንን ልዩነት የታዘበው የነብያችን"ﷺ" ሰሃቢይ ሑደይፋህ ኢብኑል-የማን በወቅቱ ኸሊፋህ ለነበረው ለዑስማን በመናገር በቁሬይሽ ዘዬ አንድ የጋራ ልኬት እንዲደረግ ተደርጓል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 9
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ *"የሻም ሕዝብ እና የኢራቅ ሕዝብ አርመንያን እና አዛርባጃንን ለማሸነፍ ጦርነት ባደረጉ ጊዜ ሑደይፋህ ኢብኑል-የማን ወደ ዑስማን ሲመጣ የሻም እና የኢራቅ ሕዝቦች በቂርኣት ዘዬ ላይ ሲለያዩ ፈራ፤ ከዚያም ሑደይፋህም ለዑስማን፦ "የምእመናን አሚር ሆይ! ይህንን ዑማህ ታደግ፤ ስለ መጽሐፉ ከዑማህ በፊት ልክ የሁዲ እና ነሳራህ እንደተለያዩት እንዳይለያዩ። ከዚያም ዑስማንም ለሐፍሷህ፦ "የቁርኣን መሷሒፍ ላኪልኝ፤ በጥሩ ሙስሐፍ ካዘጋጀን በኃላ መሷሒፉን እመልስልሻለው" ብሎ ላከባት፤ ሐፍሷህም ለዑስማን ላከችለት፤ ከዚያም ዑስማን ለዘይድ ኢብኑ ሳቢት፣ ለዐብደሏህ ኢብኑ አዝ-ዙበይር፣ ለሠዒድ ኢብኑል ዓስ እና ለዐብዱ አር-ረሕማን ኢብኑል ሓሪስ ኢብኑ ሂሻም ከመሷሒፍ እንዲገለብጡ አዘዛቸው፤ ዑስማንም ለሦስቱ የቁሬይሽ ሰዎች፦ "ምናልባት በአገለባበጡ ከዘይድ ኢብኑ ሳቢት ጋር ያልተስማማችሁበት ነጥብ ካለ በቁሬሽ ዘዬ ጻፉት፤ ቁርኣን በእነርሱ ዘዬ ነው የወረደው፤ ከዚያም በእነርሱ ዘዬ አደረጉ። ብዙ ሱሑፎችን ገለበጡ፤ ዑስማንም የቁርኣንን መሷሒፍ ለሐፍሷህ መለሰላት። ከዚያም ዑስማንም ለሁሉም ሙስሊም አውራጃ እነርሱ ከገለበጡት ከላከ በኃላ ማንኛውም ሌሎች የቁርኣን እደ-ክታባት ሆኑ ግልባጮች ተቃጠሉ*። أَنَّ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ، حَدَّثَهُ أَنَّ حُذَيْفَةَ بْنَ الْيَمَانِ قَدِمَ عَلَى عُثْمَانَ وَكَانَ يُغَازِي أَهْلَ الشَّأْمِ فِي فَتْحِ إِرْمِينِيَةَ وَأَذْرَبِيجَانَ مَعَ أَهْلِ الْعِرَاقِ فَأَفْزَعَ حُذَيْفَةَ اخْتِلاَفُهُمْ فِي الْقِرَاءَةِ فَقَالَ حُذَيْفَةُ لِعُثْمَانَ يَا أَمِيرَ الْمُؤْمِنِينَ أَدْرِكْ هَذِهِ الأُمَّةَ قَبْلَ أَنْ يَخْتَلِفُوا فِي الْكِتَابِ اخْتِلاَفَ الْيَهُودِ وَالنَّصَارَى فَأَرْسَلَ عُثْمَانُ إِلَى حَفْصَةَ أَنْ أَرْسِلِي إِلَيْنَا بِالصُّحُفِ نَنْسَخُهَا فِي الْمَصَاحِفِ ثُمَّ نَرُدُّهَا إِلَيْكِ فَأَرْسَلَتْ بِهَا حَفْصَةُ إِلَى عُثْمَانَ فَأَمَرَ زَيْدَ بْنَ ثَابِتٍ وَعَبْدَ اللَّهِ بْنَ الزُّبَيْرِ وَسَعِيدَ بْنَ الْعَاصِ وَعَبْدَ الرَّحْمَنِ بْنَ الْحَارِثِ بْنِ هِشَامٍ فَنَسَخُوهَا فِي الْمَصَاحِفِ وَقَالَ عُثْمَانُ لِلرَّهْطِ الْقُرَشِيِّينَ الثَّلاَثَةِ إِذَا اخْتَلَفْتُمْ أَنْتُمْ وَزَيْدُ بْنُ ثَابِتٍ فِي شَىْءٍ مِنَ الْقُرْآنِ فَاكْتُبُوهُ بِلِسَانِ قُرَيْشٍ فَإِنَّمَا نَزَلَ بِلِسَانِهِمْ فَفَعَلُوا حَتَّى إِذَا نَسَخُوا الصُّحُفَ فِي الْمَصَاحِفِ رَدَّ عُثْمَانُ الصُّحُفَ إِلَى حَفْصَةَ وَأَرْسَلَ إِلَى كُلِّ أُفُقٍ بِمُصْحَفٍ مِمَّا نَسَخُوا وَأَمَرَ بِمَا سِوَاهُ مِنَ الْقُرْآنِ فِي كُلِّ صَحِيفَةٍ أَوْ مُصْحَفٍ أَنْ يُحْرَقَ.
ይህ ትልቅ መርሃ-ግብር ነው፤ የነብያችን"ﷺ" ባልደረቦች ከቁርኣን ውጪ ከነብያችን"ﷺ" የሚሰሟቸው የቁርኣን ማብራሪያዎችን እና ዱዓዎችም በራሳቸው በሚጽፏቸው ቁርኣን ላይ ከግርጌ፣ከራስጌ፣ ከፊት እና ከኃላ ይጽፉ ነበር፤ ይህ ጽሑፍ ለመጪው ትውልድ የቁርኣን ሱራ ተደርጎ እንዳይወሰድ ከላይ ከተጠቀሱ ችግሮች ጋር አብሮ ተቃጥሏል፤ ለምሳሌ የኡበይ ኢብኑ ከዐብ ቁኑት ነው፤ "ቁኑት" قنوت ማለት "በየትኛውም ጊዜና ቦታ ላይ በሙስሊሞች ላይ ግፍ ወይም በደል ከደረሰ በሶላት ሩኩዕ በኋላ ኢማሙ የሚያደርገው ዱዓ ነው" የኡበይ ሁለት ቁኑት ቁኑቱል ኸል እና ቁኑቱል ሀፍድ ናቸው፦
አሥ-ሡዩጢ አል-ኢትቃን ፊ ዑሙል ቁርኣን: መጽሐፍ 1, ቁጥር 227
ቁኑቱል ኸል
*አላህ ሆይ! አንተን ብቻ እንለምናለን፤ አንተ ብቻ ይቅርታህ እንጠይቃለን፤ እናመሰግንሃለን፤ አናስተባብልህም፤ አንተን ከሚያምጹ እንለያለን እንለያያለን*። اللَّهُمَّ إِنَّا نَسْتَعِينُكَ وَنَسْتَغْفِرُكَ وَنُثْنِي عَلَيْكَ وَلَا نُكْفُرُكَ وَنَخْلَعُ وَنَتْرُكُ مَنْ يَفْجُرُكَ
ቁኑቱል ሀፍድ
*አላህ ሆይ! አንተን ብቻ እናመልካለን፤ ሶላትም ሡጁድም ለአንተ ነው፤ እሾትም ወደ አንተ ነው፤ የአንተን ምህረት ተስፋ እናደርጋለን፤ የአንተ ከባድ ቅጣት ከሃድያንን ልትቀጣበት ያለው ቅጣት እንፈራለን*። اللَّهُمَّ إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَلَكَ نُصَلِّي وَنَسْجُدُ وَإِلَيْكَ نَسْعَى وَنَحْفِدُ نَرْجُو رَحْمَتَكَ وَنَخْشَى عَذَابَكَ إِنَّ عَذَابَكَ بِالْكُفَّارِ مُلْحَقٌ.
እነዚህ ቁኑቶች ዱዓዎች ሆነው ሳሉ ሱራዎች ናቸው የሚል ተሟጋች ካለ ከሐዲስ ወይም ከሰሃባዎች ከተገኘ ሪዋያህ መረጃ ማቅረብ ይጠበቅበታል፤ ያለበለዚያ ግን የሚሽነሪዎችን አርቲ ቡርቲ ይዞ መነታረክ መደዴ የቡና ወሬ ነው። ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ እና በእርሱ ዙርያ እንዳስሳለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 9
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ *"የሻም ሕዝብ እና የኢራቅ ሕዝብ አርመንያን እና አዛርባጃንን ለማሸነፍ ጦርነት ባደረጉ ጊዜ ሑደይፋህ ኢብኑል-የማን ወደ ዑስማን ሲመጣ የሻም እና የኢራቅ ሕዝቦች በቂርኣት ዘዬ ላይ ሲለያዩ ፈራ፤ ከዚያም ሑደይፋህም ለዑስማን፦ "የምእመናን አሚር ሆይ! ይህንን ዑማህ ታደግ፤ ስለ መጽሐፉ ከዑማህ በፊት ልክ የሁዲ እና ነሳራህ እንደተለያዩት እንዳይለያዩ። ከዚያም ዑስማንም ለሐፍሷህ፦ "የቁርኣን መሷሒፍ ላኪልኝ፤ በጥሩ ሙስሐፍ ካዘጋጀን በኃላ መሷሒፉን እመልስልሻለው" ብሎ ላከባት፤ ሐፍሷህም ለዑስማን ላከችለት፤ ከዚያም ዑስማን ለዘይድ ኢብኑ ሳቢት፣ ለዐብደሏህ ኢብኑ አዝ-ዙበይር፣ ለሠዒድ ኢብኑል ዓስ እና ለዐብዱ አር-ረሕማን ኢብኑል ሓሪስ ኢብኑ ሂሻም ከመሷሒፍ እንዲገለብጡ አዘዛቸው፤ ዑስማንም ለሦስቱ የቁሬይሽ ሰዎች፦ "ምናልባት በአገለባበጡ ከዘይድ ኢብኑ ሳቢት ጋር ያልተስማማችሁበት ነጥብ ካለ በቁሬሽ ዘዬ ጻፉት፤ ቁርኣን በእነርሱ ዘዬ ነው የወረደው፤ ከዚያም በእነርሱ ዘዬ አደረጉ። ብዙ ሱሑፎችን ገለበጡ፤ ዑስማንም የቁርኣንን መሷሒፍ ለሐፍሷህ መለሰላት። ከዚያም ዑስማንም ለሁሉም ሙስሊም አውራጃ እነርሱ ከገለበጡት ከላከ በኃላ ማንኛውም ሌሎች የቁርኣን እደ-ክታባት ሆኑ ግልባጮች ተቃጠሉ*። أَنَّ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ، حَدَّثَهُ أَنَّ حُذَيْفَةَ بْنَ الْيَمَانِ قَدِمَ عَلَى عُثْمَانَ وَكَانَ يُغَازِي أَهْلَ الشَّأْمِ فِي فَتْحِ إِرْمِينِيَةَ وَأَذْرَبِيجَانَ مَعَ أَهْلِ الْعِرَاقِ فَأَفْزَعَ حُذَيْفَةَ اخْتِلاَفُهُمْ فِي الْقِرَاءَةِ فَقَالَ حُذَيْفَةُ لِعُثْمَانَ يَا أَمِيرَ الْمُؤْمِنِينَ أَدْرِكْ هَذِهِ الأُمَّةَ قَبْلَ أَنْ يَخْتَلِفُوا فِي الْكِتَابِ اخْتِلاَفَ الْيَهُودِ وَالنَّصَارَى فَأَرْسَلَ عُثْمَانُ إِلَى حَفْصَةَ أَنْ أَرْسِلِي إِلَيْنَا بِالصُّحُفِ نَنْسَخُهَا فِي الْمَصَاحِفِ ثُمَّ نَرُدُّهَا إِلَيْكِ فَأَرْسَلَتْ بِهَا حَفْصَةُ إِلَى عُثْمَانَ فَأَمَرَ زَيْدَ بْنَ ثَابِتٍ وَعَبْدَ اللَّهِ بْنَ الزُّبَيْرِ وَسَعِيدَ بْنَ الْعَاصِ وَعَبْدَ الرَّحْمَنِ بْنَ الْحَارِثِ بْنِ هِشَامٍ فَنَسَخُوهَا فِي الْمَصَاحِفِ وَقَالَ عُثْمَانُ لِلرَّهْطِ الْقُرَشِيِّينَ الثَّلاَثَةِ إِذَا اخْتَلَفْتُمْ أَنْتُمْ وَزَيْدُ بْنُ ثَابِتٍ فِي شَىْءٍ مِنَ الْقُرْآنِ فَاكْتُبُوهُ بِلِسَانِ قُرَيْشٍ فَإِنَّمَا نَزَلَ بِلِسَانِهِمْ فَفَعَلُوا حَتَّى إِذَا نَسَخُوا الصُّحُفَ فِي الْمَصَاحِفِ رَدَّ عُثْمَانُ الصُّحُفَ إِلَى حَفْصَةَ وَأَرْسَلَ إِلَى كُلِّ أُفُقٍ بِمُصْحَفٍ مِمَّا نَسَخُوا وَأَمَرَ بِمَا سِوَاهُ مِنَ الْقُرْآنِ فِي كُلِّ صَحِيفَةٍ أَوْ مُصْحَفٍ أَنْ يُحْرَقَ.
ይህ ትልቅ መርሃ-ግብር ነው፤ የነብያችን"ﷺ" ባልደረቦች ከቁርኣን ውጪ ከነብያችን"ﷺ" የሚሰሟቸው የቁርኣን ማብራሪያዎችን እና ዱዓዎችም በራሳቸው በሚጽፏቸው ቁርኣን ላይ ከግርጌ፣ከራስጌ፣ ከፊት እና ከኃላ ይጽፉ ነበር፤ ይህ ጽሑፍ ለመጪው ትውልድ የቁርኣን ሱራ ተደርጎ እንዳይወሰድ ከላይ ከተጠቀሱ ችግሮች ጋር አብሮ ተቃጥሏል፤ ለምሳሌ የኡበይ ኢብኑ ከዐብ ቁኑት ነው፤ "ቁኑት" قنوت ማለት "በየትኛውም ጊዜና ቦታ ላይ በሙስሊሞች ላይ ግፍ ወይም በደል ከደረሰ በሶላት ሩኩዕ በኋላ ኢማሙ የሚያደርገው ዱዓ ነው" የኡበይ ሁለት ቁኑት ቁኑቱል ኸል እና ቁኑቱል ሀፍድ ናቸው፦
አሥ-ሡዩጢ አል-ኢትቃን ፊ ዑሙል ቁርኣን: መጽሐፍ 1, ቁጥር 227
ቁኑቱል ኸል
*አላህ ሆይ! አንተን ብቻ እንለምናለን፤ አንተ ብቻ ይቅርታህ እንጠይቃለን፤ እናመሰግንሃለን፤ አናስተባብልህም፤ አንተን ከሚያምጹ እንለያለን እንለያያለን*። اللَّهُمَّ إِنَّا نَسْتَعِينُكَ وَنَسْتَغْفِرُكَ وَنُثْنِي عَلَيْكَ وَلَا نُكْفُرُكَ وَنَخْلَعُ وَنَتْرُكُ مَنْ يَفْجُرُكَ
ቁኑቱል ሀፍድ
*አላህ ሆይ! አንተን ብቻ እናመልካለን፤ ሶላትም ሡጁድም ለአንተ ነው፤ እሾትም ወደ አንተ ነው፤ የአንተን ምህረት ተስፋ እናደርጋለን፤ የአንተ ከባድ ቅጣት ከሃድያንን ልትቀጣበት ያለው ቅጣት እንፈራለን*። اللَّهُمَّ إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَلَكَ نُصَلِّي وَنَسْجُدُ وَإِلَيْكَ نَسْعَى وَنَحْفِدُ نَرْجُو رَحْمَتَكَ وَنَخْشَى عَذَابَكَ إِنَّ عَذَابَكَ بِالْكُفَّارِ مُلْحَقٌ.
እነዚህ ቁኑቶች ዱዓዎች ሆነው ሳሉ ሱራዎች ናቸው የሚል ተሟጋች ካለ ከሐዲስ ወይም ከሰሃባዎች ከተገኘ ሪዋያህ መረጃ ማቅረብ ይጠበቅበታል፤ ያለበለዚያ ግን የሚሽነሪዎችን አርቲ ቡርቲ ይዞ መነታረክ መደዴ የቡና ወሬ ነው። ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ እና በእርሱ ዙርያ እንዳስሳለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርኣን ልኬት
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
ከቁሬይሽ ዘዬ ውጪ ያሉበት ሙስሐፎች እና የቁርኣን ማብራሪያዎችን እና ዱዓዎችም በራሳቸው በሚጽፏቸው ቁርኣን ላይ ከግርጌ፣ከራስጌ፣ ከፊት እና ከኃላ ያሉባቸው ሙስሐፎች ተሰብስቦ ከመቃጠሉ በፊት ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ ይህንን ልኬት አልቀበለም ነበር፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3387
አዝ-ዙህሪ እንደተረከው፦ *"ዑበይዱልላህ ኢብኑ ዐብደላህ ኢብኑ ኡትባህ ለእኔ እንደነገረኝ፤ ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት ያዘጋጀውን ሙስሐፍ አልወደደውም ነበር፤ እርሱም፦ "የሙስሊም ዑማህ ሆይ! በዘይድ ኢብኑ ሣቢት የተዘጋጀውን ሙስሐፍ እና አመራሩን አትቀበሉ። በአላህ ይሁንብኝ እኔ ኢስላምን ስቀበል በካፊ አብራክ ውስጥ ነበረ፤ የኢራቅ ሕዝብ ሆይ! ከእናንተ ጋር ያለውን ሙስሐፍ ያዙት፤ እነርሱም ደበቁት። አላህ በእርግጥም እንዲህ አለ፦ "ነገርንም የሚደብቅ ሰው በትንሣኤ ቀን በደበቀው ነገር ተሸክሞ ይመጣል" 3፥161 ስለዚህ ከደበቀው ሙስሐፍ ጋር አላህን ይገናኛል፤ አዝ-ዙህሪ እንደተናገረው፦ "የነብዩ"ﷺ" ተወዳጅ ሰሃባዎች የዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድን አመለካከት አልወደዱትም የሚል ለእኔ የተላለፈ ነው*። قَالَ الزُّهْرِيُّ فَأَخْبَرَنِي عُبَيْدُ اللَّهِ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُتْبَةَ أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ مَسْعُودٍ كَرِهَ لِزَيْدِ بْنِ ثَابِتٍ نَسْخَ الْمَصَاحِفِ وَقَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ أُعْزَلُ عَنْ نَسْخِ كِتَابَةِ الْمُصْحَفِ وَيَتَوَلاَّهَا رَجُلٌ وَاللَّهِ لَقَدْ أَسْلَمْتُ وَإِنَّهُ لَفِي صُلْبِ رَجُلٍ كَافِرٍ يُرِيدُ زَيْدَ بْنَ ثَابِتٍ وَلِذَلِكَ قَالَ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مَسْعُودٍ يَا أَهْلَ الْعِرَاقِ اكْتُمُوا الْمَصَاحِفَ الَّتِي عِنْدَكُمْ وَغُلُّوهَا فَإِنَّ اللَّهَ يَقُولُ : ( وَمَنْ يَغْلُلْ يَأْتِ بِمَا غَلَّ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ) فَالْقُوا اللَّهَ بِالْمَصَاحِفِ . قَالَ الزُّهْرِيُّ فَبَلَغَنِي أَنَّ ذَلِكَ كَرِهَهُ مِنْ مَقَالَةِ ابْنِ مَسْعُودٍ رِجَالٌ مِنْ أَفَاضِلِ أَصْحَابِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم
እርሱ ኢስላምን ሲቀበል ዘይድ በአባቱ አብራክ ሆኖ ገና አለመወለዱ አጥጋቢ ምክንያት አልነበረም። ይህንን አይነት አመለካከት ከራስ ወዳድነት የመነጨ ስለነበር ተወዳጅ ሰሃባዎች አልወደዱለትም። ነገር ግን በተቃራኒው ሚሽነሪዎች የዐብደላህ ሙስሐፍ ላይ 111 ሱራህ ብቻ ያየዘ ነው" ይላሉ፤ ነገር ግን የዐብደላህ ሙስሐፍ ላይ 111 ሱራህ ብቻ እንደነበረ እና ሱረቱል ፋቲሐህ፣ ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስን እንደማያካትት የሚያሳይ የሐዲስ መረጃ የለም።
ነገር ግን በነብያችን"ﷺ" ጊዜ ሁለቱ ሱራዎች ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስ ለዱዓ አገልግሎት ላይ ስለሚውሉ ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ ሙዐወዛት የቁርኣን ክፍል አይደሉም ብሎ ሲናገር ኡበይ ኢብኑ ከዕብም የአላህን መልእክተኛን"ﷺ" ስለ እነርሱ ጠይቋቸው እርሳቸውም፦ "እነርሱ ወደ እኔ ተወርዶልኛል፤ የቁርኣን ክፍል አርገን እንቀራዋለን" ብለውታል፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4977
ዚር ኢብኑ ሑበይሽ እንደተረከው፦ *ኡበይ ኢብኑ ከዕብን፦ "አቢ ሙንዚር ሆይ! ወንድምህ ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ፦ ሙዐወዛት የቁርኣን ክፍል አይደለም" ይላል ብዬ ጠየኩት፤ ኡበይ ኢብኑ ከዕብም፦ "የአላህን መልእክተኛ"ﷺ" ስለ እነርሱ(ሙዐወዛት) ጉዳይ ጠየኳቸው፤ እርሳቸውም፦ "እነርሱ(ሙዐወዛት) ወደ እኔ ተወርዶልኛል፤ የቁርኣን ክፍል አርገን እንቀራዋለን" አሉኝ። ስለዚህ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዳሉት እኛም እንላለን*። عَنْ زِرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ أُبَىَّ بْنَ كَعْبٍ قُلْتُ يَا أَبَا الْمُنْذِرِ إِنَّ أَخَاكَ ابْنَ مَسْعُودٍ يَقُولُ كَذَا وَكَذَا. فَقَالَ أُبَىٌّ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ لِي قِيلَ لِي. فَقُلْتُ، قَالَ فَنَحْنُ نَقُولُ كَمَا قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم.
ከዚያ በሓላ ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ እነዚህ ሁለት ሱራዎች ላይ ምንም አይነት ቅሬታ እንደነበረው የሚያሳይ የሐዲስ መረጃ የለም። ገና ለገና በነብያችን"ﷺ" ጊዜ ሁለቱ ሱራዎች የቁርኣን ክፍል አይደሉም ብሏልና በዑስማን ኸሊፋነት ጊዜ ዘይድ ኢብኑ ሣቢትን ስለተቃወመ ሁለቱን ሱራህ ስለማይቀበል ነው ማለት ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ስሁት ሙግት ነው።
ዋናው ነጥብ እሺ እርሱ አልተቀበለም እንበል የአሐድ ዘገባ እኮ ቁርኣን ላይ ተቀባይነት የለውም፤ “አሐድ” آحاد ማለት አንድ ዘገባ በአንድ ሙስኒድ ከተተረከ ትረካው “አሐድ” ይባላል፤ ነገር ግን ቁርኣን በሙተዋቲር ብቻ ነው ተቀባይነት ያለው፤ “ሙተዋቲር” مُتَواتِر ደግሞ አንድ ዘገባ ከአንድ ኢስናድ ማለትም ሰንሰለት በላይ በጀመዓ የሚደረግ ዘገባ ነው።
“አል-ሙዐወዘተይን” الْمُعَوِّذَتَيْن የሚባሉት ሁለቱ ሱራዎች ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስ ሲሆኑ የሲሕር ማክሸፊያ ሆነው መውረዳቸውን የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ከመነሻው ነግረውናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 319:
*የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ዛሬ ምን አስደናቂ አንቀጾች ዛሬ ወርደዋል፤ ይህም ብጤአቸው ታይቶ አያውቅም! እነርሱም፦ “በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ” እና በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ» ናቸው*። قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَلَمْ تَرَ آيَاتٍ أُنْزِلَتِ اللَّيْلَةَ لَمْ يُرَ مِثْلُهُنَّ قَطُّ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الْفَلَقِ} وَ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ} ”
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
ከቁሬይሽ ዘዬ ውጪ ያሉበት ሙስሐፎች እና የቁርኣን ማብራሪያዎችን እና ዱዓዎችም በራሳቸው በሚጽፏቸው ቁርኣን ላይ ከግርጌ፣ከራስጌ፣ ከፊት እና ከኃላ ያሉባቸው ሙስሐፎች ተሰብስቦ ከመቃጠሉ በፊት ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ ይህንን ልኬት አልቀበለም ነበር፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3387
አዝ-ዙህሪ እንደተረከው፦ *"ዑበይዱልላህ ኢብኑ ዐብደላህ ኢብኑ ኡትባህ ለእኔ እንደነገረኝ፤ ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት ያዘጋጀውን ሙስሐፍ አልወደደውም ነበር፤ እርሱም፦ "የሙስሊም ዑማህ ሆይ! በዘይድ ኢብኑ ሣቢት የተዘጋጀውን ሙስሐፍ እና አመራሩን አትቀበሉ። በአላህ ይሁንብኝ እኔ ኢስላምን ስቀበል በካፊ አብራክ ውስጥ ነበረ፤ የኢራቅ ሕዝብ ሆይ! ከእናንተ ጋር ያለውን ሙስሐፍ ያዙት፤ እነርሱም ደበቁት። አላህ በእርግጥም እንዲህ አለ፦ "ነገርንም የሚደብቅ ሰው በትንሣኤ ቀን በደበቀው ነገር ተሸክሞ ይመጣል" 3፥161 ስለዚህ ከደበቀው ሙስሐፍ ጋር አላህን ይገናኛል፤ አዝ-ዙህሪ እንደተናገረው፦ "የነብዩ"ﷺ" ተወዳጅ ሰሃባዎች የዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድን አመለካከት አልወደዱትም የሚል ለእኔ የተላለፈ ነው*። قَالَ الزُّهْرِيُّ فَأَخْبَرَنِي عُبَيْدُ اللَّهِ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُتْبَةَ أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ مَسْعُودٍ كَرِهَ لِزَيْدِ بْنِ ثَابِتٍ نَسْخَ الْمَصَاحِفِ وَقَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ أُعْزَلُ عَنْ نَسْخِ كِتَابَةِ الْمُصْحَفِ وَيَتَوَلاَّهَا رَجُلٌ وَاللَّهِ لَقَدْ أَسْلَمْتُ وَإِنَّهُ لَفِي صُلْبِ رَجُلٍ كَافِرٍ يُرِيدُ زَيْدَ بْنَ ثَابِتٍ وَلِذَلِكَ قَالَ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مَسْعُودٍ يَا أَهْلَ الْعِرَاقِ اكْتُمُوا الْمَصَاحِفَ الَّتِي عِنْدَكُمْ وَغُلُّوهَا فَإِنَّ اللَّهَ يَقُولُ : ( وَمَنْ يَغْلُلْ يَأْتِ بِمَا غَلَّ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ) فَالْقُوا اللَّهَ بِالْمَصَاحِفِ . قَالَ الزُّهْرِيُّ فَبَلَغَنِي أَنَّ ذَلِكَ كَرِهَهُ مِنْ مَقَالَةِ ابْنِ مَسْعُودٍ رِجَالٌ مِنْ أَفَاضِلِ أَصْحَابِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم
እርሱ ኢስላምን ሲቀበል ዘይድ በአባቱ አብራክ ሆኖ ገና አለመወለዱ አጥጋቢ ምክንያት አልነበረም። ይህንን አይነት አመለካከት ከራስ ወዳድነት የመነጨ ስለነበር ተወዳጅ ሰሃባዎች አልወደዱለትም። ነገር ግን በተቃራኒው ሚሽነሪዎች የዐብደላህ ሙስሐፍ ላይ 111 ሱራህ ብቻ ያየዘ ነው" ይላሉ፤ ነገር ግን የዐብደላህ ሙስሐፍ ላይ 111 ሱራህ ብቻ እንደነበረ እና ሱረቱል ፋቲሐህ፣ ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስን እንደማያካትት የሚያሳይ የሐዲስ መረጃ የለም።
ነገር ግን በነብያችን"ﷺ" ጊዜ ሁለቱ ሱራዎች ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስ ለዱዓ አገልግሎት ላይ ስለሚውሉ ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ ሙዐወዛት የቁርኣን ክፍል አይደሉም ብሎ ሲናገር ኡበይ ኢብኑ ከዕብም የአላህን መልእክተኛን"ﷺ" ስለ እነርሱ ጠይቋቸው እርሳቸውም፦ "እነርሱ ወደ እኔ ተወርዶልኛል፤ የቁርኣን ክፍል አርገን እንቀራዋለን" ብለውታል፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4977
ዚር ኢብኑ ሑበይሽ እንደተረከው፦ *ኡበይ ኢብኑ ከዕብን፦ "አቢ ሙንዚር ሆይ! ወንድምህ ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ፦ ሙዐወዛት የቁርኣን ክፍል አይደለም" ይላል ብዬ ጠየኩት፤ ኡበይ ኢብኑ ከዕብም፦ "የአላህን መልእክተኛ"ﷺ" ስለ እነርሱ(ሙዐወዛት) ጉዳይ ጠየኳቸው፤ እርሳቸውም፦ "እነርሱ(ሙዐወዛት) ወደ እኔ ተወርዶልኛል፤ የቁርኣን ክፍል አርገን እንቀራዋለን" አሉኝ። ስለዚህ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዳሉት እኛም እንላለን*። عَنْ زِرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ أُبَىَّ بْنَ كَعْبٍ قُلْتُ يَا أَبَا الْمُنْذِرِ إِنَّ أَخَاكَ ابْنَ مَسْعُودٍ يَقُولُ كَذَا وَكَذَا. فَقَالَ أُبَىٌّ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ لِي قِيلَ لِي. فَقُلْتُ، قَالَ فَنَحْنُ نَقُولُ كَمَا قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم.
ከዚያ በሓላ ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ እነዚህ ሁለት ሱራዎች ላይ ምንም አይነት ቅሬታ እንደነበረው የሚያሳይ የሐዲስ መረጃ የለም። ገና ለገና በነብያችን"ﷺ" ጊዜ ሁለቱ ሱራዎች የቁርኣን ክፍል አይደሉም ብሏልና በዑስማን ኸሊፋነት ጊዜ ዘይድ ኢብኑ ሣቢትን ስለተቃወመ ሁለቱን ሱራህ ስለማይቀበል ነው ማለት ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ስሁት ሙግት ነው።
ዋናው ነጥብ እሺ እርሱ አልተቀበለም እንበል የአሐድ ዘገባ እኮ ቁርኣን ላይ ተቀባይነት የለውም፤ “አሐድ” آحاد ማለት አንድ ዘገባ በአንድ ሙስኒድ ከተተረከ ትረካው “አሐድ” ይባላል፤ ነገር ግን ቁርኣን በሙተዋቲር ብቻ ነው ተቀባይነት ያለው፤ “ሙተዋቲር” مُتَواتِر ደግሞ አንድ ዘገባ ከአንድ ኢስናድ ማለትም ሰንሰለት በላይ በጀመዓ የሚደረግ ዘገባ ነው።
“አል-ሙዐወዘተይን” الْمُعَوِّذَتَيْن የሚባሉት ሁለቱ ሱራዎች ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስ ሲሆኑ የሲሕር ማክሸፊያ ሆነው መውረዳቸውን የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ከመነሻው ነግረውናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 319:
*የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ዛሬ ምን አስደናቂ አንቀጾች ዛሬ ወርደዋል፤ ይህም ብጤአቸው ታይቶ አያውቅም! እነርሱም፦ “በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ” እና በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ» ናቸው*። قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَلَمْ تَرَ آيَاتٍ أُنْزِلَتِ اللَّيْلَةَ لَمْ يُرَ مِثْلُهُنَّ قَطُّ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الْفَلَقِ} وَ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ} ”
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." ሱረቱል ፈለቅና ሱረቱ አን-ናስ ነብያችን"ﷺ" ሚቀሩት ሱራዎች መሆናቸውን መስክራለች፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 31, ሐዲስ 3529
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *ነብዩ"ﷺ" ሲታመሙ ሙዐወዛትን ማለትም ሱረቱል ፈለቅና ሱረቱ አን-ናስ ይቀሩ ነበር*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ كَانَ إِذَا اشْتَكَى يَقْرَأُ عَلَى نَفْسِهِ الْمُعَوِّذَات
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 80, ሐዲስ 16
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *መቼም ቢሆን የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ወደ አልጋ ሲሄዱ እጃቸውን እያወዛወዙ በተመሳሳይ ጊዜ ሙዐወዛትን ማለትም ሱረቱል ፈለቅና ሱረቱ አን-ናስ ይቀሩ ነበር*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَانَ إِذَا أَخَذَ مَضْجَعَهُ نَفَثَ فِي يَدَيْهِ، وَقَرَأَ بِالْمُعَوِّذَاتِ،
ሱረቱል ፋቲሐህ በዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ ሙስሐፍ ላይ አልነበረም የሚለው ምንም አይነት ኢስናድ የሌለው ዲቃላ ንግግር ነው፤ ሱረቱል ፋቲሐህ በቁርኣን ውስጥ ታላቂቱን ሱራህ እና የቁርኣን እናት ተብላ የምትታወቅ ሱራ እንደሆነ በቁና ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል፤ ግን ጊዜና ቦታ ላለማጣበብ ይህ በቂ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 57
ዐብደላህ ኢብኑ ሙገፈል እንደተረከው *በመካ ውድቀት ቀን የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በሴት ግመል ላይ ሆነው ሱረቱል ፋቲሐህን ይቀሩ ነበር*። حَدَّثَنَا حَجَّاجُ بْنُ مِنْهَالٍ، حَدَّثَنَا شُعْبَةُ، قَالَ أَخْبَرَنِي أَبُو إِيَاسٍ، قَالَ سَمِعْتُ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ مُغَفَّلٍ، قَالَ رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمَ فَتْحِ مَكَّةَ وَهْوَ يَقْرَأُ عَلَى رَاحِلَتِهِ سُورَةَ الْفَتْحِ.
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 28
አቢ ሠዒድ ኢብኑ ሙዐላ እንደተረከው *ሶላት ላይ ሆኜ ነብዩ”ﷺ” ጠሩኝ፤ ነገር ጥሪያቸውን አልመለስኩላቸውም፤ በኃላ ላይ፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ሶላት ላይ ነበርኩኝ” አልኩኝ፤ እሳቸውም፦ አላህ፦ “(መልእክተኛው) በጠራችሁ ጊዜ ለአላህ እና ለመልክተኛው ታዘዙ”8፥24 አላለምን? ከዚያም፦ “በቁርኣን ውስጥ ታላቂቱን ሱራህ ላስተምርህን? እርሷም፦ “ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው የምትለዋ የሚደጋገሙ የሆኑ ሰባት ሱረቱል ፋቲሐህን እና ታላቁ ቁርኣንን ተሰጠኝ*። عَنْ أَبِي سَعِيدِ بْنِ الْمُعَلَّى، قَالَ كُنْتُ أُصَلِّي فَدَعَانِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ أُجِبْهُ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنِّي كُنْتُ أُصَلِّي. قَالَ ” أَلَمْ يَقُلِ اللَّهُ {اسْتَجِيبُوا لِلَّهِ وَلِلرَّسُولِ إِذَا دَعَاكُمْ} ثُمَّ قَالَ أَلاَ أُعَلِّمُكَ أَعْظَمَ سُورَةٍ فِي الْقُرْآنِ قَبْلَ أَنْ تَخْرُجَ مِنَ الْمَسْجِدِ ”. فَأَخَذَ بِيَدِي فَلَمَّا أَرَدْنَا أَنْ نَخْرُجَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّكَ قُلْتَ لأُعَلِّمَنَّكَ أَعْظَمَ سُورَةٍ مِنَ الْقُرْآنِ. قَالَ ”{الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ} هِيَ السَّبْعُ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنُ الْعَظِيمُ الَّذِي أُوتِيتُهُ ”.
15፥87 *ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
የሚደጋገሙ ሰባት አንቀጾች ሱረቱል ፋቲሓህ ነው፤ ምክንያቱም ሱረቱል ፋቲሓህ ሰባት አናቅጽ አላት፤ በተጨማሪም ነብያችን”ﷺ” ነግረውናል፤ ይህቺ ሱራህ በቁርኣን ውስጥ ታላቂቱ ሱራ ብትባልም ከቁርኣን “ወ” وَ ማለትም “እና” በሚል መስተጻምር መለየቱ ሱረቱል ፋቲሓህ የቁርኣን እናት ማለት መሰረት መሆኗን ያሳያል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3415
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *አል-ሐምዱሊሏህ የቁርኣን እናት፣ የመጽሐፉ እናት እና ሰባት የተደጋገሙ ናት*። عَنِ ابْنِ أَبِي ذِئْبٍ، عَنِ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْحَمْدُ لِلَّهِ أُمُّ الْقُرْآنِ وَأُمُّ الْكِتَابِ وَالسَّبْعُ الْمَثَانِي ”
የሚያጅበው ነገር ቁርኣን ላይ ችግር እንዳይኖር አላህ በነብያችን”ﷺ” ሰሃባዎች ዘመን ሁሉን ነገር አስተካክሎታል፤ ቁርኣን እንደ በፊቶቹ መጽሐፍት ከፊቱና ከኃላው ሰዎች ውሸት እንዳይጨመሩበት የዓለማቱ ጌታ ይጠብቀዋል፦
41፥42 *ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 31, ሐዲስ 3529
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *ነብዩ"ﷺ" ሲታመሙ ሙዐወዛትን ማለትም ሱረቱል ፈለቅና ሱረቱ አን-ናስ ይቀሩ ነበር*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ كَانَ إِذَا اشْتَكَى يَقْرَأُ عَلَى نَفْسِهِ الْمُعَوِّذَات
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 80, ሐዲስ 16
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *መቼም ቢሆን የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ወደ አልጋ ሲሄዱ እጃቸውን እያወዛወዙ በተመሳሳይ ጊዜ ሙዐወዛትን ማለትም ሱረቱል ፈለቅና ሱረቱ አን-ናስ ይቀሩ ነበር*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَانَ إِذَا أَخَذَ مَضْجَعَهُ نَفَثَ فِي يَدَيْهِ، وَقَرَأَ بِالْمُعَوِّذَاتِ،
ሱረቱል ፋቲሐህ በዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ ሙስሐፍ ላይ አልነበረም የሚለው ምንም አይነት ኢስናድ የሌለው ዲቃላ ንግግር ነው፤ ሱረቱል ፋቲሐህ በቁርኣን ውስጥ ታላቂቱን ሱራህ እና የቁርኣን እናት ተብላ የምትታወቅ ሱራ እንደሆነ በቁና ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል፤ ግን ጊዜና ቦታ ላለማጣበብ ይህ በቂ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 57
ዐብደላህ ኢብኑ ሙገፈል እንደተረከው *በመካ ውድቀት ቀን የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በሴት ግመል ላይ ሆነው ሱረቱል ፋቲሐህን ይቀሩ ነበር*። حَدَّثَنَا حَجَّاجُ بْنُ مِنْهَالٍ، حَدَّثَنَا شُعْبَةُ، قَالَ أَخْبَرَنِي أَبُو إِيَاسٍ، قَالَ سَمِعْتُ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ مُغَفَّلٍ، قَالَ رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمَ فَتْحِ مَكَّةَ وَهْوَ يَقْرَأُ عَلَى رَاحِلَتِهِ سُورَةَ الْفَتْحِ.
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 28
አቢ ሠዒድ ኢብኑ ሙዐላ እንደተረከው *ሶላት ላይ ሆኜ ነብዩ”ﷺ” ጠሩኝ፤ ነገር ጥሪያቸውን አልመለስኩላቸውም፤ በኃላ ላይ፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ሶላት ላይ ነበርኩኝ” አልኩኝ፤ እሳቸውም፦ አላህ፦ “(መልእክተኛው) በጠራችሁ ጊዜ ለአላህ እና ለመልክተኛው ታዘዙ”8፥24 አላለምን? ከዚያም፦ “በቁርኣን ውስጥ ታላቂቱን ሱራህ ላስተምርህን? እርሷም፦ “ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው የምትለዋ የሚደጋገሙ የሆኑ ሰባት ሱረቱል ፋቲሐህን እና ታላቁ ቁርኣንን ተሰጠኝ*። عَنْ أَبِي سَعِيدِ بْنِ الْمُعَلَّى، قَالَ كُنْتُ أُصَلِّي فَدَعَانِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ أُجِبْهُ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنِّي كُنْتُ أُصَلِّي. قَالَ ” أَلَمْ يَقُلِ اللَّهُ {اسْتَجِيبُوا لِلَّهِ وَلِلرَّسُولِ إِذَا دَعَاكُمْ} ثُمَّ قَالَ أَلاَ أُعَلِّمُكَ أَعْظَمَ سُورَةٍ فِي الْقُرْآنِ قَبْلَ أَنْ تَخْرُجَ مِنَ الْمَسْجِدِ ”. فَأَخَذَ بِيَدِي فَلَمَّا أَرَدْنَا أَنْ نَخْرُجَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّكَ قُلْتَ لأُعَلِّمَنَّكَ أَعْظَمَ سُورَةٍ مِنَ الْقُرْآنِ. قَالَ ”{الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ} هِيَ السَّبْعُ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنُ الْعَظِيمُ الَّذِي أُوتِيتُهُ ”.
15፥87 *ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
የሚደጋገሙ ሰባት አንቀጾች ሱረቱል ፋቲሓህ ነው፤ ምክንያቱም ሱረቱል ፋቲሓህ ሰባት አናቅጽ አላት፤ በተጨማሪም ነብያችን”ﷺ” ነግረውናል፤ ይህቺ ሱራህ በቁርኣን ውስጥ ታላቂቱ ሱራ ብትባልም ከቁርኣን “ወ” وَ ማለትም “እና” በሚል መስተጻምር መለየቱ ሱረቱል ፋቲሓህ የቁርኣን እናት ማለት መሰረት መሆኗን ያሳያል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3415
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *አል-ሐምዱሊሏህ የቁርኣን እናት፣ የመጽሐፉ እናት እና ሰባት የተደጋገሙ ናት*። عَنِ ابْنِ أَبِي ذِئْبٍ، عَنِ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْحَمْدُ لِلَّهِ أُمُّ الْقُرْآنِ وَأُمُّ الْكِتَابِ وَالسَّبْعُ الْمَثَانِي ”
የሚያጅበው ነገር ቁርኣን ላይ ችግር እንዳይኖር አላህ በነብያችን”ﷺ” ሰሃባዎች ዘመን ሁሉን ነገር አስተካክሎታል፤ ቁርኣን እንደ በፊቶቹ መጽሐፍት ከፊቱና ከኃላው ሰዎች ውሸት እንዳይጨመሩበት የዓለማቱ ጌታ ይጠብቀዋል፦
41፥42 *ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርኣን አነባነብ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
73፥4 ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፤ *ቁርኣንንም በተርቲል ማንበብን አንብብ*፡፡ أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
“ቁርኣን” قُرْءَان የሚለው ቃል “ቀረአ” قَرَأَ ማለትም “አነበበ” ወይም “አነበነበ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “መነባነብ”recitation” ማለት ነው፤ የቁርኣን "አነባነብ" ደግሞ "ቂራኣት" قـِراءات ይባላል፤ አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን"ﷺ" ቁርኣንን አስቀርቷቸዋል፦
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75፥18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*፡፡ فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ
"እናስነብብሃለን" ለሚለው የገባው "ሠኑቅኡሪኡከ" سَنُقْرِئُكَ ሲሆን "ባነበብነው" ለሚለው ደግሞ "ቀረእናሁ" قَرَأْنَاهُ ነው፤ ይህ የሚያሳየው የአላህ ንግግር መነባነብ መሆኑን ነው፤ አምላካችን አላህ ይህንን ቁርኣን ወደ ነብያችን"ﷺ" ያስቀራው በተርቲል ነው፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም?» አሉ፤ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ በተርቲል አነበብነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
"ረተልናሁ" رَتَّلْنَاهُ ማለት "አነበብነው" ማለት ሲሆን "ተርቲል" تَرْتِيل ማለት "የአነባነብ ስልት"manner of recitation" ማለት ነው፦
73፥4 ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፤ *ቁርኣንንም በተርቲል ማንበብን አንብብ*፡፡ أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "አንብብ" ለሚለው የገባው "ረተል" رَتَّلْ ሲሆን በተርቲል መቅራትን ያመልክታል፤ ይህ የአቀራር ስልት ወደ ነብያችን"ﷺ" የወረደው በሰባት አይነት የአቀራር ስልት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ለእኔ በአንድ ሐርፍ አቀራር ይቀራልኝ ነበር፤ ከዚያም እኔ በሌላ ሐርፍ እንዲያስቀራኝ ጠየኩት፤ በተደጋጋሚ ስጠይቀው በሰባት አሕሩፍ በመቅራት ጨመረልኝ*። أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ حَدَّثَهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَقْرَأَنِي جِبْرِيلُ عَلَى حَرْفٍ فَرَاجَعْتُهُ، فَلَمْ أَزَلْ أَسْتَزِيدُهُ وَيَزِيدُنِي حَتَّى انْتَهَى إِلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ ".
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
73፥4 ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፤ *ቁርኣንንም በተርቲል ማንበብን አንብብ*፡፡ أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
“ቁርኣን” قُرْءَان የሚለው ቃል “ቀረአ” قَرَأَ ማለትም “አነበበ” ወይም “አነበነበ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “መነባነብ”recitation” ማለት ነው፤ የቁርኣን "አነባነብ" ደግሞ "ቂራኣት" قـِراءات ይባላል፤ አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን"ﷺ" ቁርኣንን አስቀርቷቸዋል፦
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75፥18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*፡፡ فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ
"እናስነብብሃለን" ለሚለው የገባው "ሠኑቅኡሪኡከ" سَنُقْرِئُكَ ሲሆን "ባነበብነው" ለሚለው ደግሞ "ቀረእናሁ" قَرَأْنَاهُ ነው፤ ይህ የሚያሳየው የአላህ ንግግር መነባነብ መሆኑን ነው፤ አምላካችን አላህ ይህንን ቁርኣን ወደ ነብያችን"ﷺ" ያስቀራው በተርቲል ነው፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም?» አሉ፤ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ በተርቲል አነበብነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
"ረተልናሁ" رَتَّلْنَاهُ ማለት "አነበብነው" ማለት ሲሆን "ተርቲል" تَرْتِيل ማለት "የአነባነብ ስልት"manner of recitation" ማለት ነው፦
73፥4 ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፤ *ቁርኣንንም በተርቲል ማንበብን አንብብ*፡፡ أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "አንብብ" ለሚለው የገባው "ረተል" رَتَّلْ ሲሆን በተርቲል መቅራትን ያመልክታል፤ ይህ የአቀራር ስልት ወደ ነብያችን"ﷺ" የወረደው በሰባት አይነት የአቀራር ስልት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ለእኔ በአንድ ሐርፍ አቀራር ይቀራልኝ ነበር፤ ከዚያም እኔ በሌላ ሐርፍ እንዲያስቀራኝ ጠየኩት፤ በተደጋጋሚ ስጠይቀው በሰባት አሕሩፍ በመቅራት ጨመረልኝ*። أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ حَدَّثَهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَقْرَأَنِي جِبْرِيلُ عَلَى حَرْفٍ فَرَاجَعْتُهُ، فَلَمْ أَزَلْ أَسْتَزِيدُهُ وَيَزِيدُنِي حَتَّى انْتَهَى إِلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ ".
"ሐርፍ" حَرف ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ "ፊደል" ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ ግን "የአነባነብ ስልት"mode of recitation" ማለት ነው፤ ምክንያቱም "አቅረአኒ" أَقْرَأَنِي ማለትም "ይቀራልኝ" የሚል ሃይለ-ቃል ስላለ፤ የሐርፍ ብዙ ቁጥር "አሕሩፍ" أَحْرُف ነው፤ ይህ የቁርኣን አነባነብ ልዩነት ከአላህ በጂብሪል ለነብያችን"ﷺ" የተወረደ ሲሆን ይህንን ልዩነት በነብያችን"ﷺ" ዘመን በአንድ የቁሬሽ ዘዬ በነበሩት በዑመር ኢብኑል ኸጧብ"ረ.ዐ." እና በሂሻም ኢብኑ ሐኪም"ረ.ዐ." መካከል በነበረው የቂራኣት ልዩነት ማየት ይቻላል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 14
ዑመር ኢብኑል ኸጧብ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" በሕይወት እያሉ ሂሻም ኢብኑ ሐኪም"ረ.ዐ." ሱረቱል ፉርቃንን ሲቀራ ሰማሁት፤ የእርሱ አቀራር የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ለእኔ ባልቀሩልኝ በተለየ በሌላ ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ በሶላቱ ላይ እያለ ወደ እርሱ ዘልዬ ነበር፤ ነገር ግን ንዴቴን መቆጣጠር ነበረብኝ፤ ሶላቱን በጨረሰ ጊዜ በአንገቱ ዙሪያ ከላይ ያለውን ልብስ አውልቄ በእርሱ ያዝኩትና፦ "እኔ ይህንን እኔ የሰማሁትን ማን ነው ያስተማረህ? ብዬ ስለው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ብሎ መለሰልኝ፤ እኔም፦ "ከአንተ በተለየ ለእኔ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ባስተማሩኝ ትዋሻለህ አልኩት፤ ከዚያም ወደ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አመጣሁት፤ ከዚያም፦ "ለአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ይህንን ሰው ሱረቱል ፉርቃንን እርሶ ባላስተማሩኝ ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "ልቀቀው፤ ሂሻም ሆይ! ቅራ አሉት፤ ከዚያም እኔ በሰማሁበት ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "በዚህ ሐርፍ ለእኔ ተወርዶልኛል፤ ዑመር ሆይ! ቅራ አሉኝ፤ እኔ እሳቸው ባስተማሩኝ ቀራሁኝ፤ እርሳቸውም፦ "ለእኔ በዚህ ሐርፍ ተወርዶልኛል፤ ቁርኣንን በሰባት ሐርፎች እንድቀራ ተወርዶልኛል፤ ስለዚህ የትኛውንም የሚቀላችሁን ቅሩት*። سَمِعَا عُمَرَ بْنَ الْخَطَّابِ، يَقُولُ سَمِعْتُ هِشَامَ بْنَ حَكِيمٍ، يَقْرَأُ سُورَةَ الْفُرْقَانِ فِي حَيَاةِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَاسْتَمَعْتُ لِقِرَاءَتِهِ فَإِذَا هُوَ يَقْرَأُ عَلَى حُرُوفٍ كَثِيرَةٍ لَمْ يُقْرِئْنِيهَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَكِدْتُ أُسَاوِرُهُ فِي الصَّلاَةِ فَتَصَبَّرْتُ حَتَّى سَلَّمَ فَلَبَّبْتُهُ بِرِدَائِهِ فَقُلْتُ مَنْ أَقْرَأَكَ هَذِهِ السُّورَةَ الَّتِي سَمِعْتُكَ تَقْرَأُ. قَالَ أَقْرَأَنِيهَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم. فَقُلْتُ كَذَبْتَ فَإِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَدْ أَقْرَأَنِيهَا عَلَى غَيْرِ مَا قَرَأْتَ، فَانْطَلَقْتُ بِهِ أَقُودُهُ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ إِنِّي سَمِعْتُ هَذَا يَقْرَأُ بِسُورَةِ الْفُرْقَانِ عَلَى حُرُوفٍ لَمْ تُقْرِئْنِيهَا. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَرْسِلْهُ اقْرَأْ يَا هِشَامُ ". فَقَرَأَ عَلَيْهِ الْقِرَاءَةَ الَّتِي سَمِعْتُهُ يَقْرَأُ. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " كَذَلِكَ أُنْزِلَتْ ". ثُمَّ قَالَ " اقْرَأْ يَا عُمَرُ ". فَقَرَأْتُ الْقِرَاءَةَ الَّتِي أَقْرَأَنِي، فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " كَذَلِكَ أُنْزِلَتْ، إِنَّ هَذَا الْقُرْآنَ أُنْزِلَ عَلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ فَاقْرَءُوا مَا تَيَسَّرَ مِنْهُ ".
እንግዲህ ይህንን ሰባት የአነባነብ ስልት ከነብያችን"ﷺ" በዋነኝነት ያስተላለፉ ሰሃባዎች ዑበይ ኢብኑ ከዐብ፣ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት፣ ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ፣ አቡ አዝ-ዘርዳ፣ ዐሊ ኢብኑ አቡ ጧሊብ፣ አቡ ሙሳ አልሻሪ፣ ዑስማን ኢብኑ አፋን ናቸው።
በሰባቱ አነባነብ ስልት የተላለፈ ሪዋያህ ደግሞ፦
1ኛ. ቃሪ ከመዲና ናፊ ኢብኑ አብ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዑበይ ኢብኑ ከዐብ ነው።
2ኛ. ቃሪ ከመካ ኢብኑ ከሲር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዘይድ ኢብኑ ሣቢት ነው።
3ኛ. ቃሪ ከደማስቆ አቡ አምር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ ነው።
4ኛ. ቃሪ ከባስራ ኢብኑ አምር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከአቡ አዝ-ዘርዳ ነው።
5ኛ. ቃሪ ከኩፋ አሲም ኢብኑ አብ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዐሊ ኢብኑ አቡጣሊብ ነው።
6. ቃሪ ከኩፋ ሃምዛ ኢብኑ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከአቡ ሙሳ አልሻሪ ነው።
7. ቃሪ ከኩፋ አል-ኪሳኢ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ሃቢብደግሞ ከዑስማን ኢብኑ አፋን ነው።
"ሪዋያህ" رِواية ማለት "መስተጋብ" "ስንክሳር" "transmission" ማለት ነው፤ ይህ በሙተዋቲር የተላለፈው ሰንሰለት የሃፍሥ ሪዋያ፣ የወርሽ ሪዋያ፣ የቃሉን ሪዋያ፣ የዱሪ ሪዋያ፣ የሂሻም ሪዋያ፣ የሩህ ሪዋያ እና የባዚ ሪዋያ ሲባል ሲሆን ከአላህ በጂብሪል የተወረደ ግህደተ-መለኮት እንጂ ሰዎች የፈጠሩት ልዩነት አይደለም። ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለነዚህ ጤናማ ልዩነቶች እንዳስላለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 14
ዑመር ኢብኑል ኸጧብ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" በሕይወት እያሉ ሂሻም ኢብኑ ሐኪም"ረ.ዐ." ሱረቱል ፉርቃንን ሲቀራ ሰማሁት፤ የእርሱ አቀራር የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ለእኔ ባልቀሩልኝ በተለየ በሌላ ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ በሶላቱ ላይ እያለ ወደ እርሱ ዘልዬ ነበር፤ ነገር ግን ንዴቴን መቆጣጠር ነበረብኝ፤ ሶላቱን በጨረሰ ጊዜ በአንገቱ ዙሪያ ከላይ ያለውን ልብስ አውልቄ በእርሱ ያዝኩትና፦ "እኔ ይህንን እኔ የሰማሁትን ማን ነው ያስተማረህ? ብዬ ስለው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ብሎ መለሰልኝ፤ እኔም፦ "ከአንተ በተለየ ለእኔ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ባስተማሩኝ ትዋሻለህ አልኩት፤ ከዚያም ወደ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አመጣሁት፤ ከዚያም፦ "ለአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ይህንን ሰው ሱረቱል ፉርቃንን እርሶ ባላስተማሩኝ ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "ልቀቀው፤ ሂሻም ሆይ! ቅራ አሉት፤ ከዚያም እኔ በሰማሁበት ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "በዚህ ሐርፍ ለእኔ ተወርዶልኛል፤ ዑመር ሆይ! ቅራ አሉኝ፤ እኔ እሳቸው ባስተማሩኝ ቀራሁኝ፤ እርሳቸውም፦ "ለእኔ በዚህ ሐርፍ ተወርዶልኛል፤ ቁርኣንን በሰባት ሐርፎች እንድቀራ ተወርዶልኛል፤ ስለዚህ የትኛውንም የሚቀላችሁን ቅሩት*። سَمِعَا عُمَرَ بْنَ الْخَطَّابِ، يَقُولُ سَمِعْتُ هِشَامَ بْنَ حَكِيمٍ، يَقْرَأُ سُورَةَ الْفُرْقَانِ فِي حَيَاةِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَاسْتَمَعْتُ لِقِرَاءَتِهِ فَإِذَا هُوَ يَقْرَأُ عَلَى حُرُوفٍ كَثِيرَةٍ لَمْ يُقْرِئْنِيهَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَكِدْتُ أُسَاوِرُهُ فِي الصَّلاَةِ فَتَصَبَّرْتُ حَتَّى سَلَّمَ فَلَبَّبْتُهُ بِرِدَائِهِ فَقُلْتُ مَنْ أَقْرَأَكَ هَذِهِ السُّورَةَ الَّتِي سَمِعْتُكَ تَقْرَأُ. قَالَ أَقْرَأَنِيهَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم. فَقُلْتُ كَذَبْتَ فَإِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَدْ أَقْرَأَنِيهَا عَلَى غَيْرِ مَا قَرَأْتَ، فَانْطَلَقْتُ بِهِ أَقُودُهُ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ إِنِّي سَمِعْتُ هَذَا يَقْرَأُ بِسُورَةِ الْفُرْقَانِ عَلَى حُرُوفٍ لَمْ تُقْرِئْنِيهَا. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَرْسِلْهُ اقْرَأْ يَا هِشَامُ ". فَقَرَأَ عَلَيْهِ الْقِرَاءَةَ الَّتِي سَمِعْتُهُ يَقْرَأُ. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " كَذَلِكَ أُنْزِلَتْ ". ثُمَّ قَالَ " اقْرَأْ يَا عُمَرُ ". فَقَرَأْتُ الْقِرَاءَةَ الَّتِي أَقْرَأَنِي، فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " كَذَلِكَ أُنْزِلَتْ، إِنَّ هَذَا الْقُرْآنَ أُنْزِلَ عَلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ فَاقْرَءُوا مَا تَيَسَّرَ مِنْهُ ".
እንግዲህ ይህንን ሰባት የአነባነብ ስልት ከነብያችን"ﷺ" በዋነኝነት ያስተላለፉ ሰሃባዎች ዑበይ ኢብኑ ከዐብ፣ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት፣ ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ፣ አቡ አዝ-ዘርዳ፣ ዐሊ ኢብኑ አቡ ጧሊብ፣ አቡ ሙሳ አልሻሪ፣ ዑስማን ኢብኑ አፋን ናቸው።
በሰባቱ አነባነብ ስልት የተላለፈ ሪዋያህ ደግሞ፦
1ኛ. ቃሪ ከመዲና ናፊ ኢብኑ አብ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዑበይ ኢብኑ ከዐብ ነው።
2ኛ. ቃሪ ከመካ ኢብኑ ከሲር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዘይድ ኢብኑ ሣቢት ነው።
3ኛ. ቃሪ ከደማስቆ አቡ አምር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ ነው።
4ኛ. ቃሪ ከባስራ ኢብኑ አምር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከአቡ አዝ-ዘርዳ ነው።
5ኛ. ቃሪ ከኩፋ አሲም ኢብኑ አብ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዐሊ ኢብኑ አቡጣሊብ ነው።
6. ቃሪ ከኩፋ ሃምዛ ኢብኑ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከአቡ ሙሳ አልሻሪ ነው።
7. ቃሪ ከኩፋ አል-ኪሳኢ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ሃቢብደግሞ ከዑስማን ኢብኑ አፋን ነው።
"ሪዋያህ" رِواية ማለት "መስተጋብ" "ስንክሳር" "transmission" ማለት ነው፤ ይህ በሙተዋቲር የተላለፈው ሰንሰለት የሃፍሥ ሪዋያ፣ የወርሽ ሪዋያ፣ የቃሉን ሪዋያ፣ የዱሪ ሪዋያ፣ የሂሻም ሪዋያ፣ የሩህ ሪዋያ እና የባዚ ሪዋያ ሲባል ሲሆን ከአላህ በጂብሪል የተወረደ ግህደተ-መለኮት እንጂ ሰዎች የፈጠሩት ልዩነት አይደለም። ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለነዚህ ጤናማ ልዩነቶች እንዳስላለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርኣን አነባነብ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
የቁርኣን አነባነቡ ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት አለው፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐህ” فَتْحَة “ከስራህ” كَسْرَة “ደማህ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሐርፎች ላይ ያገለግላሉ።
በፈትሐህ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” منصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ይባላል።
በከስራህ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” مجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ይባላል።
በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” مرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ይባላል።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ለናሙና ያክል ሁለት ሁለት ሪዋያዎችን ማየት እንችላለን፦
30፥54 *አላህ ያ "ከደካማ" ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن ضَعْف
ሱነን አቢ ዳውድ: መጽሐፍ 32, ሐዲስ 10
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ ዐጢያህ ኢብኑ ሠዕድ አል-ዐውፍፊይ እንዳለው፦ *"እኔ ለዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር "አላህ ያ "ከደካማ"ደዕፍ" ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው"* ብዬ ቀራሁለት፤ እርሱም፦ *"ከደካማ"ዱዕፍ"*
አለ፤ *አንተ ለእኔ እንደቀራኸው እኔም ለአላህ መልእክተኛ ቀርቻለው፤ እኔ አንተን እንዳስያዝኩህ እርሳቸው እኔን አስይዘውኛል"*። عَنْ عَطِيَّةَ بْنِ سَعْدٍ الْعَوْفِيِّ، قَالَ قَرَأْتُ عَلَى عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ { اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُمْ مِنْ ضَعْفٍ } فَقَالَ { مِنْ ضُعْفٍ } قَرَأْتُهَا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَمَا قَرَأْتَهَا عَلَىَّ فَأَخَذَ عَلَىَّ كَمَا أَخَذْتُ عَلَيْك
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
የቁርኣን አነባነቡ ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት አለው፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐህ” فَتْحَة “ከስራህ” كَسْرَة “ደማህ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሐርፎች ላይ ያገለግላሉ።
በፈትሐህ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” منصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ይባላል።
በከስራህ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” مجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ይባላል።
በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” مرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ይባላል።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ለናሙና ያክል ሁለት ሁለት ሪዋያዎችን ማየት እንችላለን፦
30፥54 *አላህ ያ "ከደካማ" ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن ضَعْف
ሱነን አቢ ዳውድ: መጽሐፍ 32, ሐዲስ 10
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ ዐጢያህ ኢብኑ ሠዕድ አል-ዐውፍፊይ እንዳለው፦ *"እኔ ለዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር "አላህ ያ "ከደካማ"ደዕፍ" ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው"* ብዬ ቀራሁለት፤ እርሱም፦ *"ከደካማ"ዱዕፍ"*
አለ፤ *አንተ ለእኔ እንደቀራኸው እኔም ለአላህ መልእክተኛ ቀርቻለው፤ እኔ አንተን እንዳስያዝኩህ እርሳቸው እኔን አስይዘውኛል"*። عَنْ عَطِيَّةَ بْنِ سَعْدٍ الْعَوْفِيِّ، قَالَ قَرَأْتُ عَلَى عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ { اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُمْ مِنْ ضَعْفٍ } فَقَالَ { مِنْ ضُعْفٍ } قَرَأْتُهَا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَمَا قَرَأْتَهَا عَلَىَّ فَأَخَذَ عَلَىَّ كَمَا أَخَذْتُ عَلَيْك
የዱሪ ቂሪኣት "ዷድ" ض ፈትሐህ "ደ" ضَ በሚል ሪዋያህ "ደዕፍ" ضَعْف ብሎ ሲቀራው፤ የቃሉን ቂሪኣት ደግሞ "ዷድ" ض ደማህ "ዱ" ضُ በሚል ሪዋያህ "ዱዕፍ" ضُعْف ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
11፥46 አላህም፦ «ኑሕ ሆይ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም፤ *እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው*። قَالَ يَا نُوحُ إِنَّهُ لَيْسَ مِنْ أَهْلِكَ ۖ إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِح
ሱነን አቢ ዳውድ: መጽሐፍ 32, ሐዲስ 15
ኡሙ ሰለማህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦
*"ሻህር ኢብኑ ሐውሸብም አለ፦ "እኔም ኡሙ ሰለማህን የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዴት አድርገው ነው "እርሱ መልካም ያልሆነ"ገይሩ" ሥራ ነው" የሚለውን ይህንን አንቀጽ የሚቀሩት? እርሷም፦ "እርሱ መልካም ያልሆነ"ገይረ" ሥራ ነው" ብለው ነው የሚቀሩት አለች*። عَنْ شَهْرِ بْنِ حَوْشَبٍ، قَالَ سَأَلْتُ أُمَّ سَلَمَةَ كَيْفَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ هَذِهِ الآيَةَ { إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِحٍ } فَقَالَتْ قَرَأَهَا { إِنَّهُ عَمِلَ غَيْرَ صَالِحٍ }
የሂሻም ቂሪኣት "ሯ" ر ደማህ "ሩ" رُ በሚል ሪዋያህ "ገይሩ" غَيْرُ ብሎ ሲቀራው፤ የባዚ ቂሪኣት ደግሞ "ሯ" ر ፈትሐህ "ረ" رَ በሚል ሪዋያህ "ገይረ" غَيْرَ ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
የሃፍሥ ቂሪኣት "ሚም" م ፈትሐህ ያ ስኩን "ማ" مَا በሚል ሪዋያህ ሁለት ሃረካህ ስቦ "ማሊክ" مَالِك ብሎ ሲቀራው፤ የወርሽ ቂሪኣት ደግሞ "ሚም" م ፈትሐህ "መ" مَ በሚል ሪዋያህ አንድ ሃረካህ ስቦ "መሊክ" مَلِك ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
1፥6 *ቀጥተኛውን "መንገድ" ምራን*፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
የሃፍሥ ቂሪኣት "ሷድ" ص ከስራህ
"ሲ" صِ በሚል ሪዋያህ "ሲሯጥ" صِرَٰط ብሎ ሲቀራው፤ የወርሽ ቂሪኣት ደግሞ "ሢን" س ከስራህ "ሢ" سِ በሚል ሪዋያህ "ሢሯጥ" ِسِرَٰط ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
5፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፡፡ ራሶቻችሁንም በውሃ አብሱ፤ *"እግሮቻችሁንም" እስከ ቁርጭምጭሚቶች እጠቡ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِذَا قُمْتُمْ إِلَى ٱلصَّلَوٰةِ فَٱغْسِلُوا۟ وُجُوهَكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ إِلَى ٱلْمَرَافِقِ وَٱمْسَحُوا۟ بِرُءُوسِكُمْ وَأَرْجُلَكُمْ إِلَى ٱلْكَعْبَيْنِ
የዱሪ ቂሪኣት "ላም" ل ፈትሐህ
"ለ" لَ በሚል ሪዋያህ "አርጁ'ለ'ኩም" أَرْجُلَكُمْ ብሎ ሲቀራው፤ የሩህ ቂሪኣት ደግሞ "ላም" ل ከስራህ "ሊ" لِ በሚል ሪዋያህ "አርጁ'ሊ'ኩም" أَرْجُلِكُمْ ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
8፥128 *ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ላይ ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِّنْ أَنفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَرِيصٌ عَلَيْكُم بِالْمُؤْمِنِينَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
የሂሻም ቂሪኣት "ፋ" ف ደማህ
"ፉ" فُ በሚል ሪዋያህ "አን'ፉ'ሢኩም" أَنْفُسِكُمْ ብሎ ሲቀራው፤ የባዚ ቂሪኣት ደግሞ "ፋ" ف ፈትሐህ "ፈ" فَ በሚል ሪዋያህ "አን'ፈ'ሲኩም" أَنْفَسِكُم ተብሎ ይቀራዋል።
እንዲህ አይነት ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ የተወረደ እንጂ ነብያችን"ﷺ" ሆኑ ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ የፈለሰፉት አይደለም። አምላካችን አላህ እራሱ በተርቲል እንደለየው ይናገራል፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
መደምደሚያ
አንድ ሰው ያምሃል? ስትቱት አንተም ያምሃል ካላችሁ ህመምተኛ መሆኑን አምኗል ማለት ነው፤ ባይብል የሰው ቃል ገብቶበታል ስትሏቸው እረ በፍጹም በማለት ፋንታ ቁርኣንም እንደዛው ሲሉ ባይብል የሰው ቃል መግባቱን ያረጋግጥሏችኃል፤ እከክልኝ ልከክልህ ነው። የሚገርመው የባይብል ልዩነት የፈጠሩት ለምሳሌ የአዲስ ኪዳን ልዩነትን ያመጣው ፈጣሪ ወይም ኢየሱስ አሊያም ሐዋርያት ሳይሆን ከዚያ በኃላ ያሉት ናቸው፤ ዛሬ ያሉት 5800 ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት ኢየሱስ ካስተማረ ከሥስት መቶ አመት በኋላ የተዘጋጁ ናቸው፦ ሳይናቲከስ ጥራዝ 330 ድህረ-ልደት"AD"፣ ቫቲካነስ ጥራዝ 350 ድህረ-ልደት"AD"፣ አሌክሳንድሪየስ ጥራዝ 400 ድህረ-ልደት"AD"፣ ኤፍሬማይ ጥራዝ 450 AD ላይ የተዘጋጁ ናቸው፣ እሩቅ ሳንሄድ በሳይናቲከስና በቫቲካነስ መካከል 3,036 የትርጉምና የቃላት ልዩነት አላቸው፣ በማቴዎስ ወንጌል 656 ልዩነት፣ በማርቆስ ወንጌል 567 ልዩነት፣ በሉቃስ ወንጌል 791 ልዩነት፣ በዮሐንስ ወንጌል 1022 ልዩነት አላቸው። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Bart D. Ehrman, The Text of the New Testament: Its Transmission, Corruption and Restoration, (Oxford University Press, 2005), p. 147.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እንቀጥል፦
11፥46 አላህም፦ «ኑሕ ሆይ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም፤ *እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው*። قَالَ يَا نُوحُ إِنَّهُ لَيْسَ مِنْ أَهْلِكَ ۖ إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِح
ሱነን አቢ ዳውድ: መጽሐፍ 32, ሐዲስ 15
ኡሙ ሰለማህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦
*"ሻህር ኢብኑ ሐውሸብም አለ፦ "እኔም ኡሙ ሰለማህን የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዴት አድርገው ነው "እርሱ መልካም ያልሆነ"ገይሩ" ሥራ ነው" የሚለውን ይህንን አንቀጽ የሚቀሩት? እርሷም፦ "እርሱ መልካም ያልሆነ"ገይረ" ሥራ ነው" ብለው ነው የሚቀሩት አለች*። عَنْ شَهْرِ بْنِ حَوْشَبٍ، قَالَ سَأَلْتُ أُمَّ سَلَمَةَ كَيْفَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ هَذِهِ الآيَةَ { إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِحٍ } فَقَالَتْ قَرَأَهَا { إِنَّهُ عَمِلَ غَيْرَ صَالِحٍ }
የሂሻም ቂሪኣት "ሯ" ر ደማህ "ሩ" رُ በሚል ሪዋያህ "ገይሩ" غَيْرُ ብሎ ሲቀራው፤ የባዚ ቂሪኣት ደግሞ "ሯ" ر ፈትሐህ "ረ" رَ በሚል ሪዋያህ "ገይረ" غَيْرَ ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
የሃፍሥ ቂሪኣት "ሚም" م ፈትሐህ ያ ስኩን "ማ" مَا በሚል ሪዋያህ ሁለት ሃረካህ ስቦ "ማሊክ" مَالِك ብሎ ሲቀራው፤ የወርሽ ቂሪኣት ደግሞ "ሚም" م ፈትሐህ "መ" مَ በሚል ሪዋያህ አንድ ሃረካህ ስቦ "መሊክ" مَلِك ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
1፥6 *ቀጥተኛውን "መንገድ" ምራን*፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
የሃፍሥ ቂሪኣት "ሷድ" ص ከስራህ
"ሲ" صِ በሚል ሪዋያህ "ሲሯጥ" صِرَٰط ብሎ ሲቀራው፤ የወርሽ ቂሪኣት ደግሞ "ሢን" س ከስራህ "ሢ" سِ በሚል ሪዋያህ "ሢሯጥ" ِسِرَٰط ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
5፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፡፡ ራሶቻችሁንም በውሃ አብሱ፤ *"እግሮቻችሁንም" እስከ ቁርጭምጭሚቶች እጠቡ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِذَا قُمْتُمْ إِلَى ٱلصَّلَوٰةِ فَٱغْسِلُوا۟ وُجُوهَكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ إِلَى ٱلْمَرَافِقِ وَٱمْسَحُوا۟ بِرُءُوسِكُمْ وَأَرْجُلَكُمْ إِلَى ٱلْكَعْبَيْنِ
የዱሪ ቂሪኣት "ላም" ل ፈትሐህ
"ለ" لَ በሚል ሪዋያህ "አርጁ'ለ'ኩም" أَرْجُلَكُمْ ብሎ ሲቀራው፤ የሩህ ቂሪኣት ደግሞ "ላም" ل ከስራህ "ሊ" لِ በሚል ሪዋያህ "አርጁ'ሊ'ኩም" أَرْجُلِكُمْ ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
8፥128 *ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ላይ ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِّنْ أَنفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَرِيصٌ عَلَيْكُم بِالْمُؤْمِنِينَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
የሂሻም ቂሪኣት "ፋ" ف ደማህ
"ፉ" فُ በሚል ሪዋያህ "አን'ፉ'ሢኩም" أَنْفُسِكُمْ ብሎ ሲቀራው፤ የባዚ ቂሪኣት ደግሞ "ፋ" ف ፈትሐህ "ፈ" فَ በሚል ሪዋያህ "አን'ፈ'ሲኩም" أَنْفَسِكُم ተብሎ ይቀራዋል።
እንዲህ አይነት ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ የተወረደ እንጂ ነብያችን"ﷺ" ሆኑ ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ የፈለሰፉት አይደለም። አምላካችን አላህ እራሱ በተርቲል እንደለየው ይናገራል፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
መደምደሚያ
አንድ ሰው ያምሃል? ስትቱት አንተም ያምሃል ካላችሁ ህመምተኛ መሆኑን አምኗል ማለት ነው፤ ባይብል የሰው ቃል ገብቶበታል ስትሏቸው እረ በፍጹም በማለት ፋንታ ቁርኣንም እንደዛው ሲሉ ባይብል የሰው ቃል መግባቱን ያረጋግጥሏችኃል፤ እከክልኝ ልከክልህ ነው። የሚገርመው የባይብል ልዩነት የፈጠሩት ለምሳሌ የአዲስ ኪዳን ልዩነትን ያመጣው ፈጣሪ ወይም ኢየሱስ አሊያም ሐዋርያት ሳይሆን ከዚያ በኃላ ያሉት ናቸው፤ ዛሬ ያሉት 5800 ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት ኢየሱስ ካስተማረ ከሥስት መቶ አመት በኋላ የተዘጋጁ ናቸው፦ ሳይናቲከስ ጥራዝ 330 ድህረ-ልደት"AD"፣ ቫቲካነስ ጥራዝ 350 ድህረ-ልደት"AD"፣ አሌክሳንድሪየስ ጥራዝ 400 ድህረ-ልደት"AD"፣ ኤፍሬማይ ጥራዝ 450 AD ላይ የተዘጋጁ ናቸው፣ እሩቅ ሳንሄድ በሳይናቲከስና በቫቲካነስ መካከል 3,036 የትርጉምና የቃላት ልዩነት አላቸው፣ በማቴዎስ ወንጌል 656 ልዩነት፣ በማርቆስ ወንጌል 567 ልዩነት፣ በሉቃስ ወንጌል 791 ልዩነት፣ በዮሐንስ ወንጌል 1022 ልዩነት አላቸው። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Bart D. Ehrman, The Text of the New Testament: Its Transmission, Corruption and Restoration, (Oxford University Press, 2005), p. 147.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አረጋጋጭ መጽሐፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
9:32 የአላህን ብርሃን በአፎቻቸዉ ለማጥፋት ይፈልጋሉ፤ ከሐዲዎች ቢጠሉም እንኳን አላህም ብርሃኑን መምላትን እንጂ ሌላን አይሻም። يُرِيدُونَ أَن يُطْفِـُٔوا۟ نُورَ ٱللَّهِ بِأَفْوَٰهِهِمْ وَيَأْبَى ٱللَّهُ إِلَّآ أَن يُتِمَّ نُورَهُۥ وَلَوْ كَرِهَ ٱلْكَٰفِرُونَ
መግቢያ
ክርስቲያን ሚሽነሪዎች በተለይ የዘመናችን የኢስላም ጥላሸት ቀቢዎች ሳም ሻሙስ፣ ዲቪድ ሁድ እና አራጋቢዎቹ በኢስላም ላይ የሚያስተምሩት ጽርፈት ዕቡይ ተግዳሮት ሆኖ እኩያንን የልብ ልብ እንዲሰማቸው አድርጓቸዋል፤ እነዚህ ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ዐሊሞቻችን፦ “መልህቅ ውሀ ውስጥ ኖረ እንጂ መቼ ዋና ተማረ” ይላሉ፤ እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኛ፦ ቁርአን ከእኛ ጋር ያለውን ባይብል ሊያረጋግጥ ወርዷል” ይሉናል፤ እስቲ የተነሳውን ይህንን ስሁት ሙግት ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
9:32 የአላህን ብርሃን በአፎቻቸዉ ለማጥፋት ይፈልጋሉ፤ ከሐዲዎች ቢጠሉም እንኳን አላህም ብርሃኑን መምላትን እንጂ ሌላን አይሻም። يُرِيدُونَ أَن يُطْفِـُٔوا۟ نُورَ ٱللَّهِ بِأَفْوَٰهِهِمْ وَيَأْبَى ٱللَّهُ إِلَّآ أَن يُتِمَّ نُورَهُۥ وَلَوْ كَرِهَ ٱلْكَٰفِرُونَ
መግቢያ
ክርስቲያን ሚሽነሪዎች በተለይ የዘመናችን የኢስላም ጥላሸት ቀቢዎች ሳም ሻሙስ፣ ዲቪድ ሁድ እና አራጋቢዎቹ በኢስላም ላይ የሚያስተምሩት ጽርፈት ዕቡይ ተግዳሮት ሆኖ እኩያንን የልብ ልብ እንዲሰማቸው አድርጓቸዋል፤ እነዚህ ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ዐሊሞቻችን፦ “መልህቅ ውሀ ውስጥ ኖረ እንጂ መቼ ዋና ተማረ” ይላሉ፤ እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኛ፦ ቁርአን ከእኛ ጋር ያለውን ባይብል ሊያረጋግጥ ወርዷል” ይሉናል፤ እስቲ የተነሳውን ይህንን ስሁት ሙግት ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
” ኑዙል”
“ኑዙል” نُزُل የሚለው ቃል “ነዝዘለ” نَزَّلَ ማለትም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፣ ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን”ﷺ” ነው፦
38፥29 ይህ *”ወደ አንተ ያወረድነው”* ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَٰبٌ أَنزَلْنَٰهُ إِلَيْكَ مُبَٰرَكٌۭ لِّيَدَّبَّرُوٓا۟ ءَايَٰتِهِۦ وَلِيَتَذَكَّرَ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
ነገር ግን አላህ በሁለተኛ መደብ “ወደ እናንተ” አወረደ በማለት ወደ እኛ እንዳወረደ ይናገራል፦
6፥114 እርሱ ያ መጽሐፉን የተብራራ ኾኖ *”ወደ እናንተ ያወረደ”* ሲኾን «ከአላህ ሌላ ዳኛን እፈልጋለሁን» በላቸው፡፡ أَفَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْتَغِى حَكَمًۭا وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ إِلَيْكُمُ ٱلْكِتَٰبَ مُفَصَّلًۭا
21፥10 ክብራችሁ በውስጡ ያለበትን መጽሐፍ *”ወደ እናንተ በእርግጥ አወረድን”*፡፡ አታውቁምን? لَقَدْ أَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ كِتَٰبًۭا فِيهِ ذِكْرُكُمْ ۖ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን”ﷺ” ሆኖ ሳለ በብዙ ተሳቢ ተውላጠ ስም “ወደ እኛ” በተወረደው አመንን! በሉ በማለት ይናገራል፦
2፥136 «በአላህ እና *”ወደ እኛ በተወረደው”* ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በሉ”*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ *”በእኛ ላይ በተወረደውም*”፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በል*”፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
5፥59 «የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በአላህ እና *”ወደ እኛ በተወረደው”* በፊትም በተወረደው ለማመናችን አብዛኞቻችሁም አመጸኞች ለመኾናችሁ እንጅ ሌላን ነገር ከኛ ትጠላላችሁን» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ هَلْ تَنقِمُونَ مِنَّآ إِلَّآ أَنْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ مِن قَبْلُ وَأَنَّ أَكْثَرَكُمْ فَٰسِقُونَ
” ኑዙል”
“ኑዙል” نُزُل የሚለው ቃል “ነዝዘለ” نَزَّلَ ማለትም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፣ ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን”ﷺ” ነው፦
38፥29 ይህ *”ወደ አንተ ያወረድነው”* ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَٰبٌ أَنزَلْنَٰهُ إِلَيْكَ مُبَٰرَكٌۭ لِّيَدَّبَّرُوٓا۟ ءَايَٰتِهِۦ وَلِيَتَذَكَّرَ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
ነገር ግን አላህ በሁለተኛ መደብ “ወደ እናንተ” አወረደ በማለት ወደ እኛ እንዳወረደ ይናገራል፦
6፥114 እርሱ ያ መጽሐፉን የተብራራ ኾኖ *”ወደ እናንተ ያወረደ”* ሲኾን «ከአላህ ሌላ ዳኛን እፈልጋለሁን» በላቸው፡፡ أَفَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْتَغِى حَكَمًۭا وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ إِلَيْكُمُ ٱلْكِتَٰبَ مُفَصَّلًۭا
21፥10 ክብራችሁ በውስጡ ያለበትን መጽሐፍ *”ወደ እናንተ በእርግጥ አወረድን”*፡፡ አታውቁምን? لَقَدْ أَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ كِتَٰبًۭا فِيهِ ذِكْرُكُمْ ۖ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን”ﷺ” ሆኖ ሳለ በብዙ ተሳቢ ተውላጠ ስም “ወደ እኛ” በተወረደው አመንን! በሉ በማለት ይናገራል፦
2፥136 «በአላህ እና *”ወደ እኛ በተወረደው”* ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በሉ”*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ *”በእኛ ላይ በተወረደውም*”፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በል*”፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
5፥59 «የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በአላህ እና *”ወደ እኛ በተወረደው”* በፊትም በተወረደው ለማመናችን አብዛኞቻችሁም አመጸኞች ለመኾናችሁ እንጅ ሌላን ነገር ከኛ ትጠላላችሁን» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ هَلْ تَنقِمُونَ مِنَّآ إِلَّآ أَنْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ مِن قَبْلُ وَأَنَّ أَكْثَرَكُمْ فَٰسِقُونَ
ልብ አድርግ ወደ ነብያችን”ﷺ” ወርዶ ሳለ ወደ “እኛ” ወይም “ወደ “እናንተ” ካለ በተመሳሳይም ወደ ነብያት ወርዶ እያለ አላህ አይሁዳውያንንና ክርስቲያኖችን “ወደ እናንተ” የተወረደው ሲል ከላይ በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ «በዚያ *”ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው”* አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» *”በሉ”*። وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
5፥68 «እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም *”ወደ እናንተ የተወረደውን”* እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَسْتُمْ عَلَىٰ شَىْءٍ حَتَّىٰ تُقِيمُوا۟ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
4፥47 *”እናንተ መጽሐፉን የተሰጣችሁ”* ሆይ! ፊቶችን ሳናብስና በጀርባዎች ላይ ሳንመልሳቸው ወይም የሰንበትን ባለቤቶች እንደረገምን ሳንረግማቸው በፊት ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ ኾኖ ባወረድነው እመኑ፡፡ የአላህም ትዕዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ ءَامِنُوا۟ بِمَا نَزَّلْنَا مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُم مِّن قَبْلِ أَن نَّطْمِسَ وُجُوهًۭا فَنَرُدَّهَا عَلَىٰٓ أَدْبَارِهَآ أَوْ نَلْعَنَهُمْ كَمَا لَعَنَّآ أَصْحَٰبَ ٱلسَّبْتِ ۚ وَكَانَ أَمْرُ ٱللَّهِ مَفْعُولًا
ልብ አድርግ “ወደ እኛ በተወረደው” የሚለው ነብያችንን”ﷺ” እንደሚያመለክት ሁሉ “ወደ እናንተም በተወረደው” የሚለው ነብያትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደው” የሚለው ይሰመርበት፤ እውን ተውራትንና ኢንጂልን የወረደው ለማን ነው? ለሙሳና ለዒሳ እንደሆነ እሙን ነው፤ “መጽሐፉን የተሰጣችሁ ሆይ” የሚለው የሚያመለክተው ነብያቱን ነው፤ ምክንያቱም ተውራትንና ኢንጂልን የተሰጡት ለሙሳና ለዒሳ ስለሆነ፦
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ *”ለሙሳና ለዒሳም”* ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው *”በተሰጠው”* አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በል*”፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
2፥136 «በአላህ እና ወደ እኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው *”በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት”* በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በሉ”*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ይህንን ነጥብ ከያዘን አላህ “በመጽሐፍቱ እመኑ” ሲል ከራሱ የወረዱትን “ኑዙል” መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፦
42፥15 በላቸውም፦ *”ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ”*፡፡ በመካከላችሁም ላስተካክል ታዘዝኩ፡፡ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ «በዚያ *”ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው”* አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» *”በሉ”*። وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
5፥68 «እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም *”ወደ እናንተ የተወረደውን”* እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَسْتُمْ عَلَىٰ شَىْءٍ حَتَّىٰ تُقِيمُوا۟ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
4፥47 *”እናንተ መጽሐፉን የተሰጣችሁ”* ሆይ! ፊቶችን ሳናብስና በጀርባዎች ላይ ሳንመልሳቸው ወይም የሰንበትን ባለቤቶች እንደረገምን ሳንረግማቸው በፊት ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ ኾኖ ባወረድነው እመኑ፡፡ የአላህም ትዕዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ ءَامِنُوا۟ بِمَا نَزَّلْنَا مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُم مِّن قَبْلِ أَن نَّطْمِسَ وُجُوهًۭا فَنَرُدَّهَا عَلَىٰٓ أَدْبَارِهَآ أَوْ نَلْعَنَهُمْ كَمَا لَعَنَّآ أَصْحَٰبَ ٱلسَّبْتِ ۚ وَكَانَ أَمْرُ ٱللَّهِ مَفْعُولًا
ልብ አድርግ “ወደ እኛ በተወረደው” የሚለው ነብያችንን”ﷺ” እንደሚያመለክት ሁሉ “ወደ እናንተም በተወረደው” የሚለው ነብያትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደው” የሚለው ይሰመርበት፤ እውን ተውራትንና ኢንጂልን የወረደው ለማን ነው? ለሙሳና ለዒሳ እንደሆነ እሙን ነው፤ “መጽሐፉን የተሰጣችሁ ሆይ” የሚለው የሚያመለክተው ነብያቱን ነው፤ ምክንያቱም ተውራትንና ኢንጂልን የተሰጡት ለሙሳና ለዒሳ ስለሆነ፦
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ *”ለሙሳና ለዒሳም”* ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው *”በተሰጠው”* አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በል*”፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
2፥136 «በአላህ እና ወደ እኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው *”በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት”* በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በሉ”*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ይህንን ነጥብ ከያዘን አላህ “በመጽሐፍቱ እመኑ” ሲል ከራሱ የወረዱትን “ኑዙል” መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፦
42፥15 በላቸውም፦ *”ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ”*፡፡ በመካከላችሁም ላስተካክል ታዘዝኩ፡፡ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
ነጥብ ሁለት
“ሙሰድዲቃን”
“ሙሰድዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርአን የሚያረጋግጠው ከበፊቱ ያለውን ነው፤ ከበፊቱ ያለው ደግሞ ከአላህ የወረዱት ናቸው፦
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *”ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ”* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *”ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
“ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ” የሚለው ይሰመርበት፤ ስለዚህ ቁርአን የሚያረጋግጠው ከአላህ ወደ ነብያት የተወረዱትን መጽሐፍት ብቻ ነው፤ “ከእርሱ” ማለትም “ከቁርአን” በፊት “ያሉት” የተባሉት ለሰዎች መሪ አድርጎ ያወረዳቸው ተውራትና ኢንጂል ናቸው፦
3፥3 *”ከእርሱ በፊት ያሉትን የሚያረጋግጥ”* ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ *”ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል”*፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *”ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው”*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ
ይህ ሆኖ ሳለ አላህ ስለ አይሁዳውያንና ክርስቲያኖች ሲናገር ቁርአን እና መልእክተኛው “ከእነርሱም ጋር ያለውን” የሚያረጋግጡ እንደሆኑ ይናገራል፦
2፥89 *”ከእነርሱም ጋር ያለውን አረጋጋጭ”* የኾነ መጽሐፍ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ከመምጣቱ በፊት በነዚያ በካዱት ላይ ይረዱበት የነበሩ ሲኾኑ ያወቁት ነገር በመጣላቸው ጊዜ በእርሱ ካዱ፡፡ وَلَمَّا جَآءَهُمْ كِتَٰبٌۭ مِّنْ عِندِ ٱللَّهِ مُصَدِّقٌۭ لِّمَا مَعَهُمْ وَكَانُوا۟ مِن قَبْلُ يَسْتَفْتِحُونَ عَلَى ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ فَلَمَّا جَآءَهُم مَّا عَرَفُوا۟ كَفَرُوا۟ بِهِۦ
2፥101 *እነርሱ ጋርም ላለው አረጋጋጭ”* የኾነ *”መልክተኛ”* ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ከነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ከፊሉ እነርሱ እንደማያውቁ ኾነው የአላህን መጽሐፍ ከጀርባዎቻቸው ኋላ ጣሉ፡፡ وَلَمَّا جَآءَهُمْ رَسُولٌۭ مِّنْ عِندِ ٱللَّهِ مُصَدِّقٌۭ لِّمَا مَعَهُمْ نَبَذَ فَرِيقٌۭ مِّنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ كِتَٰبَ ٱللَّهِ وَرَآءَ ظُهُورِهِمْ كَأَنَّهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
በሁለተኛ መደብም “ከእናንተ ጋር ያለውን” የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩት እመኑ ይላቸዋል፦
2፥41 *”ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ”* ሆኖ ባወረድኩትም እመኑ፡፡ በእርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ፡፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ፡፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ። وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ ۖ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا وَإِيَّٰىَ فَٱتَّقُونِ
4፥47 እናንተ መጽሐፉን የተሰጣችሁ ሆይ! ፊቶችን ሳናብስና በጀርባዎች ላይ ሳንመልሳቸው ወይም የሰንበትን ባለቤቶች እንደረገምን ሳንረግማቸው በፊት *ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ”* ኾኖ ባወረድነው እመኑ፡፡ የአላህም ትዕዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ ءَامِنُوا۟ بِمَا نَزَّلْنَا مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُم مِّن قَبْلِ أَن نَّطْمِسَ وُجُوهًۭا فَنَرُدَّهَا عَلَىٰٓ أَدْبَارِهَآ أَوْ نَلْعَنَهُمْ كَمَا لَعَنَّآ أَصْحَٰبَ ٱلسَّبْتِ ۚ وَكَانَ أَمْرُ ٱللَّهِ مَفْعُولًا
“ሙሰድዲቃን”
“ሙሰድዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርአን የሚያረጋግጠው ከበፊቱ ያለውን ነው፤ ከበፊቱ ያለው ደግሞ ከአላህ የወረዱት ናቸው፦
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *”ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ”* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *”ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
“ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ” የሚለው ይሰመርበት፤ ስለዚህ ቁርአን የሚያረጋግጠው ከአላህ ወደ ነብያት የተወረዱትን መጽሐፍት ብቻ ነው፤ “ከእርሱ” ማለትም “ከቁርአን” በፊት “ያሉት” የተባሉት ለሰዎች መሪ አድርጎ ያወረዳቸው ተውራትና ኢንጂል ናቸው፦
3፥3 *”ከእርሱ በፊት ያሉትን የሚያረጋግጥ”* ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ *”ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል”*፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *”ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው”*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ
ይህ ሆኖ ሳለ አላህ ስለ አይሁዳውያንና ክርስቲያኖች ሲናገር ቁርአን እና መልእክተኛው “ከእነርሱም ጋር ያለውን” የሚያረጋግጡ እንደሆኑ ይናገራል፦
2፥89 *”ከእነርሱም ጋር ያለውን አረጋጋጭ”* የኾነ መጽሐፍ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ከመምጣቱ በፊት በነዚያ በካዱት ላይ ይረዱበት የነበሩ ሲኾኑ ያወቁት ነገር በመጣላቸው ጊዜ በእርሱ ካዱ፡፡ وَلَمَّا جَآءَهُمْ كِتَٰبٌۭ مِّنْ عِندِ ٱللَّهِ مُصَدِّقٌۭ لِّمَا مَعَهُمْ وَكَانُوا۟ مِن قَبْلُ يَسْتَفْتِحُونَ عَلَى ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ فَلَمَّا جَآءَهُم مَّا عَرَفُوا۟ كَفَرُوا۟ بِهِۦ
2፥101 *እነርሱ ጋርም ላለው አረጋጋጭ”* የኾነ *”መልክተኛ”* ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ከነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ከፊሉ እነርሱ እንደማያውቁ ኾነው የአላህን መጽሐፍ ከጀርባዎቻቸው ኋላ ጣሉ፡፡ وَلَمَّا جَآءَهُمْ رَسُولٌۭ مِّنْ عِندِ ٱللَّهِ مُصَدِّقٌۭ لِّمَا مَعَهُمْ نَبَذَ فَرِيقٌۭ مِّنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ كِتَٰبَ ٱللَّهِ وَرَآءَ ظُهُورِهِمْ كَأَنَّهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
በሁለተኛ መደብም “ከእናንተ ጋር ያለውን” የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩት እመኑ ይላቸዋል፦
2፥41 *”ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ”* ሆኖ ባወረድኩትም እመኑ፡፡ በእርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ፡፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ፡፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ። وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ ۖ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا وَإِيَّٰىَ فَٱتَّقُونِ
4፥47 እናንተ መጽሐፉን የተሰጣችሁ ሆይ! ፊቶችን ሳናብስና በጀርባዎች ላይ ሳንመልሳቸው ወይም የሰንበትን ባለቤቶች እንደረገምን ሳንረግማቸው በፊት *ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ”* ኾኖ ባወረድነው እመኑ፡፡ የአላህም ትዕዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ ءَامِنُوا۟ بِمَا نَزَّلْنَا مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُم مِّن قَبْلِ أَن نَّطْمِسَ وُجُوهًۭا فَنَرُدَّهَا عَلَىٰٓ أَدْبَارِهَآ أَوْ نَلْعَنَهُمْ كَمَا لَعَنَّآ أَصْحَٰبَ ٱلسَّبْتِ ۚ وَكَانَ أَمْرُ ٱللَّهِ مَفْعُولًا
ልብ አድርግ “ወደ እኛ በተወረደው” የሚለው ነብያችንን”ﷺ” እንደሚያመለክት ሁሉ “ወደ እናንተም በተወረደው” የሚለው ነብያትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደው” የሚለው ይሰመርበት፤ እውን ተውራትንና ኢንጂልን የወረደው ለማን ነው? ለሙሳና ለዒሳ እንደሆነ እሙን ነው፤ “መጽሐፉን የተሰጣችሁ ሆይ” የሚለው የሚያመለክተው ነብያቱን ነው፤ ምክንያቱም ተውራትንና ኢንጂልን የተሰጡት ለሙሳና ለዒሳ ስለሆነ፦
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ *”ለሙሳና ለዒሳም”* ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው *”በተሰጠው”* አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በል*”፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
2፥136 «በአላህ እና ወደ እኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው *”በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት”* በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በሉ”*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ይህንን ነጥብ ከያዘን አላህ “በመጽሐፍቱ እመኑ” ሲል ከራሱ የወረዱትን “ኑዙል” መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፦
42፥15 በላቸውም፦ *”ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ”*፡፡ በመካከላችሁም ላስተካክል ታዘዝኩ፡፡ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ *”ለሙሳና ለዒሳም”* ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው *”በተሰጠው”* አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በል*”፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
2፥136 «በአላህ እና ወደ እኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው *”በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት”* በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *”በሉ”*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ይህንን ነጥብ ከያዘን አላህ “በመጽሐፍቱ እመኑ” ሲል ከራሱ የወረዱትን “ኑዙል” መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፦
42፥15 በላቸውም፦ *”ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ”*፡፡ በመካከላችሁም ላስተካክል ታዘዝኩ፡፡ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
ነጥብ ሶስት
“የደይሂ”
“የደይሂ” يَدَيْهِ ማለት “ከበፊቱ” ማለት ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎሽ፦ “የድ” يَد ማለት “እጅ” ማለት ነውና “ሊማ በይነ የደይሂ” لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ማለት “በእጆቻቸው መካከል ያለውን” ነው በማለት በእኛ እጆች ያሉትን የግሪክ ኮይኔ እንደ-ክታባት”manu-scripts” ነው የሚል ስሁት ሙግት አላቸው፤ ሲጀምር “የደይሂ” ማለት “ከበፊቱ” ማለት ሲሆን “ኸልፊሂ” خَلْفِهِۦ ማለትም “ከኃላው” ለሚለው ተቃራኒ ሆኖ የሚመጣ ነው፦
41፤42 *”ከኋላውም ከፊቱም”* ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
ታዲያ “የደይሂ” ማለት “በእጆቻቸው” ማለት ነው ብለው ከተረጎሙት “ኸልፊሂ” ምን ሊሆን ነው? ሲቀጥል “ሂ” ِِه የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ እንጂ ብዜት ስላልሆነ እንዳሰቡት “በእጆቹ” እንጂ “በእጆቻቸው” አይሆንም፤ ምክንያቱም “ሂ” ነጠላ ሲሆን “ሂም” هَُِمْ ብዜት ስለሆነ፤ ሲሰልስ “ሂ” የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም አውዱ ላይ ያለው ቁርአን ነው፤ ታዲያ ቁርአን “እጅ” አለውን? ሲያረብብ “የድ” يَد ማለት እና “የደይ” يَدَيْ ማለት በየትኛው ሒሳብ ነው አንድ ትርጉም ያላቸው? “የደይ” ማለት “ፊት” ማለት ሲሆን “ኃላ” ለሚል ተቃራኒ ሆኖ “ቀብል” قَبْل ማለት ነው፦
3፥3 *”ከእርሱ በፊት”* ያሉትን የሚያረጋግጥ”* ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *”ከእርሱ በፊት”* ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ
ልብ አድርግ ቁጥር 3 ላይ “ከእርሱ በፊት” የተባለው ቃል “የደይሂ” يَدَيْهِ ሲሆን ቁርጥ 4 ላይ ደግሞ “ከእርሱ በፊት” የተባለው ቃል “ቀብሉ” قَبْلُ ነው፤ በተጨሪም ሌላ የሰዋስው ሙግት ላይ “በኋላችንም” ለሚለው ተቃራኒ “በፊታችን” ሲሆን የመጣው ቃል “አይዲና” أَيْدِينَا ነው፤ በተጨማሪም “ከኋላቸው” ለሚለው ተቃራኒ “ከበፊታቸው” ሲሆን የመጣው ቃል “አይዲሂም” أَيْدِيهِمْ ነው፦
19፥64 (ጂብሪል አለ) «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *”በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው”* በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
2፥255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው? ከፍጡሮች *”በፊታቸው ያለውን እና ከኋላቸው ያለውን”* ሁሉ ያውቃል፡፡ በሻውም ነገር እንጂ ከዕውቀቱ በምንም ነገር አያካብቡም አያውቁም፡፡ መንበሩ ሰማያትንና ምድርን ሰፋ፡፡ ጥበቃቸውም አያቅተውም፡፡ እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው፡፡ ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ٱلْحَىُّ ٱلْقَيُّومُ ۚ لَا تَأْخُذُهُۥ سِنَةٌۭ وَلَا نَوْمٌۭ ۚ لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ ۗ مَن ذَا ٱلَّذِى يَشْفَعُ عِندَهُۥٓ إِلَّا بِإِذْنِهِۦ ۚ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ ۖ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَىْءٍۢ مِّنْ عِلْمِهِۦٓ إِلَّا بِمَا شَآءَ ۚ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ ۖ وَلَا يَـُٔودُهُۥ حِفْظُهُمَا ۚ وَهُوَ ٱلْعَلِىُّ ٱلْعَظِيمُ
“የደይሂ”
“የደይሂ” يَدَيْهِ ማለት “ከበፊቱ” ማለት ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎሽ፦ “የድ” يَد ማለት “እጅ” ማለት ነውና “ሊማ በይነ የደይሂ” لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ማለት “በእጆቻቸው መካከል ያለውን” ነው በማለት በእኛ እጆች ያሉትን የግሪክ ኮይኔ እንደ-ክታባት”manu-scripts” ነው የሚል ስሁት ሙግት አላቸው፤ ሲጀምር “የደይሂ” ማለት “ከበፊቱ” ማለት ሲሆን “ኸልፊሂ” خَلْفِهِۦ ማለትም “ከኃላው” ለሚለው ተቃራኒ ሆኖ የሚመጣ ነው፦
41፤42 *”ከኋላውም ከፊቱም”* ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
ታዲያ “የደይሂ” ማለት “በእጆቻቸው” ማለት ነው ብለው ከተረጎሙት “ኸልፊሂ” ምን ሊሆን ነው? ሲቀጥል “ሂ” ِِه የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ እንጂ ብዜት ስላልሆነ እንዳሰቡት “በእጆቹ” እንጂ “በእጆቻቸው” አይሆንም፤ ምክንያቱም “ሂ” ነጠላ ሲሆን “ሂም” هَُِمْ ብዜት ስለሆነ፤ ሲሰልስ “ሂ” የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም አውዱ ላይ ያለው ቁርአን ነው፤ ታዲያ ቁርአን “እጅ” አለውን? ሲያረብብ “የድ” يَد ማለት እና “የደይ” يَدَيْ ማለት በየትኛው ሒሳብ ነው አንድ ትርጉም ያላቸው? “የደይ” ማለት “ፊት” ማለት ሲሆን “ኃላ” ለሚል ተቃራኒ ሆኖ “ቀብል” قَبْل ማለት ነው፦
3፥3 *”ከእርሱ በፊት”* ያሉትን የሚያረጋግጥ”* ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት አወረደ፡፡ ተውራትንና ኢንጂልንም አውርዷል፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ
3፥4 *”ከእርሱ በፊት”* ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ
ልብ አድርግ ቁጥር 3 ላይ “ከእርሱ በፊት” የተባለው ቃል “የደይሂ” يَدَيْهِ ሲሆን ቁርጥ 4 ላይ ደግሞ “ከእርሱ በፊት” የተባለው ቃል “ቀብሉ” قَبْلُ ነው፤ በተጨሪም ሌላ የሰዋስው ሙግት ላይ “በኋላችንም” ለሚለው ተቃራኒ “በፊታችን” ሲሆን የመጣው ቃል “አይዲና” أَيْدِينَا ነው፤ በተጨማሪም “ከኋላቸው” ለሚለው ተቃራኒ “ከበፊታቸው” ሲሆን የመጣው ቃል “አይዲሂም” أَيْدِيهِمْ ነው፦
19፥64 (ጂብሪል አለ) «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *”በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው”* በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
2፥255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው? ከፍጡሮች *”በፊታቸው ያለውን እና ከኋላቸው ያለውን”* ሁሉ ያውቃል፡፡ በሻውም ነገር እንጂ ከዕውቀቱ በምንም ነገር አያካብቡም አያውቁም፡፡ መንበሩ ሰማያትንና ምድርን ሰፋ፡፡ ጥበቃቸውም አያቅተውም፡፡ እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው፡፡ ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ٱلْحَىُّ ٱلْقَيُّومُ ۚ لَا تَأْخُذُهُۥ سِنَةٌۭ وَلَا نَوْمٌۭ ۚ لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ ۗ مَن ذَا ٱلَّذِى يَشْفَعُ عِندَهُۥٓ إِلَّا بِإِذْنِهِۦ ۚ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ ۖ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَىْءٍۢ مِّنْ عِلْمِهِۦٓ إِلَّا بِمَا شَآءَ ۚ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ ۖ وَلَا يَـُٔودُهُۥ حِفْظُهُمَا ۚ وَهُوَ ٱلْعَلِىُّ ٱلْعَظِيمُ
መደምደሚያ
አላህ መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፤ ነብያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርአን ወርዶላቸዋል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
ነብያችን”ﷺ” የመጽሐፉ ባለቤቶች ከመጽሐፉ ይሸሽጉት ከነበሩት ነገር ብዙውን ለእነርሱ የሚገልጹ ሆነው ከአላህ ተልከዋል፦
5፥15 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *”ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ”* ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ قَدْ جَآءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًۭا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍۢ ۚ قَدْ جَآءَكُم مِّنَ ٱللَّهِ نُورٌۭ وَكِتَٰبٌۭ مُّبِينٌۭ
“ከብዙውም የሚተው ሲኾን” ማለት የመጽሐፉ ባለቤቶች ከደበቋቸው ሁሉንም አልተናገሩም ማለት ነው፤ ግን ወደ ነብያት የወረደውን አንኳር መልእክት አምላካችን አላህ ለነብያችን”ﷺ” ተርኮታላቸዋል፦
11:120 *”ከመልክተኞቹም “ወሬዎች” ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “እንተርክልሃለን”*َ፤ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ
20:99 እንደዚሁ በእርግጥ ካለፉት “ወሬዎች” በአንተ ላይ *“እንተርካለን”* َ፤ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ مَا قَدْ سَبَقَ
አላህ ካለፉት ወደ መልእክተኞች የወረዱትን ጭብጥ ተርኮታል፤ “ወሬ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَإِ ሲሆን “ነቢይ” نبي የሚለው ቃል የመጣበት ዝሪያ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ ይህ መለኮታዊ ንግግር ወሕይ ነው፤ ቁርአን ከእርሱ በፊት ወደ ነብያት የተወረደውን የሚያረጋግጥ እና በውስጡ ያለውን የሚዘረዝር ሲሆን ከዓለማቱ ጌታ የተወረደ ነው፦
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን”* የሚያረጋግጥ እና *”በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ከአላህ ዘንድ ወደ ነብያት የወረዱት መጽሐፍት በውስጡ የነበረውን የትምህርት ጭብጥ ቁርአን በመዘርዘር ያረጋግጣል፤ ካረጋገጠው ጭብጥ ለናሙና ያክል ወደ ነብያቱን ሲያወርድ የነበረው ወሕይ በዐቂዳህ ነጥብ፦ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለትን ሲሆን በፊቅህ ነጥብ ደግሞ “መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ *”እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ስለዚህ ከላይ የተነሳው ስሁት ሙግት ውሃ የሚቋጥር አይደለም፤ የንዑዱ የአላህ ኅሩያን እንዲህ ሳይቃጠል በቅጠል ድባቅ ያስገቡታል፤ ዐሊሞቻችን ጋር ያሉት ዒልም በስፋትና በልፋት፤ በጥልቀትና በምጥቀት ነው። ሡመ አልሀምዱ ሊልላህ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አላህ መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፤ ነብያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርአን ወርዶላቸዋል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
ነብያችን”ﷺ” የመጽሐፉ ባለቤቶች ከመጽሐፉ ይሸሽጉት ከነበሩት ነገር ብዙውን ለእነርሱ የሚገልጹ ሆነው ከአላህ ተልከዋል፦
5፥15 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *”ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ”* ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ قَدْ جَآءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًۭا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍۢ ۚ قَدْ جَآءَكُم مِّنَ ٱللَّهِ نُورٌۭ وَكِتَٰبٌۭ مُّبِينٌۭ
“ከብዙውም የሚተው ሲኾን” ማለት የመጽሐፉ ባለቤቶች ከደበቋቸው ሁሉንም አልተናገሩም ማለት ነው፤ ግን ወደ ነብያት የወረደውን አንኳር መልእክት አምላካችን አላህ ለነብያችን”ﷺ” ተርኮታላቸዋል፦
11:120 *”ከመልክተኞቹም “ወሬዎች” ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “እንተርክልሃለን”*َ፤ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ
20:99 እንደዚሁ በእርግጥ ካለፉት “ወሬዎች” በአንተ ላይ *“እንተርካለን”* َ፤ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ مَا قَدْ سَبَقَ
አላህ ካለፉት ወደ መልእክተኞች የወረዱትን ጭብጥ ተርኮታል፤ “ወሬ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَإِ ሲሆን “ነቢይ” نبي የሚለው ቃል የመጣበት ዝሪያ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ ይህ መለኮታዊ ንግግር ወሕይ ነው፤ ቁርአን ከእርሱ በፊት ወደ ነብያት የተወረደውን የሚያረጋግጥ እና በውስጡ ያለውን የሚዘረዝር ሲሆን ከዓለማቱ ጌታ የተወረደ ነው፦
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን”* የሚያረጋግጥ እና *”በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ከአላህ ዘንድ ወደ ነብያት የወረዱት መጽሐፍት በውስጡ የነበረውን የትምህርት ጭብጥ ቁርአን በመዘርዘር ያረጋግጣል፤ ካረጋገጠው ጭብጥ ለናሙና ያክል ወደ ነብያቱን ሲያወርድ የነበረው ወሕይ በዐቂዳህ ነጥብ፦ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለትን ሲሆን በፊቅህ ነጥብ ደግሞ “መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ *”እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ስለዚህ ከላይ የተነሳው ስሁት ሙግት ውሃ የሚቋጥር አይደለም፤ የንዑዱ የአላህ ኅሩያን እንዲህ ሳይቃጠል በቅጠል ድባቅ ያስገቡታል፤ ዐሊሞቻችን ጋር ያሉት ዒልም በስፋትና በልፋት፤ በጥልቀትና በምጥቀት ነው። ሡመ አልሀምዱ ሊልላህ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርኣን አወራረድ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
"ኑዙል" نُزُل ማለት "አወራረድ" ማለት ሲሆን "ተንዚል" تَنزِيل ማለት ደግሞ "የተወረደ"Revelation" ማለት ነው፤ ሁለቱም ቃላት "አንዘለ" أَنْزَلَ ወይም "ነዝዘለ" نَزَّلَ ማለትም "አወረደ" ወይም "ገለጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጡ ናቸው። አላህ ወደ ነብያት ተንዚል የሚያወርድበት መንገድ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም፦ በራዕይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ እና መልክተኛን መልአክን ልኮ በፈቃዱ የሚሻውን ያወርዳል፦
42:51 *ለሰው” አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል ነው፤ አላህ ቁርኣን ለነብያችን”ﷺ” ያወረደው በሦስተኛው መንገድ ነው ፤ “መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ይሰመርበት፤ ጂብሪልም መልአክ እንደመሆኑ መጠን ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” ቀልብ ቁርኣንን በአላህ ፈቃድ አውርዶታል፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
“በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና” የሚለው ሃይለ-ቃል እና “መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ጅብሪል ተልኮ የመጣ መልአክ ነውና ከራሱ አመንጭቶ አይደለም ያወረደው፤ ከዛ ይልቅ አላህ ወደ ባሪያው ያወረደውን ጂብሪል አወረደው፦
53፥10 *ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ*፡፡ فَأَوْحَىٰ إِلَىٰ عَبْدِهِ مَا أَوْحَىٰ
የቁርኣን አወራረዱ ሁለት አይነት ነው፤ አንዱ በጠቅላላ አንድ ጊዜ ከለውሐል መሕፉዝ ማለትም ከተጠበቀው ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ሲሆን ሁለተኛው ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን"ﷺ" ልብ ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመት ወረደ፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እስቲ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ጁምለተን ዋሒዳህ"
ቁርኣን በለውሐል መሕፉዝ ማለትም በተጠበቀው ሰሌዳ የተከተበ የአላህ ዕውቀት ነው፤ ይህ ዕውቀት ጊዜውን ጠብቆ ከመውረዱ በፊት ተከትቦ ነበር፤ ለዛ ነው ቁርኣን በተጠበቀ ሰሌዳ ወይም በመጽሐፉ እናት ውስጥ ነው የተባለው፦
85፥21-22 ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡ *የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው*፡፡ بَلْ هُوَ قُرْءَانٌۭ مَّجِيدٌۭ فِي لَوْحٍ مَّحْفُوظٍ
56፥77-78 እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡ *በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው*፡፡ إِنَّهُۥ لَقُرْءَانٌۭ كَرِيمٌۭ فِى كِتَٰبٍۢ مَّكْنُونٍۢ
43፥3-4 እኛ ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው፡፡ *እርሱም በመጽሐፉ እናት ውስጥ እኛ ዘንድ በእርግጥ ከፍተኛ ጥበብ የተመላ ነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَٰهُ قُرْءَٰنًا عَرَبِيًّۭا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ وَإِنَّهُ فِي أُمِّ الْكِتَابِ لَدَيْنَا لَعَلِيٌّ حَكِيمٌ
"ጁምለተን ዋሒዳህ" جُمْلَةً وَاحِدَةً ማለት "በጠቅላላ አንድ ጊዜ" ማለት ነው፤ ይህ የአላህ ንግግር ከለውሐል መሕፉዝ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ በረመዳን ወር፣ በመወሰኛይቱ ሌሊት፣ በተባረከችው ሌሊት ወረደ፦
2፥185 እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች ሲኾን *ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
44፥3 *እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة
"አወረድነው" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "አንዘልናሁ" أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን "አንዘለ" أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል፤ በዚህ ጊዜ በአንዴ ሲወርድ ከሱረቱል ፋቲሐህ ይጀምር እና ሱረቱ አን-ናስ ላይ ይጠናቀቃል። ነገር ግን ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ልብ ሲወርድ አወራረድ የሚጀምረው ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 ሲሆን የሚጠናቀቅ ደግሞ በሱረቱል በቀራህ 2፥281 ነው። ኢንሻላህ ይህንን ነጥብ በክፍል ሁለት እንዳስሳለን...
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
"ኑዙል" نُزُل ማለት "አወራረድ" ማለት ሲሆን "ተንዚል" تَنزِيل ማለት ደግሞ "የተወረደ"Revelation" ማለት ነው፤ ሁለቱም ቃላት "አንዘለ" أَنْزَلَ ወይም "ነዝዘለ" نَزَّلَ ማለትም "አወረደ" ወይም "ገለጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጡ ናቸው። አላህ ወደ ነብያት ተንዚል የሚያወርድበት መንገድ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም፦ በራዕይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ እና መልክተኛን መልአክን ልኮ በፈቃዱ የሚሻውን ያወርዳል፦
42:51 *ለሰው” አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል ነው፤ አላህ ቁርኣን ለነብያችን”ﷺ” ያወረደው በሦስተኛው መንገድ ነው ፤ “መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ይሰመርበት፤ ጂብሪልም መልአክ እንደመሆኑ መጠን ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” ቀልብ ቁርኣንን በአላህ ፈቃድ አውርዶታል፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
“በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና” የሚለው ሃይለ-ቃል እና “መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ጅብሪል ተልኮ የመጣ መልአክ ነውና ከራሱ አመንጭቶ አይደለም ያወረደው፤ ከዛ ይልቅ አላህ ወደ ባሪያው ያወረደውን ጂብሪል አወረደው፦
53፥10 *ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ*፡፡ فَأَوْحَىٰ إِلَىٰ عَبْدِهِ مَا أَوْحَىٰ
የቁርኣን አወራረዱ ሁለት አይነት ነው፤ አንዱ በጠቅላላ አንድ ጊዜ ከለውሐል መሕፉዝ ማለትም ከተጠበቀው ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ሲሆን ሁለተኛው ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን"ﷺ" ልብ ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመት ወረደ፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እስቲ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ጁምለተን ዋሒዳህ"
ቁርኣን በለውሐል መሕፉዝ ማለትም በተጠበቀው ሰሌዳ የተከተበ የአላህ ዕውቀት ነው፤ ይህ ዕውቀት ጊዜውን ጠብቆ ከመውረዱ በፊት ተከትቦ ነበር፤ ለዛ ነው ቁርኣን በተጠበቀ ሰሌዳ ወይም በመጽሐፉ እናት ውስጥ ነው የተባለው፦
85፥21-22 ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡ *የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው*፡፡ بَلْ هُوَ قُرْءَانٌۭ مَّجِيدٌۭ فِي لَوْحٍ مَّحْفُوظٍ
56፥77-78 እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡ *በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው*፡፡ إِنَّهُۥ لَقُرْءَانٌۭ كَرِيمٌۭ فِى كِتَٰبٍۢ مَّكْنُونٍۢ
43፥3-4 እኛ ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው፡፡ *እርሱም በመጽሐፉ እናት ውስጥ እኛ ዘንድ በእርግጥ ከፍተኛ ጥበብ የተመላ ነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَٰهُ قُرْءَٰنًا عَرَبِيًّۭا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ وَإِنَّهُ فِي أُمِّ الْكِتَابِ لَدَيْنَا لَعَلِيٌّ حَكِيمٌ
"ጁምለተን ዋሒዳህ" جُمْلَةً وَاحِدَةً ማለት "በጠቅላላ አንድ ጊዜ" ማለት ነው፤ ይህ የአላህ ንግግር ከለውሐል መሕፉዝ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ በረመዳን ወር፣ በመወሰኛይቱ ሌሊት፣ በተባረከችው ሌሊት ወረደ፦
2፥185 እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች ሲኾን *ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
44፥3 *እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة
"አወረድነው" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "አንዘልናሁ" أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን "አንዘለ" أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል፤ በዚህ ጊዜ በአንዴ ሲወርድ ከሱረቱል ፋቲሐህ ይጀምር እና ሱረቱ አን-ናስ ላይ ይጠናቀቃል። ነገር ግን ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ልብ ሲወርድ አወራረድ የሚጀምረው ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 ሲሆን የሚጠናቀቅ ደግሞ በሱረቱል በቀራህ 2፥281 ነው። ኢንሻላህ ይህንን ነጥብ በክፍል ሁለት እንዳስሳለን...
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርኣን አወራረድ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
ነጥብ ሁለት
"ተርቲል"
በመቀጠል ቁርኣን ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን"ﷺ" ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ዓመተ-ልደት እስከ 632 ዓመተ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ፤ ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ይህም ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ አወራረዱ "ተርቲል" تَرْتِيل ይባላል፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም *«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
"አወረድነው" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "ነዝዘልናሁ" نَزَّلْنَاهُ ሲሆን "ነዝዘለ" نَزَّلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ዐረቢኛ ቋንቋ ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ መውረድን ያመለክታል፤ እዚሁ አንቀጽ ላይ "ተንዚላ" تَنزِيلًۭا የሚለው የተንዚል አንስታይ መደብ ነው፤ "ተንዚል" تَنزِيل የሚለው ቃል 15 ጊዜ ለቁርኣን ተጠቅሷል፦
26፥192 *እርሱም ቁርኣን በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَتَنزِيلُ رَبِّ الْعَالَمِين
ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 እስከ ሱረቱል በቀራህ 2፥281 ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ ከዐለማቱ ጌታ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ልብ ሲያወርድ የነበረው ጂብሪል ነው፦
26፥193 *እርሱን ታማኙ መንፈስ ጂብሪል አወረደው*፤ نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِين
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ ጂብሪል እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
2፥97 *ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው*፡፡ እርሱ ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِين
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
ነጥብ ሁለት
"ተርቲል"
በመቀጠል ቁርኣን ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን"ﷺ" ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ዓመተ-ልደት እስከ 632 ዓመተ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ፤ ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ይህም ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ አወራረዱ "ተርቲል" تَرْتِيل ይባላል፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም *«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
"አወረድነው" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "ነዝዘልናሁ" نَزَّلْنَاهُ ሲሆን "ነዝዘለ" نَزَّلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ዐረቢኛ ቋንቋ ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ መውረድን ያመለክታል፤ እዚሁ አንቀጽ ላይ "ተንዚላ" تَنزِيلًۭا የሚለው የተንዚል አንስታይ መደብ ነው፤ "ተንዚል" تَنزِيل የሚለው ቃል 15 ጊዜ ለቁርኣን ተጠቅሷል፦
26፥192 *እርሱም ቁርኣን በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَتَنزِيلُ رَبِّ الْعَالَمِين
ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 እስከ ሱረቱል በቀራህ 2፥281 ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ ከዐለማቱ ጌታ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ልብ ሲያወርድ የነበረው ጂብሪል ነው፦
26፥193 *እርሱን ታማኙ መንፈስ ጂብሪል አወረደው*፤ نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِين
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ ጂብሪል እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
2፥97 *ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው*፡፡ እርሱ ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِين
ቁርኣን መጽሐፍ ሆኖ የወረደው ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ ነው፤ ልብ ላይ የተሰበሰበው ንባብ ደግሞ መጽሐፍ ይባላል እንጂ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ አልወረደም፦
26፥194 ከአስስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
6፥7 *በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድንና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር*፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“ቂርጧስ” قِرْطَاس ማለት በብራና የተጻፈ “ወረቀት” ነው፤ ቁርኣን በዚህ ቁስ ተጽፎ አልወረደም፤ ስለዚህ አላህ መጽሐፍ የሚለው በብራና፣ በሰሌን፣ በስስ ድንጋይ፣ በሰሌዳ፣ በበግ አጥንት፣ በዘንባባ ቅርፊት ፣ በቴምር ቅጠል፣ በከብት ቆዳ በመሳሰሉት ላይ 48 የሚያክሉ እነ አቡበከር፣ ዑመር፣ ዑስማን፣ ዐሊይ፣ ዙበይር፣ ዑበይ፣ ሙአዊያህ፣ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት በተፃፉ ጊዜ ሳይሆን ከዓለማቱ ጌታ ሲወርድ ነው፦
7፥2 *ይህ ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው፡፡ በደረትህም ውስጥ ከእርሱ ጭንቀት አይኑር*፡፡ كِتَابٌ أُنزِلَ إِلَيْكَ فَلَا يَكُن فِي صَدْرِكَ حَرَجٌ مِّنْهُ لِتُنذِرَ بِهِ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
29፥51 *እኛ መጽሐፉን በእነርሱ ላይ የሚነበብ ኾኖ በአንተ ላይ ማውረዳችን አይበቃቸውምን?* أَوَلَمْ يَكْفِهِمْ أَنَّا أَنزَلْنَا عَلَيْكَ الْكِتَابَ يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ
ቁርኣን ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ የወረደበት ምክንያት የሰዎችን ጥያቄና የአስተሳሰብ ደረጃ ዋቢ ያደረገ ነው፤ በጥያቄ ሲመጡ እውነተኛውን ምላሽ በመስጠት ከመጠየቃቸው በፊት ይጠይቁሃል እንዲህ በላቸው እያለ መልስ ይሰጣል፦
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
17፥85 *ስለ ሩሕም ይጠይቁሃል፤ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
26፥194 ከአስስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
6፥7 *በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድንና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር*፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“ቂርጧስ” قِرْطَاس ማለት በብራና የተጻፈ “ወረቀት” ነው፤ ቁርኣን በዚህ ቁስ ተጽፎ አልወረደም፤ ስለዚህ አላህ መጽሐፍ የሚለው በብራና፣ በሰሌን፣ በስስ ድንጋይ፣ በሰሌዳ፣ በበግ አጥንት፣ በዘንባባ ቅርፊት ፣ በቴምር ቅጠል፣ በከብት ቆዳ በመሳሰሉት ላይ 48 የሚያክሉ እነ አቡበከር፣ ዑመር፣ ዑስማን፣ ዐሊይ፣ ዙበይር፣ ዑበይ፣ ሙአዊያህ፣ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት በተፃፉ ጊዜ ሳይሆን ከዓለማቱ ጌታ ሲወርድ ነው፦
7፥2 *ይህ ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው፡፡ በደረትህም ውስጥ ከእርሱ ጭንቀት አይኑር*፡፡ كِتَابٌ أُنزِلَ إِلَيْكَ فَلَا يَكُن فِي صَدْرِكَ حَرَجٌ مِّنْهُ لِتُنذِرَ بِهِ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
29፥51 *እኛ መጽሐፉን በእነርሱ ላይ የሚነበብ ኾኖ በአንተ ላይ ማውረዳችን አይበቃቸውምን?* أَوَلَمْ يَكْفِهِمْ أَنَّا أَنزَلْنَا عَلَيْكَ الْكِتَابَ يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ
ቁርኣን ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ የወረደበት ምክንያት የሰዎችን ጥያቄና የአስተሳሰብ ደረጃ ዋቢ ያደረገ ነው፤ በጥያቄ ሲመጡ እውነተኛውን ምላሽ በመስጠት ከመጠየቃቸው በፊት ይጠይቁሃል እንዲህ በላቸው እያለ መልስ ይሰጣል፦
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
17፥85 *ስለ ሩሕም ይጠይቁሃል፤ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
ይህ የጊዜውን ቅድመ-ተከተል ያማከለ ተከታታይ ግህደተ-መለኮት”progressive revelation” እና ዘመነ-መግቦት”dispensation” ነው፤ ይህ ግልጠተ-መለኮት ነብያችን”ﷺ” በዕድሜ 40 ዓመት ሲሞላቸው የጀመረ ሲሆን ከ 23 ዓመት ቆይታ በኃላ ሊሞቱ 9 ቀር ሲቀራቸው በ 63 እድሚያቸው ተጠናቋል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 4
አነሥ ኢብኑ ማሊክረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”አላህ በመልእክተኛው ላይ ከመሞታቸው በፊት እስኪሞቱ ድረስ በተከታታይ ወሕይን አወረደ፤ ያም የወሕይ ታላቁ ክፍል ነበር፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ኪዚያም ሞቱ*። قَالَ أَخْبَرَنِي أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ اللَّهَ، تَعَالَى تَابَعَ عَلَى رَسُولِهِ صلى الله عليه وسلم قَبْلَ وَفَاتِهِ حَتَّى تَوَفَّاهُ أَكْثَرَ مَا كَانَ الْوَحْىُ، ثُمَّ تُوُفِّيَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم بَعْدُ.
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 46, ሐዲስ 3652
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”ነብዩ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተዋል፤ 63 እድሜያቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ مَكَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ – يَعْنِي يُوحَى إِلَيْهِ وَتُوُفِّيَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ .
እዚህ ላይ የሚያጅበት ቁርአን 114 ሱራዎች እና 6,236 አናቅጽ አሉት፣ ቁርኣን አንቀጾቹ የተሰካኩ መጽሐፍ ነው፤ አንቀጾቹ ብቻ ሳይሆን ሱራዎቹም ከአላህ የወረዱ ናቸው፦
11፥1 አሊፍ ላም ራ፤ *ይህ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው*፡፡ *ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው*፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
47፥20 እነዚያም ያመኑት ሰዎች መታገል ያለባት *«ሱራ አትወርድም ኖሮአልን?» ይላሉ፡፡ የጠነከረችም ሱራ በተወረደች* እና በውስጧም መጋደል በተወሳ ጊዜ እነዚያን በልቦቻቸው ውስጥ የንፍቅና በሺታ ያለባቸውን ሰዎች ከሞት የኾነ መከራ በርሱ ላይ እንደ ወደቀበት ሰው አስተያየት ወደ አንተ ሲመለከቱ ታያቸዋለህ፡፡ ለእነሱም ወዮላቸው፡፡ وَيَقُولُ الَّذِينَ آمَنُوا لَوْلَا نُزِّلَتْ سُورَةٌ ۖ فَإِذَا أُنزِلَتْ سُورَةٌ مُّحْكَمَةٌ وَذُكِرَ فِيهَا الْقِتَالُ ۙ رَأَيْتَ الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِم مَّرَضٌ يَنظُرُونَ إِلَيْكَ نَظَرَ الْمَغْشِيِّ عَلَيْهِ مِنَ الْمَوْتِ ۖ فَأَوْلَىٰ لَهُمْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 4
አነሥ ኢብኑ ማሊክረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”አላህ በመልእክተኛው ላይ ከመሞታቸው በፊት እስኪሞቱ ድረስ በተከታታይ ወሕይን አወረደ፤ ያም የወሕይ ታላቁ ክፍል ነበር፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ኪዚያም ሞቱ*። قَالَ أَخْبَرَنِي أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ اللَّهَ، تَعَالَى تَابَعَ عَلَى رَسُولِهِ صلى الله عليه وسلم قَبْلَ وَفَاتِهِ حَتَّى تَوَفَّاهُ أَكْثَرَ مَا كَانَ الْوَحْىُ، ثُمَّ تُوُفِّيَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم بَعْدُ.
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 46, ሐዲስ 3652
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”ነብዩ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተዋል፤ 63 እድሜያቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ مَكَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ – يَعْنِي يُوحَى إِلَيْهِ وَتُوُفِّيَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ .
እዚህ ላይ የሚያጅበት ቁርአን 114 ሱራዎች እና 6,236 አናቅጽ አሉት፣ ቁርኣን አንቀጾቹ የተሰካኩ መጽሐፍ ነው፤ አንቀጾቹ ብቻ ሳይሆን ሱራዎቹም ከአላህ የወረዱ ናቸው፦
11፥1 አሊፍ ላም ራ፤ *ይህ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው*፡፡ *ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው*፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
47፥20 እነዚያም ያመኑት ሰዎች መታገል ያለባት *«ሱራ አትወርድም ኖሮአልን?» ይላሉ፡፡ የጠነከረችም ሱራ በተወረደች* እና በውስጧም መጋደል በተወሳ ጊዜ እነዚያን በልቦቻቸው ውስጥ የንፍቅና በሺታ ያለባቸውን ሰዎች ከሞት የኾነ መከራ በርሱ ላይ እንደ ወደቀበት ሰው አስተያየት ወደ አንተ ሲመለከቱ ታያቸዋለህ፡፡ ለእነሱም ወዮላቸው፡፡ وَيَقُولُ الَّذِينَ آمَنُوا لَوْلَا نُزِّلَتْ سُورَةٌ ۖ فَإِذَا أُنزِلَتْ سُورَةٌ مُّحْكَمَةٌ وَذُكِرَ فِيهَا الْقِتَالُ ۙ رَأَيْتَ الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِم مَّرَضٌ يَنظُرُونَ إِلَيْكَ نَظَرَ الْمَغْشِيِّ عَلَيْهِ مِنَ الْمَوْتِ ۖ فَأَوْلَىٰ لَهُمْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርኣን አሰባሰብ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
"ቁርኣን" قُرْءَان ማለት "በልብ ታፍዞ በምላስ የሚነበነብ መነባነብ" ማለት ሲሆን ይህም ቁርኣን አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን"ﷺ" የሚያስቀራቸው ቂራኣት ነው፦
2፥252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ አንቀጾች ናቸው*፤ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَ
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75:18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*። فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَه
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
"ማንበቡ" ለሚለው ቃል የገባው "ቁርኣነሁ" َقُرْآنَهُ ሲሆን የግስ መደብ ነው፤ የስም መደቡ ደግሞ "ቁርኣን" قُرْءَان ነው፤ ይህ የሚነበበው አንቀጽ የአላህ የራሱ ንግግር ስለሆነ አላህ በመጀመሪያ መደብ "አያቱና" آيَاتُنَا ማለትም "አንቀጾቻችን" በማለት ይናገራል፦
46፥7 *በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ* እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱትን «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
"ቃሪእ" قَارِئ ማለት "በልብ አፍዞ በምላስ አነብናቢ"reciter" ማለት ነው፤ የቃሪእ ብዙ ቁጥር "ቁርራ" قُرَّاء ነው፤ አንድ ቃሪ የሆነ ሰው ቁርኣንን ሲቀራ አዳማጩ የሚያደምጠው የአላህን ንግግር ነው፦
7፥204 *ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፤ ጸጥም በሉ፤ ይታዘንላችኋልና*፡፡ وَإِذَا قُرِئَ الْقُرْآنُ فَاسْتَمِعُوا لَهُ وَأَنصِتُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *የአላህን ንግግር ይሰማ ዘንድ አስጠጋው*፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ
አምላካችን አላህ ይህንን የእርሱን ንግግር ነብያችን"ﷺ" በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነው ያነቡት ዘንድ ቀስ በቀስ አወረደው፦
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው*፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው፡፡ وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
ይህ የአላህ ንግግር በሁለት መልኩ ተሰብስቧል፤ አንዱ በሰዎች ልብ ውስጥ በመታፈዝ ደረጃ ሲሆን ሁለተኛው በጽሑፍ በመጻፍ ደረጃ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ ጥርስና ምላሱን እየነቀስን እንመልከት፦
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
"ቁርኣን" قُرْءَان ማለት "በልብ ታፍዞ በምላስ የሚነበነብ መነባነብ" ማለት ሲሆን ይህም ቁርኣን አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን"ﷺ" የሚያስቀራቸው ቂራኣት ነው፦
2፥252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ አንቀጾች ናቸው*፤ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَ
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75:18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*። فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَه
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
"ማንበቡ" ለሚለው ቃል የገባው "ቁርኣነሁ" َقُرْآنَهُ ሲሆን የግስ መደብ ነው፤ የስም መደቡ ደግሞ "ቁርኣን" قُرْءَان ነው፤ ይህ የሚነበበው አንቀጽ የአላህ የራሱ ንግግር ስለሆነ አላህ በመጀመሪያ መደብ "አያቱና" آيَاتُنَا ማለትም "አንቀጾቻችን" በማለት ይናገራል፦
46፥7 *በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ* እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱትን «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
"ቃሪእ" قَارِئ ማለት "በልብ አፍዞ በምላስ አነብናቢ"reciter" ማለት ነው፤ የቃሪእ ብዙ ቁጥር "ቁርራ" قُرَّاء ነው፤ አንድ ቃሪ የሆነ ሰው ቁርኣንን ሲቀራ አዳማጩ የሚያደምጠው የአላህን ንግግር ነው፦
7፥204 *ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፤ ጸጥም በሉ፤ ይታዘንላችኋልና*፡፡ وَإِذَا قُرِئَ الْقُرْآنُ فَاسْتَمِعُوا لَهُ وَأَنصِتُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *የአላህን ንግግር ይሰማ ዘንድ አስጠጋው*፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ
አምላካችን አላህ ይህንን የእርሱን ንግግር ነብያችን"ﷺ" በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነው ያነቡት ዘንድ ቀስ በቀስ አወረደው፦
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው*፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው፡፡ وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
ይህ የአላህ ንግግር በሁለት መልኩ ተሰብስቧል፤ አንዱ በሰዎች ልብ ውስጥ በመታፈዝ ደረጃ ሲሆን ሁለተኛው በጽሑፍ በመጻፍ ደረጃ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ ጥርስና ምላሱን እየነቀስን እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ዚክር"
“ዚክር” ذِكْر የሚለው ቃል “ዘከረ” ذَكَرَ ማለትም “አስታወሰ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስታወስ”memorization" ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ ቁርኣን በልብ እንዲታፈዝ አግርቶታል፦
54፥17 *ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው፡፡ አስታዋሽም አለን?* وَلَقَدْ يَسَّرْنَا ٱلْقُرْءَانَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِن مُّدَّكِرٍۢ
አላህ፦ እኔ ቁርኣንን በቃላችሁ እንድትዙት ገር አርጌዋለው፤ ሙደኪር የት አለ? ብሎ ይጠይቃል፤ "ሙደኪር" مُّدَّكِرٍۢ ማለት "አስታዋሽ"Memorizer" ማለት ነው፤ አላህ ቁርአንን በቀልባችን እንድናፍዘው ብቻ ሳይሆን ስንቀራው በምላስ እንዲቀል እና በዐረቢኛው ቋንቋ እንድንገነዘበው አግርቶታል፦
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّآ أَنزَلْنَٰهُ قُرْءَٰنًا عَرَبِيًّۭا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
44፥58 *ቁርአኑን በምላስህ ያገራነው ይገነዘቡ ዘንድ ነው*። فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
And indeed, We have eased the Qur’an in your tongue that they might be reminded.
“ዩሥራ” يُسْرَىٰ ማለት “ገር” ወይም “ቀላል” ማለት ሲሆን በልብ ለማስታወስ፣ በምላስ ላይ ለመቅራት፣ በቋንቋው ለመረዳት አግርቶታል። “ሊሣን” لِسَان የሚለው ቃል “ምላስ” ወይም “ቋንቋ” ማለት ነው፤ አላህ ቁርአንን በልባችን እንደሚሰበስበው ቃል ገብቶልናል፦
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 4, ሐዲስ 166
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"በአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ "በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ" ነብዩ"ﷺ" ጂብሪል ወደ እሳቸው ሲያወርድ ምላሳቸውና ከንፈራቸውን ለማንበብ በማንበብ ያላውሱ ስለነበር ነው፤ ይህ ችግር አልፎ አልፎ ይታይ ነበርና፤ አላህ ተዓላ፦ "በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ" የሚለውን አወረደ፤ "በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና" ብሎ ሰበሰበው፤ በእርግጥም በልብህ ውስጥ እንድትቀራው እንጠብቀዋለን አንተም ትቀራዋለህ" ማለት ነው፤ "ባነበብነውም ጊዜ ካለቀ በኋላ ንባቡን ተከተል፣ ከዚያም ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው" ማለት "በምላስህ ላይ ማስቀመጡ በእኛ ላይ ነው" ማለት ነው፤ ጂብሪል ወደ እርሳቸው በሚመጣ ጊዜ ዝም ይላሉ፤ ከእርሳቸው በተለየ ጊዜ አላህ ቃል እንደገባላቸው ይቀራሉ*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، فِي قَوْلِهِ عَزَّ وَجَلَّ { لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ} قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ جِبْرِيلُ بِالْوَحْىِ كَانَ مِمَّا يُحَرِّكُ بِهِ لِسَانَهُ وَشَفَتَيْهِ فَيَشْتَدُّ عَلَيْهِ فَكَانَ ذَلِكَ يُعْرَفُ مِنْهُ فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى { لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ} أَخْذَهُ { إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ} إِنَّ عَلَيْنَا أَنْ نَجْمَعَهُ فِي صَدْرِكَ . وَقُرْآنَهُ فَتَقْرَأُهُ { فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ} قَالَ أَنْزَلْنَاهُ فَاسْتَمِعْ لَهُ { إِنَّ عَلَيْنَا بَيَانَهُ} أَنْ نُبَيِّنَهُ بِلِسَانِكَ فَكَانَ إِذَا أَتَاهُ جِبْرِيلُ أَطْرَقَ فَإِذَا ذَهَبَ قَرَأَهُ كَمَا وَعَدَهُ اللَّهُ
"ዚክር"
“ዚክር” ذِكْر የሚለው ቃል “ዘከረ” ذَكَرَ ማለትም “አስታወሰ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስታወስ”memorization" ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ ቁርኣን በልብ እንዲታፈዝ አግርቶታል፦
54፥17 *ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው፡፡ አስታዋሽም አለን?* وَلَقَدْ يَسَّرْنَا ٱلْقُرْءَانَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِن مُّدَّكِرٍۢ
አላህ፦ እኔ ቁርኣንን በቃላችሁ እንድትዙት ገር አርጌዋለው፤ ሙደኪር የት አለ? ብሎ ይጠይቃል፤ "ሙደኪር" مُّدَّكِرٍۢ ማለት "አስታዋሽ"Memorizer" ማለት ነው፤ አላህ ቁርአንን በቀልባችን እንድናፍዘው ብቻ ሳይሆን ስንቀራው በምላስ እንዲቀል እና በዐረቢኛው ቋንቋ እንድንገነዘበው አግርቶታል፦
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّآ أَنزَلْنَٰهُ قُرْءَٰنًا عَرَبِيًّۭا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
44፥58 *ቁርአኑን በምላስህ ያገራነው ይገነዘቡ ዘንድ ነው*። فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لَعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
And indeed, We have eased the Qur’an in your tongue that they might be reminded.
“ዩሥራ” يُسْرَىٰ ማለት “ገር” ወይም “ቀላል” ማለት ሲሆን በልብ ለማስታወስ፣ በምላስ ላይ ለመቅራት፣ በቋንቋው ለመረዳት አግርቶታል። “ሊሣን” لِسَان የሚለው ቃል “ምላስ” ወይም “ቋንቋ” ማለት ነው፤ አላህ ቁርአንን በልባችን እንደሚሰበስበው ቃል ገብቶልናል፦
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 4, ሐዲስ 166
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"በአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ "በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ" ነብዩ"ﷺ" ጂብሪል ወደ እሳቸው ሲያወርድ ምላሳቸውና ከንፈራቸውን ለማንበብ በማንበብ ያላውሱ ስለነበር ነው፤ ይህ ችግር አልፎ አልፎ ይታይ ነበርና፤ አላህ ተዓላ፦ "በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ" የሚለውን አወረደ፤ "በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና" ብሎ ሰበሰበው፤ በእርግጥም በልብህ ውስጥ እንድትቀራው እንጠብቀዋለን አንተም ትቀራዋለህ" ማለት ነው፤ "ባነበብነውም ጊዜ ካለቀ በኋላ ንባቡን ተከተል፣ ከዚያም ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው" ማለት "በምላስህ ላይ ማስቀመጡ በእኛ ላይ ነው" ማለት ነው፤ ጂብሪል ወደ እርሳቸው በሚመጣ ጊዜ ዝም ይላሉ፤ ከእርሳቸው በተለየ ጊዜ አላህ ቃል እንደገባላቸው ይቀራሉ*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، فِي قَوْلِهِ عَزَّ وَجَلَّ { لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ} قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ جِبْرِيلُ بِالْوَحْىِ كَانَ مِمَّا يُحَرِّكُ بِهِ لِسَانَهُ وَشَفَتَيْهِ فَيَشْتَدُّ عَلَيْهِ فَكَانَ ذَلِكَ يُعْرَفُ مِنْهُ فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى { لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ} أَخْذَهُ { إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ} إِنَّ عَلَيْنَا أَنْ نَجْمَعَهُ فِي صَدْرِكَ . وَقُرْآنَهُ فَتَقْرَأُهُ { فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ} قَالَ أَنْزَلْنَاهُ فَاسْتَمِعْ لَهُ { إِنَّ عَلَيْنَا بَيَانَهُ} أَنْ نُبَيِّنَهُ بِلِسَانِكَ فَكَانَ إِذَا أَتَاهُ جِبْرِيلُ أَطْرَقَ فَإِذَا ذَهَبَ قَرَأَهُ كَمَا وَعَدَهُ اللَّهُ